Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የፍርድ ቤትን ፈቃድ ተመስርቶ ቢሆንም እንኳን መኪናው ወይም ባለሞተር ተሽከርካሪ ባለሀብት በመሆኑ ብቻ ለደረሰው ጉዳት በተበዳዩ በኩል ጥፋት አለ በማለት የሚከራከረው በሁለት ምክንያቶች ሲሆን አንደኛው ተጠሪው የሌላ ድርጅት ሞተር ሣይክል ለመንዳት የሚያስችል መንጃ ፈቃድ ሣይኖረው የሚያሽከረክርን ሰው በመኪና መግጨት በሕግ በአላፊነት ከመጠየቅ ሊያድን ስለማይችል አመልካች በዚህም ረገድ ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት የለውም በአጠቃላይ የአሁኑ አመልካች ደመወዝና የጡረታ አበል አጣምሮ መቀበል የማይቻል መሆኑን ነው። ወጪ ያፖፅፅኃታኛ ፅዕኑድ ዳጻረጋፖዎ ሕሦ ኃታሟጎነፇፖነጋው ታቃኔታ ያሃል ፇሀረር ደያ ፓረ ና ጎፇጽ ዖ አመልካች ገቢ ለመፍጠር ወጪ ያደረጉት ገንዘብ በወጪነት እንዲያዝላቸው የጠየቁ ሲሆን ጉባኤውም ወጪ ለመውጣቱ ማስረጃ የቀረበ በመሆኑ በወጪነት ሊያዝላቸው ይገባል በማለት ወስኗል ጉዳዩን በይግባኝ ያየው የፌከፍተኛ ፍቤት ይህንኑ ውሣኔ ያፀናው ቢሆንም የፌጠቅላይ ፍቤት ግን ለድርጅቱ ወጥተዋል የተባሉት ወጪዎችን ለማረጋገጥ የቀረቡት ማስረጃዎች በግብር ሕጉ መሠረት የተሰሩ ትክክለኛ ሰነዶች ስላልሆኑ ተቀባይነት ሊያገኙ አይገባም በማለት ተከራክራል ከላይ ከተመለከተው የግራ ቀኙ ክርክር ሲሆን ይህ ችሎት አመልካች ግብር እንዲከፈሉ የተሰጠው ውሣኔ የገቢ ግብርን ለማስከፈል የወጣውን አዋጅ መሠረት ያደረገ ነው።
የፌመደፍቤት በመቁ በ ዓም እና የፌከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጧቸው ውሳኔዎች ተሽረዋል መዝገቡ ተዘግቷል ለመቤት ይመለስ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት የመቁ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሀ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ አለሙ ወት ሂሩት መለሰ አመልካች የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት መልስ ሰጪ ሚር ቢሮኒ አቲክፖ ውወ ያሠጋፖመዎመፇ መፇረታ ፅፅ ይረርጋ ያውል ዳይ ዕሟመሰ ማዕኃረያ ጋዕያኑ ዳፇዕፈፊቋ ዖሚባነፇፖሩ ዖህሀቷና ምኦዶፇ ዖፍፖለሌረ ፇ ሮቻ ፀ ዐ ዕፅ ለዜሄታ ሯጋፎ ዕፅፖ ምፆዖቻ ያፍፉፖለጨረ ሥን ሥፒናፖ ሆፇፖ ቋረ አመልካች በስር ፍቤት መሰጪ ያልከፈለው የኪራይ ገንዘብ እንዲከፍለው በመጠየቅ ባቀረበው ክስ መሰጪ ሳይቀርብና ኪራዩ ተከፍሏል የሚል ክርክር ሳይነስ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍናሃቤት በፍብህቁ መሰረት ከሁለት አመት በላይ የሆነው የኪራይ ገንዘብ እንደተከፈለ ይቆጠራል በሚል የአመልካችን ክስ በከፊል ውድቅ ስላደረገውና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ውሳኔውን ስላጸናው የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የስር ፍቤቶች ውሳኔ ጸንቷል የሕሊና ግምት ድንጋጌዎች ከይርጋ ደንብ ድንጋጌዎች የተለዩ ናቸው የቀረበላቸው ፍሬ ነገር በህግ ግምት ከተሸፈነ ተከሳሽ ፍሬ ነገሩን ካደም አልካደ ፍቤቶች የህግ ግምቱን ተፈፃሚ ማድረግ አለባቸው የመቁ ሐምሌ ቀን ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሀ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ አለሙ ወት ሂሩት መለሰ አመልካችፁ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት መልስ ሰጪ ሚር ቢሮኒ አቲክፖ ባለቤት በዚህ መዝገብ ለቀረበው የሰበር ማመልክቻ መነሻ የሆነው የሥር ፍርድ ቤቶች አመልካች ክስ ካቀረበበት ገንዘብ መካከል ከሁለት ዓመት በላይ የሆነው ሂሣብ ተከሣሽ በፍብሕግ ቁጥር መሠረት እንደከፈለ ስለሚቆጠር ከሁለት ዓመት በላይ የሆነውን ሂሣብ በሚመለከት ከሣሽ ያቀረበው የክፍያ ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በማለት በመወሰናቸው እና ሌሎችንም ክስ የቀተበባቸው ሂሣቦች ውድቅ በማድረጋቸው ነው የአሁኑ አመልካች ይግባኝ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም የቀረበው ይግባኝ ተቀባይነት በማጣቱ የሰበር ማመልከቻ አቅርቧል የሰበር ማመልከቻው ይዘት በርካታ ነጥቦችን ያካተተ ሲሆን ዋና ዋና ነጥቦቹ የቤቱ ኪራይ በአሜሪካን ዶላር ሊከፈለን ሲገባ ታልፎብናል የውፃዛ ፍጆታና የአገልግሎት ሂሣብ ውድቅ ተደርጎብናል ከሁለት ዓመት በላይ የሆነውን ሂሣብ አስመልክቶ ክሱ ውድቅ መሆኑ አግባብ አይደለም የተወሰነልን ወጪና ኪሣራም ካወጣነው ወጪ በታች በመሆኑ ትክክለ አይደለም የሚል ነው አመልካች ካቀረባቸው ነጥቦች መካከል በሰበር ሊታይ ይገባል የተባለው የሕግ ነጥብ የሥር ፍርድ ቤቶች ተከሣሽ ክሱን ለመከላከል ባልቀረበበት ሁኔታ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ላይ በሰፈረው የሕሊና ግምት መሠረት ከሁለት ዓመት በላይ የሆነው የኪራይ ክፍያ እንደፈከፈለ ይቆጠራል በማለት የአመልካቹን ክስ በከፊል ውድቅ ማድረጋቸው አግባብ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ ነው በመሆኑም አመልካች ያቀረባቸው ሌሎች የቅሬታ ነጥቦች መሠረታዊ የሕግ ስህተት መኖሩን የሚያመለክቱ ስላልሆኑ ይህ ችሎት በነዚህ ቅሬታዎች ላይ ውሣኔ መስጠት አላስፈለገውም የሕሊና ግምቱን በሚመለከት አመልካች መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚለው ሀ በፍብሕቁ ዳኞች በገዛ ስልጣናቸው የይርጋ ደንብን መከላከያ በራሳቸው አነሳሽነት ክሱ በይርጋ ውድቅ ነው በማለታቸው ለ ተከሣሹ ለቀረበበት ክስ መልስ ለመስጠት ካለመፈለጉም በላይ እዳውን አልካደም ሐ የሕሊና ግምት ይወሰድልኝ ማስረጃ ማቅረብ አልችልም ጠፍቶብኛል ስለዚህ የሕግ ግምት ይወሰድልኝ በማለት ተከሣሹ ሳይከራከር መ የይርጋ ክርክር የሚያነሳው ወገን ግዴታውን አለመውጣቱን ሳይክድ የተጣለበት ግዴታ ግን በይርጋ ቀሪ ስለሚሆን ከኃላፊነት ነፃ ነኝ አልጠየቅም የሚል ክርክር ሲያቀርብ ነው የሚሉ የክርክር ነጥቦችን በማቅረብ ነው መልስ ሰጭ መልስ ካለው ይዞ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ቢሰጥም ለዚሁ በተያዘው ቀጠሮ አልቀረበም በመሆኑም ፍርድ ቤቱ በሰበር እንዲታይ በተያዘው የሕግ ነጥብ ላይ የቀረበ የመልስ ሰጭ መልስ የለም ይኸው ችሎት አመልካች ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ መነሻ በማድረግ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የሰፈረው የሕግ ግምት ተከሣሹ ቀርቦ ዕዳውን ባልካደበት ወይም ጭራሽ ባልቀረበበት ሁኔታ ተፈፃሚ ይሆናል አይሆንም በሚለው የሕግ ጉዳይ ትርጉም መስጠት አስፈላጊ ሆኖ አግኝቶታል ወደ ዋናው ነጥጥ ከመግባቱ በፊት አመልካች ያቀረባቸው የመከራከሪያ ነጥቦች የህሊና ግምትን ከማመለከተው የሕግ ነጥብ ጋር ያላቸውን አግባብነት መርምሯል አመልካች በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የሰፈረው የሕግ ግምት ይርጋን ከሚመለከቱ ድንጋጌዎች ጋር አንድ እንደሆኑ በመቁጠር ፍርድ ቤት የሕሊናውን ግምት በራሱ አነሳሽነት ሊያነሳው አይገባም የሚል የሕግ ክርክር አቅርቧል ሆኖም በፍትሐብሔር ሕጉ የሰፈረው የህሊና ግምት በዚሁ ሕግ በአንቀጽ ወይም በሌሎች በርካታ አንቀጾች ከሰፈረው የይርጋ ደንብ የተለየ በመሆኑ ፍቤቱ ይህን መከራከሪያ የሚቀበለው አይደለም የይርጋ ደንብ አንድ ክስ በፍርድ ቤቱ ቀርቦ በስረ ነገር እንዳይታይ የሚከለክል ሲሆን የሕሊና ግምት በ የሰፈረው የመከፈል ግምትን ጨምር በሌላ በኩል የማስረዳት ሸክምን ከአንድ ወገን ወደ ሌላው የማስተላለፍ ውጤት ብቻ ያለው በመሆኑ ከሣሽ ያቀረበውን ክስ ይዘት መርምሮ ውሣኔ መስጠትን የሚከለክል አይደለም በፍትሐብሔር ሕጉ ውስጥ የሰፈረውን ይርጋ ተከሣሹ ወገን ካላነሳው ፍርድ ቤቱ በራሱ ሊያነሳ እንደማይችል በፍትሐብሔር ሕግ ቁ የተጠቀሰ ቢሆንም ይህ ድንጋጌ ተፈጻሚነት የሚኖረው ለይርጋ ድንጋጌዎች እንጂ በሕግ ግምት የማስረዳት ሸክም ከአንድ ተሟጋች ወደ ሌላው በሚዘዋወርባቸው ሁኔታዎች አይደለም። ወዘተ ጥያቄዎችን በማንሣት ወደ ጉዳዩ ፍሬ ነገር ሊገባ አይችልም በመሆኑም የይርጋው ጊዜ በፍብሕ ቁ መሠረት ዐ ዓመት የሆነ ጉዳይ በዚሁ ሕግ በተደነገገው የሕሊና ግምት መሠረት ሊስተናገድ ይችላል የይርጋ ጊዜው ያላለፈን ጉዳይ በሕጉ ቁጥር መሠረት እንደተከፈለ መቁጠር አርስ በርሱ የሚጋጭ ነገር ማከናወን አይደለም አሁን በያዝነው ጉዳይ አመልካች ላቀረበው ክስ ምክንያት የሆነው ውል የተመሠረተው በ ዓም መሆኑን ግራ ቀኙ ተስማምተውበታል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተከሣሾች የሕጉ ግምት ተጠቃሚዎች ናቸው ያለው የተጠየቀው ክፍያ በ ዓም መከፈል የነበረበት ነው በማለት ነው ለዚሁ መነሻ ያደረገው ተጨማሪ ፍሬ ነገር አመልካች ከ ዓም ጀምሮ በዚህ መከፈል ነበረበት በተባለው መጠን ላይ ወለድ መጠየቁ ነው አመልካች በሌላ በኩል ክፍያው መከፈል የነበረበት ጊዜ ውሉ የተፈፀመበት ዓም ሳይሆን ጉዳዩ በተለያዩ ፍርድ ቤቶች የሚታይ በመሆኑ ውሣኔ የተሰጠበት ጊዜ መሆን ነበረበት ብሏል ሆኖም ውሣኔ የተሰጠው መቼ እንደሆነ ለሰበር አቤቱታ ባቀረበው ማመልከቻ ላይ አልገለፀም ሕጉ ከሚያዘው ከ ዓመት በታች መሆኑን ለማሣየት ክሱ ከቀረበበት ከ ዓም በፊት ባሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ የተወሰነ መሆኑን ማስረዳት ሲኖርበት በዚህ ረገድ የቀረበ ነገር የለም በመሆኑም ውሉ የተፈረመበትና በከሣሽ መከፈል ከነበረበት ተብሎ ለወለድ ስሌት መሠረት የሆነውን ዓም መነሻ መደረጉ የሚነቀፍ አይደለም ክሱ በ ዓም የቀረበ እንደመሆኑ ተከሣሾቹ የፍብሕቁ ለ ለጠቀቆች ለውል አዋዋዮች ለሌሎችም የሕግ አማካሪዎች በሙያ ሥራቸው ወይም በሹመት ሥራቸው ላደረጉት አገልግሎት የሚከፈል ዕዳ ዕዳው መከፈል ከሚገባበት ቀን ጀምሮ እስከ ሁለት ዓመት ሳይከፈል የቀረ አንደሆነ እንደተከፈለ ይቆጠራል የሚለው የሕግ ግምት ተጠቃሚ ናቸው መባሉ በአግባቡ ነው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሕግን ግምት ተፈጻሚ ከማድረግ አልፎ አመልካች ያቀረበው ክስ በይርጋ ይታገዳል የሚል ውሣኔ ባለመስጠቱ አእንደአመልካች አባባል በፍብሕቁ የሰፈረውን የይርጋ ሕግ አለቦታው ተጠቅሞበታል ሊባል አይችልም በመሆኑም የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረበውን ክስ በፍብሕ ርለለን መሠረት አድርጐ ውድቅ ማድረጉም ሆነ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የአመልካችን ይግባኝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ውድቅ ማድረጉ የሕግ ስሀተት መፈፀሙን የሚያመለክት አይደለም መልስ ሰጪዎች የሕግ ግምት ተጠቃሚ እስከሆኑ ድረስ የውሉን መኖሩን አለመካዳቸው በውሉ መሠረት ለመክፈል መስማማታቸውና ማመናቸው ውሉ ፈርሷል ብለው አለመከራከራቸው ወዘተ የሙግቱን ውጤት የሚቀይረው አይደለም ውሉ አለ እንኳን ቢባል ዞሮ ዞሮ ክስ የቀረበበት የገንዘብ መጠን እንደተከፈለ መቆጠሩ የሚቀር አይደለም ይህ ሊቀር የሚችለው መፃዛላ እንዲወርድ ተጠይቆ እንደሆነና መዛላው የከሣሽን ክስ ያረጋገጠ እንደሆነ ነው ይህ ስለመሆኑ ከሰበር ማመልከቻውም ሆነ ከሥር ፍርድ ቤት መዝገቡ የተገነዘብነው ነገር የለም በመሆኑም አመልካች ያቀረበው የሰበር ማመልከቻ የሕግ መሠረት የሌለው በመሆኑ አልተቀበልነውም ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ ፀንቷል ይጻፍ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የመቁ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ አለሙ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካቶች ሼል ኢትዮጵያ አማ መልስ ሰጪ ወሮ አስቴር ብርሃነ ስላሴ በከሣሽነት ወይም በተከሣሽነት የሙግት ተካፋይ ስለመሆን ስለ ባለ ጉደዩ ፍቤት ሣይቀርብ መቅረት የተከሣሽ ያለመቅረብ ጉዳዩ ለመልስ በተቀጠረ ዕለት የተከሣሸ መልስ አለማቅረብ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥሮች የአሁኑ መልስ ሰጪ በከፍተኛው ፍቤት በአመልካች ላይ በመሠረቱት ክስ የአሁን አመልካችን መልስ ለመቀበል በተያዘው ቀጠሮ ቀርቦ መልስ ባለማቅረቡ ፍቤቱ ጉዳዩ በሌለበት እንዲታይ ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ መሰጭ ክሱን በማሻሻላቸው የተሻሻለው ክስ እንደ አዲስ ክስ መቆር ስላለበት መልስ ልስጥበት በማለት አመልካች ያቀረበውን ጥያቄ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ውድቅ ስላደረገውና ይህንኑ ትአዛዝ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤትም ስላጸናው የቀረበ አቤቱታ ውሣ ኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የሰጧቸው ትእዛዞች ተሽረዋል ተከሣሽ ከክሱ አስወጥቶ እ ጉዳዩ መታየቱ የሚቀጥለው ተከሣሹ ጉዳዩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ችሎት ያልቀረበ እንደሆነ ነው ጉዳዩ የተከሣሽን መልስ ለመቀበል በተቀጠረበት ቀን ተከሣሽ ያልቀረበ እንደሆነ መልሱን በጽሁፍ ከማቅረብ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ጥቅሞች ይቀረቡታል እንጂ በቀጣዩ ሂደት ከመሳተፍ አይከለከልም ሐምሌ ቀን የመቁ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ አለሙ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካቶች ሼል ኢትዮጵያ አክስዮን ማህበር መልስ ሰጪ ወሮ አስቴር ብርፃነ ስላሴ ፍርድ በዚህ መሠረት ለቀረበው ክርክር መነሻ የሆነው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውና የጠቅላይ ፍቤት የተቀበለው ትዕዛዝ ነው የአሁኑ አመልካች ሁለቱም ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት የሰበር ማመልከቻ ያቀረበ ሲሆን ጉዳዩ በሰበር መታየት ይገባዋል ተብሎ በመታዘዙ መልስ ሰጪም ቀርቦ በጉዳዩ ላይ የጽሁፍ ክርክሩን አቅርቦአል የአመልካች አቤቱታ ከፍተኛ ፍቤት የከሣሽ ክስ እንዲሻሻል ትእዛዝ መስጠቱን አውቆ ለተሻሻለው ክስ መልስ እንዲያቀርብ ሲጠይቅ ፍቤቱ ቀደም ሲል በፍብሥሥሕቁ መሠረት ጉዳዩ አመልካች በሌለበት እንዲታይ የተወሰነ መሆኑን በመግለጽ የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ በማድረጉ የሥነ ሥርዓት ሕጉን የጣሰ አሠራር ነው በማለት በሰበር እንዲስተካከልለት አመልክቷል የአመልካች ዋና ክርክር የተሻሻለው ክስ እንደ አዲስ ክስ መቆጠር ስላለበት ቀደም ብሉሎ ክርክሩ በሌለበት አንዲታይ የተወሰነ ቢሆንም ለተሻሻለው ክስ መልስ የመስጠት መብቱ ሊቀርበት አይገባም የሚል ነው መልስ ሰጪ በዚህ ጉዳይ ላይ መለሱን በጽሁፍ በማቅረብ የክሱ መሻሻል ቀደም ሲል የተሰጡትን ትእዛዞች የሚሽር ባለመሆኑ አመልካች ለተሻሻለው ክስ መልስ ለማቅረብ ያቀረበው ጥያቄ በሁለቱም ፍቤቶች ውድቅ መደረጉ የሕግ ስህተት መኖሩን አያሳይም በማለት ተከራክሯል ይህ የሰበር ችሎት በዚህ ጉዳይ ላይ አመልካች መልስ ለማቅረብ በተቀጠረበት ቀን መልሱን ይዞ ባለመቅረቡ ጉዳዩ በሌለበት እንዲታይ መታዘዙን ተገንዝቧል በተሻሻለው ክስ መልስ ሊያቀርብ አይገባም የሚል ትእዛዝ የተሰጠውም ቀደም ብሉ የተሰጠውን ትእዛዝ መሠረት በማድረግ እንደሆነ ተረድቷል በዚህም መሠት ጉዳዩን በአግባቡ ለማስተናገድ የአሁኑ አመልካች መልስ እንዲያቀርብ በተቀጠረበት ዕለት መለሱን ይዞ ባለመቅረቡ የሚከተለው ሕጋዊ ውጤት ምንድነው። ወዘተ የሚሉትን ማስረጃን የሚመለከቱ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች እንጂ አንድ ጉዳይ በጊዜ ማለፍ ምክንያት ክስ እንዳይቀርብበት የሚከለክሉ የይርጋ ደንቦች አይደሉም በመሆኑም ሁለት ዓመት ያለፈው ዕዳ እንደተከፈለ የሚቆጥረው አንቀጽ ሁለት ዓመት ካለፈው በጉዳዩ ላይ የሚቀርበውን ክስ በይርጋ የማገድ ውጤት የለውም አንድ ክስ በይርጋ ይቋረጣል ወይስ አይቋረጥም የሚለውን በሚመለከት ተከሣሹ በ በተቀመጠው ድንጋጌ ተጠቃሚ በሆነባቸው ጉዳዮችም ጭምር ተፈጻሚ የሚሆነው የውልን ግንኙነት የሚመለከተው አጠቃላይ የይርጋ ሕግ ነው አጠቃላይ የይርጋ ገደብ ደግሞ በ ሥር እንደተደነገገው ዓመት ነው በዚህ መሠረት አንደ ክስ በይርጋ የሚታገደው ክሱ ከመቅረቡ ከአስር ዓመት በላይ ሲሆን እንጂ ሁለት ዓመት የሞላው እንደሆነ አይደለም ከሁለት ዓመት በላይ እና ከአስር ዓመት በታች ባለው ጊዜ ውስጥ የሚገኘውና በክሱ የተጠቃለለው ክፍያ በቁጥር በተቀመጠው የሕግ ግምት የሚሸፈን በመሆኑ ከሣሹ የማስረዳት ሸክሙን መወጣት አለመወጣቱን በመመርመር ፍርድ ቤቱ በፍሬ ነገሩ ውሣኔ የሚሰጥበት እንጂ ከወዲሁ በይርጋ ታግዷል በማለት ወደ ሥረ ነገሩ ሳይገባ ከክርክር ውጪ የሚያደርገው አይደለም በመሆኑም በዚህም ረገድ ፍርድ ቤቱ ክስ የቀረበበትን ጊዜ መሠረት በማድረግ እስከ ዓም ድረስ ያለው ሂሣብ በይርጋ ይታገዳል ማለቱ ትክክል አይደለም ክሱ የቀረበው በ ዓም በመሆነ በይርጋ የሚታገደው ከ ዓም በፊት ያለው ሂሣብ ብቻ ነው ውሣኔ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በ እና ከፍተኛ ፍቤት በመዝገብ ቁ የሰጧቸው ውሣኔዎች ተሽረዋል ፍቤቱ ፍሬ ነገሩን መርምሮ የመሰለውን ውሣኔ አንዲሰጥ ጉዳዩ ወደ ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ይመለስ ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሻሸሏል ሰበር ሰሚ ችሉት የመቁ ህግ ከወሰናቸውና ከከለከላቸው ነገሮች ውጭ ተዋዋይ ወገኖች የሚዋዋሉበትን ጉዳይ እንደፈለጋቸው የመወሰን መብት ያላቸው ሲሆን በዚህ መሰረት ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ የሚደረጉ የውል ስምምነቶች በተዋዋይ ወገኖች መካከል እንደ ህግ ሆነው አቶ ፍሰሐ ወርቅነህ ይቀጠራሉ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ሆኖም ልዩ የዕውቀት ያላቸውን የስራ ውሎች የሚያደርጉ ተዋዋዮች ስምምነት ወሮ ስንዱ አለሙ ላይ የደረሰባቸው የስራ ዋጋዎች ከመጠን በላይ መሆናቸው ግልፅ በሆነ ጊዜና ወት መስፍን አቁበ ዮናስ ለሙያ ስራ ተግባሩም ክብር ተቃራኒ ሆኖ በተገኘ ጊዜ መጠኑን ዳኞች አመልካች አስቴር አርአያ በመሰላቸው ሊቀንሱት ይችላሉ መልስ ሰጭ አቶ ግርማ ወዳጆ ው ያታ ሦዳይ ኃወኃሪሃ ዕፅ ውታቻ ውጨፖ ውል ያመሃረፇም ደያምቻ ለሄድ ውል ፏፈፇሩ ዕፅመቻጎፖው ዕፅ ዳሪድ ውታሥቻ ያዖዳ«ፉ ጋፉ « ደሄዖዞዖ ያፉፍሦጠጩሌኔሪረ ሐፇቨ ቋሮቻ ያፖ« የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት አመልካከ ባቀረበችው ክስ በጠየቀችው መሠረት ተጠሪ አመልካች ከከፈለው ብር ሰላሣ አምስት ሺህ በተጨማሪ በፍርዱ ከተገኘው ጥቅም ብር አንድ መቶ ፃያ አራት ሺህ አንድ መቶ ሰማኒያ ስምንት ብር ከፃምሣ ዘጠኝ ሣንቲም ለአመልካች እንዲከፍል ሲወስን ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበበት የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በበኩሉ አመልካች ለሰጠችው አገለግሎት ካገኘችው መደበኛ ክፍያ በተጨማሪ በፍርድ ከሚገኘው ጥቅም ታስቦ እንዲከፈላት በውል የተደረገው ቃል በፍትህ ሆነ በርትዕ የሚደገፍ አይደለም በሚል የከፍተኛውን ፍቤት ውሣኔ በመሻሩ የቀረበ አቤቱታ ሃ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የመቁ ሐምሌ ቀን ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ አለሙ አቶ መስፍን ዕቁበ ዮናስ አመልካች ወሮ አስተር አርአያ ተጠሪ አቶ ግርማ ወዳጆ መዝገቡን መርመረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በሰበር ችሎቱ ለቀረበው ጉዳይ መነሻ የሆነው ክስ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁኗ አመልካች ለተጠሪ በሰጡት የጥብቅና አገልግሎት ሥራ የካቲት ቀን በተደረገው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ውል መሠረት በማድረግ ተጠሪ ለአመልካች ከከፈለው ብር ሠላሣ አምስት ሺህ ብር በተጨማሪ ከፍርዱ ከሚገኝ ጥቅም ሊከፍል የተስማሙበትን ብር አምስት መቶ ፃያ ሺህ ብር አመልካች በክሱ ምክንያት ካወጣው ወጭና የጠበቃ አበል ጋር ይከፈል በማለት ክስ መስርቷል ፍርድ ቤቱም ግራቀኙን አከራክሮ የአሁኑ ተጠሪ ጥቅም አላገኘሁም በሚል በሙያ አገልግሎት ውሉ የተስማማበትን ክፍያ አልከፍልም ማለቱ አግባብ አለመሆኑን ገልጾ የቤቱን ሸያጭ ዋጋ ግምት መሠረት በማድረግ አንድ መቶ ፃያ ራት ሺህ አንድ መቶ ሰማንያ ስምንት ብር ከፃምሣ ዘጠኝ ሣንቲም የዳኝነቱንና የጠበቃ አበሉን ጨምሮ ይከፈል በማለት ወስኗል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በበኩሉ አንድ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት የሚሰጥ ሙያተኛ ለአገልግሎቱ እንዲከፈለው ከተወሰነለት መደበኛ የክፍያ በተጨማሪ ከፍርድ ከሚገኘው ጥቅም ታስቦ እንዳከፈለው የሚደረግ የውል ቃል በርትዕም ሆነ በፍትህ የሚደገፍ አይደለም በማለት የሥር ፍቤትን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ሸሮታል የአሁን አመልካች በሰበር እንዲታይላት ያቀረበችው ማመልከቻ የሕግ ትርጉም የሚያስነሱ ነጥቦች ያሉት መሆኑን በማመን ጉዳዩ ለሰበር እንዲቀር ተደርጓል በዚህ መሠረት ተጠሪ መልሷን አመልካች ደግሞ የመልስ መልሱን እንዲያቀርቡ ተደርጐ ክርክሩ አብቅቷል ይህ የሰበር ችሎት ጉዳዩን መርምሯል በዚህ ጉዳይ በዋናነት የሕግ ትርጉም የሚያስፈልገው ጭብጥ የእውቀት ጠባይ ያላቸው የሥራ ውሎችን አስመልከቶ በተዋዋይ ወገኖች መካከል ስምምነት በተደረሰባቸው የክፍያ መጠኖች ላይ አለመግባባቶች ሲነሱ የዳኞች ሚና ምን ይሆናል። የሚለው ነጥብ ነው እንደሚታወቀው ማንኛውም ውል በተዋዋይ ወገኖች ፈቃድ ላይ ተመስርቶ የማደረግ ስምምነት ነው ሕግ ከወሰናቸውና ከከለከላቸው ነገሮች ውጭ ተዋዋይ ወገኖች የሚዋዋሉበትን ጉዳይ እንደመሰላቸው የመወሰን መብት ያላቸው መሆኑን የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ያሰገነዝባበናል ውሉን ለመዋዋል ሕጉ በሰጠው ነፃነት መሠረት የሚደረገው የውል ስምምነቶች በግራ ቀኝ ተዋዋይ ወገኖች መካከል መብትና ግዴታዎች የሚጥሉ በመሆናቸው ባቋቋሟቸው ሰዎች ላይ እንደ ሕግ ሆነው የሚያገለግሉ መሆናቸውን ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር መገንዘብ ይቻላል በያዝነው ጉዳይ የአሁኗ አመልካችና ተጠሪ የካቲት ቀን ዓም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ውል ያደረጉ መሆኑን ተረድተናል በዚህ ውል ስምምነት መሠረት ተጠሪ በሕገወጥ መንገድ ተይዞብኛል የሚለውን ቤት በማስመለስ ረገድ የአሁኗ አመልካች ለምታበረክተው ሙያዊ የጥብቅና አገልግሎት ብር ሠላሣ አምስት ሺህ ብር ለመክፈልና ከፍርዱ ከሚገኘው ጥቅም ለመክፈል የተስማሙ መሆኑን ከሥር መዝገቡ ተረድተናል በዚህ የውል ስምምነት ቤት የተመለሰለት የአሁኑ ተጠሪ ብር ሠላሣ አምስት ሺህ ለአመልካች የከፈለ ቢሆንም ከፍርድ ከሚገኘው ጥቅም ለመክፈል የተስማሙበትን እንዲከፍል ክስ በቀረበበት ጊዜ «ጥቅም» አላገኘሁም በሚል ሲከራከር የቆየ ቢሆንም ጉዳዩን የመረመረው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሉን መሠት በማድረግ የንብረቱን ግምት አስልቶ ተጠሪ ብር አንድ መቶ ፃያ ራት ሺህ አንድ መቶ ሰማንያ ስምንት ብር ከፃምሣ ዘጠኝ ሣንቲም እንዲከፍል በማለት ወስኗል የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት ከፍ ሲል የገለጽነውን የውል ሕግ መሠረታዊ መርህ የሆነውን በፍቃደኝነት ወዶ መዋዋልን መሠረት አድርጐ ውሣኔ የሰጠ ቢሆንም ሃ የዚህ መርህ አፈጻጸም በፍትሐብሔር ሕጉ ውስጥ አግባብ ካላቸው ልዩ ድንጋጌቻች ጋር እንዴት መገናዘብ እንደሚገባው ሳይመረምር ከውሣኔ እንደደረሰ ለመገንዘብ ችለናል ጉዳዩን በይግባኝ ያየው የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍቤት በበኩሉ በግራቀኙ መካከል በሕጋዊ መንገድና በፈቃደኛነት የተቋቋመን ግልጽ ውል ትርጉምንና ርትዕን ምክንያት በማድረግ የፍትሐብሔር ሕግ ቁ እና ከሚደነግጉት ውጭ እና በወቅቱ በሥራ ላይ ያልነበረን ደንብ ዋቢ በማደረግ ከፍርድ የሚገኘውን ጥቅም ለሙያዊ አገልግሎት በሚደረግ ስምምነት ውስጥ ሊጠየቅ አይገባም በማለት ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት ያስቀመጡትን ግልጽ የውል ቃል ያለምንም የዉል ማፍረሻ ምክንያት ውድቅ አንዲሆን ማድረጉ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሆኖ አግኝተነዋል ከፍ ብለን ለማሳየት እንደሞከርነው የየትኛውም ሕጋዊ ውል መሠረቱ በፈቃድ መስጠት ላይ የተመሠረተ ስምምነት መሆኑ አያከራክርም ተዋዋይ ወገኖች ሕጉ በሰጣቸው ነፃነት ተጠቅመው ንብረትነትን የሚመለከቱ ግዴታዎችን ለማቋቋም ለመለወጥ ወይም ለማስቀረት ስምምነት ማድረግ እንደሚችሉ ይታወቃል ይህ በጠቅላላ ክፍሉ የተነገረው የውል መሠታዊ መርህ እንደተጠበቀ ሆኖ እነዚህን ጠቅላላ ደንቦች የሚለውጡ ወይም የሚያሟሉ ስለ አንዳንድ ውሎች የተጻፋ ልዩ የሆኑ ደንቦች ካሉ በፍትሐብሔር ሕግ ኛ መጽሐፍ እና በንግድ ሕጉ የሚመለከቱ ስለመሆኑ የፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር ያስገነዝባል በዚህም መሠረት አሁን ግራቀኙ እየተከራከሩበት ያለው ሙያዊ የዕውቀት ሥራ የሚመለከት ውል በፍትሐብሔር ሕጉ ኛ መጽሐፍ ውስጥ ከሚገኙት ሌሎች መካከል አንደኛ እንደሆነ እንገነዘባለን ልዩ የእውቀት ጠባይ ያላቸው የሥራ ውሎች ደግሞ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና በሚቀጥሉት ቁጥሮች ውስጥ በተመለከቱ ድንጋጌዎች የሚመሩ ናቸው እነዚህ የውል አይነቶች ልዩ ዕውቀትን የሚመለከቱ በመሆናቸው የተለየ ስምምንት ከሌለ በቀር የእውቀት ሥራውን የተዋዋለው ሰው ግዴታዎቹን ራሱ መፈፀም እንደሚጠበቅበት ከሕጉ ቁጥር መገንዘብ ይቻላል ተዋዋይ ወገኖች ውሉን ፈቅዶ የመዋዋል መርህን ተጠቅመው እነዚህን አይነት መሰል ውሎች መዋዋል ቢችሉም በነዚህ ልዩ ውሎች መሠረት ስምምነት ላይ የተደረሱባቸው የሥራ ዋጋዎች ከመጠን በላይ መሆናቸው ግልጽ በሆነ ጊዜ እና ለሙያ ሥራ ተግባሩም ክብር ተቃራኒ ሆኖ በተገኘ ጊዜ የሥራ ዋጋ መጠኑን ዳኞች በመሰላቸው ሊቀንሱት አንደሚችሉ ተደንግጓል የዚህ ሕግ አይነተኛ ዓላማ የተለየ አውቀት በሚሻው ጉዳይ ዙሪያ አማራጭ የሌለውን ወይም አማራጩ በእጅጉ ሊጠብበት የሚችለውን ተዋዋይ ወገን የሙያውን ተግባር ከሚያከናውነውና ልዩ እውቀት ካለው ሙያተኛ ተዋዋይ ወገን ጋር ውልን ፈቅዶ በመዋዋል ረገድ የሚኖረውን ቦታ ፀዐሸበ በተቻለ መጠን ለማቀራረብ እንደሆነ ይገመታል በዚህ ረገድ በአብነት ሊጠቀሱ ከሚችሉት ጉዳዮች መካከል ከቀዳጅ ሀኪሞች ከጥርስ ሐኪሞች ወይም ከአእምሮ በሽታ ሐኪምች እና ሰዎችን ከማከም ኪነጥበብ ጋር ተያይዘው የሙያቸውን ተግባር የሚያከናውኑ ሰዎች ከበሽተኞቻቸው ወይም ከወኪሎቻቹው ጋር ባደረጉዋቸው ውሎች መነሻነት ስምምነት የተደረሰባቸው የሥራ ዋጋዎች ከመጠን በላይ ሆነው በተገኙ ጊዜ አና ሕይወትን መታደግን ዋንኛ ሙያዊ መርህ አድርጎ ከተነሣው የዋጋውን መጠን ሊያሻሸሉት እንደሚችሉ የፍትሕግ ቁጥር እና ይደነግጋሉ በያዝነው ጉዳይ ግራቀኙ የልዩ ዕውቀት ፀባይ ያለው አገለግሎት ሥራ ውል ያደረጉ መሆኑ ይታመናል ንብረቱ የተወሰደበት የአሁኑ ተጠሪ ለሚሰጠው ሙያዊ አገልግሎት በውሉ የተመለከተውን ብር ዐዐዐ እና በፍርድ ከሚገኘው ጥቅም ዐ ለመስጠት ተስመቶ የነበረ መሆኑን ይህ ችሎት በሚገባ ተገንዝቧል ይህ ስምምነት ውልን ፈቅዶ በመዋዋል መርህ ላይ ተመስርቶ የተደረገ ውል አይደለም ለማለት እንኳን የሚያስችል ነገር ባይኖርም ከፍ ብለን ከላይ ሕጉ ሊጠብበቃቸው ከተነሳው ዓላማ አኳያ ጉዳዩን በጥልቀት ስንመረምረው የአሁኗ አመልካች በሥር ፍቤት ለሰጠችው ሙያዊ አገልግሎት ዐዐዐ ሰላሣ አምስት ሺህ የተከፈላቸው መሆኑ ታውቋል ይህ ክፍያ ከንብረቱ ግምት አኳያ በመቶኛ ሊሰላ ይሆናል አሁን አመልካች በተጨማሪ እንዲከፈላት እየጠየቀች ያለችው ዐ ከቀድሞ ክፍያ ጋር ሲደመር የጠቅላላ ቤቱን ግምት መሆኑ ታውቋል የተጠየቀው የገንዘብ መጠን ደግሞ ከንብረቱ ዋጋ ጋር ሲነጻጸር በተለምዶ ለአገልግሎቱ ከሚጠየቀው ክፍያ ጋር ሲታይ እጆግ በጣም የተጋነነና ለሙያውም ሥራ ክብር ቢሆን ተቃራኒ የሆነ መሆኑን አምነንበታል በመሆኑም ስምምነት የተደረሰበት የሥራ ዋጋ መጠን የበዛ እና ለሙያ ሥራ ክብርም ተቃራኒ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ዳኞች መጠኑን እንዲቀንሱ ሕጉ የሰጣቸውን ሥልጣን በመጠቀም የአሁኑ ተጠሪ ለአመልካች የንብረቱን ግምት ማለትም የብር ዐ ስድስት መቶ ፃያ ሺህ ዘጠሀን መቶ አርባ ሁለት ብር ከዘጠና ስምንት ሣንቲም ዐ አሥር በመቶ የሆነውን ገንዘብ እንዲከፍል ማድረጉ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች ቀደም ሲል በውሉ መሠረት የወሰደው ብር ዐዐዐ ከክፍያው ገንዘብ ላይ ተቀናሽ ሊሆን የሚገባ መሆኑን አምነንበታል ውሣኔ ተጠሪ ብር ፃያ ሰባት ሺህ ዘጠና አራት ብር ከሠላሣ ሣንቲም ይህ ውሣኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ የሚታሰብ ሕጋዊ ወለድ ጋር ለአመልካች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሣኔዎች ይከፈል የዚህ ፍቤት ወጪና ኪሣራ ግራቀኙ ይቻቻሉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሐምሌ ቀን ዓም በፍብይቁ የሰጠው ውሣኔ ተሻሽሸሏል መዝገቡ ያለቀለት ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ቅፅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሀዳር ዓም አዲስ አበባ ማውጫ የሰበር መቁ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አቶ አስፋው አበበ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት በተከራካሪ ወገኖች ባቀረቡትም ተገቢ በሆነ ጊዜ ማናቸውም አይነት ሰነድ ወይም ምስክር ወይም ሌላ አይነት ማስረጃ በተጨማሪ እንዲቀርብለት በመስጠት ስላለበት ትዕዛዝ የሰበር መቁ የጊምቢ አስተዳደር ጽቤት እና ወሮ መረርቱ ፈቃዱ በሕዝብ አስተዳደር አካል ውስጥ የሚሰራ ሰራተኛ ከመቤቱ ጋር ባለው ስራ ክርክር የአዋጅ ቁ ተፈፃሚ ስላለመሆኑ የሰበር መቁ የአስር አለቃ ተሻገር አስታጥቄ እና አቶ አዊስ አው አበዲ በከተማ ቦታ ላይ ስለሚኖር መብት የሰበር መቁ አቶ ተሾመ ጅፋር እና የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን አጠቃላይ የአሰራን የደመወዝ ጭማሪ አወሳሰን ስርዓትን ሳይሆን የግል ጥቅምን መሠረት አድርጐ የሚቀርብን የደመወዝ ጭማሪ ክስ የማየት ስልጣን የስራ ክርክሮች ችሎት ስለመሆኑ የሰበር መቁ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን እና አቶ ገንታ ገምአ ላልተወሰነ ጊዜ የተቀጠርኩ እንደሆንኩ ብቻ ይወሰንልኝ በሚል የሚቀርብ ጥያቄ የክስ ምክንያት የሌለው ስለመሆኑ እና የግል ጥቅምን መሠረት አድርጐ የሚቀርብን የጥቅማጥቅም ክስ የማየት ስልጣን የስራ ክርክር ችሎት ስለመሆኑ የሰበር መቁ ወት እጅጋየሁ ተሾመ እና የእቴነሽ በቀለ ሞግዚት ወሮ አታገኝ ዘነበ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ዳኝነት እንደገና እንዲታይ ጥያቄው የሚቀርበው ይግባኝ ከመቅረቡ በፊት ስለመሆነ የሰበር መቁ ወሮ አበራሽ ጉቱ እና የመካከለኛው አዋሽ አበባ ተንዳሆ የሰሜን ኦሞ እርሻ ልማት ድርጆቶች በከፊል የፍርድ ባለመብት የሆነ ሰው ባለመብት የሆነበት የፍርድ ክፍል እንዲፈጸምለት የአፈፃፀም ክስ ካቀረበ በዖላ በመጀመሪያ ፍርድ ባለዕዳ የሆነበት ፍርድ በይግባኝ አሽሮ የፍርድ ባለዕዳ የሆነበትን ፍርድ በይግባኝ አሽሮ የፍርድ ባለመብት ሲሆን አዲስ የአፈፃፀም መዝገብ መክፈት ሳያስፈልገው ቀደም ሲል የተከፈተውን የአፈፃፀም መዝገብ የሰበር መቁ ቢዘጋም እንኳን ማንቀሳቀስ ስለመቻሉ እና በአፈፃፀም ደረጃ ወለድ የሚከፈለው በዋናው ፍርድ ወለድ እንዲከፈል ከተወሰነ ስለመሆኑ የሰበር መቁ ዘምዘም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና የኢሉባቦር ዞን ትምህርት መምሪያ የተዋዋዮች በውሉ አለመግባባት ሲፈጠር ጉዳዩን በገላጋይ ዳኞች እንዲታይ ከተስማሙ ፍርድ ቤቱ ይህን ስምምነት ማስፈጸም ያለበት ስለመሆኑ ህህ ሲሲ ከ እ ን እ ን ን ሄሄ ቴቴ ቴቴ ሄሄ ቴ ሄሄ ፔፔ ፈፈ ሄፉኢ የሰበር መቁ ዝቋላ ስቱል ሮሊንግ ሚል እና አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ የፅዳ መክፈያ ጊዜ ካለፈ በኋላ ባለገንዘቡ ለባለዕዳው የሚያደርገው የዕዳ ክፍያ ጊዜ ማራዘም ዋሱን ከዋስትናው ነፃ የሚያደርገው ስላለመሆኑሃ የሰበር መቁ የሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጆት እና አቶ ንጉሴ ዘለቀ በአሰሪ ገንዘብ ላይ ሰራተኛው ያደረሰው ጉዳት በአሰሪው ንብረት የደረሰ ጉዳት ስለመሆኑ እና ሰራተኛ የስራ ውል ተቋርጦ ስራ ያልሰራበት ጊዜ ደመወዝ የሚያገኝበት የህግ ምክንያት ስላለመኖሩ ወሮ ሎሚ ሆርዶፋ እና አቶ ተስፋዬ ከበደ በግልጽ በሚደረግ ኑዛዜ ኑዛዜው መነበቡን የሚያመለክት ከሆነ በግልጽ ተነቧል የሚል ቃል አለመኖሩ ኑዛዜውን ፈራሽ የሚያደርግ ስላለመሆኑ የሰበር መቁ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለስስልጣን እና ሙሉ አብርዛ የጉምሩክ ባለስልጣን በህጉ መሠረት የጉምሩክ ስነ ስርአት የልተፈጸመበት ዕቃ ከጉምሩክ መጋዘን እንዳይወጣ በማድረግ ወይም ዴክላራሲዮን ባመስጠቱ በዕቃው ባለቤት ላይ በሚደርስ ጉዳት ኃላፊ ስላለመሆኑ የሰበር መቁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጽቤት እና የወሮ ሳዲያ አስማኤል ወራሾች በተሰረዘ የባለሀብትነት ምስክር ወረቀት የሚገኝ የባለሀብትነት መብት ስላለመኖሩ ፊህ ፊ የሰበር መቁ ንብ ትራንስፖርት አማ እና አቶ ተገኑ መሸሻ በድርጅት ውስጥ የስራ መሪ የሆነ የሰራተኛ ከአሰሪው ጋር ያለው የስራ ክርክር በፍትሐብሔር ህጉ የስራ አገልግሎት መስጠትን ስለማመለከቱ ውሎች ክፍል የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ሲሆን የስራ ውሉ ተቋርጦ የስራ መሪው ስራ ላልሰራበት ጊዜ ደመወዝ የሚያገኝበት የህግ ምክንያት ስላለመኖሩ የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሐ ወርቅነህ ወሮ ስንዱ ዓለሙ ወሮ ሆሳዕና ነጋሽ አቶ አሰግድ ጋሻው አመልካችፁ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መልስ ሰጭ አቶ አስፋው አበበ ስለ ፍርድና ስለትዕዛዝ የይግባኝ ሰሚ ፍቤት የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ውሳኔ ከሰጠበት ጉዳይ ውጭ ጭብጡን ለውጦ ውሳኔ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ተጨማሪ ማስረጃ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ስለሚሰጥበት ሁኔታ የፍትሐብሔር ሥነ ስርዓት ህግ ቁጥር ለ መልስ ሰጭ የጎንደር ስጋ ፋብሪካ ገንዘብ የሆነ ብር ዐዐ የባንኩን አሰራር በመጣስ ለአምጭው ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሰላ ቅርንጫፍ በኩል እንዲከፈለው በማድረግ በፈጸመው ድርጊት ከስራ ተሰናብቶ የወንጀል ጉዳዩ በሄደት ላይ የነበረ ሲሆን የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መሰጭ ወደ ስራ እንዲመለስ የሰጠው ውሳኔ በይግባኝ አየታየ እያለ መሰጭ በፈጸመው ድርጊት በወንጀል ተጠያቂ ተደርጎ ብር ዐዐዐዐ የተቀጣ ቢሆንም ይኸው ክርክር የቀረበለት ይግባኝ ሰሚው የከፍተኛው ፍቤት አመልካች የወንጀል መዝገቡን በማስረጃነት አላቀረበም በሚል ክርክሩን ውድቅ ስላደረገው የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠውና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ያሻሻለው ውሳኔዎቹ ተሽረዋል ይግባኝ ሰሚ ፍቤት በተከራካሪ ወገኖች ጥያቄ ባይቀርብለትም ተገቢ በሆነ ጊዜ ማንኛውም አይነት ሰነድ ወይም ምስክር ወይም ሌላ አይነት ማስረጃ በተጨማሪነት እንዲቀርብ ማድረግ አለበት ይግባኝ ሰሚ ፍቤት ይግባኝ የቀረበበትን ውሳኔ የሰጠው ፍቤት ከያዘው ጭብጥ ውጭ ጭብጡን ለውጦ ፍርድ መስጠት ይችላል የመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ ወሮ ስንዱ ዓለሙ ወሮ ሆሳዕና ነጋሽ አቶ አሰግድ ጋሻው አመልካች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መንበረ አድማሱ ቀረበች ተጠሪ አቶ አስፋው አበበ ቀረበ ፍርድ በዚህ ጉዳይ የአሁን ተጠሪ የሥራ ውሌን ከሕግ ውጭ አቋርጦታልና ውዝፍ ደመወዜን ከፍሎ ወደ ሥራ ይመልሰኝ ሲል በአሁን አመልካች ላይ ክስ መስርቷል አመልካቹም ለሥራ ውሉ መቋረጥ ምክንያት የሆነው ተጠሪው ሐሰተኛ ማሕተምና ፊርማ የያዘ የማዘዣ ደብዳቤ ለባንኩ ቀርቦ ሳለ የበኩሉን ማጣሪያ ባለማድረግ የጎንደር ስጋ ፋብሪካ ገንዘብ የሆነው ብር ለከምጪው በአሰላ ንግድ ባንክ አማካኝነት እንዲከፈል ማድረጉ መሆኑን በመዘርዘር ባንኩ ኪሣራ ላይ እንዲወድቅ አድርጓልና የሥራ ውሉ ያለማስጠንቀቂያ መቋረጡ ተገቢ ነው ሲል መልሱን ሰጥቶ ተከራክሯል ክሱ የቀረበለት ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ የደብዳቤው ማህተምና ፊርማ ትክክለኛነት የሥራ ድርሻው በሆነ ሌላ ሰው የተረጋገጠ መሆኑን ተጠሪ ይህን የመስራት ኃላፊነትም ሆነ ግዴታ የሌለበት መሆኑን በባንኩ መመሪያም መሰረት ሰነዱን ከተጠራጠረ ገንዘቡን ከመክፈሉ በፊት አውጪውን ማማከር ያለበት ከፋዩ የአሰላ ባንክ እንጂ ተጠሪው የሚገኝበት የባንኩ የመስቀል አደባባይ ቅርንጫፍ አለመሆኑን በመግለጽ የተጠሪው የሥራ ውል የተቋረጠው ከሕግ ውጭ ነውና የሥራ ውሉ ከተቋረጠበት ጊዜ ጀምሮ ውሣኔው እስከተሰጠበት እለት ድረስ ያለው ውዝፍ ደመወዝ ተከፈሎት ወደ ሥራው ሊመለስ ይገባል በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ላይ አመልካቹ ይግባኝ ተጠሪው ደግሞ መስቀለኛ ይግባኝ አቅርበው በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የተከራከሩ ሲሆን የከፍተኛ ፍቤትም ተጠሪ የሦስት ወር ደመወዝ ብቻ ተከፍሎት ወደ ሥራ ይመለስ ሲል የስር ፍርዱን አሻሽሉታል በመቀጠል አመልካች ውሣኔው መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ሲል አቤቱታውን ለዚህ ችሎት አቅርቧል ተጠሪም መልሱን ሰጥቶ ተከራክራል ይህም ችሎት ከቀረበለት ክርክር በመነሳት በጉዳዩ ሊታይ የሚገባው ነጥብ ተጠሪ ፈጽሞታል በተባለው ተግባር በወንጀል ጥፋተኛ ተሰኝቷል። የሚለው መሆኑን ተገንዝቧል ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው የአመልካች የደመወዝ ጭማሪ ይገባኛል ክርክር ተጠሪው በዚህ ረገድ የወሰደው አጠቃላይ አርምጃ የሠራተኞችን መብትና ጥቅም የሚጎዳ ነው የሚል ይዘት ያለው አይደለም አለያም የተጠሪው የደመወዝ ጭማሪ አወሳሰን ሕገ ወጥ ነውና ሊሰተካከል ይገባዋል በሚል አይነት የቀረበ አይደለም ይልቁንም ክርክሩ የግል ጥቅምን ወይም መብትን ከማስከበር አኳያ የቀረበ መሆኑን በግልጽ መረዳት የሚቻል ነው ይህም ይህ ችሎት በመቁ ለግል እና ለወል የሥራ ክርክር አይነቶች ከሰጠው ትርጉም አኳያ ሲታይ የግል እንጂ የወል የሥራ ክርክር የሚሰኝ አይደለም ጉዳዩን የመዳኘት ሥልጣንም የፍቤት እንጂ የአሰሪ እና ሠራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድ አይሆንም ስለሆነም ቦርዱ ጉዳዩን ለመዳኘት ሥልጣን የለኝም የሚል ውሣኔ መስጠቱ የሚነቀፍ አይደለም በተጨማሪም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ጉዳዩን ወደ ቦርድ ሲመልሰው ክርክሩን የመዳኘት ሥልጣን ያለው ቦርድ ነው በሚል እምነት እንጂ ይህን ነጥብ በጭብጥነት ይዞ ፍርድ ያልሰጠበት መሆኑን ከውሣኔው መገንዘብ ስለሚቻል ቦርዱ የሥልጣኑን ጥያቄ በጭብጥነት ይዞ ፍርድ መስጠቱ ጉዳዩን እንዲዳኝ ከመለሰለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ፍርድ ጋር አይጣጣምም ወይም ይቃረናል ሊያሰኘው የሚችል አይሆንም እንዲሁም ለሁለተኛ ጊዜ ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ጉዳዩን እንደገና እንዳይ የሚፈቅድልኝ ሥርዓት የለም ሲል የሰጠው ምክንያት የሕግ መሠረት ያለው ሆኖ ባይታይም ጥቅምት ቀን ዓም ይግባኙን ውድቅ በማድረጉ ግን የፈፀመው መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሥህተት የመቁ የለም ውሣኔ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ የአሰሪ አና ሠራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድ በመቁ የፌዴራል አቶ ፍስሐ ወርትነህ ወሮ ስንዱ አለሙ ከፍተኛ ፍቤት ደግሞ በመቁ የሰጡት ውሣኔ ፀንቷል መ ወሮ ደስታ ገብሩ አቶ አሰግድ ጋሻው አመልካችፁ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ተጠሪ አቶ ገንታ ገምአ የፅራ ረገዝር ያሄዕሰ ምሟዖ መናሂ ያቋሟ ቋቻዎፇ ሞመጭ ፏፀ ይላፅዕሪና ቋራፖሯ ሦዳፀ ወጎኝ ርድ ዕጂጣሃ ቋሟነሺታ ምና ዖያፇሳ ዖፖዎማፖቃም ለወጎሪፇ ፖመገያሃራ ያላጓዕሪና ዕራፖፖ ዎሯ ቋዎረ ለፅ ፀጋ ሃ ዕጎጃ ዕሪመያፖኃ ታታ ዖፍዳጩጨሴረ ሥን ዕረንፖ ሀፇ ዎፖረ አመልካች ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ እንዲሁም የከፍተኛው ፍቤት የአሁን ተጠሪ ቋሚ ሠራተኛ እንዲሆንና ጥቅማ ጥቅምም እንዲሠጠው በማለት ስለወሰኑ የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ እአና የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሠጡት ውሳኔ በድምፅ ብልጫ ተሽራል አንድ ሠራተኛ ከውሉና ከሕግ አንጻር ጐደለብኝ የሚለው መብት ካለ ከሚጠይቅ በቀር ቋሚ ልሁን በሚል የሚያቀርበው ጥያቄ የክስ ምክንያት ሀ ዐየ ልርዘክ የለውም የጥቅማ ጥቅም ክፍያን በተመለከተ ይህ ጥቅም ቀረብኝ የሚል ሠራተኛ የሚያቀርበው ክስ የዛን ሠራተኛ ጉዳይ ብቻ የሚመለከት በመሆኑ እንደግል የሥራ ክርክር የሚቆጠር እንጂ የወል የሥራ ክርክር አይደለም ስለሆነም የጥቅማጥቅም ይከፈለኝ ጥያቄ የግል ክርክር በመሆኑ ለአሰሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ ቀርቦ የሚስተናገድ አይሆንም የሰበር መቁ ጥቅምት ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ ወሮ ስንዱ ዓለሙ ወሮ ደስታ ገብሩ አቶ አሰግድ ጋሻው አመልካች የኢትቴሌኮሙኒኬሽነ ኮርፖሬሽን ተጠሪ አቶ ገንታ ገምአ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ወስነናል ፍርድ አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድ ሚያዚያ ዓም በመቁ ዐ በሰጠው ውሣኔ እና የፌዴከፍተኛ ፍቤትም ውሣኔውን በማፅናት በመቁ ዐ ሰኔ ዓም በሰጠው ትዕዛዝ ላይ ነው ለአቤቱታው መነሻ ምክንያት የሆነው የአሁን ተጠሪ በአሁን አመልካች ላይ ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድ ያቀረበው ክስ ሲሆን የክሱ ይዘትም ባጭሩ በድርጅቱ ውስጥ በጥበቃ ሥራ ተቀጥሬ በመሥራት ላይ የምገኝ ስለሆነና ሥራውም ዘላቂነት ያለው ሆኖ ሣለ የቋሚ ሠራተኛነት መብቴ ሊጠበቅልኝ ባለመቻሉ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ቋሚ ሠራተኛ እንድሆን ለቋሚ ሠራተኞችም የሚሰጠው ጥቅማጥቅም ክሱን ካቀረብኩበት ጊዜ ጀምሮ እንዲሰጠኝ እንዲወሰንልኝ የሚል ነው የአሁን አመልካችም ለቀረበበት ክስ በሰጠው መልስ ተጠሪው የሻምበል ባሻ የውትድርና ማዕረግ ያለው በጡረታ ላይ የሚገኝ አንደሆነ ጠቅሶ በወቅቱ ለተፈጠረ የፀጥታ ችግር ምክንያት ችግሩ እስኪወገድ ድረስ ጥበቃውን ለማጠናከር የቀድሞ ወታደሮችን ቀጥሮ ለመመደብ እንዲችል ኩርፖሬሽኑ ለበላይ አካል ጥያቄ አቅርቦ በተፈቀደለት መሠረት ለተወሰነ ጊዜ የተቀጠረ እንጂ በቋሚነት በሥራ ላይ ሊቀጥል የሚችል አለመሆኑን የጥቅማ ጥቅም ጥያቄውም በህብረት ስምምነቱ ለተወሰነ ጊዜ ለተቀጠረ ሠራተኛ ተፈፃሚ የሚሆን አይደለም በማለት ተከራክሯል ቦርዱም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ ከሣሽ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ መሠረት የተቀጠረ መሆኑን ተከሳሽ በተጨባጭ በማስረጃ አስደግፎ ያላስረዳ በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ከሣሽ ላልተወሰነ ጊዜ የተቀጠረ ነው ጥቅማጥቅምን በተመለከተም በህብረት ስምምነቱ መሠረት ውሣኔው ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ወደፊት እየታሰበ ሊሰጠው ይገባል ሲል ወስኗል የአሁን አመልካች ውሣኔውን በመቃወም ለከፍተኛው ፍቤት ይግባኝ ቢያቀርብም ይግባኙ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ይህ አቤቱታ ሊቀርብ ችሏል በዚሁ መሠረት ቦርዱም ሆነ የከፍተኛው ፍቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለት ነው ሲል ውሣኔው እንዲታረምለት አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበ ሲሆን ተጠሪውም ቀርቦ መልሱን በመስጠት የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ ስህተት ስለሌለበት ውሣኔው ፀንቶ ልሰናበት በማለት ተከራክራል ይህም ችሎት ከክርክሩ በመነሳት ጉዳዩ ምን የክስ ምክንያት ርሀ ርቨፒበ ቦርድስ ይህን ጉዳይ ለማየት የሚያስችለው ሕጋዊ ሥልጣን አለው ወይ። የወል የሥራ ክርክር ካልሆነ ደግሞ ለቦርዱ ቀርቦ ውሣኔ ሊሰጥበት የሚገባ አይሆንም በአዋጃ ቁ አንቀጽ መሠረት በአዲሱም አዋጅ ቁ አንቀጽ የግል ሥራ ክርክርን የማየት ሥልጣን ያለው መደበኛ ፍርድ ቤት ነው በመሆነም በዚህም ረገድ ቦርድ የሄደበት አቅጣጫ ሕጉ ካስቀመጠው ሥርዓት ውጪ ነው በመሆኑም ለሌሎች ሠራተኞች የተሰጠ ጥቅማ ጥቅም ለኔ አልተጠበቀልኝም የሚለውን አጠቃላይ ክስ ቦርዱ የተመለከተው ከስልጣኑ ውጪ በመሆኑ ሊሻር የሚገባው ነው ለማጠቃለል ቋሚ ሰራተኛ እንደሆንኩ ይወሰንልኝ የሚለው ክስ የክስ ምክንያት የሌለው በመሆኑና የግል ጉዳይም በመሆኑ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄውም የግል ክርክር በመሆኑ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ቀርበው መታየታቸው የጉዳዩ አመራር የህጉን ሥርዓት ያልተከተለ በመሆኑ ትክክለኛውን የሕግ ትርጉም ተከትሎ እንዲሄድ ማድረግ አስፈላጊ ነው ውሣኔ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ሚያዝያ ዓም በቁጥር ዐ የሰጠው ውሣኔና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሰኔ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥቁ መሠረት በድምጽ ብልጫ ተሽረዋል ውሣኔዎቻቸው የተሻሩ መሆናቸውን እንዲያውቁት የፍርዱና የውሣኔው ቅጂ ይተላለፍላቸው ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ በየራሳቸው ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የሐሳብ ልዩነት አብዛኛው ድምጽ በተጠሪ የቀረበው አንድም የስራ ውሌ ያልተወሰነ ጊዜ የስራ ውል መሆኑ ተረጋግጦ ይወሰንልኝ ሌላም የሚገባኝን ጥቅማ ጥቅም እንዳገኝ ውሳኔ ይሰጥልኝ የሚለው የክስ ነጥብ የውል የስራ ክርክር ሊሰኝ የሚችል ስለአልሆነ ጉዳዩን የመዳኘት ሥልጣን የአሰሪ እና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ አይደለም ሲል በሰጠው የውሣኔ ክፍል እኔም የምስማማበት ነው ይሁን እንጂ የሥራ ቅጥር ውሌ ላልተወሰነ ጊዜ እንደሆነ ይወሰንልኝ በሚል አይነት የቀረበው የተጠሪ አቤቱታ የክስ ምክንያት የለውምና በፍርድ ቤት ጭምር ሊስተናገድ የሚገባው አይደለም በሚል ዋነኛ ምክንያት ውድቅ በመደረጉ ባለመስማማት እንደሚከተለው በሐሳብ ተለይቻለሁ አንድ ከሣሽ ክስ በመሰረተበት ነገር ላይ ጥቅም ወይም መብት ያለው መሆኑን በማሳየት በሕግ አግባብ ዳኝነት ይሰጥለት ዘንድ መጠየቅ ይችላል ይህን ከ ላይ በአብዛኛው ድምፅ በተሰጠው ውሣኔ ውስጥ ከተጠቀሱት የፍብሥሥሕጉ ድንጋጌዎች ላይ ጭምር መረዳት ይቻላል ክሱ ጥቅም ወይም መብት የተጠየቀበት መሆኑን ለማሳየት የቻለ እስከሆነ ድረስ ደግሞ ጉዳዩ የክስ ምክንያት ያለው ነው ለመሰኘት ይበቃል በስራ ክርክር ጉዳይ በሚቀርቡ ክሶች እንዲጠየቅ የሚፈለገው ዳኝነትም ከዚህ አጠቃላይ መርህ በተለየ ሁኔታ እንዲታይ የሚያስገድድ ሕግ የለም ስለሆነም አንድ የሥራ ክርክርን የሚመለከት ክስ ደመወዝ የደመወዝ ጭማሪ የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ የሥራ ስንብት ክፍያ ወዘተ ሊከፈለኝ ይገባል በሚል አይነት የጥቅም ጥያቄን መሠረት አድርጐ ሊቀርብ ይችላል አለዚያም እድገት ይሰጠኝ ዝውውር ላገኝ ይገባል የተወሰደብኝ የዲሲፒሊን አርምጃ ተገቢ አይደለም ወዘተ የሚሉ የመብት ጥያቄዎችን ብቻ መሠረት አድርጎ ሊቀርብ ይችላል እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ የተጠቀሱት የክፍያ ወይም የመብት ይረጋገጥልኝ ጥያቄዎች ለሥራ ክርክር ጉዳይ በተናጥልም ሆነ በጥምር የክስ ምክንያቶች ሊሆኑ እንደሚችሉ ከአዋጅ ቁ አንቀጽ ወዘተ መንፈስም መገንዘብ ይቻላል በተያዘው ጉዳይ ተጠሪ የሥራ ቅጥሩ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል መሆኑ ተረጋግጦ እንዲወሰንለት በአቀረበው ክስ ጠይቋል በተጨማሪም ይገባኛል የሚላቸው ጥቅሞች መኖራቸውን እና አመልካቹ ጥቅሞቹን የከለከለውም ቅጥሩ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል መሆኑን ስለአልተቀበለለት መሆኑን በክሱ አመላክቷል የክሱም አቀራረብ የሥራ ውሉ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል ነው ቢሰኝ ያጣቸው ጥቅሞች ያለ ሌላ ተጨማሪ ቅድመ ሁኔታ እንደሚከበሩለት ያስገነዝባል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካቹ የተጠሪ የሥራ ውል የተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል መሆኑን እና ጥቅሞቹ ያለተሰጡትም ቅጥሩ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል ባለመሆኑ ምክንያት መሆኑን ገልጾ ተከራክሯል ይህ የክርክራቸው ይዘት አመልካች እና ተጠሪ በመካከላቸው የነበረውን የሥራ ውል በየራሳቸው እንደሚጠቅማቸው የተረጎሙት መሆኑን ያረጋግጣል ይህም ግራ ቀኙ በተጠሪ የሥራ ውል ሁኔታ ላይ ማለትም የተጠሪ የሥራ ውል የተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል ነው። የተጠሪ የሥራ ውል በሕግ አግባብ ተመዝኖ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል መሆኑ ቢረጋገጥ ተጠሪው ጥቅሞቹን ሊያገኛቸው እንደሚችል በአመልካቹ ጭምር የታመነ መሆኑን ከክርክሩ መገንዘብ የሚቻል ነው ይህ ደግሞ የተጠሪ የሥራ ውል የተወሰነ ወይም ያልተወሰነ ጊዜ ውል መሆኑ በፍርድ ሳይረጋገጥ ተጠሪው ጥቅሞቹን ያገኛል ወይም አያገኝም የሚል መደምደሚያ ላይ ሊደርስ እንደማይችል የሚያረጋግጥ አከራካሪ ሆኖ የተገኘው የሥራ ነው ቅጥሩ ሁኔታ አስቀድሞ ሳይፈታ የጥቅም ጥያቄው ጉዳይ ምላሽ ሊያገኝ እንደማይችል እየታወቀም የክሱ ዋና ክፍል የሆነው የሥራ ውሌ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል መሆኑ ተረጋገጦ ይወሰንልኝ የሚለው የተጠሪ አቤቱታ የክስ ምክንያት የለውም መባሉ ሕጋዊ አሳማኝነት የሌለው ነው በአኔ እምነት የሥራ ውሌ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል መሆኑ ይወሰንልኝ በሚል አይነት የሚቀርቡ ክሶች ምንም እንኳን የወል የሥራ ክርክር ባለመሆናቸው ምክንያት በአሰሪ አና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ሊታዩ የማይችሉ ቢሆኑም የግል የሥራ ክርክር አይነቶች በመሆናቸው በፍርድ ቤት ሊዳኙ የሚገባቸው ናቸው ስለሆነም እነዚህ ጥያቄዎች የክስ ምክንያት የላቸውምና የትኛውም የዳኝነት አካል ዘንድ ሊቀርቡ አይችሉም በሚል በአብዛኛው ድምፅ በተሰጠው የውሣኔ ምክንያት ባለመስማማት ስሜ በሦስተኛ ተራ የተጠቀሰው ዳኛ በሐሳብ ተለይቻለሁ የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ ሐጐስ ወልዱ አቶ ዳፄ መላኩ አቶ መስፍን አእቁበዮናስ አመልካች ወት እጅጋየሁ ተሾመ መልስ ሰጭ የእቴነሽ በቀለ ሞግዚት ወሮ እታገኝ ዘነበ ንንፖ ኋደና ለሪዷሥይ ፍርድ መይፅይም ውኔ መፀም ፇሃሃ ፅሪጋው ፍርድ ይፉ ታሟፇሮ ፅዜሯታ ያፍፖነ ጩጨረ ዕፅ ትሥሂፖ ያፇ ቋምፖረ ፅ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ አይቶ ውሳኔ የሰጠው ፍቤት ውሳኔውን የሰጠው ሀሰተኛ የኑዛዜ ሰነድን መሰረት አድርጎ በመሆኑ ዳኝነት አንደገና እንዲታይ አመልካች ያቀረበችውን ጥያቄ ፍቤቱ ጥያቄው የቀረበው አመልካች ይግባኝ ካቀረበች በላ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በማለት ውሳኔ በመስጠቱ የቀረበ አቤቱታ ውሳኒኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ጸንቷል በፍብሥሥህቁ መሠረት ዳኝነት እንደገና እንዲታይ ጥያቄው የሚቀርበው ይግባኝ ከመቅረቡ በፊት መሆን አለበት በውሳኔው ላይ ይግባኝ ከቀረበ የይግባኙ መዝገብ ቢዘጋም ዳኝነት አንደገና እንዲታይ የሚቀርብ አቤቱታ ተቀባይነት የለውም የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ አብዱልቃድር መሐመድ ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች ወት እጅጋየሁ ተሾመ ጠበቃው ቀርቧል ተጠሪ የእቴነሽ በቀለ ሞግዚት ወሮ እታገኝ ዘነበ ቀርባለች መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ ይህ መዝገብ ተከፍቶ ለሰበር ችሎት ሊቀርብ የቻለው የአሁኗ አመልካች ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው ፍቤት በፍሥሥህቁ መሠረት እንደገና ዳኝነት አንዲታይ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በሚል የሰጠው ብይን መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ሐምሌ ቀን ዓም ተጽፎ እንዲቀርብ ባደረገችው ማመልከቻ መነሻ ነው ከመዝገቡ ለመመልከት እንደተቻለው ክርክሩን በመጀመሪያ ያየው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሟቹ ወታደር በቀለ መኩሪያ ሚያዝያ ቀን ዓም አድርጓል በተባለው ኑዛዜ ላይ ግራ ቀኙን አከራክሮ ታህሣስ ቀን ዓም ባቀረበው የኑዛዜ ሰነድ ላይ የተመለከተው ፊርማ ተመርመሮ የተናዛዝ አለመሆኑ ተረጋግጧል በሚል ውድቅ በማድረግ ወስኖ ከቆየ በኋላ የኑዛዜው ተጠቃሚ ነኝ የምትለው የአሁኗ አመልካች ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ ፍቤቱ ለሰጠው ውሣኔ መሠረት የሆነው ለፖሊስ ቴክኒክ ምርመራ ተልኮ አንዲመረመር የተደረገው የኑዛዜ ሰነድ ከፍቤቱ መዝገብ ጋር የተያያዘው ትክክለኛው ሰነድ ሣይሆን በሀሰት ተዘጋጅቶ የቀረበ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል በሚል በፍሥሥህቁ መሠረት እንደገና ዳኝነት እንዲታይ ባቀረበችው አቤቱታ ላይ የአሁኗ ተጠሪ መልስ እንድትሰጥበት ካደረገ በጋላ ሰኔ ቀን ዓም በሰጠው ብይን በፍሥሥህቁ መሠረት እንደገና ዳኝነት እንዲታይ አቤቱታ ሊቀርብ የሚችለው የይግባኝ ቅሬታ ከመቅረቡ በፊት ነው በቀረበው ጉዳይ ግን አመልካች ቀድሞ በተሰጠው ውሣኔ ላይ ለይግባኝ ሰሚ ፍቤት የይግባኝ ቅሬታ አቅርባለች የይግባኝ ቅሬታ አቅርባ ከቆየች በኋላ ይግባኙን በማቋረጥ በፍሥሥህቁ መሠረት ዳኝነት ይታይልኝ የሚል ጥያቄ ልታቀርብ አትችልም በሚል ምክንያት ሣይቀበላት ቀርቷል አመልካች የፍሥሥህቁ ዳኝነት እንደገና ሊታይ ይገባል አይገባም በሚል ፍቤት በሚሰጠው ውሣኔ ላይ ይግባኝ ለማለት አይቻልም ስለሚል ፍቤቱ የሰጠው ብይን መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት የሚለውን በቀጥታ ለሰበር ችሎት ልታቀርብ ችላለች በአመልካች በኩል የቀረበው አቤቱታ ከተመረመረ በላ እንደገና ዳኝነት ይታይልኝ ጥያቄ ተቀባይነት ያጣው በሕጉ አግባብ መሆን አለመሆኑ ተጣርቶ መወሰን ያስፈልገዋል ተብሎ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ማመለከቻውም ለአሁኗ ተጠሪ ተልኮ ደርሷት ቀርባ በጽሁፍ መልስ ሰጥታበት ተከራክራለች ይህ ችሎት በበኩሉ ዳኝነቱ እንደገና ሊታይ አይገባም የተባለው በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ከሕጉ ጋር በማገናዘብ መርምራሯል የፍሥሥህቁ ማናቸውም ሰው ፍርዱን ወይም ውሣኔውን ለሰጠው ፍቤት እንደገና ዳኝነት እንዲታይ አቤቱታ ሊያቀርብ የሚችለው በተሰጠው ፍርድ ወይም ውሣኔ ወይም ትዕዛዝ ላይ ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት የይግባኝ ቅሬታ አቅርቦ ከማሰማቱ በፊት እንደሆነ ያስረዳል በቀረበው ጉዳይ የአሁኗ አመልካች ፍቤቱ አስቀድሞ በሰጠው ውሣኔ ላይ ለከፍተኛው ፍቤት የይግባኝ ቅሬታ አቅርባ በፍቤቱ ለምርመራ እያለ ሲቀጥር መቆየቱ ተረጋግጧል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የይግባኙን መዝገብ አስቀርቦ በተመለከተበት ጊዜ ሁሉ ይግባኙ በእንጥልጥል ላይ ነበር አመልካች ይግባኙን አዘግቻለሁ የምትለው ፍቤቱ የይግባኙን መዝገብ በማስቀረብ ለምርመራ ተበሎ መቀጠሩን በማረጋገጥ ከመለሰው በላ ነው አመልካች ፍቤቱ በሰጠው ውሣኔ ላይ የይግባኝ ቅሬታ አቅርባለች አላቀረበችም የሚለው ጥያቄ ተነስቶ ማቅረቧ ከተረጋገጠ በኋላ ይግባኙን ለሚሰማው ፍቤት መዝገቡ እንዲዘጋላት ጠይቃ አዘግታ መቅረቧ የይግባኝ ቅሬታ አላቀረበችም ለማለት የሚያስችል አይደለም አመልካች ይግባኝ ማቅረቧ ከተረጋገጠ ከላይ በተጠቀሰው የሥነ ሥርዓት ሕግ መሠረት እንደገና ዳኝነት ይታይልኝ በሚል የምታቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት አይኖረውም በመሆኑም ጉዳዩን በመጀመሪያ ያየው ፍቤት ቀደም ሲል በተሰጠው የሰበር መቁ ውሣኔ ላይ የይግባኝ ቅሬታ ቀርቦበታል በሚል ምክንያት እንደገና ዳኝነት ሊታይ ጥቅምት ቀን ዓም አይችልም በሚል በሰጠው ብይን ተፈጽሟል የሚባል የሕግ ስህተት የለም ውሣኔ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ በፍመቁ ሰኔ ቀን ዓም አቶ አብዱልቃድር መሐመድ የሰጠው ብይን በፍሥህቁ መሠረት ፀንቷል አቶ ተገኔ ጌታነህ በዚህ ክርክር ምክንያት የደረሰውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን አቶ መስፍን አቁበዮናስ ይቻሉ ወሪት ሂሩት መለሰ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ አመልካች ወት አበራሽ ጉቱ መልስ ሰጭ የመካከለኛው አዋሸ እርሻ ልማት ድርጅት አቦቦ አርሻ ልማት ድርጅት ተንዳሆ እርሻ ልማት ድርጅት የሰሜን ኦሞ እርሻ ልማት ድርጅት ፍርድ ጳፈም ዕቋማሃዝ ማመጳፅፖና ፅፅ ፅረፃሙ ፅነዕረሃታፖ ፍርድ ሪፃም ማመሳፖ ያዖውዓኃኔ ኃቭማም ፅዕረሥፖ ፖድኃቋፖ ጎያታፖ ያፍርድ ፅፈዳጸም ማመሳፖ ፖዕፖጎታ ዲፇርረ ፍ ይታ ሠሪሃ ቋማዕዋያሦ ዕሮናሦ ያዖፍሥፖለጩሴሌረራ ሥን ሥሂጀን ሀፖፇፖ ረ ሪ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መሰጭዎች ለአመልካች ብር እንዲከፍሉ አመልካች በበኩላቸው ለመሰጭዎች ብር እንዲከፍሉ ከሰጠው ውሳኔ አመልካች ለመሰጪ ብር ዐ እንዲከፍሉ የተሰጠውን ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በመለወጥ የተጠቀሰውን ገንዘብብር ዐ መሰጭዎች ለአመልካች እንዲከፍሉ በመወሰኑ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ውሳኔ ከመስጠቱ ቀደም ብሎ የአፈጻጸም ትዕዛዝ ሲሰጥ አመልካች ለተጠሪዎች እንዲከፍሉ የተወሰነውን እና በጠቅላይ ፍቤቱ በኋላ የተሻሻለውን ብር ዐ ቀንሰው ቀሪውን ገንዘብ ተጠሪዎች ለአመልካች እንዲከፍሉ የተሰጠው ትእዛዝ እንዲስተካከልና በዋናው ገንዘብ ላይ ወለድ እንዲከፈል ትዕዛዝ እንዲሰጥ በአመልካች የቀረበውን አቤቱታ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤቱ አመልካች የጠቅላይ ፍቤትን ውሳኔ ባለማያያኩዙ በውሳኔው መሠረት ትእዛዝ ሂሳብ ሲሰራ ይችል ስላልነበርና በዋናው ፍርድ ወለድ እንዲከፍል የተሰጠ ውሣኔ ባለመኖሩ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤቱ የሰጠው ትዕዛዝ ትክክል ነው በሚል ውድቅ በማድረጉና ይግባኝ ሰሚው ፍቤትም ውሳኔውን በማጽናቱ የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠው ትዕዛዝና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ተሻሽሏል በአንድ ውሣኔ ላይ በከፊል ባለመብት የሆነ ተከራካሪ ወገን ባለመብት የሆነበት የውሳኔ ክፍል እንዲፈጽም ማመልከቻ ከማቅረብ የሚከለክለው ነገር የለም የአፈፃፀም ማመልከቻው የቀረበለት ፍቤትም ውሳኔው ካልታገደ በቀር አፈጻጸሙን ሊቀጥል ይገባዋል ከፊል ባለመብት የሆነ ተከራካሪ ወገን ከፊል ባለመብት የሆነበት የውሳኔ ክፍል እንዲፈጸምለት የአፈፃፀም መዝገብ ከፍቶ ከፊል ባለዕዳ በሆነበት የውሳኔ ክፍል ይግባኝ ካቀረበና ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ይግባኝ ባዩን የሚጠቅም ውሳኔ ከሰጠ ባለመብቱ አዲስ የአፈጻጸም መዝገብ መክፈት ሳያስፈልገው ሌላ የአፈጻጸም ማመልከቻ በማቅረብ ብቻ የቀድሞው የአፈጻጸም መዝገብ እንዲንቀሳቀስ እና የተሻሻለው ውሳኔ እንዲፈጸምለት ለማድረግ ይችላል የመጀመሪያው የአፈጻጸም ጥያቄ የቀረበበት ጉዳይ ተፈጽሞ ያለቀ መቁ ዐ ቢሆንም እንኳን የይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠው በቀድሞው የአፈጻጸም መዝገብ ላይ እንዳይቀጥል የሚከለክል ምክንያት የለም ጥቅምት ቀን ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ የአፈጻጸም መዝገቡ እንዲንቀሳቀስ የቀረበው ጥያቄ ትክክል ያልሆነ ህግ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ተጠቅሶ የቀረበ ቢሆንም እንኳን ማመልከቻው እንዲስተካከል ፍቤቱ አቶ ተገኔ ጌታነህ ያዛል ወይም ፍቤቱ ራሱ አግባብነት ያለውን ህግ መሰረት አድርጎ አቶ መስፍን እአቁበዮናስ ጥያቄውን ይመረምራል እንጅ ማመልከቻውን ውድቅ ማድረግ አይገባም ወት ሒሩት መለሰ በአፈጻጸም ደረጃ ወለድ እንዲከፈል ፍቤቱ ትፅዛዝ መስጠት የሚችለው በዋናው ፍርድ ወለድ እንዲከፈል ውሳኔ ከተሰጠ ነው አመልካች ወሮ አበራሽ ጉቱ ወኪል ሜደቅሳ ጉቱ ቀረቡ ተጠሪ የመካከለኛ አዋሽ እርሻ ልማት ድርጅት አልቀረቡም አቦቦ እርሻ ልማት ድርጅት አልቀረቡም ተንዳሆ እርሻ ልማት አልቀረቡም የሰሜን ኦሞ አርሻ ልማት ድርጅት አልቀረቡም ፍርድ ለዚህ የሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው የአሁኑ አመልካች ለፌመደፍቤት በ ጽፈው ያቀረቡትን የአፈፃፀም ማመልከቻ መሠረት በማድረግ ፍቤት የሰጠው ትእዛዝ ነው የአሁኑ አመልካች ለሥር ፍቤት በፃፉት አቤቱታ የአሁኑዎቹ ተጠሪዎች ለአመልካች ብር አንድ መቶ ስልሳ ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ሰላሳ አንድ ብር ከዘጠና አራት ሳንቲም እንዲከፍሉ ሲወስንባቸው በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች ለተጠሪዎች ብር ዐ አስራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሰማንያ ሁለት ብር ከሀምሳ ሳንቲም እንዲከፍሉ ወስኖባቸዋል ሆኖም አመልካች ለተጠሪዎቹ እንዲከፍሉ የተወሰነውን ገንዘብ በተመለከተ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበው ውሣኔው የተሻረ በመሆኑ ቀደም ሲል ፍቤቱ የአፈፃፀም ትእዛዝ ሲሰጥ አመልካች ለተጠሪዎች እንዲከፍሉ የተወሰነውን ብር ዐ ቀንሶ ቀሪውን ገንዘብ ብቻ ተጠሪዎች እንዲከፍሉ የሰጠውን ትአዛዝ እንዲያስተካክል እና እንዲሁም በዋናው ገንዘብ ላይ ወለድ እንዲከፈል ትአዛዝ እንዲሰጥ አመልክተዋል ፍርድ ቤቱም አቤቱታውን መርምሮ ለአፈፃፀም መሠረት በሆነው በመቁ ሐምሌ ዐ ቀን ዓም በተሰጠው ውሣኔ መሠረት እንዲፈፀም የአፈፃፀም ማመልከቻ ሲቀርብ አመልካች የጠቅላይ ፍቤትን ውሣኔ ከመዝገቡ ጋር ስላላያያዙ ፍቤቱ የአፈፃፀም ትእዛዝ የሰጠው በዚሁ ውሣኔ መሠረት ሲሆን ትአዛዝ በተሰጠበት ወቅት ፍቤቱ የጠቅላይ ፍቤት የሰጠውን ትእዛዝ መሠረት በማድረግ ሂሣቡን ሊሰራ ስለማይችል የሰጠው ትእዛዝ ትክክለኛ ስለሆነ የሚታረም አይደለም በተፈረደው ገንዘብ ላይም ወለድ እንዲከፈል የተሰጠ ውሣኔ ስለሌለ የወለድ ይከፈለኝ ጥያቄው ተቀባይነት የለውም በማለት የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ አድርጎታል ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የፌከፍተኛ ፍቤትም የፌመደ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ አጽንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታም የቀረበው በዚህ ውሣኔ ላይ ነው አመልካች ያቀረቡት ቅሬታም የጠቅላይ ፍቤት አመልካች ለተጠሪዎች ብር ዐ እንዲከፍሉ የተሰጠውን ውሣኔ በመሻር ይህንኑ ገንዘብ ተጠሪዎች ለአመልካች እንዲከፍሉ የሰጠውን ውሣኔ የሥር ፍቤት አንዲፈፀም ትአዛዝ አለመስጠቱ የተሰጠውን ውሣኔ የሚለውጥ ወይም የሚሽር ስለሆነ የሕግ ስህተት ነው ስለዚህ ገንዘብ እንዲከፈለኝ እና በዋናው ገንዘብ ላይ ወለድ እንዲከፈለኝ የሚል ነው ተጠሪዎችም የአመልካች የሰበር አቤቱታ ደርሷቸው በሰጡት መልስ ቀደም ሲል አመልካች በመቁ ሐምሌ በተሰጠው ውሣኔ መሠረት እንዲፈፀምላቸው የአፈፃፀም ማመልከቻ አቅርበው በውሣኔው መሠረት ተፈጽሞ ጉዳዩ አብቅቷል በወቅቱ የጠቅላይ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ ከአፈፃፀም ማመልከቻው ጋር አያይዘው አላቀረቡም ስለዚህ አዲስ አፈፃፀም መዝገብ ከሚከፍቱ በቀር የጠቅላይ ፍቤቱን ውሣኔ መሠረት አድርገው የቀድሞ አፈፃፀም ትእዛዝ እንዲስተካከል ያቀረቡት ጥያቄ ሥነሥርዓትን ያልተከተለ ነው በማለት ተከራክረዋል አመልካችም የመልስ መልስ በማቅረብ ክርክራቸውን አጠናክረዋል ከላይ የተመለከተው የግራ ቀኙ ክርክር ሲሆን በዚህም ጉዳይ ሊታይ የሚገባው ነጥብ አንድ ፍርድ እንዲፈፀም የሚቀርብ ማመልከቻን የአቀራረብ አና የአፈፃፀም ሥርዓት ነው አንድ የአፈፃፀም ሥነሥርዓት የሚጀምረው የተፈረደለት ሰው የፍርድ ባለመብት በፍርዱ መሠረት እንዲፈፀምለት የአፈፃፀም ማመልከቻ ለፍቤቱ ሲያቀርብ ነው የሥሥሃሕቁ ይመለከቷል በመሆኑም አንድ የአፈፃፀም ማመልከቻ ከማቅረቡ በፊት የተፈረደ ፍርድ ሊኖር ይገባል ይህ እንዲፈፀም በሚቀርበው የፍርድ ውሣኔ ደግሞ ከሳሽ ከጠየቀው የዳኝነት ጥያቄ ውስጥ ከፊሉ ተወስኖለት ከፊሉ ውድቅ የሚደረግበት ወይም በከፊል አንደኛው ተከራካሪ ወገን በከፊል ደግሞ ሌላኛው ተከራካሪ ወገን ባለመብት ሊሆኑ የሚችሉበት አጋጣሚ ይኖራል በመሆኑም በከፊል ባለመብት የሆነው ወገን ወይም ከፊል የዳኝነት ጥያቄው ውድቅ የተደረገበት ወገን በተወሰነበት ጉዳይ ወይም ውድቅ በተደረገበት የዳኝነት ጥያቄ ላይ ይግባኝ ጠይቆ በተፈረደለት መጠን ብቻ የአፈፃፀም ማመልከቻ ሊያቀርብ ይችላል ነገር ግን ይግባኝ የተባለበት ጉዳይ የመጨረሻ ውሣኔ ሲያገኝ ባለመብቱ አዲስ የአፈፃፀም መዝገብ መክፈት ሳያስፈልገው አዲስ የአፈፃፀም ማመልከቻ በማቅር ብቻ የቀድሞውን የአፈፃፀም መዝገብ ከማንቀሳቀስ የሚከለክለው ሕጋዊ ምክንያት አለ ወይ የሚለው በዚህ ጉዳይ ሊነሳ የሚገባው ጥያቄ ነው በመሠረቱ የአፈፃፀም ሥነሥርዓት ዓላማው በአንድ ውሣኔ ወይም ትአዛዝ ባለመብት የሆነውን ሰው ውሣኔው ወይም ትእዛዙ ያስገኘለት መብት ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ በመሆኑ አንድ ፍቤት ሊፈፀም የሚችል ውሣኔ አእስከቀረበለት ድረስ ውሣኔው እንዲፈፀም ተገቢውን ትእዛዝ መስጠት ይንገባዋል በመሆኑም በአንድ ውሣኔ ላይ ከፊል ባለመብት የሆነ ተከራካሪ ወገን ባለመብት የሆነበት የውሣኔ ክፍል ሊፈፀም የሚችል እስከሆነ ድረስ ይኸው የውሣኔ ክፍል እንዲፈፀም ማመልከቻ ከማቅረብ የሚከለክለው ነገር የለም የአፈፃፀም ማመልከቻ የቀረበለት ፍቤትም ውሣኔው ካልታገደ በቀር አፈፃፀሙ ሊያቆም ስለማይችል የሥሥሕቁ ይመለከቷል አፈፃፀሙን ሊቀጥል ይገባዋል ይግባኝ የተባለበት ከፊል የውሣኔው ክፍል ግን ሊፈፀም የሚችለው ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የመጨረሻ ውሣኔ ከሰጠ በኋላ መሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ይግባኝ የተባለበትን ውሣኔ የመሻር የመለወጥ ወይም የማሻሻል ስልጣን አለውና ነው በመሆኑ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ይግባኝ ባዩን የሚጠቅም ውሣኔ ከሰጠ ባለመብቱ አዲስ የአፈፃፀም መዝገብ መክፈት ሳያስፈልገው ሌላ የአፈፃፀም ማመልከቻ በማቅረብ ብቻ የቀድሞ የአፈፃፀም መዝገብ እንዲንቀሳቀስ እና ውሣኔው እንዲፈፀምለት ለማድረግ ይችላል የመጀመሪያው የአፈፃፀም ጥያቄ የቀረበበት ጉዳይ ተፈጽሞ ያለቀ ቢሆንም እንኳን የይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠው ውሣኔ በቀድሞው መዝገብ ላይ እንዳይቀጥል የሚከለክል ነገር የለም የፍሥሥሕጉ ቁጥር ረ እና ቁጥር ም አንድ የአፈፃፀም ማመልከቻ ከቀረበ በኋላ የሥነሥርዓት ሕጉ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት በተለያየ ጊዜ ሌላ ማመልከቻ እየቀረበ ነገሩን ለማንቀሳቀስ እንደሚቻል ማመልከታቸው ባለመብቱ አዲስ መዝገብ መክፈት ሳያስፈልገው በይግባኝ ሰሚ ፍቤት የተሰጠውን ውሣኔ በቀድሞ መዝገብ እንዲፈፀም ማድረግ የሚቻል መሆኑን ያስገነዝባሉ የዚህም አላማ በአንድ ጉዳይ የተሰጠ ውሣኔ በአንድ መዝገብ ተጠቃሎ እንዲፈጸም ለማድረግ ነው ስለዚህም በከፊል የውሣኔው ክፍል ቅር ተሰኝቶ ይግባኝ ያቀረበ ወገን ይግባኝ ያለበት ጉዳይ እስኪወሰን ሳይጠብቅ የፍርድ ባለመብት የሆነበት ጉዳይ ብቻ እንዲፈፀም ሊያመለክት ይችላል ይግባኝ ያለበት ጉዳይ ከተወሰነለት ደግሞ አዲስ መዝገብ መክፈት ሳያስፈልገው ሌላ የአፈፃፀም ማመልከቻ በማቅረብ ብቻ የቀድሞውን መዝገብ አንቀሳቅሶ በይግባኝ የተወሰነለትን ፍርድ ሊያስፈጽም ይችላል ከዚህ በመነሳት ወደ ያዝነው ጉዳይ ስንመለስ በመቁ በዐ የከፍተኛ ፍቤት በሰጠው ውሣኔ ተጠሪዎች ለአመልካች ብር እና የዳኝነቱን ገንዘብ እንዲከፍሉ ሲወስን አመልካች ደግሞ ለተጠሪዎች ዐ ብር ከነዳኝነቱ እንዲከፍሉ ወስኗል በዚህ ውሣኔ ላይ አመልካች ለጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ በመቁ በ በዋለው ችሎት የከፍተኛ ፍቤቱን ውሣኔ በመለወጥ ዐ ብር ተጠሪዎች ለአመልካች እንዲከፍሉ ወስኗል በመሆኑም አመልካች በከፍተኛ ፍቤት እንዲከፈላቸው ከተወሰነላቸው ብር በተጨማሪ ብር ዐ እንዲከፈላቸው ተወስኗል ነገር ግን አመልካች የመጀመሪያ የአፈፃፀም ማመልከቻ ሲያቀርቡ እንዲፈጸምላቸው የጠየቁት በመቁ የተሰጠው ውሣኔ ነው በወቅቱ የጠቅላይ ፍቤት ውሣኔ እንዲፈጸም የቀረበ ጥያቄ አልነበረም በመሆኑም ፍቤቱ በከፍተኛ ፍቤት ውሣኔ መሠረት እንዲፈፀም የሰጠው ትአዛዝ ትክክል ነበር ነገር ግን አመልካች ይግባኝ ለጠቅላይ ፍቤት አቅርበው አስወስነዋል በመሆኑም አዲስ መዝገብ መክፈት ሳያስፈልጋቸው ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በሰጠው ውሣኔ መሠረት እንዲፈጸምላቸው ሌላ የአፈፃፀም ማመልከቻ በማቅረብ ብቻ ጉዳዩ እንዲንቀሳቀስላቸው መጠየቃቸው የሥሥሕጉ የሚፈቅድላቸው ነው በእርግጥ አመልካች ማመልከቻውን ሲያቀርቡ የጠየቁት የአፈፃፀም ፍቤቱ ቀደም ሲል የሰጠውን የአፈፃፀም ትእዛዝ በፍሥሥሕቁ ዐ አና ዐ መሠረት እንዲያስተካክል በመሆኑ ለጥያቄአቸው መሠረት ያደረጓቸው የሥሥሕጉ ድንጋጌዎች ለጉዳዩ አግባብነት የሌላቸው ቢሆንም አንድ ባለጉዳይ አቤቱታውን ለፍቤቱ ሲያቀርብ ሕግ የመጥቀስ ኃላፊነት የሌለበት በመሆኑ አመልካች የተሳሳተ የሕግ አንቀጽ በመጥቀሳቸው ብቻ አቤቱታቸው ውድቅ ሊደረግ አይገባም የቀረበለትን ማመልከቻ አግባብነት ካለው የሕጉ ድንጋጌ ጋር መመርመር ተገቢውን መፈፀም የፍቤቱ ኃላፊነት ነው ፍቤቱ የአፈዓፀም ማመልከቻው በሥነ ሥርዓት ሕጉ መሠረት አልቀረበም የሚልበት ምክንያት ካለው እንኳን አቤቱታው ተስተካክሎ እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላል የሥሥሕቁ ይመለከቷል አመልካች በይግባኝ ፍቤት የተሰጣቸውን ፍርድ ለፌመደ ፍቤት ስላቀረቡ ፍቤቱ ውሣኔው መሠጠቱን አውቋል ስለዚህም በውሣኔው መሠረት እንዲፈፀምላቸው ተገቢውን ትአዛዝ ከመስጠት ፋንታ አመልካቹ የተጠቀሱት የሥነሥርዓት ሕግ ድንጋጌ በመሣሣቱ ብቻ አቤቱታውን ውድቅ በማድረጉ የሕግ ስህተት ፈጽሟል ሌላው አመልካች የጠየቁት በተፈረደው ዋና ገንዘብ ላይ ወለድ እንዲከፈላቸው ነው በርግጥ የፍሥሥሕቁ ሰ የአፈፃፀም ማመልከቻ ሲቀርብ በፍርዱ መሠረት የሚጠየቀው የገንዘብ ልክ ከነወለዱ እንዲገለጽ ያዛል ነገር ግን ይህ የሥነሥርዓት ሕጉ ድንጋጌ በዋናው ውሣኔ ላይ ወለድ እንዲከፈል የተሰጠ ውሣኔ ካለ ይኸው ወለድ ተሰልቶ ትክክለኛው አሀዝ በአፈፃፀም በማመልከቻው እንዲገለጽ የሚያዝ እንጂ ውሣኔ ያልተሰጠበትን የወለድ ክፍያ የአፈፃፀም ፍቤቱ እንዲያስከፍል ስልጣን የሚሰጠው አይደለም ምክንያቱም አንድ የአፈፃፀም ፍቤት በውሣኔው መሠረት ከማስፈፀም አልፎ ውሣኔ ያልተሠጠበትን ጉዳይ አንዲፈፀም የማድረግ ስልጣን የለውም በመሆኑም የሥር ፍቤቶች በዚህ ረገድ በሰጡት ውሣኔ ላይ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚባልበት ምክንያት የለም ውሣኔ የፌመደፍቤት በመቁ ዐዐ በመጋቢት ዐ ቀን ዓም የሰጠው ትአዛዝ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ዐ በግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሻሽላል ተጠሪዎች ብር ዐ አስራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሰማኒያ ሁለት ብር ከፃምሣ ሳንቲም እና የዳኝነቱን ብር ስድስት መቶ ሰባ አንድ በድምሩ ዐ አስራ ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ፃምሣ ሦስት ብር ከፃምሣ ሳንቲም ለአመልካች ይክፈሉ አመልካች በጠየቁት የገንዘብ መጠን ብር ዐ አስራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሰማንያ ሁለት ብር ከፃምሣ ሳንቲም ወለድ ሊከፈላቸው አይገባም ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ውሣኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ውሣኔ ተሽራል ተዋዋይ ወገኖች ሕግ ከወሰናቸውና ከከለከላቸው ነገሮች በቀር የሚዋዋሉበትን ጉዳይ እንደመሰላቸው የመወሰን መብት አላቸው ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ በህግ አግባብ የተቋቋሙ ውሎች ባቋቋሟቸው ሰዎች ላይ ሕግ ናቸው አቶ አብዱልቃድር መሐመድ የተጠቀሰው የውሉ ድንጋጌ አለመግባባቶች ከተነሱ ጉዳዩን በስምምነት ወሮ ደስታ ገብሩ ለመጨረስ ጥረት የሚደረግ መሆኑን ይህ ካልተቻለ ጉዳዩ በገላጋይ ዳኝነት አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ የሚታይ መሆኑን የሚደነግግ በመሆኑ ፍቤት ይህንኑ ተፈፃሚ ማድረግ ወሪት ሂሩት መለሰ አለበት አመልካች ዘምዘም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መልስ ሰጪ የኢሊባቦር ዞን ትምህርት መምሪያ ውሳ ያታጳሷ ሦዳፀ ፅወጎሪ ያቃውታፇ ውጨፖ ያፍፖኀለጩጨረ ሕፇ አመልካችና መሰጪ በገቡት ውል አንቀጽ ግራ ቀኙ እርስ በእርሳቸው ካልተስማሙ አንዱ ወገን በሕግ ወይም በሽምግልና መጠየቅ ይችላል በሚለው ድንጋጌ ክርክሩ በሽምግልና ብቻ ይታያል ተብሎ የተቀመጠ ድንጋጌ የለም በማለት አመልካች ጉዳዩ በሽምግልና እንዲታይ ያቀረበውን ክርክር ውድቅ አድርጐ የኢሉባቦር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዋናው ጉዳይ ውሣኔ በመስጠቱና ውሣኔው በበላይ ናዓቤቶች በመጽናቱ የቀረበ አቤቱታ ፏ ጥቅምት ቀን የመቁ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ደስታ ገብሩ አቶ መስፍን እቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሰ አመልካች ዘምዘም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጠበቃ ወርቅዬ አባይነህ ቀረበ መልስ ሰጭኑ የኢሊባቡር ዞን ትምህርት መምሪያ ቀረበ ፍርድ ለሰበር ችሉቱ ለቀረበው ጉዳይ መነሻ የሆነው ክስ የተጀመረው በኢሊባቡር ዞን ከፍተኛ ፍቤት ሲሆን የአሁኑ መልስ ሰጭ የአሁኑ አመልካችንና ናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ በተባለ ድርጅት ላይ ውልን መሠረት አድርጉ በአጠቃላይ አንድ መቶ ሰማንያ አራት ሺ አምስት መቶ ሃምሣ ዘጠኝ ብር ከሃያ ስድስት ሣንቲም እንዲከፈለው በመሠረተው ክስ ነው የአሁኑ መልስ ሰጭ በበኩሉ በውሉ መሠረት ጉዳዩ በግልግል ዳኛነት ከሚታይ በስተቀር በዚህ ፍቤት እንዲቀረብ የተደረገው አላግባብ መሆኑን ገልጾ በመቃወም መልስ ከመሰጠቱ በተጨማሪ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ገላጋይ ለመምረጥ እንዲቻል ክስ ያቀረበ መሆኑን በመግለጽ መልስ ሰጥቷል የሥር ፍቤት የአመልካችን ጥያቄ በብይን ውድቅ ካደረገ በኋላ የአሁኑ አመልካች ለአሁኑ መልስ ሰጭ ብር ሰለሣ አንድ ሺ አንድ መቶ አስራ አንድ ብር ከአርባ ሣንቲም እንዲከፍልና ክርክሩ ላስከተለው ወጭና ኪሣራ በቁጥር ሦስት መቶ ብር እንዲከፍል የሰጠው ውሣኔ በበላይ ፍቤቶች ፀንቷል የአሁኑ አመልካች በሰበር እንዲታይለት ባቀረበው አቤቱታ ላይ ግራ ቀኛችን ባደረግነው ውል መሠረት አለመግባባቶች ከተነሱ ጉዳዩ በግልግል ዳኝነት የማታይ መሆኑ እየታወቀ የሥር ፍቤት ይሄን አልፎ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ሥህተት ያለበት ነው በማለት ያቀረበው ማመልከቻ የሕግ ትርጉም የሚያስነሣ ነጥብ ያለው መሆኑን በማመን ጉዳዩ ለሰበር እንዲቀርብ ተደርጉ የመሰጭን መልስና የአመልካችን የመልስ መልስ አድምጧል ይህ የሰበር ችሉት ጉዳዩን መርምሯል በግራቀኝ ተዋዋይ ወገኞች መካከል አለመግባባቶች ሲነሱ በውላቸው መሠረት በግልግል ዳኝነት ይታያል የተባለው የውል ቃል ታልፎ ጉዳዩ በመደበኛ ፍቤት እንዲታይ መደረጉ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም። ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈለው መወሰኑስ የሕግ መሠረት አለው የሚሉት መሆናቸውንም ተገንዝቧል ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው አመልካቹ የተጠሪን የሥራ ውል ያቋረጠው በቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅነቱ የየእለቱ ገቢ ተሰብስቦ ባንክ መግባቱን ማረጋገጥ ሲገባው በጊዜው ገንዘብ ያዥ የነበረው አቶ ስለሺ ታደለ ባዘጋጀው የገንዘብ እና የባንክ መዝገብ ላይ በመፈረም ወይም ሳይፈርም በመተው ጉድለት እንዲፈጽም ረድቶታል በሚል ዋነኛ ምክንያት ነው በየቀኑ ከሽያጭ የተሰበሰበውን ገንዘብ የመቆጣጠር ጉድለት ቢገኝ ገንዘብ ያዝን መተማመኛ አስፈርሞ በመመሪያው መሠረት እርምጃ የመውሰድ እንዲሁም ገንዘቡ ባንክ ገቢ መደረጉን የማረጋገጥ ጉዳይ በሥራ መዘርዝሩ ላይ የተጠቀሰ የተጠሪ የሥራ ድርሻ መሆኑም በሥር ውሣኔ ተመልክቷል ተጠሪ ይህ ኃላፊነት እንዳለበት አልካደም የሚከራከረው ገንዘብ ያ እኤአ በሰኔ ወር ላደረሰው ጉድለት አርሱም ቢሆን ከሥራ አልተሰናበተም ይልቁንም በዚህ ጥፋቱ በተግሳፅ ታልፏል ሌሎች ጉድለቶች ተገኝተዋል በተባለበት ጊዜ ደግሞ አኔ እረፍት ላይ የነበርኩ በመሆነ አይመለከተኝም በሚል አይነት መሆኑን መዝገቡ ያሳያል በመሰረቱ ገንዘብ ያዥው እኤአ በሰኔ ወር አጉድሏል የተባለው ብር ሲሆን በዚህ ጊዜ ተጠሪው በሥራ ላይ የነበረ መሆነ አላከራከረም እንዲሁም ተጠሪው ገንዘብ ያዥው በዚህ ጥፋቱ በተግሳጽ ብቻ ታልፏል በሚል በቀር አርሱ በዕለቱ ጉድለቱን በማግኘትና በመመሪያው መሠረት ተገቢውን በማድረግ የሥራ ድርሻውን በአግባቡ የተወጣ መሆኑን አላስረዳም እንደውም በዚህ ረገድ ያቀረበው ክርክር የለም ይህ ከሆነ ደግሞ ተጠሪው ያለበትን የሥራ ግዴታ ተወጥቷል ለማለት አይቻልም ገንዘብ ያ በዚህ ድርጊት በተግሳጽ ታልፏል ማለቱም የእርሱን ኃላፊነትና ግዴታ የሚያስቀርለት አይሆንም እንግዲህ ክርክሩን አስቀድሞ የዳኘው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ጉዳዩን ከፍ ሲል ከተጠቀሰው አግባብ በማየት ድርጊቱ ተጠሪው በአመልካች ላይ ጉዳት ማድረሱን ለማረጋገጥ ይበቃል የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሷል በዚህም ምክንያት ሌሉች በተጠሪው ተፈጽመዋል ወደተባሉ ጥፋቶች መሄድ እንደማያስፈልግ በውሣኔው ጠቅሶታል በሌላ በኩል ግን ጉዳዩን በይግባኝ ያየው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪ በሥራ ላይ በነበረበት ጊዜ እንደተፈፀመ የተረጋገጠው ከላይ የተጠቀሰው የገንዘብ ጉድለት ተጠሪውን ከሥራ ለማሰናበት የሚበቃ መሆን አለመሆኑን አልመዘነም በተጠሪ ተፈጽመዋል ወደተባሉ ሌሎች ጥፋቶች ዘልቆ መፈጸም አለመፈጸማቸውንም ለማጣራት አልሞከረም ለፍርዱ መሠረት ያደረገው ገንዘብ ያዥው ገንዘብ ባጎደለበት ጊዜ ተጠሪው ሥራ ላይ ስላልነበረ ወደ ሥራ ሲመለስ አልተቆጣጠርክም ተብሉ መሰናበቱ ትክክል አይደለም የሚለውን ምክንያት ነው ይህ ደግሞ ፍቤቱ በአመልካች የተነሱትን የክርክር ነጥቦች በሙሉ ቃኝቶ ፍሬ ነገሩን በማጥራት ፍርድ አለመስጠቱን የሚያመላክት ነው እንዲሁም የሥር ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ፍሬ ነገር የደረሰበትን መደምደሚያ አሳማኝ ምክንያት ላይ ሳይመሰረት የለወጠው መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው ወደ ሕጉ ስንመለስ በአዋጅ ቁ አንቀጽ ስር ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ሊያቋርጡ የሚችሉ ምክንያቶች የተዘረዘሩ ሲሆን ለዚህ ጉዳይ አግባብነት የሚኖረው በአሰሪው ንብረት ወይም ከሥራው ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ባለው ማናቸውም ንብረት ላይ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኛነት ጉዳት ማድረስ የሥራ ውልን ያለማስጠንቀቂያ እንደሚያቋርጥ የሚደነግገው አንቀጽ በ መሆኑን ችሎቱ አምኖበታል ችሎቱ እዚህ እምነት ላይ የደረሰው ጉዳዩን ከፍትሐብሔር ሕግ አንቀጽ እና ጋር አገናዝቦ በማየትና ገንዘብ አንዱ ግዙፍነት ያለው ተንቀሳቃሽ ንብረት መሆኑን በመቀበል ነው በተጨማሪም አንድ ሠራተኛ በአሰሪው የተሰጠውን ኃላፊነት ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት አንድን ነገረ በማድረግም ይሁን ባለማድረግ ሳይወጣው ቢቀርና በዚህ ድርጊቱ ሌላው ሰው በአሰሪው ገንዘብ ላይ በቀጥታ ጉዳት አእንደያደርስ ተባብሮ ቢገኝ እራሱ በአሰሪው ንብረት ላይ ጉዳት እንደደረሰ ሊቆጠር ይገባዋል የሚል ትርጓሜ ለተጠቀሰው የአዋጅ ቁ አንቀጽ በ በመስጠቱ ነው ከፍ ሲል እንደተመለከተው ተጠሪው ሥራ ላይ በነበረበት ወቅት ገንዘብ ያዥው ያደረሰውን የገንዘብ ጉድለት መቆጣጠር ሲገባው አልተቆጣጠረም ይህ ደግሞ ቢያንስ በከባድ ቸልተኛነት በአመልካች ንብረት ላይ ቀጥተኛ ባልሆነ ሁኔታ ጉዳት ማድረሱን ያረጋግጣል ስለሆነም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የሥራ ውሉን መቋረጥ ሕገ ወጥ በማድረግ ተጠሪ ወደ ሥራ እንደመለስ መወሰኑ ከተጠቀሰው ድንጋጌ ጋር ያልተጣጣመ ሆኖ አግኝተነዋል ቀጥሉ ተጠሪ ከሥራ ከተሰናበተ ጊዜ ጀምሮ ያለው ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈለው ሕጉ ይፈቅዳል ወይስ አይፈቅድም የሚለውን ነጥብ እአናያለን ከላይ እንደተጠቀሰው ፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪ የሦስት ወር ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈለው ተወስኗል ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈል የታዘዘው ሥራ ያልተሠራው በሠራተኛው ጉድለት ባልሆነ ምክንያት ነው በማለትና የአዋጁን አንቀጽ መሠረት በማድረግ እንደሆነ ይታመናል ይህም ውሣኔ በአንቀጽ ላይ የሠፈረው ድንጋጌ አባባልና መንፈስ የሚመለከተው የሥራ ውሉ ተቋርጦ የቆየን ሠራተኛ ነው ወይስ ከዚህ የተለየ አኳኋን ያለውን ሠራተኛ ነው የሚለውን ጥያቄ ያስነሳል ይህንኑ ለመረዳት ለዚህ አንቀጽ መሠረት የሆኑትን የ እና የ ድንጋጌዎች መመልከት ያስፈልጋል የአዋጁ አንቀጽ ደመወዝ ማለት አንድ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሠረት ለሚያከናውነው ሥራ የሚከፍለው መደበኛ ክፍያ ነው በማለት ይደነግጋል የአዋጁ አንቀጽ ም እንደዚሁ በአዋጁ ወይም አግባብ ባለው ሕግ በተለየ አኳኋን ካልተወሰነ ደመወዝ የሚከፈለው ለተሠራ ሥራ ብቻ መሆኑን በግልጽ ያስቀምጣል ከነዚህ ሁለት የተያያዙ የሕግ ድንጋጌዎች የደመወዝን ምንነት እና የአከፋፈል ሁኔታ መገንዘብ ይቻላል በአንድ በኩል አንድ ሠራተኛ ደመወዝ የሚከፈለው ከውል የመነጨ ግዴታውን መፈፀም ሲችል እንደሆነ እናያለን የሠራተኛ እና የአሠሪ ግንኙነት የሚመነጨው ሁለቱም ወገን ከሚገቡት ውል ነው ይኸው ውል እንደማንኛውም ሌላ ውል ለሁለቱም ወገን መብት ያመነጫል ግዴታንም ይጥላል ከነዚህ ተያያዥ መብትና ግዴታዎች አንዱ ሠራተኛው በውል ለማከናወን ቃል የገባውን ሥራ የማከናወን በተሠራው ሥራ መጠን ደግሞ በውሉ በተጠቀሰው ጊዜና መጠን ደመወዝ የማግኘት መብትና ግዴታ ነው በዚህ መሠረት አሠሪው ከሠራተኛው ግልጋሎት ያገኛል ባገኘው ግልጋሎት መጠንም በውሉ የተጠቀሰውን ደመወዝ የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል በመርህ ደረጃ እነዚህ መብትና ግዴታዎች ከውል የሚመነጩ አንዱ ያለሌላው ሊታሰቡ የማይችሉ የአንድ ሕጋዊ ግንኙነት ሁለት ገጽታዎች ናቸው ስለዚህ ሥራ ሳይሠራ ደመወዝ ሊከፈል አይችልም ደመወዝ ሳይከፈል ደግሞ ሥራ ሊከናወን አይችልም ይህ አጠቃላይ አባባል ከውል ሕግ መሠረተ ፃሳብ ጋር የሚጣጣም ነው ይህ አጠቃላይ መርህ አንደተጠበቀ ሆኖ ሕጉ ሠራተኛው ሥራ ባይሠራም ደመወዝ ሊከፈለው የሚችልበትን ሁኔታ በተለየ አስቀምጧል በዚህም መሠረት በአዋጁ አንቀጽ ከሁለት ሁኔታዎች አንዱ ተሟልቶ ከተገኘ ሠራተኛው ሥራ ባይሠራም አሠሪው ደመወዝ የመክፈል ግዴታ ተጥሉበታል እነዚህ ሁኔታዎች አንደኛ ሠራተኛው ዝንጁ ሆኖ እያለ አሠሪው ለሥራው አስፈላጊ የሆነውን መሣሪያና ጥሬ እቃ ሳያቀርብለት የቀረ አንደሆነ ወይም ሁለተኛ ሠራተኛው ሥራ ሳይሠራ የዋለው በራሱ ጉድለት ባልሆነ ምክንያት እንደሆነ የሚሉት ናቸው እነዚህ ሁለት የተለዩ ሁኔታዎች ከሥራ ውልም ሆነ ከአጠቃላይ የውል መሠረታዊ መርሆዎችና ድንጋጌዎች ጋር ተያይዘው መተርጎም ይኖርባቸዋል ከላይ እንደተገለፀው የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነት የሚመነጨው ከሥራ ውሉ ነው የአሠሪ ደመወዝ የመክፈል ግዴታም የሚመነጨው እንዲሁ ከሥራ ውሉ ነው በሌላ በኩል የሥራ ውል ቢኖርም ደመወዝ የሚከፈለው ለተሠራ ሥራ ብቻ በመሆኑ ሠራተኛው ሥራ ሳይሠራ ደመወዝ እንዲከፈለው ሊጠይቅ አይችልም ሠራተኛው በርሱ በኩል ያለውን የመሥራት ግዴታ ሳይወጣ አሠሪው ደመወዝ የመክፈል ግዴታውን እንዲፈጽም ሊጠይቅ የሚችለው ከላይ ከተጠቀሱት ሁለት ምክንያቶቹ አንዱ መኖሩን በማስረዳት ነው ስለዚህ በአዋጁ አንቀጽ ያሉት ሁለት መስፈርቶች ተፈፃሚ ሊሆኑ የሚችሉት በአሠሪና በሠራተኛ መካከል ያለው የሥራ ውል ፀንቶ በሚቀይበትና ሠራተኛው በሥራ ገበታው በሚገኝበት ጊዜ ብቻ ነው የሥራ ውል በሌለበት ወይም የነበረ የሥራ ውል በተቋረጠበት ሁኔታ የአዋጁ አንቀጽ ተፈፃሚ ሊሆን አይችልም የሥራ ውል በሁለቱም ወገን ሊከበር እንደሚገባና ሊቋረጥ የሚችለውም በሕጉ በሰፈሩ ምክንያቶች ብቻ እንደሆነ ግልጽ ነው በሌላ በኩል አንድ አሠራ በአዋጁ አንቀጽ የተጠቀሱ ሁኔታዎች ተሟልተዋል ብሎ ሲያምን ያለማስጠንቀቂያ በአንቀጽ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች ተሟልቷል ብሎ ሲያምን ደግሞ ሕጉን ተከትሎ ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሥራ ውሉን ማቋረጥ እንደሚችል ሕጉ ይደነግጋል በዚህም መሠረት የሥራ ውልን ለማቋረጥ አሠሪው ክስ መመስረት ሳያስፈልገው የተናጠል አርምጃ የመውሰድ ሕጋዊ መብት አለው አሠሪው በዚህ ረገድ የሰጠው ውሣኔ የሥራ ክርክርን መርምሮ የመወሰን ሥልጣን ባለው አካል ታይቶ አስካልተሻረ ድረስ በሁለቱም ወገን የነበረውን የሥራ ግንኙነት ቀሪ እንዲሆን ያደርጋል አሠሪው የሥራ ውሉን ያቋረጠው ሕግ በማይቀበለው ምክንያት የሆነ እንደሆነ ሠራተኛው ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ወደአለው አካል ማቅረብ መብት አለው ጉዳዩ የቀረበለት አካል አሠሪው የወሰደው ውሣኔ ሕጉን መሠረት ያደረገ መሆን አለመሆኑን በመመርመር ውሣኔ መስጠት ይጠበቅበታል ቀድሞውኑ አሠሪው የሥራ ውሉን ያቋረጠው በሕጉ መሠረት አይደለም ወደሚል መደምደሚያ ከደረሰ ለሠራተኛው የሚሰጠው መፍትሔ ፎጩ ሕጉ የሥራ ውል አለአግባብ ባቋረጠ አሠሪ ተፈፃሚ እንዲሆን የፈቀደውን መፍትሔ ብቻ ነው የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁ አንቀጽ የሥራውል አለአግባብ ወይም ሕገወጥ በሆነ ሁፄታ ሲቋረጥ ለሠራተኛው የሚሰጠው መብት በአማራጭ ወደ ሥራ መመለስ ወይም አነደነገሩ ሁኔታ የካሣ ክፍያ የማግኘት መብት ብቻ ነው ሠራተኛ ወደ ሥራ እንዲመለስ ከማድረግ በተጨማሪ ሠራተኛው ሥራው ከተቋረጠበት ጊዜ ጀምሮ ያለው ደመወዝ እንዲከፈለው የሚያዝ የሕግ አንቀጽ የለም በመሆኑም አለአግባብ ከሥራ የተሰናበተ ሠራተኛ ወደ ሥራ እንዲመለስ ከማድረግ በተጨማሪ ሥራ ላይ ላልነበረበት ጊዜ ደመወዙ እንዲከፈለው ማድረግ ሕጉ አይፈቅድም ከላይ እንደተገለፀው በመሠረቱ መክፈልም ከተቻለ ደመወዝ የሚከፈለው የሥራ ውል ላለው ሠራተኛ ነው የሥራ ውሉ የተቋረጠው ሕገወጥ በሆነ መንገድ ነው ቢባል እንኳ የሥራ ውሉ ውሣኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ እንዲቀጥል ከማድረግ አልፎ ውሣኔው ወደ ኋላ ተመልሶ አሠሪው የሰጠውን ውሣኔ እንዳልተሰጠ መቁጠርና የሥራ ውል እንዳልተቋረጠ በማሰብ ሠራተኛው ሳይሠራ የቀረው በርሱ ጥፋት ባልሆነ ምክንያት ነው ማለት የሚቻል አይደለም ሠራተኛው በአሠሪው ውሣኔ ከሥራ እንዲሰናበት ከተወሰነበት ጊዜ ጀምሮ ሠራተኛው በፍርድ ወደ ሥራ እንዲመለስ በተወሰነበት ጊዜ መካከል የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነት አለ ሊባል አይችልም ለዚህ ጊዜ ደመወዝ እንዲከፈል ማዘዝም አይቻልም በአጠቃላይ ፍርድ ቤቱ አመልካች ውዝፍ ደመወዝ ይከፈል በማለት የሰጠው ውሣኔ አግባብነት በአላቸው የአዋጅ ቁ ድንጋጌዎች ትክክለኛ ትርጉም ላይ የተመሠረተ አይደለም በሌላ በኩል ፍርድ ቤቱ እያንዳንዱ ባለጉዳይ የሚያቀርበውን የሕግ ክርክር መርምሮ ውሣኔ የመስጠት ኃላፊነት አለበት ተከሣሹ ወገን በሕግ ነጥብ ላይ መልስ ሰጥቶ ባይገኝ ደግሞ የሕግ ጉዳይ የቀረበለት ፍቤት በአራሱ አነሳሽነት በጉዳዩ ጭብጥ ይዞ ውሣኔ ይሰጥበት ዘንድ ይጠበቅበታል ውዝፍ ደመወዝ መከፈል አለበት ወይስ የለበትም የሚለው ነጥብ የሕግ ጥያቄ እንደመሆኑ መጠን ፍርድ ቤት ከተከሳሹ ወገን የቀረበለት ክርክር ያልነበረ ቢሆን እንኳ ተገቢውን ምላሽ እንዲሰጥበት ያስፈልጋል ውሣኔ የተጠሪ የሥራ ውል መቋረጥ በአዋጅ ቁ አንቀፅ በ የተደገፈ ስለሆነ ወደ ሥራ ሊመለስ አይገባም በማለት ተወስኗል እንዲሁም ይህ ችሎት አግባብነት ያላቸውን የአዋጅ ቁ ድንጋጌዎች በመተርጎም ሕጉ አንድ የሥራ ውል በአሰሪው አነሳሽነት በተቋረጠበትም ሆነ የተቋረጠው ከሕግ ውጭ ነው በሚል ውሣኔ በሚሰጥበት ሁኔታ ሠራተኛው ያልሰራበትን ጊዜ ደመወዝ እንዲያገኝ የሚፈቅድ አይደለም የሚል መደምደሚያ ላይ በመድረሱ ተጠሪ ውዝፍ ደመወዝ ሊከፈለው አይገባም በማለት ተወስኗል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተጠሪ የሦስት ወር ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ሥራ እንዲመለስ የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በድምጽ ብልጫ ተሽሯል ይኸው ይፃፍ የሐሳብ ልዩነት እኔ ስሜ በተራ ቁጥር ላይ የተመለከተው ዳኛ በዚህ ጉዳይ የአሁኑ ተጠሪ ለፈፀመው ተግባር የሥራ ውሉ እንዲቋረጥ በማለት በአብላጫው ድምፅ በተሰጠው መደምደሚያ የምስማማ ቢሆንም አብላጫው ድምፅ ተጠሪ ፈፀመ ለተባለው ተግባር ለውሣኔው ዋቢ አድርጐ የጠቀሰው አንቀጽ በ በተጠሪ ተፈፀመ ከተባለው ድርጊት ጋር ግንኙነት የሌለው በመሆኑ በዚህ የህግ ድንጋጌ ሊሸፈን ባልተገባው ነበር እላለሁ የተጠሪ የሥራ ውል በአሰሪው እንዲቋረጥ የተደረገው ተጠሪ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ በሚሠራበት ቅርንጫፍ በሥሩ የሚገኘውን ገንዘብ ያዥ በተገቢው ሁኔታ ባለመቆጣጠሩ የአሠሪው ድርጀት ገንዘብ እንዲመዘብር ምክንያት ሆኖአል በሚል ነው አብላጫው ድምፅ ይህ አይነቱ ድርጊት በአዋጁ አንቀጽ በ ሥር ይጠቃለላል በማለት መደምደምያ ላይ ደርሷል ምንም እንኳን በዚህ አንቀጽ ብረት የሚለው ቃል አገላለጽ ንዘብን የሚያጠቃልል መሆኑን ብስማማበትም በዚህ ጉዳይ ተመዝብሯል ወይም ሌላ ሰው ጥቅም እንዲውለ ተደርጓል የተባለን የአሠሪ ገንዘብ ሆነ ተብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት በአሠሪ ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስን በሚመለከተው አንቀጽ ሥር ይጠቃለላል ብሎ ማለት አግባብ ሆኖ አላገኘሁትም በአብላጫው ድምፅ የተጠቀሰው የሕግ አንቀጽ የአሰሪውን ንብረቶች በተለይ በማምረት ተግባር ውስጥ ቀጥተኛ ግንኙነት የሚኖራቸውን ንብረቶች ሆነ ተብሎ ወይም በሚያስቀጣ ቸልተኝነት ከሚፈፀሙ የሰበር መቁ የጉዳት ተግባሮች ለመጠበቅ የተደነገገ ድንጋጌ እንጂ የሥራ ተግባርን በመጣስ ጥቅምት ቀን ዓም ክዐ። የሚለው ነው በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው የማይንቀሳቀስ ንብረት ባሀብትነትን በማወቅ በአስተዳደር ክፍል ለክንድ ሰው የተሰጠ የባለሀብትነት የምስክር ወረቀት ማስረጃ ለተሰጠው ሰው ለዚሁ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብት እንደሆነ እንደሚያስቆጥረው ተመልክቷል በአንፃሩ ማስረጃው የተሰጠው ከደንብ ውጭ በሆነ አሰራር መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ ከፍ ብሎ በፍትሐብሔር ቁጥር ላይ የተመለከተው የሕሊና ግምት ፈራሽ አንደሚሆን የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ይደነግጋል በያዝነው ጉዳይ በሕግ አግባብ ሥልጣን ተሰጥቶት ይህን መሰሉን የባለሀብትነት ማስረጃ የሚሰጠው ክፍል ቁጥር የሆነውን የባለቤትነት ደብተር የሰረዘው መሆኑ ተረጋግጧል በተሰረዘ የባለሀብትነት ምስክር ወረቀት ደግሞ የሚገኝ የባለሀብትነት መብት ወራሾችም አውራሻቸው አይኖርም የተጠሪ ያልነበራቸውን መብት ሊወርሱ አይችሉም የሥር ፍቤት ከፍ ሲል በተጠቀሱት የሕግ ቁጥሮች መሠረት የባለሀብትነት የምስክረ ወረቀቱ የተሰረዘ መሆኑን የተረዳው ቢሆንም የባለቤትነት ደብተሩ መሰረዝ ለአሁኑ አመልካች የሚሰጠው መብት የለም በማለት የደረሰበት መደምደሚያ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነው በማለት ይህን ፍርድ በድምጽ ብልጫ ሰጥተዋል ውሣኒ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ጥቅምት ቀን ዓም በመቁ የሰጠው ውሣኔ ተሽራል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ሕሳቭ ቧዩነት በአንድ ክርክር ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው ወይም በክርክሩ ለመግባት የሚችል እና በክርክሩ ሳይካፈልበት የተሰጠው ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ፍርዱ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያ ሊያቀርብበት እንደሚችል በፍብሥሥሕቁ ላይ ተደንግጓል ከዚህ ድንጋጌ አግባብ አንድ አመልካች ፍርድ ከመስጠቱ በፊት በነበረው ክርክር ተካፋይ ሊደረግ ይገባው ነበር አሊያም ሳይሟገትበት የተሰጠው ፍርድ የእርሱን መብት የሚጎዳ ሆኖ ተገኝቷል ይሰኝለት ዘንድ ለአብቱታው የአቀረበው ማስረጃ ይህንኑ የሚያረጋግጠለት እንዲሆን ያስፈልጋል በዚህ በተያዘው ጉዳይ አመልካች በወረዳ ቀበሌ ውስጥ የሚገኙትን ቁጥር አና የሆኑ የንግድ ቤቶች የተጠሪዎች በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተሰጠው አውራሽ እንድትረከብ ፍርድ መብቴን የሚጎዳው ነውና ገብቼ ተከራክሬ ፍርዱን እንዳሽሸር ይፈቀድልኝ ሲል ይህን የፍብሥሥሕቁ በመጥቀስ አቤቱታው ለተጠቀሰው ፍቤት አቅርቧል በቤቶቹ ላይ መብት አለኝ የሚለው ደግሞ በመንግሥት የተወረሱ ናቸው በሚል መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል ይሁን እንጂ ቤቶቹ በመንግሥት የተወረሱ መሆናቸውን የማያሳይለት ማስረጃ አላቀረበም የአቀረበው ሙግትም ይህ ማስረጃ አለኝ ወይም ነበረኝ በሚል አይነት ፍሬ ነገር ላይ የተመሰረተ አይደለም በሌላም በኩል ንብረቱ ባለቤት የሌለው ጠፍ የሆነ ንብረት ነው የሚል ክርክርና ማስረጃ የሌለው በመሆኑ ጉዳዩ ከፍብሕቁ አግባብ ሊታይና የቤቶቹ ባለቤት መንግሥት ነው ሊባል የሚችል አይደለም ለተጠሪዎች አውራሽ ተሰጥቶ የነበረው የባለቤትነት ደብተር ተሰርዚኳል ማለቱ ብቻውንም ለእርሱ መብት የሚሰጠውና አቤቱታውም በፍብሥሥሕቁ አግባብ እንዲስተናገድለት ለማድረግ የሚያስችል አይደለም በኔ እምነት የስር ፍርድ ቤቶች ወደ ዋናው ጉዳይ ተመልሰው ክርክሩን እንደገና መመርመር ሳያስፈልጋቸው አመልካቹን ወደ ክርክሩ ለመግባት የሚያስችልህ መብት መኖሩን አላስረዳህም በሚል ከወዲሁ ጥያቄውን ውድቅ በማድረጋቸው የፈፀሙት የሕግ ስህተት የለም የሰበር መቁ ስለሆነም ውሣኔያቸው ሊፀና የሚገባው ነው በማለት ስሜ በሦስተኛ ተራ ጥቅምት ቀን የተጠቀሰው ዳኛ አብዛኛው ድምጽ በተሰጠው ውሣኔ ባለመስማማት በሐሳብ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ ተለይቻለሁ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ ወሮ ስንዱ ዓለሙ ወሮ ደስታ ገብሩ አቶ አሰግድ ጋሻው አመልካች ንብ ትራንስፖርት አማ መልስ ሰጪ አቶ ተገኑ መሸሻ ይነራዎቻ ቨሥሥ መሰጋፖሃ ዖሟመሰጎ ውታቻ ፅዕራፖሃው ኃፅማሃዕው ደደመወሃ መሀፖ ፅዕራ ሳፖፅራያፖው ፇናምፖ ደድመወ ፅቋማፇሃታ ዕፅ ዕራ ሐመናፒ ሀድረሯጅፖ ውዕም ይነዕራ መሪ ፅፅያፖት ራፖቻ ዖፍሥፖ መጨረ አፇ ቋፓረ ሪፓሪሪዐጋ መልስ ሰጪ በአመልካች ድርጅት ውስጥ በቴክኒክ ዋና ክፍል ኃላፊ ሆኝ ስሰራ ከስራ ከመሰናበቴ በፊት ታግጄ በቆየሁበት ከታህሣሥ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ሰኔ ቀን ዓም ድረስ ያለው ደመወዜ እንዲከፈለኝ በማለት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ያቀረበውን ክስ ፍቤቱ ተቀብሎ መሰጪ የጠየቀው ገንዘብ እንዲከፈለው ውሣኔ በመስጠቱና ውሣኔውም በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመጽናቱ የቀረበ አቤቱታ ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠውና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ያጸናው ውሣኔ ተሽሯል በድርይት ሥራ መሪና በድርጅቱ መካከል ያለ የስራ ክርክር የሚዳኘው በፍትሐብሔር ህጉ የስራ አገልግሎትን መስጠት ስለማመለከቱ ውሎች ከቁጥር አና ተከታታዮቹ በተደነገጉት ህጐች መሠረት ነው የስራ መሪ ደመወዝ ለተሰራ ስራ ብቻ የሚከፈል እንጂ ላልተሰራ ስራ የሚከፈል አይደለም የስራ መሪው አንድም የስራ አገልግሎት ባይሰጥም እንኳን ይኸው ሁኔታ አሰሪው ስራ ሳይሰጠው በመቅረቱ ወይም እንዳይሰራ በመከልከሉ የተነሳ እንደሆነ ደመወዙን ለማግኘት መብት የለው ውሉ ባልታገደበት ወይም ባልተቋረጠበት ጊዜ ሠራተኛው የስራ መሪው ስራ ላይ ሆኖ ነገር ግን አሰሪው ሥራ ሳይሰጠው ወይም አንዳይሰራ በከለከለው ጊዜ አንጂ ሠራተኛው ከስራና ከደመወዝ ታግዶ የስራ አገልግሎት ላልሰጠባቸው ጊዜያት አይደለም የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ ወሮ ስንዱ ዓለሙ ወሮ ደስታ ገብሩ አቶ አሰግድ ጋሻው አመልካች ንብ ትራንስፖርት አማ መልስ ሰጪ አቶ ተገኑ መሸሻ ለዚህ የሠበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ጉዳይ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ነው በሥር ፍቤት የአሁን ተጠሪ ከሣሽ ሲሆን አመልካቹ ተከሣሽ ነበር የተሰጠው የሥራ ክስ በድርጅቱ ውስጥ የቴክኒክ ዋና ክፍል ሀላፊ ሆኝ ስሠራ ከታህሣሥ ዓም ጀምሮ ከሥራ ታግጄ ከቆየሁ በኋላ ሰኔ የተዛዓፈ የስንብት ደብዳቤ ተሠጥቶኛል ስለዚህ ከታገድኩበት ጊዜ አንስቶ እስከተሠናበትኩበት ጊዜ ድረስ ያለው የ ወር ከ ቀን የተጣራ ደመወዜ ፃያ ሦስት ሺህ አምስት መቶ ብር ወጪና ኪሣራ ተጨምሮ ይከፈለኝ የሚል ነው የሥር ተከሳሽ ማለትም ተጠሪው ቀርቦ የይርጋ መቃወሚያ አንስቶ በብይን ውድቅ የተደረገበት ቢሆንም ፍሬ ጉዳዩን በተመለከተ ከሣሽ ከሥራ የተሠናበተው ድርጅቱን የሚጐዳ ተግባር የፈፀመ መሆኑን በመግለጽ ሥራ ላልሠራበት ጊዜ ደመወዜ ሊከፈለው እንደማይገባ ይከፈለው ቢባል እንኳ ከ ወር ደመወዝ ሊበልጥ እንደማይችል በመግለጽ ተከራክሯል ክሱ የቀረበለት ፍቤትም ከሣሽ የሥራ መሪ እንደመሆኑ በፍህጉ ላይ የሥራ መሪን ከሥራ ስለማገድ የተደነገገ ድንጋጌ የለም በድርጅቱ የውስጥ ደንብ ስለመኖሩና በውስጥ ደንቡ መሠረት ስለማገዱ አላስረዳም የዘረዘራቸውን ተግባራት ከሣሽ በመልስ ፈጽመዋል ቢባል እንኳ ከሥራና ከደመወዝ ለማገድ በቂ ምክንያቶች አይደሉም በፍሕቁጥር ሠራተኛው አገልግሎት ባይሰጥም ይህ የሆነው በአሠሪው ምክንያት ከሆነ ደመወዝ የመክፈል ግዴታ አለበት የ ወር ደመወዝ ብቻ ሊከፈላቸው ይገባል የሚለው የተከሣሽ ክርክር በፍሕቁጥር የተመለከተው የ ወር ደመወዝ ክፍያ የሥራ ውሉ ለተቋረጠበት እንጂ የሥራ ውሉ ለታገደበት ጊዜ የሚመለከት አይደለም በማለት ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ተከሣሽ ለከሣሽ እንዲከፍል ውሣኔ ሰጥቷል አመልካቹ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌከፍተኛ ፍቤት ቢያቀርብም በፍሥሥሕቁጥር መሠረት ይግባኙ ተሠርዞበታል አመልካቹ የሥር ፍቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ስላለበት ይታረምልኝ ሲል በ የተፃፈ የሰበር አቤቱታ አቅርቧል የአቤቱታው ፍሬ ቃል ተጠሪው በ እና በ ተጽፎ የተሰጣቸው ደብዳቤ የሥራ ስንብት ሣይሆን የሥራ ልምድ የምስክር ወረቀት መሆኑን የሥር ፍቤት በአግባቡ አልመረመረም አመልካች ተጠሪን ከሥራ ለማገድ ምክንያት ያደረገው በድርጅቱ ሥራና ገንዘብ ላይ በተለያዩ ጊዜያት ጉዳት ማድረሣቸውን የሚያመለክቱ ናቸው ፍቤቱ የፍሕቁጥር ስለ ሥራ ውል መቋረጥ እንጂ ስለ ሥራ ውል ማገድ የሚመሰከት አይደለም ያለው ያለአግባብ ነው ተጠሪው በእገዳ ላይ ለቆዩበት ጊዜ ሥራ እንዳይሠሩ የከለከላቸው ድርጅቱ ነው ተብሎ ደመወዙ ይከፈለው መባሉ ስህተት ነው ምክንያቱም የፍሕቁጥር ሥራ ላልተሠራባቸው ቀኖች ሠራተኛው ደመወዝ ለማግኘት መብት የለውም የሚለውን የሚቃረን ነው የፍህግ ቁጥር ከ ወር የማይበልጥ ክፍያ እንዲከፈል የደነገገው የሥራ ውል ሲቋረጥ ብቻ ነው ተብሎ የተሰጠው ትርጉም ስህተት ነው በአጠቃላይ የሥር ፍቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ሥህተት ያለበት ስለሆነ ውሣኔዎቹ ተሽረው ወጪና ኪሣራ ተከፍሉን እንሠናበት የሚል ነው የሰበር አቤቱታ ማመልከቻው ለተጠሪው ደርሶ ሚያዝያ ዓም በተባፈ መልስ የአመልካች የሰበር አቤቱታ የሕግ ስህተት መፈፀሙን አይገልጽም የ ወር የጊዜ ገደብ የከሣሽን የጥቅም ጥያቄ በይርጋ አያግደውም ተጠሪው በጥፊት ተከስሼ አላውቅም ባልተቀጣሁበት ጉዳይ ጥፋት ነው ተብሎ ለሠበር አቤቱታ መቅረቡ ያለአግባብ ነው ተጠሪ በ እና በ የተባፈው የሥራ የምስክር ወረቀት አንጂ የሥራ ስንብት ደብዳቤ አይደለም ያሉት የፍሬ ነገር ክርክር አንጂ የህግ ስህተት መሆኑን አያመለክትም አመልካች መቤት ከሥራና ከደመወዝ ያለበቂ ምክንያት አግደውና አሰናብተው ስለአጉላሉኝ በደሉ ታይቶ የተሰጠው ውሣኔ የሕግ ስህተት ሳይሆን የፍሬ ነገር ክርክር ነው በፍሕግ ቁጥር ሥራ ላልሠራባቸው ቀኖች ደመወዝ ሊከፈለው አይገባም ለተባለው ተጠቃሹ ህግ ሠራተኛው ሥራውን በራሱ ፍላጐት ሣይሠራ ሲቀር እንጂ አሠሪው ሥራ ሲከለክለው የሚጠቀስ አይደለም የፍሕግ ቁጥር ለኪሣራ አንጂ ውዝፍ ደመወዝን የሚመለከት አይደለም ከዚህ ጉዳይ ጋርም ግንኙነት የለውም ስለሆነም ጥያቄው ከበቂ ኪሣራ ጋር ተሠርዞ እንድሠናበት በማለት ሲከራከር አመልካቹ አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልሱን አቅርቧል በግራ ቀኙ መካከል የቀረበው ክርክር ከፍ ብሎ በዝርዝር የተመለከተው ሲሆን በኛ በኩል ተጠሪው ከሥራ ታግዶ ለቆየበት ጊዜ ደመወዙ ይከፈለው መባሉ ተገቢ መሆን አለመሆኑን አግባብ ካላቸው ሕጐች ጋር በማገናዘብ መርምረናል ተጠሪው በአመልካቹ ድርጅት ውስጥ የሥራ መሪ ሆኖ ሲሠራ የነበረ በመሆኑ የአመልካችና የተጠሪው የሥራ ክርክር የሚዳኘው በፍትሐብሔር ሕጉ በአንቀጽ የሥራ አገልግሎትን መስጠት ስለሚመለከቱ ውሉች ከቁጥር እና ተከታታይዎቹ በተደነገጉት ሕጐች መሠረት ነው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአሠሪን የሥራ ውል ስለማቋረጥ እንጂ አሠሪን ከሥራ ስለማገድ በፍብሔር ሕጉ የተቀመጠ ድንጋንጌ የለም ካለ በኋላ በፍሕግ ቁጥር መሠረት አመልካቹ ተጠሪውን ከሥራና ከደመወዝ አግዶ ለቁመባቸው ወራቶች ደመወዙን ይክፈለው ሲል ወስኗል በመሠረቱ ከፍሕግ ቁጥር ድንጋጌ በግልጽ መረዳት የሚቻለው ደመወዝ ለተሠራ ሥራ ብቻ የሚከፈል እንጂ ላልተሠራ ሥራ የሚከፈል አይደለም የፍብሔር ሕግ ቁጥር ይህንኑ የሕጉን መርህ በመከተል ሥራ ላልተሠራባቸው ጊዜያት ወይም ቀናት ሠራተኛው ደመወዝ ለማግኘት መብት የለውም በማለት ግልጽ ድንጋጌ አስፍሮ ይገኛል ይሁንና የፍሕግ ቁጥር ሠራተኛው አንድም የሥራ አገልግሎት በፍሥሥሕቁ መሠረት የተሻሩ ስለሆነ የውሣኔው ግልባጭ ባይሠጥም እንኳን ይኸው ሁኔታ አሠሪው የሥራ ሣይሠጠው በመቅረቡ ለሥር ፍቤቶች ይድረሳቸው መዝገቡ ተዘግቷል ለመቤት ይመለስ ወይም እንዳይሠራ በመከልከሉ የተነሣ የሆነ እንደሆነ ደመወዙን ለማግኘት መብት አለው ሲል ሠራተኛው የሥራ ውሉ ባልታገደበት ወይም ባልተቋረጠበት ጊዜ ሥራ ላይ ሆኖ ነገር ግን አሠሪው ሥራ ሣይሠጠው ወይም እንዳይሠራ በከለከለው ጊዜ የሚያገለግል እንጂ ሠራተኛው ከሥራና ከደመወዝ ታግዶ የሥራ አገልግሎት ላልሠጣባቸው ጊዜያት ደመወዝ እንዲከፈለው የሚፈቅድ ድንጋንጌ አይደለም ስለሆነ የሥር ፍቤቶች ውሣኔ ብቻ ብለው በተመለከቱት የፍብሄር ድንጋጌዎች አተረጓጐም ረገድ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመባቸው በመሆነ ሊሻሩ ይገባል ብለናል ሙውሣኒ የፌከፍፍቤት በመቁጥር በ የሠጠው ውሣኔ እና የፌመደፍቤት በመቁ በ የሠጠው ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሣኔዎች ቅፅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የካቲት ዓም አዲስ አበባ ማውጫ የስራ ውሉ በህገ ወጥ መንገድ የተቋረጠ የስራ መሪ ስለሚያገኘው መፍትሔ የመቁ አርሲ እርሻ ልማት ድርጅት እና አቶ ሰለሞን አበበ የስራ ውል በህገ ወጥ መንገድ ተቋርጧል በሜል የሚቀርብ ክስ መቅረብ ስላለበት የጊዜ ገደብ የመቁ የኦሮሚያ ገጠር መንገዶች ባለስልጣን እና ወሮ ሮማን ደምሴ ሀ ህፈ ህ ስራ ክርክር የይርጋ ጊዜ የመቁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ዛይል ኮርፖሬሽን እና እነ አቶ አንለይ ያየህ ዐ ለተወሰነ ጊዜ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ የስራ ውል ስለማድረግ የመቁ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን እና ወት ትዕግሥት ወርቁ አንድ ሰራተኛ የስራ ውሉ ሲቋረጥ ያልተጠቀመበት የአመት እረፍት ቀናት በገንዘብ ተቀይሮ ስለሚከፈልበት የህግ አግባብ የመቁ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና አቶ ጌታሁን ኃይሉ በመኪና ግጭት ጉዳት የደረሰበት ሰው ጉዳት ካሳ ለማግኘት የመኪናው ባለቤት ጥፋት እንዳለበት ማስረዳት የማይኖርበት ስለመሆኑ የመቁ አዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት እና አቶ መሐሪ መታ በህግ ወጥ መንገድ የስራ ውል የተቋረጠ ሰራተኛ ወደ ስራ እንዲመለስ ስለሚወሰንበት የህግ አግባብ የመቁ በአዲስ አበባ እስላማዊ ድርጅት የአወሊያ ጤና ጥበቃ እና ሲር ቀቡላ ከድር የወራሽነት ጥያቄን ለማቅረብ ስለተወሰነ ጊዜ የመቁ እነ የሻረግ መንግሥት እና እማሆይ የሻረግ ፈረደ ውል እንዲፈርስ ከተወሰነ በኋላ ተዋዋዮች ወደነበሩበት እንዲመለሱ የሚወስነው በውሉ መሠረት የተሰራውን ስራ ለማፍረስ የማይቻል ወይም አስቸጋሪ ካልሆነ ስለመሆኑ የመቁ ዩናይትድ ቴክኒካል ኢኩፕመንት ኩባንያ እና የኢትዮጵያ ሞተርና መሐንዲስነት ኩባንያ ከውል ውጭ በደረሰ ጉዳት ካሣ በመጠየቅ የሚቀርብ ክስ መቅረብ ስለሚኖርበት ጊዜ የመቁ ዐ በጨረታ ለገዛው የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በአስተዳደር አካል የተሰጠ የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተርን የመሰረዝ ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ የመቁ ወሮ ጽጌ አጥናፌ እና ባላምባራስ ውቤ ሽበሽ ሀ ሀ ህ ንብረት በሐራጅ ስለሚሸጥበት የህግ አግባብ የመቁ አቶ ታደለ ገለቻ እና አቶ ውድመጣስ ትነ ሥ አ የመጥሪያ አደራረስ አስመልክቶ የሚቀርብ ጥያቄ ስለሚስተናገድበት መንገድ የመቁ ዐ ተገኝ እንግዳ እና አስናቀች ኪዳኔ ዐ ባለቤቱና መጠኑ ተለይቶ የታወቀውንና ለባለቤቱ እንዲመለስ በወንጀል ጉዳዩ በፍርድ የተወሰነው ገንዘብ እውነተኛ ባለቤት በቀረበ ጊዜ በቀጥታ የሚመለስ ስለመሆኑ የመቁ ሸክ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ እና እነ ወሮ ሻዲያ ናዲም እ ሲን ንእ ንን ንን ን እ ዘ ን ዘ ን ሄን ለሄ ፈቴ ቴቴ ቬኦ ንብረት ገዢ ዋጋውን ሳይከፍል ወይም ግዳታውን ሳይፈጽም ከቀረ ፍርዱን የሚያስፈጽመው ፍቤት ሊከተለው ስለሚገባው ስነ ስርአት የመቁ ዶር ምናሴ እሸቴ እና እነ ግርማ አያና የመንግሥት ሰራተኛ ጡረታ ከወጣ በላ የሌላ የመንግሥት መስሪያ ቤት ተቀጥሮ መስራቱ ስለሚኖረው ውጤት የመቁ የዐ አለቃ ጌታቸው ባዩ እና የቤጉክመ ማህበራዊ ዋስትና ባለሥልጣን ዐ ጉባዔ የሚሰጠው ውሣኔ ይግባኝ የማይባልበት ስለመሆኑ የመቁ የማህበራዊ ዋስትና ባለሥልጣን እና እነ አቶ ብርፃኑ ህሩይ ገቢን ለመፍጠር የሚወጣን ወጪ በትክክለኛ ሰነድ እንዲረጋገጥ ህጉ ስለሚያስቀምጠው ሁኔታ የመቁ የኢንጂነር ወርቁ መኮንን ወራሾች እና የቦሌ ክፍለ ከተማ ገቢዎች መምሪያ ዴጄ ፖፖ ዕ ፇ ሀፀ ዔም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ ዓለሙ አቶ መስፍን እቁበዮናስ አመልካች አርሲ እርሻ ልማት ድርጅት ቃሲም ፈጂስ ቀረበ ተጠሪ አቶ ሰለሞን አበቡ አልቀረበም ዖይነራ ረረ ዕፅ ማኔሯመታ ፅዓሳ ያሆነ ዕው ይነራ ዕፖ ፅፅ ዕራ ዕያ ኋና መመኃ ያጓ ፍኗዖ ኋና ማዕመፇዖ ዖፍህ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአሁን ተጠሪን አመልካች ከስራ ያባረረው ህጉን ተከትሎ ባለመሆኑ የተቋረጠበት ጥቅማ ጥቅም ተከፍሎት ወደ ስራ ሊመለስ ይገባል በማለት በአርሲ ዞን ከፍቤት የተሠጠውን ውሳኔ በማዕናቱ የቀረበ አቤቱታ ሙሳ ኔኔ የአርሲ ዞን ከፍቤት የሰጠውና የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያጸናዉ ዉሳኔ ተሽሯል ኛ በስራ አመራር ላይ ያሉ አባላት የስራ ውላቸው ቢቋረጥ የሚያገኙት መፍትሔ በአሠሪ ሠራተኛ አዋጅ የሚሸፈኑ ሠራተኞች ከሚያገኙት መፍትሔ የተለየ ነው ኛ በአመራር ላይ ያለው ሠው ያለበቂ ምክንያት ያለማስጠንቀቂያ ቢባረር የሶስት ወር ደመወዝ ካሳ ይሠጠዋል እንጂ ወደ ስራ ሊመለስ አይችልም ፖዝ ዕ ፇ ዔም ዴጄ ምሦቻ ለዳዖ መ ረይጩዕይ ሠድፅ ዖ ፉፍዕሪ ወረፇሠ ዶ ጎመፍልሥሮሮ መጋመድ ሠሪ ፅሰፍፉ ፍሙ ፇ መፅዕፉፍፇ ጳቋያዖሥናዕ መጳካቻፉዴ ጸረሷ ጳኋረሻ ልማታ ደሂሯድያ ቃሷም ፈፊደዕ ፇረያ ሃሃጋሪራ ዳዶ ቋም ለፅራ ልፇረም ፍርድ ይህ ክርክር የተጀመረው በኦርሮሜያ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ነው ክሱን የመሠረተው ተጠሪው ሲሆን አቤቱታውም በአጭሩ አመልካች በ ዓም የወጣውን የማኔጅመንት መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ በመተላለፍ ከስራ ያሰናበተኝ በመሆኑ የቀረብኝ ጥቅማ ጥቅም ተከፍሉኝ ወደ ስራ እንድመለስ ይወሰንልኝ የሜል ነው ክሱ የቀረበለት ፍቤትም ግራ ቀ ን በጉዳዩ ከአከራከረ በኋላ የተጠሪ የስራ ስንብት ደንቡን ተከትሎ ያልተፈፀመ ስለሆነ የተቋረጠበት ጥቅማ ጥቅም ተከፍሉት ወደ ስራ ሊመለስ ይገባል በማለት ወስኗል ይህ ውሣኔም ጉዳዩን በይግባኝ ባየው የኦርሜያ ጠቅላይ ፍቤት ፀንቷል በመቀጠል አቤቱታ የቀረበለት ይህ ችሎትም የግራ ቀዕን ክርክር መርምሯል አንድ የማኔጅመንት አባል የሆነ ሰው ከሥራ ቢሰናበት ስንብቱ ሥርዓቱን የተከተለ አይደለም በማለት ወደ ስራ እንዲመለስ መወሰንን ሕጉ ይፈቅደዋል። ተጠሪ በሒሣብ ማስመርመር ተግባር ላይ መቆየቷ ግን መደበኛ ስራዋን ስታከናውን ነበር የሚያሰኛት ባለመሆኑ በዚህ ረገድ ያቀረበችው ክርክር አሣማኝነት ያለው ሆኖ አላገዕነውም ስለሆነም ተጠሪ ከስራና ከደመወዝ የታገደችበት እለት ኀዳር ቀን ዓም መሆኑን ይህ ችሎት ተቀብሉታል እንግዲህ ከፍ ሲል እንደመለከተው ተጠሪ የስራ ውሏ መቃረጥ በአመልካቹ ባይገለጽላትም ከኀዳር ቀን ዓም ጀምሮ ከስራና ከደመወዝ መታገድዋ ግን ተረጋግጧል አንድ ሰራተኛ ከዘጠና ቀናት በላይ ከስራና ከደመወዝ ሊታገድ እንደማይችል ደግሞ ከአዋጅ ቁ አንቀጽ መንፈስ መገንዘብ ይቻላል ስለሆነም ተጠሪ ሕጉ ለእግድ የፈቀደው ጊዜ እንደአበቃ ይገባኛል የምትለው ነገር በአመልካቹ ካልተደረገላት መብቷን ክስ መስርታ ትጠይቅ ዘንድ ይገባል ክሷን የምትመሰርተውም በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሠረት ጥያቄዋን ልታቀርብ ከምትችልበት ማለትም የእግዱ ጊዜ ከማደበቃበት ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ በአንድ ዓመት ውስጥ ማለትም እስከ የካቲት ቀን ዓም ድረስ ብቻ እንዲሆን ያስፈልጋል አመልካች ግን ክሷን የመሠረተችው ጥቅምት ቀን ዒም በመሆኑ ክሱ የተጠቀሰውን የአንድ ዓመት የይርጋ ጊዜ አሳልፎ የቀረበ መሆኑ ተረጋግጧል ውሣኔ ቸሻጃቫኾጥ ተጠሪ በአመልካች ላይ የመሠረተችው ክስ በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሠረት በይርጋ ሊታገድ ይገባዋል ኛ የዓለም ገና ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ ጉዳዩ በይርጋ ይታገዳል ሲል የሰጠው ውሣኔ ፀንቶ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት እና ደኦርሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት እንደቅደም ተከተላቸው በመቁ እና ተጠሪ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሏት ወደ ሥራ እንድትመለስ የሰጡት ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽሯል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ያመ« ውሉ ተቋርጦ ቢሆን እንኳን ይህን ከግምት ሳያስገባ እስከ ስድስት ወር ባለው ጊዜ ታሀንፅ ዐ ፇፆ ፍም ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል የሰራተኛው ወይም የአሰሪው ጥያቄ በተተኪዎቻቸው ወይም በወራሾቻቸው በሚቀርብበት ጊዜ በአዋጅ ቁ አንቀጽ እና በተደረጉ የይርጋ ድንጋጌዎች ይመራል የሰራተኛው ወይም የአሰሪው ተተኪዎች ወይም ወራሾች የሰራተኛውን ወይም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ የአሰሪውን ሳይሆን የራሳቸውን መብት መሰረት በማድረግ የሚያቀርቡት ጥያቄ ወሮ ስንዱ ዓለሙ በአዋጅ ቁ አንቀጽ እና በተደነገጉት ሳይሆን ወሮ ሆሳዕና ነጋሽ በአንቀጽ በተደነገገው የይርጋ ድንጋጌ ይመራል አመልካች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሰረት የይርጋ ጊዜ መቆጠር መልስ ሰጭዎች እነ አቶ አንለይ ያየህ ሰዎች የሚቋረጠው ክሱ በአዋጅ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን በተሰጠው የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ወይም በፍርድ ቤቶች በተቋቋመ የስራ ክርክር ችሎቶች ሪ ዕራ ረረ ደይር ና ያፊፍ ምጭ ፍድሜጄ የያመያሥ ምማ የቀረበ እንደሆነ ነው ዕኃቋሟፇሮሪያታ ያሂሄ አጣጠረ ደፀይር መቋረም ይፀይር መያሥ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ባልተሰጠው የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ሰቃመዖው ኃፊም ዖፇፅጠው ዕሷማ ዕጎሐው ሰቋጣ ያላዕሪና ወይም በስራ ክርክር ችሎት የቀረበ ክስ በአዋጅ ቁ አንቀጽ ራፖታኛ ፖዳፀይ ለዎሯ ማረ አፇ ሪ መሰረት የይርጋ ጊዜን መቆጠር አያቋርጥም ሥ«ቾ የዖሥፅጠው ያሃፇ ፇረፇም ይጎሳዎጆ ዴዳሃ ያመዳረ ወሟው ዎሯጆ በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሰረት የይርጋ ጊዜ መቆጠር ፍ ድሄጋሄዎሥቻም ፖፈሃሟኑፉ ፅፅወቃ የሚቋረጠው አቤቱታው የቀረበው ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መሰጭዎች በጌዶነቀምት እና ጊምቢ ባከናወነው የትራንስሚሽን መስመር መዘርጋት የቀረበ እንደሆን ብቻ ነው ስራ ለተሳተፉት ሌሎች ሰራተኞች አመልካች መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ለአሰሪ የቀረበ አቤቱታ በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሰረት የሁለት ዕርከን ጭማሪ እንዲሰጣቸው በመጠየቅ ነሐሴ ቀን ዓም ለአሰሪና የይርጋ ጊዜ መቆጠርን አያቋርጥም ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ባቀረቡት ክስ ክሱ በይርጋ ሊታገድ ይገባዋል በማለት በአዋጅ ቁ አንቀጽ ከፍትሐብፄሄር ህግ ቁጥር አመልካች ያቀረበውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ቦርድ ውድቅ በማድረግ በፍሬ ጋር ተገናዝቦ መታየት አለበት ነገሩ ውሳኔ በመስጠቱና ውሳኔውም በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመጽናቱ የቀረበ ሰራተኛ ወይም አሰሪ በአዋጅ ቁ አንቀጽ ለመጠቀም በድንጋጌው የተመለከቱት ሁኔታዎች መከሰታቸውን እና ክሱ በይርጋ የሚታገድበት ከመድረሱ በፊት ያልቀረበው በድንጋጌው ከተመለከቱት ሁኔዎች ውሳኔ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳዩ ወሳኝ ቦርድ የሰጠውና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ቢያንስ በአንዱ መከሰት ምክንያት መሆኑን በማስረጃ ማረጋገጥ አለበት ያጸናው ውሳኔ ተሽራል አቤቱታ በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሰረት የደመወዝ የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ ሊጠየቅ ይገባው ነበር ከሚሰኝበት ጊዜ ጀምሮ የስራ የመቁ ታህሣስ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ ዓለሙ ወሮ ሆሳዕና ነጋሽ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን አልቀረበም ተጠሪዎች እነ አቶ አንለይ ያየህ ሰዎች ጠበቃ ብዙአለም መርሻ ቀረበ ፍርድ ይህ ክርክር አሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ዘንድ የተጀመረ ነው ተጠሪዎች ለቦርዱ ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ ያቀረቡት ክስ ተከሣሽ አመልካች በጌዶ ነቀምት እና ጊምቢ በአከናወነው የትራስሚሽን መስመር መዘርጋት ሥራ ላይ በተለያየ የሥራ መደብ አገልግሎት ሰጥተናል ይሁን እንጂ አመልካች በዚህ ሥራ ላይ ለተሳተፉት ሠራተኞች በመሉ በመንግስት ትዕዛዝ መሠረት ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ የሁለት አርከን ጭማሪ ሲያደርግ አኛን ግን ከልክሎናልና ለእኛም ይህን ጭማሪ ከሞራል ካሣ እና ከወጭና ኪሣራችን ጋር ሊከፍለን ይገባል ሲሉ ጠይቀዋል አመልካችም ለቀረበበት ክስ የተጠየቀው የእርከን ጭማሪ ክፍያ ለሌሎች ሠራተኞች ከተፈፀመበት ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ ክሱ እስከቀረበበት አስከ ነሐሴ ቀን ዓም ድረስ ያለው ጊዜ ከአስራ ሰባት ወር በላይ በመሆኑ ክሱ በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሠረት በይርጋ ሊታገድ ይገባዋል ሲል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወማያ አቅርቧል በአማራጭም መልሱን ሰጥቶ ተከራክሯል ክርክሩ የቀረበለት ቦርድም የከሣሽና የተከሣሽ የሥራ ግንኙነት ቀጣይነት ያለው በመሆኑ በክሉ የቀረበው ጥያቄ በይርጋ የሚታገድ አይደለም በማለት የአመልካችን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ውድቅ አድርጎታል ወደ ጉዳዩ ፍሬ ነገር በመግባትም ከከሣሾቹ ውስጥ ከፊሎቹ ብቻ የአንድ እርከን ጭማሪ እንዲሰጣቸው እና ይኸውም ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ ተስተካክሎ እንዲከፈላቸው ወስኗል ከዚህ ውሣኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ፍርዱ ጉድለት የለበትም በማለት የይግባኙን መዝገብ ዘግቶታል በመቀጠል አመልካች ከአስራ ሰባት ወራት በላ የቀረበው የተጠሪዎች ክስ በይርጋ አይታገድም በሚል በመወሰኑ ሕግ ተጥሷል እንዲሁም በዋናው ጉዳይ የተሰጠው ውሣኔ የተሳሳተ ፍሬ ነገርን መሰረት ያደረገ ስለሆነ ሊሻርልን ይገባል ሲል አቤቱታውን ለዚህ ችሎት አቅርቧል ተጠሪዎችም በጠበቃቸው አማካኝነት በአቀረቡት መልስ መጋቢት ቀን ዓም የአርከኑ ጭማሪ አንደሚሰጥ ውሣኔው ለሠራተኞቹ ይፋ የሆነበት ቀን እንጁ ክፍያው የተፈፀመበት ቀን አይደለም ይሁን እንጂ ሌሎቹ ሠራተኞች የካቲት ቀን ዓም የእርከኑ ጭማሪ ተጠቃሚዎች መሆናቸው ሲገለጽላቸው ይህ ለተጠሪዎቹ ሳይደረግ በመቅረቱ ተጠሪዎቹ ይህን እንደአወቁ የካቲት ቀን ዓም አቤቱታቸውን ለኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቅርበዋል ለዚህ አቤቱታ በዕሁፍ ምላሽ ያላገኙ ስለሆነም የይርጋው ጊዜ ተቋርጧል የሚልና በጥቅሉም ፍርዱ እንዲፀና የሚጠይቅ መልስ አቅርበዋል ችሎቱም በዚህ ጉዳይ ሊታይ የሚገባው ነጥብ በተጠሪዎች የቀረበው ክስ በይርጋ ሊታገድ ይገባዋል። የሚለው አከራካሪ ጭብጥ በአንድ ጉዳይ ሊመሰረት የሚችለው አንዱ ወገን ተከራካሪ የስራ ውሉ ያልተወሰነ ጊዜ የስራ ውል ነው ሲል ሌላው ደግሞ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ ወይም ስራ የተደረገ ነው በማለት በሚሟገቱበት ሁኔታ ነው በአብዛኛ የመጀመሪያው አይነት ክርክር የሚቀርበው በሰራተኛው ሲሆን ሁለተኛው አይነት ክርክር ደግሞ በአሰሪው የሚቀርብ ነው ይህም የሙግታቸው አቀራረብ ለተጠቀሰው ጭብጥ መመስረት ምክንያት የሆነው ክርክር በአሰሪው በኩል መቅረቡን የሚያረጋግጥ ነው የጉዳዩ ጭብጥ እንዲሆን ያስቻለውን ክርክር ያቀረበው አሰሪው ከሆነ ደግሞ ይህን ክርክሩን በቅድሚያ ያስረዳ ዘንድ የግድ ይሆንበታል ይህም ከ ዐበ ነህከ ባበ ከ ቨጠበከሄህ ከ ሀሠሃፅፀ ሸ ከሚለው አገላለጽ ጋር የተስማማ ይሆናል እንደዚሁም ይህን ጉዳይ ስለ ማስረጃ ማቅረብ ግዴታ እና ስለአቀባበሉ ከተደነገገበት የፍትሐ ብሔር ሕጉ ክፍል ጋር ማገናዘብ ይቻላል በዚህ የፍትሐ ብሔር ሕግ ክፍል ስር የሚገኘው አንቀጽ ዐዐ አንድ ግዴታ እንዲፈፀምለት የሚጠይቅ ሰው የግዴታውን መኖር የሚያሳይለት ማስረጃ ማቅረብ እንደሚገባው ግዴታው ፈርሷል ወይም ተቀይሯል ወይም ቀርቋል የሚል ወገን ደግሞ ይህ ተግባር መፈፀሙን የሚያሳይለትን ማስረጃ ማቅረብ አንዳለበት ደንግጓል በያዝነው አይነት የስራ ክርክር ጉዳይ የገባውን ግዴታ ሊፈጽምልኝ ይገባል የሚል ክርክር የሚቀርበው በአሰሪው ሳይሆን በሰራተኛው ነው ስለሆነም ከተጠቀሰው ድነጋጌ አግባብ ሰራተኛው የግዴታውን መኖር ለማስረዳት በመካከላቸው የስራ ውል ያለ መሆኑን ብቻ ማሳየቱ የሚበቃው ነው በሌላ በኩል ግን የስራ ውሉ በአዋጅ ቁ አንቀጽ የሚሸፈን ነው በሚል የሚከራከረው አሰሪ ይህን የስራ ውሉ በተጠቀሰው ድንጋጌ ስር የሚወድቅ መሆኑን ያረጋግጥልኛል የሚለውን ተግባር ያስረዳ ዘንድ ይጠበቅበታል እንግዲህ አንድ የስራ ውሉ በአንቀጽ የሚሸፈን ነው ሲል አሰሪው በተከራከረ ጊዜ ሁሉ ይህንን ክርክሩን የሚደግፍለት የጽሁፍም ሆነ የሰው ማስረጃ በቅድሚያ እንዲያቀርብ ያስፈልጋል በአሰሪው የቀረበው ማስረጃ ከተመዘነ በኋላ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ደግሞ ሰራተኛው ቅጥሩ በአሰሪው እንደተባለው ሳይሆን በሌላ በአንቀጽ ሊሸፈን በማይችል የተለየ ሁኔታ መፈፀሙን በማስረዳት በአሰሪው የቀረበውን ክርክርና ማስረጃ ያስተባብል ዘንድ ይገባዋል እንዲሁም አንድ ፍቤት የተከራካሪዎች የጽሁፍም ሆነ የቃል የስራ ውል ከአንቀጽ አግባብ መደረግ አለመደረጉን ሲፈትሽ አለነ የሚሉትን ማስረጃ ከፍ ሲል በተመለከተው ስርዓት ሊያስተናግድ ይገባዋል እርሱም ይጠቅመኛል የሚለውን ሌላ ተመሳሳይ አይነት ወይም አግባብነት ያለው የአካባቢ ማስረጃ ለውሳኔው መሰረት ሊያደርግ ይችላል በሌላም በኩል አንድ የስራ ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ስራ የተደረገ መሆን አለመሆኑን የማጣራቱ ጉዳይ በአሰሪው እና በሰራተኛው መካከል የተደረገውን የስራ ውል የመተርጎምን ተግባር ይሠምራል አከራካሪ ሆኖ የተገኘውን የስራ ውል ለመተርጎም ደግሞ ተዋዋዮቹ ውሉን ሲያደርጉ የነበራቸውን ፈቃድ መለየት ያስፈልጋል ስለሆነም ፍርድ ቤቱ በዚህ ረገድ የያዘውን ጭብጥ ሲፈታ የስራ ውሉ በተደረገበት ጊዜ አሰሪውና ሰራተኛው የነበራቸው የሐሳብ አንድነት ምን እንደነበር ሊያረጋግጥ ይገባል ፍቤቱ በአደረገው ማጣራት የስራ ውሉ የተደረገበት የተዋዋዮቹ ፈቃድ ውሉ በአዋጅ ቁ አንቀጽ በተመለከቱት ሁፄሄታዎች ላይ መፈጸሙን አረጋግጦልኛል የሚል ከሆነ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ ወይም ስራ የተደረገ ነው የሚል መደምደሚያ ላይ ይደርሳል የስራ ውሉ የተደረገበት የተዋዋዮቹ ፈቃድ በተጠቀሰው አንቀጽ ስር የሚወድቅ አይደለም ካለ ደግሞ ውሉን ላልተወሰነ ጊዜ እንደተደረገ የስራ ውል ይቆጥረዋል ወደያዘነው ጉዳይ ስንመለስ ክሱ የቀረበለት ፍቤት ተጠሪ ለተወሰነ ጊዜ ማለትም ለስድስት ወራት መቀጠሯን የሚያሳይ የፅሁፍ የስራ ውል በማስረጃነት ቀርቦለታል ቅጥሩም ወቅታዊ ስራን ለማከናወን በሚል መፈፀሙን ውሉ በግልጽ ያመለክታል ከፍ ሲል እንደተጠቀሰው ውሉ ጊዜ የተወሰነለት መሆነ ብቻውን የተወሰነ ጊዜ የስራ ውል የሚያሰኘው አይሆንም ስለሆነም ውሉ በአዋጅ አንቀጽ አግባብ የተደረገ መሆን አለመሆኑ ጭምር መታየት ይኖርበታል ሁለቱ ወገኖች የፈፀሙት ውል ተጠሪ የተቀጠረችው ወቅታዊ ስራን ለማከናወን መሆኑን የሚጠቅስ ሲሆን አመልካቹ ደግሞ ተጠሪ የተቀጠረችው በንድ ወቅት ተከስቶ የነበረን የስራ ብዛት ለማቃለል ነው ሲል ከስር ጆምሮ መከራከሩን መዝገቡ ያስረዳል ይህም የአመልካቹ ክርክር ምንም አንኳን ውሉ የቅጥሩ ምክንያት ወቅታዊ ስራን ለመስራት የተደረገ መሆኑን የሚያመላክት ቢሆንም ተጠሪ የተቀጠረችበት የጠቅላላ አገልገሎት ክፍል የተላላኪነት ስራ ወቅት ጠብቆ የሚሰራ ቋሚ የአሰሪው ስራ በሚል ሊፈረጅ አንደማይችል በአመልካቹ ጭምር የታመነበት መሆኑን ያረጋግጣል እንዲሁም የክርክሩ አቀራረብ ጉዳዩን ከንዑስ አንቀጽ ጋር ሳይሆን ከንዑስ ጋር አገናዝበን እንድናየው አና አመልካቹም በዚህ ረገድ ያቀረበውን ክርክር ማስረዳት አለማስረዳቱን እንድንለይ ይጠይቀናል ከጉዳዩ መረዳት እንደሚቻለው ተጠሪ የተቀጠረችው በቀጣይነት በሚከናወን የአሰሪው ቋሚ ስራ ላይ ነው ተጠሪም ብትሆን የምትከራከረው ስራው ወቅት ጠብቆ የሚሰራ ነው በሚል ሳይሆን ያለማቋረጥ የሚሰራ የስራ አይነት ነው በሚል ነው በቀጣይነት የሚሰራ የአሰሪ ቋሚ ስራ ላይ የስራ ብዛትን ለማቃለል በሚል የተወሰነ ጊዜ የስራ ውል ማድረግ በንዑስ ቁ የተፈቀደ ነው በእርግጥ የቀረበው የስራ ውል አመልካቹ እንደሚከራከረው ውሉ የተደረገው በአንድ ወቅት የተከሰተን የስራ ብዛት ለማቃለል መሆኑን በግልፅ የሚጠቅስ አይደለም ይህ ማለት ግን ውሉ የአመልካቹን ክርክር አያስረዳለትም በሚል ከወዲሁ እንድንደመድም የሚያስችለን አይደለም ይልቁንም በውሉ ላይ የተወለከተው የቅጥሩ ምክንያት ከዚህ ንዑስ አንቀፅ ጋር የሚጣጣም መሆን አለመሆኑን የማየቱን ጉዳይ አስፈላጊ የሚያደርገው ነው ተጠሪ የተቀጠረችበት የተላላኪነት ስራ የወቅት ስራ አይደለምና በዚህ ችሎት እምነት በውሉ ላይ ወቅታዊ ስራን ለማከናወን መቀጠሯራ መገለፁ በጊዜው የነበረውን የሥራ ብዛት ለማቃለል ሲባል መቀጠሯን ለማረጋገጥ ያህል የሜበቃ ነው ስለሆነም አመልካቹ ላቀረበው ክርክር ውሉ እንደ በቂ የፅሁፍ ማስረጃ ሊቆጠርለት የሚገባ ነው በሌላ በኩል ተጠሪ በቦታው ሌላ ቀጥሮ እኔን አለአግባብ አሰናበተኝ የሚል አጠቃላይ ይዘት ያለው ክርክር ከማቅረቧ ውጭ ስራ ለማቃለል ቀጠርኳት ማለቱ ሐሰት መሆኑን አስረዳለሁ በሚል አይነት አልተከራከረችም በዚህ አይነት ከልሟገች እና ሙግቷንም ካላስረዳች ደግሞ የአመልካቹን ክርክር አስተባብላለች የሚያስብላት አይደለም ተጠሪ እንደምትከራከረው በስር ፍቤት በቆጠረቻቸው ምስክሮች እንደአስረዳች ቢወስድላት እንኳ የተቀጠረችው የስራ ብዛት ለማቃለል አለመሆኑን በማስረዳት የአመልካቹን ክርክር አስተባብላለች የሚያሰኛት አይሆንም ምክንያቱም በአርሷ ቦታ ሌላ የመቀጠሩ ጉዳይ እርሷ የተቀጠረችው ስራ ለማቃለል ሲባል አይደለም የሚል አሳማኝነት ያለው መደምደሚያ ላይ ሊያደርስ የሚችል አይደለም በቦታው ሌላ መቀጠሩን በጥቅሉም በሁለቱ መካከል የተደረገው የስራ ውል በአዋጅ ቁ አንቀጽ የሚሸፈን የተወሰነ ጊዜ የስራ ውል መሆኑን ይህ ችሎት ተቀብሉታል በውሉ የተወሰነ ጊዜ ሲያልቅ ውሉ መቋረጡም በአዋጁ አንቀጽ የተደገፈ ነውና የስር ፍቤቶች የውሉን መቋረጥ ሕገወጥ አድርገው ወደስራ እንድትመለስ መወሰናቸው ከሕጉ ያልተጣጣመ ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ ኛ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገው የስራ ውል የተቋረጠበት ምክንያት ሕጋዊ እንጂ ሕገ ወጥ ባለመሆኑ አመልካች ወደ ስራ ልትመለስ አይገባም በማለት ተወስኗል ኛ ይህ ችሎት በመቁ ለጉዳዩ አግባብነት ላላቸው የአዋጅ ቁ ድንጋጌዎች ትርጓሜ በመስጠት ሕጉ ስራ ላልተሰራበት ጊዜ ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈል የሚፈቅድ አይደለም የሚል መደምደሚያ ላይ በመድረሱ ተጠሪ ያልሰራችበት ጊዜ ደመወዝ ሊከፈላት አይገባም በማለት ተወስኗል ኛ በመሆኑም ተጠሪ የአመት ፈቃድ እንዲሰጣት የተወሰነውን የስር ፍቤቶች ውሳኔ ሳይጨምር ቀሪዎቹ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ደግሞ በመቁ የተሰጡት የውሳኔ ክፍሎች በፍብሕሥሥ ቁ መሰረት ተሽረዋል የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሀ ወርቅነህ ወሮ ስንዱ አለሙ ወሮ ሆሳዕና ነጋሽ አቶ አሰግድ ጋሻው አመልካች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ተጠሪ አቶ ጌታሁን ኃይሉ ፅዕራ ረዝረ ያቆመፖ ኋረፍፖ ፎዖ ያይጎዎጅ ቋረ « ፇጽ ጸና የአሁን ተጠሪ በአመልካች ላይ ክስ መስርተው የ ቀናት የዓመት አረፍት በገንዘብ ተለውጦ እንዲሰጣቸው የጠየቁበመጀመሪያ ያየው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም የተላለፈ የዓመት አረፍት ፈቃድ ከሁለት አመት በላይ መራዘም ስለሌለበት የአረፍት ቀናት ተቀንሶ አዋጁ በሥራ ላይ ከዋለበት ጀምሮ ተጠሪ እስከተሰናበቱበት ድረስ የአንድ አመት ከአሥራ ሦስት ቀናት የዓመት እረፍት ክፍያ ብቻ ይከፈል በማለት ሊወሰን ጉዳዩን በይግባኝ ያየው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ደግሞ የተጠሪ ገንዘብ የጠየቀው የአመት እረፍት ሳይቀነስ ሊከፈል ይገባል በማለት በመወሰነ የቀረበ አቤቱታ ውሣኔ የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውና የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያሻሻለው ውሣኔ ተሻሽሏል ከሁለት አመት በላይ የተራዘሙ ፈቃዶች በገንዘብ የሚተኩ አይደሉም አንድ ሠራተኛ የሥራ ውሉ ሲቋረጥ ያልተጠቀመበት የዓመት ፈቃድ ክፍያ ሁሉ የጊዜ ገደብ ሳይኖረው በገንዘብ ተቀይር ሊከፈለው አይችልም የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ፍሰሀ ወርቅነህ ስንዱ አለሙ ሆሳዕና ነጋሽ አሰግድ ጋሻው አመልካች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ነፈጅ ኃይሉ ተሰማ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ጌታሁን ኃይሉ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ አመልካች ለሰበር ችሎት አቤቱታ ያቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመዝቁ ህዳር ቀን ዓም የዓመት ዕረፍት ክፍያን በተመለከተ በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ነው ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ነው የአሁኑ ተጠሪ በአመልካች ላይ ክስ የመሰረተው ከሌሎች ክፍያዎች ጋር የተጠራቀመ የ ቀናት የዓመት ዕረፍት በገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈለው ነው አመልካች የዓመት ዕረፍት ክፍያን አስመልክቶ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና መሠረት የተላለፈው የዓመት ፈቃድ የሚቀጥለው ሁለት ዓመት በላይ ሊራዘም አይችልም ተጠሪ የጠየቀው ክፍያ በሕጉ ከተሰጠው በላይ ስለሆነ ሊከፈለው አይገባም በማለት መከራከሩን የፍቤቱ ውሣኔ ያሳያል ጉዳዩን በመጀመሪያ ያየው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠው ውሣኔ የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሥ አዋጅ ቁጥር የሆነውን በግልጽ የሻረው በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ አዋጅ ቁጥር ተፈፃሚ ሊሆን አይችልም የሚለው የተከሣሽ ክርክር ተቀባይነት የለውም ስለሆነም በአዋጅ ቁ በአንቀጽ ሥር በአንቀጽ እና የተላለፈ የዓመት ፅረፍት ፈቃድ ከሁለት ዓመት በላይ መራዘም እንደሌለበት የተደነገገ በመሆኑ በዚህ ድንጋጌ መሠረት የከሣሽ የእረፍት ቀናት ተቀንሶ አዋጁ በስራ ላይ ከዋለበት ከጥር ጀምሮ እስከተሰናበቱበት ጊዜ እስከ ጥር ዓም ያለው ጊዜ አንድ ዓመት ከአስራ ሶስት ቀናት የአመት ዕረፍት ክፍያ ብቻ በአንቀጽ መሠረት እንዲከፈል የሚል ነው የአሁን ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት አቅርቧል ፍቤቱም አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የዓመት ዕረፍት ከሁለት ዓመት በላይ ሊተላለፍ አይችልም ሲል ሠራተኛው ከሁለት ዓመት በላይ ያጠራቀመው የዓመት ዕረፍት ካለ አይገባውም ማለቱ አይደለም ይልቁንም በአዋጁ በቁጥር ላይ ያልወሰደው የዓመት ፈቃድ በጠቅላላ ታስቦ እንዲከፈለው ተደንግጓል በመሆኑም ተጠሪ የጠየቀው የዓመት ዕረፍት ክፍያ ሳይቀነስ እንዲከፈለው በማለት የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ውሣኔውን በመሻሻል ወስኗል አመልካች የከፍተኛ ፍቤት መሠረታዊ የሆነ ሕግ ስህተት ፈጽሟል ሲል አቤቱታ ያቀረበው በዚህ ውሣኔ ነው ታህሣሥ ቀን ዓም ጽፎ ባቀረበው ማመልከቻ በውሣኔው መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተሰርቷል ሲል የሚያቀርባቸው ክርክሮችም የተጠሪ የዓመት ዕረፍት በገንዘብ ተቀይሮ ይከፈለኝ ጥያቄ ከሥራ ከመሰናበታቸው ጥር ዓም በፊት የነበረና በተለይም አዋጅ በአንቀጽ ከሀሠ መሠረት ያልተላለፈ በመሆኑ ሊጠየቅ አይገባም በአዋጅ አንቀጽ መሠረት ሠራተኛው ጠይቆ ወይም አሠሪው የሥራ ሁኔታ አስገድዶት የተላለፈ ለመሆነ የቀረበ ማስረጃ የሌለ ከመሆኑም በላይ በዚሁ አንቀጽ በግልጽ እንደተቀመጠው በሁለቱ ስምምነት የተላለፈ የዓመት ዕረፍት ቢኖር እንኳን ከሁለት አመት በላይ ሊራዘም እንደማይችል በግልጽ ሰፍሯል ተጠሪ በአዋጁ መሰረት የተላለፈ የዓመት ፅረፍት ያላቸው ለመሆኑ ያልገለጹ ከመሆኑም በላይ አንቀጽ ከሁለት አመት በላይ ሊተላለፍ እንደማይችል በግልጽ የደነገገውን ከፍተኛ ፍቤት ባለመቀበል በአዋጅ አንቀጽ በሙሉ በገንዘብ ተቀይሮ ይከፈላቸው በማለት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት የሚሉ ናቸው አቤቱታው በሰበር ችሎት አንዲታይ ታዞ ተጠሪ መልስ አንዲሰጥ በታዘዘው መሠረት ሚያዚያ ቀን ዓም የተጻፈ መልስ አቅርቧል በመልሱም የከፍተኛ ፍቤት ውሣኔ የህግ ስህተት እንደሌለበት በመግለጽ እንዲፀና ጠይቋል አመልካቹም የመልስ መልስ አቅርቧል በዚህ ጉዳይ ተመርምሮ ሊወሰን የሚገባው ዋናው የክርክር ጭብጥ አንድ ሠራተኛ የሥራ ውሉ ሲቋረጥ ያልተጠቀመበትን የዓመት ዕረፍት ቀናት ሁሉ የጊዜ ገደብ ሳይኖረው በገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈለው ይገባል ወይ። የሚለውን ጭብጥ እንመለከታለን የአዋጁን አንቀጽ የአመት ፈቃድ ሠራተኛው ሲጠይቅና አሰሪውም ሲስማማ ሊተላለፍ እንደሚችል ይደነግጋል ይህ ድንጋጌ የአመት ፍቃድን ለማስተላለፍ የአሰሪውና የሠራተኛው ስምምነት አስፈላጊ መሆኑን ያስገነዝባል ስምምነት በግልጽ ወይም ግልጽ ባልሆነ መንገድ ሊደረግ ይችላል ስምምነት ከአሠራርም ሊታይ ይችላል ሠራተኛው በስምምነት እንኳን ሊተወው የማይችል የአመት ዕረፍት በሕግ ተሰጥቶታል ፍቃዱን መጠቀሙ መብቱም ግዴታውም ነው አሠሪው ኘሮግራም አውጥቶ ለሠራተኛው ፍቃድ መስጠት እንዳለበት የአዋጁ ቁጥር ይደነግጋል የአመት ፅረፍትን ለተወሰነ ጊዜ ማራዘም እንደሚቻል ከላይ በኛው ጭብጥ ተመልክተናል እንግዲህ ሠራተኛው ፍቃድ መውሰድ ባለበት ጊዜ ሳይወስድ ቢቀር አሰሪውም ሳይሰጠው ስራውን እንዲቀጥል ቢያደርግ ከአሠራራቸው ፍቃዱን ለማራዘም የተስማሙ መሆኑን መረዳት ይቻላል ስምምነቱም ፍቃዱ በሕግ እንዲራዘም እስከተፈቀደ ጊዜ ድረስ ብቻ እንደተደረገ ሊቆጠር ይገባል ሲጠቃለል ፍቃድን ለማስተላለፍ የሚደነግገው አዋጁ ድንጋጌ አንቀጽ ፍቃድን ለማስተላለፍ አሰሪውና ሠራተኛው መስማማት ያለባቸው መሆኑን ቢያስገነዝብም ስምምነታቸው ግን ግዴታ በግልጽ መሆን እንደሚገባው የግልጽነት ፎርማሊቲን እንዲያሟላ አያስገድድም ስምምነት መኖሩን ደግሞ ከአሠራር መረዳት ይቻላል በመሆኑም አመልካች ፍቃድ ተላልፏል ለማለት አሰሪውና ሠራተኛው የግድ በግልጽ መስማማት አለባቸው የሚለው ክርክሩ ተቀባይነት የለውም ውሣኔ ተጠሪ ወደ ገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈለው የጠየቀው የአመት ዕረፍት ቀናት ክፍያ ሁሉም ሊከፈለው አይገባም ተጠሪ የ የ እና የ ከስራ አስከተሰናበተበት እስከ ጥር ድረስ ያለው የአመት ዕረፍት በገንዘብ ተቀይሮ እንዲከፈለው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በስራ ክርክር መዝገብ ቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም እንዲሁም የከፍተኛ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ህዳር ቀን ዓም የሰጡት ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሻሽሎ ተወስኗል የመቁ ታህሣሥ ቀን ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ ሐጉስ ወልዱ አቶ ዳሼ መላኩ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች አዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት ተጠራ አቶ መሐሪ ማታ ውልቋ ውጪ ጋ ኃጎፊንፖሃ ያፖመጎለታፖ ፅያ ጎጎ መጓጎፇ ፅወጎፅ ዖፍህሠፍ ሠቱሠ« ር ሠ ዳና የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተከሳሽ የሆነው የአሁን አመልካች መኪናው አድርሷል በተባለው የግጭት አደጋ ለተጎጂው የጉዳት እና መራል ካሳ እንዲሁም የህክምና ወጪ በድምሩ ብር እንዲከፍለው በመወሠኑ እና የደቡብ ብሔር ብሔረሠቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔውን በማፅናቱ የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የደቡብ ብሐር ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሠጠው ውሳኔና የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ፀድቋል ዌቫ ከውል ውጪ ኃላፊነት በሆነ ጉዳት የደረሰበት ሰው ጉዳቱ የደረሰው በተከሳሹ መኪና መሆኑን ከማስረዳት ውጪ በባለሀብቱ በኩል ጥፋት ስለመኖሩ ማረጋገጥ አይጠበቅበትም ኛ ጥፋት ባይኖርም በኃላፊነት ተጠያቂ የሆነ ሰው ከኃላፊነት ነፃ ለመሆን ጉዳት የደረሰበትን ሠው ሌላ የወንጀል ድርጊት ለመጥቀስ አይችልም ኛ ጉዳዩ በፍብሥሥህቁ መሠረት ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተመልሶ ከተላከ ፍርድ ቤቱ በመጀመሪያው ውሳኔ ሳይገደብ የካሳውን መጠን ሊያሻሽል ይችላል የመቁ ታህሣሥ ቀን ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ ሐጉስ ወልዱ አቶ ዳጌ መላኩ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች አዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት ነገረፈጅ አቶ ጀማል አህመድ ቀረበ ተጠል አቶ መሐሪ ማታ ጠበቃ አቶ ተሰማ አበበ ቀረበ መዝገቡ ተመርምሮ የሜከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ ለሰበር ለቀረበው አቤቱታ መነሻ የሆነው ተከሣሽ የሆነው የአሁኑ አመልካች መኪናው አድርሷል በተባለው የግጭት አደጋ ምክንያት ለተጉጂው ለአሁኑ ተጠሪ የጉዳት ካሣ ብር የሞራል ካሣ ብር እና የህክምና ወጪ ብር በጠቅላላው ብር እንዲከፍለው መወሰኑ ነው ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ነው ከሣሽ የሆነው የአሁኑ ተጠሪ ሐምሌ ቀን ዒም በሞተር ሣይክል በመጓዝ ላይ እያለ ንብረትነቱ የአዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት በሆነ የሰሌዳ ቁጥር መኪና ተገጭቶ አንድ እግሩ በመጉዳቱ ወይም በመቆረጡ ምክንያት ከአደጋው በፊት እየሰራ ያገኝ የነበረው ገቢ መቋረጡን በመግለጽ የመኪናው ባለቤት በሕግ ባለበት ኃላፊነት መሠረት የጉዳት ካሣ ብር እንዲከፍለው የሚጠይቅ ክስ ለሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አቅርቦ ፍቤቱ በኃላፊነቱ ጉዳይም ሆነ በካሣው መጠን ላይ ካከራከረና ማሥረጃም ከሰማ በኋላ ጉዳቱን ያደረሰው የተከሣሹ የአዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት መኪና መሆኑ ስለተረጋገጠ ለደረሰው ጉዳት በሕግ ኃላፊነት አለበትሸ ተጉጂው በተከሣሹ መኪና ባይገጭ ኖሮ እግሩ ሊቆረጥ አይችልም ነበር እግሩ ከተቆረጠ ደግሞ ቀደም ሲል ሲሰራ የነበረውን ሥራ ተመልሶ ለመሥራት እንደማይችል ግልጽ ነው በአካሉ ላይ የደረሰው ጉዳትም እንደሆነ ስለተገለፀ ይህንኑ ግምት ውስጥ በማስገባት በክሱ የጠየቀውን የጉዳት ካሣ በከፊል በመቀነስ ለደረሰበት ጉዳት ብር የሞራል ካሣ ብር እና ለህክምና ያወጣውን ወጪ ብር በጠቅላላው ብር ሊከፍለው ይገባል በማለት ወስኗል የአሁኑ አመልካች የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በኃላፊነቱ ጉዳይም ሆነ የካሣውን መጠን በማስመልከት የሰጠውን ውሣኔ በመቃወም ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍቤት በመቁ የይግባኝ አቤቱታ ሊያቀርብ የቻለ ቢሆንም ፍቤቱ የአሁኑ ተጠሪ ቀርቦ መልስ እንዲሰጥበት አድርጉ የይግባኙን ክርክር ከሰማ በኋላ በመጨረሻ ግንቦት ቀን ዓም መርምሮ በሰጠው ውሣኔ ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በጉዳዩ ላይ የሰጠው ውሣኔ የሚታይበት ጉድለት የለም በማለት በፍሥሥሕቁ መሠረት አጽንቶታል አመልካች የክልሉ ሁለት ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ በተመሣሣይ መንገድ የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በሚል ምክንያት በዚህ መዝገብ ለሰበር አቤቱታ ያቀረበ ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ቀርቦ እንዲታይ በመወሰኑ አመልካች በ ዔም ጽፎ ያቀረበው ማመልከቻ ለአሁኑ ተጠሪ ተልኮ ቀርቦ መልስ እንዲሰጥበት ታዞ በጠበቃው አማካኝነት ጥቅምት ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርቧል አመልካች በበኩሉ በተጠሪው ጠበቃ በኩል በጽሑፍ የተሰጠውን መልስ ከተመለከተ በኋላ የመልስ መልስ ጽፎ ከመዝገቡ ጋር እንዲያያዝ አድርጓል ችሎቱም የኃላፊነቱን ጉዳይም ሆነ የካሣውን መጠን ከሕጉ ጋር በማገናዘብ መርምሯል በቅድሚያ የአሁኑ አመልካች በተጠሪው ላይ ለደረሰው ጉዳት በሕግ ኃላፊነት አለበት የለበትም። የሚለው ነው በመሠረቱ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የነበረው የመኪና ሽያጭ ውል እንዲፈርስ በሥር ፍቤቶች በተሠጠው ውሣኔ ላይ አቤቱታ ያልቀረበበት ስለሆነ ይህን ነጥብ መመርመሩ አስፈላጊ አይደለም የተጠሪው ክርክር ውሉ ይፍረስ ከተባለ ውጤቱ በፍሕግ ቁጥር መሠረት ተዋዋዮች ወደነበሩበት ይመለሣሉ ስለሚል በዚህ ሁኔታ መመላለስ ስለአለብን የፌከፍተኛ ፍቤት ከሣሹ ገንዘቡን እንዲያገኝ ከተወሰነ መኪናዋም ወደጅቡቲ እንድትመለስ መወሰኑ ተገቢ ነው ሲል አመልካች በበኩሉ መኪናዋ ወደ ጅቡቲ ትመለስ ከተባለ ውሣኔው ሊፈፀም የማይችል ይሆናል ባይ ነው አከራካሪዋ መኪና ከጅቡቲ ወደብ መጥታ ጉምሩክ መሠዘን ከገባች በኋላ በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ ገብታለች ተብሉ ጉምሩክ ለከሣሽ ሊሰጥ አለመቻሉንና በዚሁ ምክንያት በመንግሥት ስለመወረሷ ራሱ የሥር ተከሣሽ የአሁን ተጠሪ በሥር ፍቤት ካቀረበው ክርክር መረዳት ይቻላል እንግዲህ ምንም እንኳን የፍሕቁጥር አንድ ውለታ ሲሠረዝ ወይም ሲፈርስ ተዋዋዮችን በተቻለ መጠን ውለታው ከመደረጉ በፊት ወደነበሩበት እንዲመለሱ የሚደነግግ ቢሆንም መኪናዋ ለመንግሥት በውርስ የገባች መሆኑ እየተረጋገጠ ወደ ጅቡቲ ትመለስ ተብሎ መወሰኑ የተሠራውን ሥራ ለማፍረስ የማይቻል ወይም አስቸጋሪ ያደርገዋል እንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ባጋጠመ ጊዜ ደግሞ የፍሕግ ቁጥር እና የፍሕቀጥር ልዩ ሁኔታ ጩርዌሀዐጠ ሆነው መፍትሄ ይሰጣሉ ይኸውም በተለይ ለዚህ ጉዳይ ተጠቃሽነት ያለው የፍሕቁጥር የተሠራውን ሥራ ለማፍረስ የማይቻል ሲሆነ ወይም አስቸጋሪ ሆኖ ሲገኝ ወይም ከፍ ያለ መሠናክል የሚያመጣ ሲሆን የተሰሩት ሥራዎች እንደረጉ ይቀራሉ ይላል ይሁንና የፌከፍተኛ ፍቤት ይህን ድንጋጌ በሚቃረን ሁኔታ መኪናዋ በመንግሥት መወረሱን እየተረዳ ወደ ጅቡቲ ትመለስ ሲል የሰጠው የውሣኔ ክፍል መሠረታዊ የሕግ ሥህተት ያለበት ነው ብለናል የፌጠፍቤትም ይህን ሥህተት እንዲያርም የቀረበለትን ይግባኝ ያለመቀበሉ ሊታረም የሚገባው ሆኖ ተገኝቷል ውሣኔ የፌጠፍቤት በፍይመቁ ጥር በዋለው ችሎት ዋናውን ይግባኝ በተመለከተ የሰጠው የውሣኔ ክፍል በፍሥሥሕቁ ተሽሯል የፌከፍቤት በይመቁ በ በዋለው ችሎት መኪናዋ ወደ ጅቡቲ ትመለስ በማለት የሰጠውን የውሣኔ ክፍል ብቻ በፍሥሥሕቁጥር ተሽራል የፌመደረጃ ፍቤት በፍመቁጥር ዐ በ በዋለው ችሎት የሰጠውን ውሣኔ በፍሥሥሕቁጥር መሠረት በማጽናት ወስነናል የውሣኔው ግልባጭ ለሥር ፍቤት ይድረሰው መዝገቡ ተዘግቷል ለመቤት ይመለስ የመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ አቶ ሐጎስ ወልዱ አቶ ዳ መላኩ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት መልስ ሰጭዎች ወሮ አረጋሽ ከበደ ውቋ ውጭ ፅፅሟሮደረነ ለፊንፖ ዕፅታሟጋወያፇያሥ ታ ዕ ዕታሟፇረሮዝያፖም ያፍሦያሄር ሆፇፖ ቋማረ ፈ ጋ« መልስ ሰጭ በአቶ ከበደ ኃይሉ ይሽከረከር የነበረና ንብረትነቱ የአቶ አሊ መሃመድ የሆነ ተሽከርካሪ ሰኔ ቀን ዓም ባለቤቴን ገጭቶ ገድሏል በማለት እርሷና ሁለት ህፃናት ልጆቿ ተቋርጦብናል የምትለውን ገንዘብ በማስላት ብር እንዲከፈላት መስከረም ዓም ባቀረበችው ክስ አመልካች ለተሽከርካሪው በሰጠው መድን በጣልቃ ገብነት በመግባት ክሱ በፍብህቁ መሰረት በይርጋ ይታገዳል በማለት ያቀረበውን ክርክር የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ውድቅ አድርጎ በፍሬ ነገሩ ውሳኔ በመስጠቱና ውሳኔውም በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት በመጽናቱ የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ያጸናው ውሳኔ ተሽራል የፍብህቁ ከውል በሚደርስ አላፊነት የቀለብ ገንዘብ በመጠየቅ በሚቀርብ ክስ ተፈፃሚ ይሆናል ሚስት ከውል ውጭ በባሏ ላይ በሚደርስ የሞት ጉዳት የቀለብ ጥያቄ ለማቅረብ ስትል ሚስትነቷን ለማረጋገጥ በፍርድ ቤት የምታቀርበው ጥያቄ በፍብህቁ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ አያቋርጥም የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ አብዱልቃድር መሐመድ ሐጐስ ወልዱ ዳፄ መላኩ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካችፁ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ነገረፈጁ አቶ አብርፃም ፀጋዬ ቀረበ ተጠሪ ወሮ አረጋሽ ከበደ አልቀረበችም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ ለቀረበው የሰበር አቤቱታ መነሻ ሊሆን የቻለው የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የሰጠው ውሣኔ ነው ይኹው ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው ፍቤት በፍመቁ በቀረበለት ካሳ ጉዳይ ላይ የአሁኑ አመልካች በጣልቃ ገብነት የክርክሩ ተካፋይ እንዲሆን አድርጐ ጣልቃ ገቡ በፍትሐብሔር ህግ ቁ መሠረት ያቀረበውን የይርጋ ክርክር በብይን ውድቅ ካደረገ በላ ግንቦት ቀን ዓም በዋለው ችሎት በከሣሽ በኩል የቀረበውን ክሥና በግራ ቀኙ መካከል የተደረጉትን የፍሬ ነገር ክርክሮች መርምሮ ከሣሽዋ ወሮ አረጋሽ ከበደ ባለቤቷ አቶ ሀሚካኤል መርጊያ ንብረትነቱ የአንደኛ ተከሣሽ በሆነው የሰሌዳ ቁጥር መኪና ተገጭቶ በመሞቱ ምክንያት በሚስቱና በሁለቱ ህፃናት ልጆቹ ላይ በቀለብ ረገድ ለደረሰው ጉዳት የመኪናው ባለቤት አንደኛው ተከሣሽ እና መኪናውን ሲያሽከረክር አደጋውን ያደረሰው ሁለተኛው ተከሣሽ በሕግ ኃላፊ ስለሚሆኑ ካሣ ብር ሊከፍሉ ይገባል ጣልቃ ገብ የሆነው የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በበኩሉ ግጭቱን ላደረሰው መኪና በገባው የመድን ዋስትና መጠን ካሣውን መክፈል አለበት የሚል ውሣኔ ሰጥቷል ጣልቃ ገብነት የክርክሩ ተካፋይ እንዲሆን የተደረገው የአሁኑ አመልካች የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በሰጠው ውሣኔ ባለመስማማትና ክሱም በይርጋ ቀሪ ሆኗል የሚል ምክንያት በፍይመቁ ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኙን ሊያቀርብ የቻለ ቢሆንም የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በበኩሉ መጋቢት ቀን ዓም መርምሮ በሰጠው ትዕዛዝ ከፍተኛው ፍቤት የሰጠው ውሣኔ ጉድለት የለበትም ፏ በማለት በፍሥሥህቁ መሠረት ይግባኙን በመሠረዝ አሰናብቶታል በዚህ መዝገብ ለሰበር አቤቱታ የቀረበውም ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የሰጠው ውሣኔም ሆነ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በይግባኝ ደረጃ ጉዳዩን ተመልክቶ የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በሚል ሲሆን አመልካች በተነሣው የይርጋ ክርክር ላይ የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት የሚልበትን ምክንያት ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ አብራርቶ አቅርቧል ጉዳዩ ተመርምሮ የይርጋው ጥያቄ ከሕጉ አኳያ ተጣርቶ መወሰን የሚያስፈልገው ሆኖ በመታየቱ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን በአመልካች በኩል የቀረበው ማመልከቻም ለአሁኗ ተጠሪ ተልኮ ቀርባ መልስ አእንድትሰጥበት ታዞ በ ዓም የተፃፈ መለስ አቅርባለች በጽሑፍ ያቀረበችው መልስ ሲታይ ተጠሪ ባለቤቴ በመኪና ተገጭቶ በመሞቱ ምክንያት በክሱ የተጠየቀው የጉዳት ካሣ እንዲከፈል ሣይሆን በቀለብና መተዳደሪያ ረገድ ታስቦ ሊከፈለን የሚገባ ገንዘብ ነው ክሱ በጉዳት ካሣ ጥያቄ ላይ ያልተመሠረተ ከሆነ ደግሞ አመልካች የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በመጥቀስ የሚያቀርበው የይርጋ ክርክር ሊኖር አይችልም ስለዚህ ክሱ በይርጋ ቀሪ የሚሆንበት ምክንያት የለም ከዚህ ሌላ በሚስትነት ጉዳይ በተለያዩ ፍርድ ቤቶች በክርክር ላይ ቆይቼ የመጨረሻ ውሜኔ የተሰጠው በ ስለሆነ ክሥ የማቅረብ መብት ያገኘሁት ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ሲታሰብ ደግሞ በ ያቀረብኩት ክሥ ከይርጋ ነፃ ነው የሚሉትን ክርክሮች ያቀፈ ነው የአሁኑ አመልካች ደግሞ ክሱ በይርጋ ቀሪ ሊሆን ይገባል በማለት አጥብቆ የሚከራከረው ተጠሪ ክሥ ያቀረበችው አደጋው ወይም ጉዳቱ ከደረሰ ከሰባት አመት ቆይታ በላ ነው የይርጋ ጊዜ በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር መሠረት ለወንጀሉ ጉዳይ የተወሰነው የይርጋ ዘመን ልክ ይሆናል ከተባለም አደጋውን ያደረሰው ሹፌር የወመሕቁ ተጠቅሶ ክሥ ቀርቦበት በብር የተቀጣ መሆኑ በማሥረጃ ስለተረጋገጠ ለዚህ ወንጀል የተወሰነው የይርጋ ጊዜ ሶስት አመት ብቻ ነው በሚል ምክንያት ነው ችሎቱም በቀረበው ጉዳይ በዋናነት ሊመረመር የሚገባው ክሱ በይርጋ ቀሪ ይሆናል አይሆንም። የሚለው ጥያቄ ነው አደጋ ያደረሰውን መኪና ሲያሽከረክር የነበረው ሾፌር ሁለተኛው ተከሣሽ በዚህ ጉዳይ ጥፋት በሆነ ቸልተኝነት በመኪና ሰው ገጭቶ ገድሏል ተብሎ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር ተጠቅሶ በቀረበበት የወንጀል ክሥ ፍቤት ጥፋተኛ መሆኑን አረጋግጦ በገንዘብ መቀጫ ብር እንዲቀጣ መወሰኑ ተገልጺጂል ሾፌሩ በወንጀሉ ጉዳይ ተከሶ ጥፋተኛ ተብሉ የተቀጣበት የሕግ አንቀጽ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር መሆኑ ከታወቀ የወንጀሉ ጉዳይ የክሥ አቀራረብ የይርጋ ዘመን ምን ያህል ጊዜ ነው የሚለውን በተመለከተ ከወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁጥር በመመልከት ለማረጋገጥ ይቻላል በዚህም መሠረት በዚህ ጉዳይ ተፈፃሚ ነው ለማለት የተቻለው የይርጋ ዘመን በዚሁ በተጠቀሰው ሕግ ፊደል ሠ ላይ የተመለከተው አምሥት አመት ነው የአሁኗ ተጠሪ ደግሞ ክሱን ያቀረበችው ጉዳቱ በደረሰ በአምሥት አመት ጊዜ ሣይሆን ከሰባት አመት ቆይታ በኋላ መሆኑ ተረጋግጧል ተጠሪ ሚስትነቴን አእስካስወሰን ድረስ በክርክር ላይ የቆየሁት ጊዜ መታሰብ የለበትም ክሥ የማቅረብ መብት ያገኘሁት ሚስትነቴን ካስወሰንኩ በኋላ ስለሆነ የይርጋው ጊዜ መታሰብ ያለበት ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው በሚል ያቀረችው ክርክር በሕግ ተቀባይነት የለውም በፍትሐበሔር ሕግ ቁጥር ላይ እንደተመለከተው የይርጋው ጊዜ የሚቀጠረው ካሣ የሚጠየቅበት ጉዳት ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ነው ተጠሪ ለክሱ መዘግየት የጠቀሰችው ምክንያት በሕጉ ይርጋውን የሚያቋርጥ ወይም የሚያረዝም አይደለም ፖያ ክሱ የቀረበው በወንጀሉም ጉዳይ የተወሰነው የይርጋ ዘመን ካለፈ በላ ስለሆነ በይርጋ ቀሪ ሆኗል አንድ ተከራካሪ ወገን በሕግ ይገባኛል የሚለውን መብት በሕጉ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ካልጠየቀ በሕግ ከሶ የመጠየቅ መብቱ ቀሪ ይሆናል የአሁኗ ተጠሪም በባለቤቷ መሞት ምክንያት በሕግ ይገባኛል የምትለውን ካሣ በሕጉ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ክሥ አቅርባ ስላልተጠየቀች ካሣ የመጠየቅ መብቷ ቀርቷል በዚህ ምክንያት በቀረበው ጉዳይ ክሱ በይርጋ ቀሪ አይሆንም በሚል የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል ውሣኔ ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይህንን ጉዳይ በማስመልከት በ ዓም የሰጠው ውሣኔም ሆነ የኦሮሚያ ጠቅላይ በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍሥሥህ መሠረት ተሽራል በዚህ ክርክር ምክንያት የደረሰውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ በዚህ መዝገብ የተሰጠው ውሣኔ ትክክለኛ ግልባጭ ይተላለፍ ጉዳዩ ስለተወሰነ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሃ የሰበር መቁ ታህሣስ ቀን ዓም ዳኞች አቶ ከማል በድሪ አቶ ፍሰሀ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ አለሙ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች ወሮ ፅጌ አጥናፌ መልስ ሰጭ ባለምባራስ ውቤ ሺበሺ ተዋዋይ ወገን ሳይሆን ውል እንዲሠረዝ ስለመጠየቅ በአስተዳደር አካል የተሰጠ የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር ፍቤት የመሠረዝ ሥልጣን የሌለው ስለመሆኑ የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ካለ አመልካች ፈቃድ የጋራቸው የሆነውን ቤት ስም ለማዛወር አመልካች ባለቤት ተከጠሪ ጋር የፈፀመው ውል ፈራሽ ነው በማለት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መወሰኑና የከፍተኛው ፍቤት ውሉ እንዲፈርስ አመልካች የጠየቁት ያለአግባብ ነው በማለት የስር ፍቤትን ውሳኔ በመሻሩ በመጨረሻም የጠቅላይ ፍቤት ውሳኔውን በማዕናቱ የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የሠሰው ትዕዛዝ ተሽራል ተዋዋይ ወገን ሳይሆን በተፈፀመ ውል ምክንያት መብቴ ተነክቷል በማለት ውሉ እንዲሰረዝ ክስ ለማቅረብ የሚቻለው ውሉ የተደረገበት ጉዳይ ወይም ምክንያት ከህግ ውጭ ከሆነ ለህሊና ተቃራኒ ወይም ለውል አፃዛፍ የተደነገገው ፎርም አልጠበቀም በሚል ምክንያት ብቻ ነው ከዚህ ውጭ የሚቀርብ ጥያቄ የክስ ምክንያት የለውም የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር የመሠረዝ ሥልጣን ደብተሩን የሰጠው የአስተዳደር አካል እንጅ የፍቤት አይደለም በአስተዳደር ክፍሉም አስካልተሰረዘ ድረስ የደብተሩ ባለቤት የቤቱ ባለንብረት አንደሆነ ይቆጠራል የሰበር ችሉት መቁ ቀን ታህሣሥ ቀን ዓም ዳኞች አቶ ከማል በድሪ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወሮ ስንዱ ዓለሙ አቶ መስፍን እቁበዮናስ አመልካች ወሮ ጽጌ አጥናፌ ቀረበች መልስ ሰጭ ባላምባራስ ውቤ ሺበሺ አልቀረበም መዝገቡ ተመርምሮ የሜከተለው ውሣኔ ተሰጥቷል ፍርድ አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያፀናው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በማለት እንዲሻር ጠይቀዋል ጉዳዩ የተጀመረው አመልካች በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ባቀረቡት ክስ ሲሆን ይዘቱም ሲጠቃለል በዚህ መዝገብ የሌሉበት የሰር ኛ ተከሣሽ በሆነው ባለቤቴ በአቶ ተስፋዬ ውቤ የተመዘገበውን እና የጋራ ንብረታችን የሆነውን በወረዳ ቀበሌ የቤቁ የሆነውን መኖሪያ ቤት የስር ኛ ተከሣሽ ባለቤቴ ከአሁን መሰጭ ጋር በመመሳጠር ለአሁን መሰጭ የስር ኛ ተከሣሽ ለማስተላለፍ የስምምነት ውል አድርገዋል ስምምነቱ መብቴን የሜነካ በመሆኑ ውሉ እንዲፈርስ የማሜል ነው የስር ኛ ተከሣሽ ለክሱ ተቃውሞ እንደሌለው የገለፀ ሲሆን የአሁን መሰጭ በበኩላቸው ክሱ በፍብሕቁ መሠረት በይርጋ ይታገዳል እኔ በሕይወት ያለሁ በመሆኑ ቤቱ ለስር ኛ ተከሣሽ በውርስ ተላልፎአል ሊባል አይችልም የቤቱ የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር በስር ኛ ተከሣሽ ስም ይገኛል ለተባለው ደብተሩ የተገኘው በሀሰተኛ መንገድ መሆኑን ደብተሩ በስሜ እንዲዛወር የእርቅ ስምምነት ፈርሟል በመሆኑም ቤቱ የራሴ ስለሆነ ክሱ ውድቅ ይደረግ በማለት ጠይቀዋል ፍቤቱም ጉዳዩን መርምሮ ቤቱን የአሁን አመልካች እና የስር ኛ ተከሣሽ የጋራ ንብረት ነው የስር ኛ ተከሣሽም የጋራ ንብረቱን ያለአሁን አመልካች ፈቃድ የማስተላለፍ አይችሉም በማለት የእርቅ ስምምነቱን ውል ፍቤቱ አፍርሶታል በማለት ወሰነ ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በበኩሉ የአሁን አመልካች ባቀረቡት ክስ የአሁን መሰጭ ከስር ኛ ተከሣሽ ጋር ያደረጉት ስምምነት መብቴን ስለሜነካ ስምምነቱ ይፍረስልኝ ያሉት ያለአግባብ ነው በማለት የስር ፍቤት ውሣኔን ሽርታል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም የከፍተኛው ፍቤት በሰጠው ውሣኔ በምክንያቱ ባይስማማም በውጤቱ በመስማማት አጽንቶታል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለዚህ ችሎት ያቀረቡት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በሰጠውና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባፀናው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ሲሆን ይዘቱም ሲጠቃለል በስር ፍቤት ያቀረብኩት የእርቅ ስምምነት ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ ሲሆን የእርቅ ስምምነቱም ውል እንጅ ውሣኔ አይደለም ከፍተኛ ፍቤቱ በውሣኔው የጠቀሣቸው ድንጋጌዎች ከጉዳዩ ጋር የሚገናኙ አይደለም በመሆኑም አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ እንዲሻር የሚል ነው መሰጭ በበኩላቸው አመልካች ያቀረቡት ክርክር የፍሬ ነገር በመሆኑ በዚህ ሰበር ችሉት የሜታይ አይደለም በተደረገው የእርቅ ስምምነት አመልካች የሌለችበት መሆኑ ክስ መመሥረት አትችልም በማለት አቤቱታው ውድቅ እንዲደረግ ጠይቀዋል በግራ ቀኙ የቀረበው ክርክር ከፍ ብሉ የተመለከተው ሲሆን ችሎቱም ክርክሩን እና አቤቱታ የቀረበበትን ትእዛዝ አግባብነት ካለው ሕግ ጋር አገናዝቦ መርምርታል በዚህም መሠረት አመልካች የእርቅ ስምምነቱን መሠረት በማድረግ ክስ ለማቅረብ የሚያስችላት የክስ ምክንያት አለ። በመሆኑም የሰጠውን የባለቤትነት ደብተር የመሠረዝ ስልጣን ደብተሩን የሰጠው የአስተዳደር አካል እንጅ የፍቤት አለመሆኑን ከፍብሕ ቁ አግባብ ጭምር መረዳት የሜቻል ነው ይህ ከሆነ ደግሞ የአስተዳደር ክፍሉ የሰጠውን የባለቤትነት ማስረጃ ደብተር በአስተዳደር ክፍሉ እስካልተሠረዘ ድረስ የባለቤትነት ደብተር ያለው ሰው በፍብ ሕቁ በተደነገገው መሠረት የቤቱ ባለንብረት እንደሆነ መቆጠሩ የማሜቀርበት የሕግ አግባብ አይታይም በዚህ ረገድ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትን ውሣኔ የተቸው ክርክሩ ሣይቀርብለት ትንታኔ የሰጠው በአግባቡ አይደለም በሜል እንጅ ፍቤቱ የአስተዳደር አካል የሰጠውን የባለቤትነት ማስረጃ ደብተር የመሠረዝ ስልጣን የለውም በማሜል አይደለም በመሆኑም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይህንንም በከፍተኛ ፍቤት ውሣሄ የማታየውን ስህተት ሣያስተባብል የቀረበለትን ይግባኝ በፍብሥሥሕቁፋ መሠረት የሰረዘው በአግባቡ ሆኖ አልተገኘም ውሣኔ ኛ አመልካች በስር ፍቤት ያቀረቡት ክስ የክስ ምክንያት የለውም በማለት ተወስኗል ኛ እንዲሁም በፍብሕቁ መሠረት ለአከራካሪው ቤት ከአስተዳደር አካል የሰጠውን የቤት ባለቤትነት ማስረጃ ደብተር የመሠረዝ ሥልጣን ያለው ደብተሩን የሰጠው የአስተዳደር አካል እንጂ ፍቤት አይደለም በማለት ተወስኗል ኛ ስለሆነም የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ጥር ዔም በሰጠው ትእዛዝ አመልካች በስር ፍቤት ያቀረቡት ክስ የሥነ ሥርዓት ሕጉን ተከትሎ የቀረበ እንዳልሆነ ጠቅሶ የሰጠውን ትችት የሚቀበለው ቢሆንም በመጨረሻ በደረሰበት መደብደሚያ ግን ባለመስማማት ትእዛዙ በፍብሥሥ ሕግቁ መሠረት ሽርታል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰበር መቁ ታህሣስ ቀን ዓም ዳኞች አቶ ከማል በድሪ አቶ ፍሰሀ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች አቶ ታደለ ገለቻ ተጠሪ ውድመጣስ ኑሮ ሪ ያረ ያጭ ረፖ ኋሕኃደና ፊሐለራሯድ ዕሐሟቻምያም ታሥኔታ ሪ ጋራድ አዳያናፊ ፍኗዖ መፈያሟያ ወቅፉ ዖዩሪሥሥይጩ ሠጋ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአሁን ተጠሪ ባለቤት የሆነ ንብረት በሐራጅ ተሽጦ ዕዳ እንዲከፈል በማድረግ ሁለት ተጫራቶች በተለያየ ጊዜ አሸንፈው በህጉ መሠረት በ ቀን ውስጥ ገቢ ስላላደረጉ ድርጅትን ባለመብቱ በንብረቱ ግምት ይረከቡት በማለት የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ትዕዛዝ በማዕናቱ የቀረበ አቤቱታ ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጉዳዩ የሰጡት ውሳኔ ተሽራል የፍብሥሥሕቁ ላይ ንብረተ ለምን ያህል ጊዜ በድጋሚ እንዲሸጥ በፍቤቱ አንደሚታዘዝ ሳይደነግግም ንብረቱ ገዢ አያገኝም ወደሚል መደምደሚያ አያደርስም ሁለት ጊዜ ሐራጅ ሽያጭ ወጥቶ አሸናፊዎች ካልከፈሉ ለኛ ጊዜ ሐራጅ ወጥቶ ቤቱ ሊሸጥ ይገባል የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች አቶ ከማል በድሪ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን እቁበዮናስ አመልካችፁ አቶ ታደለ ገለቻ ታዬ ባንጃው ጠበቃ ቀርቧል ተጠሪ አቶ ውድመጣስ ኑሮ አልቀረበም ውሣኔ ይህ የአፈፃፀም ክርክር ለዚህ ሰበር ችሎት ሊቀርብ የቻለው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት ኛ ፍትሐብሔር ቀጥታ ክስ ችሎት መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ አመልካች ቅር በመሠኘታቸው ነው ለጉዳዩም መነሻ በሆነው በአመልካችና በተጠሪ መካከል በነበረው የአፈፃፀም ክርክር ተጠሪ የፍርድ ባለመብት የነበሩ ሲሆን አመልካች ደግሞ የፍርድ ባለዕዳ ነበሩ አመልካች የሚሉትም የእኔ ባለቤት ከወሮ ይችዓለም ለገሠ ገዝታው ስሙ ያልተዛወረ «ሠላም የህፃናት ልብስ መደብር» የተባለው ድርጅት ተሽጦ ለዕዳዬ መክፈያ እንዲውል የፌከፍቤት ውሣኔ ሠጥቶ የፍርድ አፈፃፀም መምሪያ ድርጅቱን አስገምቶ ፍቤቱም ድርጅቱን ለሐራጅ ጨረታ እንዲቀርብ አድርጓል ሆኖም ግን ሁለት ተጫራቾች በተለያየ ጊዜ ተጫርተው ያሸነፉ ቢሆንም ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት በ ቀን ጊዜ ውስጥ ገንዘቡን ገቢ ሊያደርጉ አልቻሉም በዚህም መሠረት የከፍቤት ቀጥታ ክስ ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ንብረቱ በጨረታ እንዲሸጥ ትዕዛዝ የሚሠጠው ለምን ያህል ጊዜ አንደሆነ የተገለፀ ነገር የለም ነገር ግን አፈፃፀሙ ተግባራዊ መሆን ስላለበት ላልተወሠነ ጊዜ ትዕዛዝ ሲሰጥ መቆየት የለበትም በመሆኑም ንብረቱ ለሁለተኛ ጊዜ ተጫራች ባለመቅረቡ ምክንያት የባለዕዳውን ንብረት ባለገንዘቡ አንደሚረከበው ሁሉ ድርጅቱን ባለመብቱ በንብረቱ ግምት መሠረት ይረከቡት የሚል ትዕዛዝ ሠጥቷል አመልካችም በዚህ ትዕዛዝ ቅር በመሠኘት ለፌጠፍቤት ይግባኝ የጠየቁ ሲሆን ፍቤቱም ጉዳዩን አይቶ የከፍቤት የሠጠው ትዕዛዝ ጉድለት የሌለው ነው በማለት ወስኗል ከዚህ በኋላ አመልካች የበታች ፍቤቶች የሠጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ለዚህ ሰበር ችሎት ይግባኛቸውን አቅርበዋል የይግባኛቸውም መሠረታዊ ነጥብ የፍብሥሥሕግ ቁጥር ፍቤቱ ንብረቱ አንደገና እንዲሸጥ ትዕዛዝ ይሰጣል ይባል እንጅ በመነሻው ግምት የፍርድ ባለመብቱ ታጠሪ ይረከበዋል አይልም የሚል ሲሆን ተጠሪም በዚሁ መሠረት መልሱን ይዞ የቀረበ ሲሆን አመልካችም የበኩሉን የመልስ መልስ አቅርቦ ከመዝገቡ ጋር ተያይዚል ይህ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም ጉዳዩን ከተገቢው የሕግ ድንጋጌ ጋር መርምሯል እንደመረመረውም ክርክሩ የቀረበበትን ድርጅት ለመሸጥ ሁለት ጊዜ የሐራጅ ማስታወቂያ ወጥቶ በሁለቱም ሐራጅ የሐራጁ አሸናፊዎች ሐራጁ በተደረገ በ ቀኖች ውስጥ የንብረቱን ዋጋ በሙሉ አልከፈሉም ተብሎ የፍርድ ባለመብቱ ማለትም ተጠሪ ንብረቱን በግምቱ እንዲረከብ መባሉ አግባብ መሆን አለመሆኑን አይቷል በዚህም መሠረት የፍብሥሥሕግ ቁጥር ላይ እንደተመለከተው የጨረታ አሸናፊ የሆነው ሰው በ ቀን ጊዜ ውስጥ የንብርቱን ዋጋ ሳይከፍል የቀረ እንደሆነ ፍቤቱ ንብረቱን እንደገና እንዲሸጥ ትዕዛዝ ይሰጣል የሚል ተመልክቷል ምንም እንኳን አዚህ ላይ በሕጉ ውስጥ ይህ አይነት ሁኔታ የተከሠተበት ንብረት ለምን ያህል ጊዜ በድጋሚ እንዲሸጥ በፍቤቱ አንደሚታዘዝ ያልተመለከተ ቢሆንም ንብረቱ ከነአካቴው ገዥ አያገኝም ወደሚል መደምደሚያ የሚያስደርስ አይሆንም ስለሆነም በተያዘው ጉዳይ ላይ የጨረታው አሸናፊዎች ገንዘቡን አልከፈሉም ማለት ሌላ ገዥ የለም ማለት አይደለም በዚህም መሠረት የከፍቤት ክርክር የተነሣበትን ድርጅት ባለመብቱ በንብረቱ ግምት መሠረት እንዲረከቡት በማለት የሠጠው ትዕዛዝና የጠፍቤቱም የሠጠው ይህንኑ የሚያፀና ውሳኔ አግባብ አይደለም በማለት ሽረን ክርክር የተነሣበት ድርጀት በሐራጅ ይሸጥ ሲል ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት ወስኗል ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ስላለቀ ተዘግቶ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ይህር መሪዴጄ ሪዐያ ንጃጭ ፇ ም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ሐጉስ ወልዱ አቶ ተገኔ ጌታነህ አቶ ዳሼ መላኩ ወሮ ደስታ ገብሩ መጳዛጳቻፇፉራ ፖሃኝ አ ሃሃበሪዴ ለዳሰናሦቻ ጴዳኔ ዖመምፖሪዖኃ ልደራረሪዕ ፅዕመጳኋያዖ ዖሜፇረያ ምሥ ዕቋሟዕፖና ድታፖ ሥኔታ ያሥን ሥሂሦ ሕሥ መሥረፖ ፋፅያፖ ዕ ዳዷሥይ ዖሟደረፇያሦ ታያኔታ ያሯሥሥሪጋፇ ምፖረ ሪ ና አመልካች እሱ በሌለበት ታይቶ የተሰጠው ውሳኔ እንዲታገድለትና አሱም ወደ ክርክሩ እንዲገባ እንዲፈቀድለት የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትን የጠየቀ ሲሆን ፍርድ ቤቱም አመልካች የሥነሥርዓት ሕጉ በደነገገው መሠረት ተጣርቶ ባለመቅረቡ ክርክሩ እሱ በሌለበት መታየቱ ባግባቡ ነው ሲል በመወሠን ጥያቄውን ሳይቀበለው ቀርቷል በዚህ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ተመሣሣይ ውሣኔ በመስጠቱ የቀረበ አቤቱታ ዉሳኔ የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውና የፌዴራሉ ፍርድ ቤት ያፀናው ውሣኔ ፀንቷል በፍብሥሥሕግ ቁጥር እንደተመለከተው መጥሪያ አድራሻ ሰጪው መጥሪያውን ለማድረስ ያልቻለበትን ምክንያት በቃለ መሐላ አረጋግጦ መጥሪያውን ለፍርድ ቤቱ ይመልሳል ፍርድ ቤቱም የቀረበለትን ምክንያት እንደየሁኔታው በመመዘን ተገቢ ሆኖ ያገኘውን ትዕዛዝ ይሰጣል ፍርድ ቤቱ መጥሪያው እንደተመለሠለት በሕጉ በተመለከተው መሠረት ተገቢ ሆኖ ያገኘውን ምትክ የመጥሪያ አደራረስ ስርአት ማስተላለፉ ሕጋዊ ውጤት ያለው ይሆናል ከፍተኛ የሰበር መ ቁ ኀዳር ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ሐጉስ ወልዱ አቶ ተገኔ ጌታነህ አቶ ዳጌ መላኩ ወሮ ደስታ ገብሩ አመልካች ተገኝ እንግዳ ቀረበ ተጠሪ አስናቀች ኪዳኔ አልቀረበችም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ አቤቱታው ለሰበር ችሉት እንዲቀርብ የተደረገው የመጥሪያን አደራረስ በተመለከተ የተነሣውን ቅሬታ ከሕጉ ጋር አገናዝቦ ለመመርመር ተብሉ ነው ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን ከሣሽ የነበረችው የአሁኗዋ ተጠሪ ናት አመልካቹ በተደረገለት ጥሪ መሠረት አልቀረበም ስለተባለ ክርክሩ እሱ በሌለበት ታይቶ መወሰኑን ከመዝገቡ ተመልክተናል ከዚህ በኋላ መዝገቡ የተንቀሣቀሰው አመልካች እሱ በሌለበት ታይቶ የተሰጠው ውሣኔ እንዲታገድለትና እሱም ወደክርክሩ እንዲገባ እንዲፈቀድለት በመጠየቁ ነው ጥያቄው የቀረበለት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ ተከሣሽ የስነ ሥርዓት ሕጉ በደነገገው መሠረት ተጣርቶ ባለመቅረቡ ነው ክርክሩ እሱ በሌለበት እንዲታይ የተደረገው የሚል ምክንያት በመስጠት ሣይቀበለው ቀርቶአል በዚህ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ተመሣሣይ ውሣኔ ሰጥቶአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚሁ ማለትም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም በሰጠው ትእዛዝ ላይ ነው ክሱ አመለካች በሌለበት እንዲታይ የተደረገው መጀመሪያ በቀጥታ በአድራሻው በመቀጠልም በጋዜጣ በተደረገለት ጥሪ መሠረት ሊቀርብ አልቻለም በሚል እንደሆነ ከመዝገቡ ተመልክተናል መጀመሪያ በቀጥታ በአድራሻው የተላከለትን መጥሪያ ሊገኝ ባለመቻሉ መስጠት እንዳልተቻለና ወኪሉም መጥሪያውን አልቀበልም ስለማለቱ በፍዋ ብ ሥሥሕግ ቁ መሠረት በመሐላ ተረጋግጦ ለፍቤቱ በመቅረቡ ፍቤቱ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት የጋዜጣ ጥሪ እንዲተላለፍ ማዘዙኑንም ተመልክተናል።