Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዲሞትፎር የመላኩ ያለህ ይሄኛውስ አዚሁ ቤታችን አጠገብ ነው። ከተጠራጠሩ ሂዶ ማየት ነው። የለም አንድ ነገር ለማለት ቤ ትርታ እየጨመረ ስለሚሄድ ይሆናል እንደ ፈለገ ያስታውቃል ግን የሀሺሽ ጢስ በሰውነቱ ውስጥ እስካለ ድረስ አሳበ ብኩን በመሆኑ ለማለት የፈለገው ነገር ቶሎ አይጨበጥለትም ወዛም ጠይም ፊቱን ከጨማዶ ሲያስብ ከቆየ በሁዋሉ ኮ ላሏሶ በጠዋት ለጥብስ ደርሶአከል ከኛም ወገን አንድ የመከላከያ ጉዋድ ቆስሎ ሊያዝ ነበር። ኦሖ በነገራችን ላይ አለ ላእክ በመጣሰት አሳብ ተደስቶ ተፈራን ግን አሳቡ አቅለሽልሾት ቁዋቅ ሊለው ትንሽ ቀርቶት ነበር በዚህ ላይ የወንድነት ወኔው ተቀስቅሶ ምንም ሳይፈራ ርካሽና ሰይጣናዊ አሳት ጉርሶ እሳት ለብሌ ን ከፍተው በዚህኛው አለም ብዝበዛቸውንና ቸዐን የሚያጠናክሩበት መሳሪያ ነው። በራሴ አምናለሁ እረ በስመ ኮብ ይበሉ ጋሼ ብያለሁ ጋሼ ዛሬ ከመራ ሎተሪ ይወጣልኛ ለዚያውም ሁለት ምንና ምን። ር አያምኑም ማለት ነው። አላቸው አራቱም የሚለውን ለመስማት ጆሮአቸውን ጠጋ አድርገው ነበር ታቦር አስሳቡንና ምላሱን አስተባብሮ ለሰመናገር እየተቸገረ «እኛን የሚገድለን አረቄ ነው ጥይት ሲያልፍም አይነካን አለው ታቦር ሰውነቱ አልቁቐ ስለታም ጠይም ፊቱ አመዱ ወጥቶ በየቦታው የተኮረኮመች ሰይቸንቶ መስሎ ነበር ጉደታ ፈይሳ እድሜው ገፋ ያሰ ቢሆንም የወጣትነት መንፈስ የታታል ራሱን ትልቅ ጋዜጠኛ አድርጎ የሚቆጥር በመሆኑ ኢየብ ዝረማርያም ሁልጊዜ ስለሚናደዴድ በጋዜጣ ወረቀት የሚጠቀለሰው እቃ የ ነው ተንኮል የሚበዛው መተማመን የሊለ ውነ ጥቅማችን ነው። በአደባባይ የምናጠልቀው ጭምብል ይህ ነው በግል ኑሮአችን ግን ከሰቅ ከምቀኝነት ከተንኮል ከቅናት ለውሸት ከአሉባልታና ከሀሜት ለግል ጥትም አንገኝም ለመልከስከስና ከመልፈስፍስ ከፍርሃትና ከአድር ባይነት ርቀን ለም ባህርያቸን ግብዝነት ነው። ዲሞክራሲያዊ መብት ለጭቆቁኖች አሁን የሚል ነው። ህልም ነው። ሶስቱም ሰዎ ለመውጣት ሲሄዱ በር ሳ አቆሙአቸው የቀበሌው ሊቀ መንበር የሚሰጠው ትእዛዝ ሽጉጡን ሳጥ አድርጎ አቀባበለና ካሁን ጀምሮ በቁ ብሪት ለማንም አይበጅም የሰፊው ህዝብ ዲ ዊ እየተተረጎመ ነው። ው ጋር ስልት ይዞ ያስተጋባል አእምሮ ውስጥ ጨረቃዋ ጥልቅ ጥቁር ጉም ውስጥ።ከ በ ጠኋበበየ ኒኮላይ ክስትሮ ቪስኪ ፈገግ አለ በፈገግታው ውስጥ ፍናትን አያት ከነአቶ ጉልላት ቤት አጠገብ ሲደርስ እንዳጋጣሚ ሆኖ መሸ የተባለው የሰርግ ዘፈን ከሰፈሩ ፀጥታ በላይ ነግሶ ጨለማውን እየጣሰ ፉም ይሰማ ነበር።
የቀይ ኮከብ ጥሪ ወራስለ አገራችን የጊዜው ሁኔታ። ስንታየሁ ነው በጊዜ በሩን የዘጋው» ስሉ እየተመናጨቁ ደርቤ ከህፃንነት ጀምሮ አቶ ጉልላት ቤት ውስጥ በአሽከርነት ሲያገለገል ከቀየ በሁዋላ አብዮቱ ከፈነዳ ወዲህ በሰላም ከቤታቸው ወጥቶ በአቶ ጉልላት አማላጅነት በማስታወቂያና መርሀ ብሄር ሜኒስቴር ውስጥ ስራ ከያዘ ሁለት ነመት አልፎት ነበር ወይዘሮ አምሳለ ካዩት ሰንበት ብሎአል ሰሞኑን ስሙ የቀይ ኮከብ ጥሪ እየመጣ ከአፋቸው ሰምን እንደሚገባ ሊከሰትላቸው አልቻለም ከቤታቸው ውስጥ በአሽከርነት በቆየበት ዘመን በተፌነቱና በታማኝነቱ በጣም ይወዱት ስለነበረ በተቆጡና በተበሳጩ ቁጥር ወይም አንድ ነገር ባስቸኩዋይ በፈለጉ ቁጥር በመጀመሪያ የሚታያቸውና ስሙ አፋቸው የሚገባው ደርቤ ነበር በአሳባቸው ለዚህ ይሆን። መሙምሆ የቀይ ኮከብ ጥሪ ዱዋ። የቀይ ኮከብ ጥሪ አበድሽ እንዴ። ይህ ሁሱ የቀይ ኮከብ ጥሪ ንቀት ነው። ዓ ሙን የቀይ ኮከብ ጥሪ ከመኩዋንንት ከራሶችና ከደጃዝማቾች ለማስጣል ላይ ታች እያሉ ግራና ቀኝ በሚሙዋገቱበት ጊዜ ነበር አንድ ቀን እንደ አጋጣሚ ወይዘሮ አምሳለ ከባህር ማዶ በመጣ ሀር ምንጣፍ ካጌጠች ድንክ አልጋው ላይ ተጋድመው ያላበው የቤት አሽከር እግራቸውን አጥቦ ሲያበቃ ጥቢ ዐሀዴ ከመሰለው ጭናቸው ድረስ ዘልቆ ሲያሻቸው ደረሱ አቶ ጉልላት ከዚያን ቀን ጀምሮ ከወይዘሮ አምሳለ ቤት አልወጡም ወይዘሮ አምሳለ ጎረምሳ እያማረጡ ከቤት ውስጥ እንደ ሙሽራ ዘግተውበት በመቀለብና ሲሰለቻቸው በጠገበ አሽከር ማጆር ግንዱን አስይዘው እንደ አሮጌ ቁና አውጥተው ከደጅ በመጣ በአገር የታወቁ እንደነበሩ ባይዘነጋም ቅሉ አቶ ጉልላት ምን እንዳቀመሱዋቸው አይታወቅም ጎረምሳ የማማረጡን ጉዳይ እርም ብለው እርግፍ አድርገው ተውት። የቀይ ኮከብ ጥሪ የመላኩ ያለህ። ሲገላበጡ» እንቅልፍ ማጣቱ አይናቸውን እያቃጠላቸው ሌሊቱ እየረዘመባቸው ይሄድ ነበር» የቀይ ኮከብ ጥሪ ምእራፍ ለእነ አቶ ጉልላት ቀበሌ ተመራጮች መብረር ያህል ነበርሲሮጥሴኮንዶች ይይራፍቸ የለ አጠጥቶ እንደ ሰአቶች እየተኩ ሲፄዱ ወርዱ አስር ስፋቱ አስራ አምስት ር ተች የቀበሌው አዳራሽ ውስጥ አስቸኩዋይ ስብሰባ ከጀመሩ ከአራት ር በሆነው አልታወቃቸውም የታወጀው ሰአት እላፊ የትና የት አልፎአል አስቸኩዋይ ስብሰባ የተደረገበት ዋና አላማ በፊት የነበረውን የቀበሌውን የአብዮት ጥበቃ ሊቀ መንበር ትጥቅ አስፈትቶ ከስልጣን በማውረድ ከቁጥጥር ስር ለማዋልና በምትኩ ሌላ የአብዮት ጥበቃ ሊቀ መንበር ለመምረጥ ነበር አባሎቹ በሙሉ በግምት አንድ ስድሳ ይሆናሉ ወደ ስብሰባው አዳራሽ ሲገቡ በመካከላቸውም ፍፁም የመግባባት መንፈስ ስለነበረ የቀሞውን የአብዮት ጥበቃ ሊቀ መንበር ሳያስበው በድንገት ይዘው ትጥቅ ለማስፈታትና ከቁጥጥር ስር ለማዋል ጊዜ አልፈጀባቸውም ከፍርሃት የተነሳ እያንዳንዱ የቀበሌው ተመራጭ በሆዱ ይዞት የቆየው ጉዳይ ስለነበረ ሁሉም ሲፈራ ሲቸር እንደ ምንም በመካከላቸው አንድ አይነት የመግባባት መንፈስ በሰረፀበት ጊዜ ላንዳፍታ እንኩን ያመነታ አልተገኘም በመነጠረነየጊዜው ሁኔታ ይልቁንም ሲያነታርካቸው የቁቀየውና ጊዜ ፈጅቶ ያንን ያሀል ያስመሻቸው በምትኩ ሴላ የስብዮት ጥበቃ ሊቀ መንበር የመምረጡ ጉዳይ ነበር እያንዳንዱ አባል ካለፈው መራራ ልምድ ባገኘው ትምህርት መሰረት ከሌላ የፍርሃት አዘቅት ከሌላ የስጋት ኑሮ ወጥመድ ውስጥ ለመውደቅ እንዳልፈለገ ያስታውቃል። እኔ ገና ነኝ አለ በድንገት ከመካከላቸው ስንዱ የቀይ ኮከብ ጥሪ መምንነው ጉዋድ። ድርጊቱ ግዶ ሀብቴ ትን ሀላፊነት ታዩ ናቸው ገድም ለመሄድ ርጋ የቀይ ኮከብ ጥሪ ጭብጨባው እንደ ገና አስተጋባ ይሰማ ነበር ደርቤ ብርድ እንደያዘው ሰው መ አውጥቶ እንባውን ጠረገ። የቀይ ኮከብ ጥሪ በተግባር። አንድ ቀን። ሯ የቀይ ኮከብ ጥሪ ታውቃለህ። ደርቤ። አለ ሸ ቀይ ኮከብ ጥሪ ደርቤ ጉተማ ነው እንዳትለኝ አለች ሂሩት መልሱን ለመስማት ተቻኩላ ነው። ገ አላት የቀይ ኮከብ ጥሪ ሂሩት ንዴትዋን ልትቆጣጠረው አልቻለችም ተፈራ መካከላቸው ባኒ ኖሮ ጥፍሮችዋን አሹላ ጉሮሮውን ልታንቀው ነበር ዝ ብርድ እንደ መታው ሰው እየተንቀጠቀጠች ሌላ የምታውቀው ነገር አለ። አንድ ነገር ሸፋፍና ለማለፍ ስትፈለት ሁልጊዜ አስቀድማ የምትናደድ መሆንዋን ያውቃል ይፄሄፄው ነው ሌላ የማውቀው የሰለም ለማለት የፈለግሁት አደገኛ ሰ አይደለም ስለዚህ አንቸኩል ለማለት ነው አላት በረጅሙ ወደ ውጭ ተነፈሰችና የማይገባ ነገር አለ አንድ ቀን ይገባ ይሆናልርወንድምና እህት ብንሆንም በብዙ መንገድ አንተዋወቅም ቁ ሲጃራዋን ማግ ቡልቅ አደረገችና ወደ ተፈራ መለስ ብላ ለላእከ ደውክ ንገረው አስቸኩዋይ ነው በለው አለችና አዘዘችው እህትና ወንድም ልብ ለልብ ተራርቀው ተያዩ ተፈራ ስልኩን ደወለ የቀይ ኮከብ ጥሪ ምእራፍ ከሶስት ዓመት በፊት ነበር ከሂሩ ማንም ስልነበረም። ወቸ የቀይ ኮከብ ጥሪ ጉድ። የቤት ፅዳት ስራውን ዝም ታነ ሂሩት ዝም ብላ ስትመለከተው ከቆየች በሁዋላ ድንገተኛ አሳብ ዎ ራስዋን ልትቆጣጠር አልቻለችቸም የቀይ ኮከብ ጥሪ ግባና የተሰበረውን የራስጌ መብራት አንሳ። የቀይ ኮከብ ጥሪ ምእራፍ ደርቤ ከሂሩት በተለየበት ቀ በቁጭት ለራሱ የገባውን አላጠፈም አንድ አላማ ብቻ ነበረውንድ ቀን ሰው መ ። አንድ ቀን ሰው መሆን ምን ማለት አንደሆነ ጠሰቅ ብሎ በመመርጺ ትርጉሙን ለማወቅ የሞከረበት ጊዜ የለም ለሱ ትርጉም አንድ ነገር ነበር የሂሩትን ልብ የሚማርክ አይንዋን የሚስብ ሰው መሆን አንዴ ቀ ስው የመሆን ትርጉሙ ሰሱ ባጭሩ ይሄው ነበር ሰው ከመሆን ደረጃ ላይ የሚያደርሰው መሰሳል ምን እንደ ሆነ ለማዐነ ጊዜ አልፈጀበትም ባጭር ጊዜ ውስጥ እንደ ምንም ብሎ ከስልጣን ኮርቻ ላይ ለመውጣት ነበር ቆርጦ የተነሳው። አርን የቀይ ኮከብ ጥሪ ባጥር ሲዘል ወድ ላይ ደም የላሰች ውሻ የሚቀመጡትን ፀሀፊዎችል ጊዜ የለም እንደ ንብ ከዚህም ደርቤ እጅ ነስቶ ወጣ። አላት። አለ ደርቤ የቀይ ኮከብ ጥሪ ምናስቆጣህ ጃል። የቀይ ኮከብ ጥሪ አላችሁ እንጂ እናንተ ያላንዲት ጥይት ባዋጅ ቦ። ክበባቸው ያሉትን ሰዎች ይጠይቃሉ ጉድ እኮ ኦ የቀይ ኮከብ ጥሪ የአብዮት ጥበቃ አባል ነው የተመታው የዚህ የቀበሌያች ጥበቃ ምክትል ሊቀ መንበር ነው አሉ » ይላቸዋል ገዳዮቹ የአቡኑ መንገደ ያመለክት የነበረው ሰው መለጡበኑነ እነማን ናቸው ገዳዮቹ። ሙ የቀይ ኮከብ ጥሪ ቁጥር ስሙ የሰፈረው የለየለት አድፃሪ ደን የተነሳ እንኩዋን ያለቀጠሮ በቀጠሮ ቢሮው ሰው ቢርነ ልንዘልቀው። መቼም ፈልጌ መንግስት ሰማያት አልሄድም መ በሁዋሳ የሚሰለቸኝ ይመስለኛል ደርቤ ከደብዳቤው ላይ ቀና ብሉ ፈገግ አለ በራሱ ላይ ሞት ፈርዶ መልሶ በራሱ የሚስቅ ሰው ይገርማል ብሎ አሰበና ደብዳቤውን ማንበብ ቀጠሰ ለማንኛውም ነገር ዘሰከለማዊ ደስታ የሚሉት ነገር ያ አይመስለኝም የፈጠራ ህልም ነው ቸኩያለሁ የምንጠለጠልበት ገመድ ተዘጋጅቶ ይጠብቀናል ሸምቀቆው አፉን ከፍቶ ይታየኛል ፍኖትዬ ለመኖር አልቻልኩም ያለ ድርሰት ሌላ ህይወት የለኝም ምኞቴ በድርሰት ለሰው ልጅ ደስታን ለማስገኘት ነበር ግን ለሰው ልጅ ደስታ ለመስጠት አልቻልኩም ራሴን አታልዬ ሌሎችንም ማታለል ምን ፋይዳ አለው በኔ ግምት በድርሰት ምንደኛ ወይም አድርባይ መሆን የሜቻል ለይመስለኝም ለስሜቱ ሀቀኛ ያልሆነ ደራሲ ሰራሱም ሆነ ለሌላው ደስታ ሊሰጥ አይችልም ህን ታደርጊልናለሽ ብዬ አልጦ ት ሰው ይቅርታ ሊጠይቅም የቀይ ኮከብ ጥሪ ይህ የኒ ይህ ስነ ያደረብኝ ቲስትሬን ካሳየሁ ወዲህ ነው ኮኑ የወጣ ወይዖ የተድበሰበ ታየኝም ምክንያቱም ሀቅ አልነበሪውም ቢኖረውም ሀ ሰ ነበር የስሜቴን ሀቅ ያንፀባርቃሉ የምላቸው ሌሎች ድርሰዩሂ ከድርሰት ሴላ ህይት ሳጥን ውስጥ ተቆልፈው ምስጥ አየበላቸው ነው ነው ከዚህ የበለጠ ስቃይ የለኝምና በቁሜም ምስጥ እየየ ነው ማሳ ምናለ። በቃ አለ አይደል ቅናት አሳደረብች የቀይ ኮከብ ጥሪ ለምን። በሀ መሰሱ እርስዋን ማርና ሬት እምስክአላፍን መሸኘት ብላው ፊታቸውን ወደ መን አየጦራው የቀይ ኮከብ ጥሪ ምእራፍ ከማስታወቂያና መርሀ ብሄር ሚኒስቴር በማለት የመስሪያ ቤቱን የአብዛኛዎቹን የመምሪ የጋዜጣና የራዲዮ ፕሮግራም ዋና አዘጋጆዎች እን ዘው የመጡ አገልግሎት ሀላፊዎችንና የፔርሶኔል ሹሞችን ስም ዝርዝ ት አራፕ ጉ አራት ጋዜጠኞች ከደርቤ ቢሮ ወጥተው ብ በሼ ነበሪ ከልተመለሱም ተያይዘው በቀጥታ ያመሩት ወደ ሌላ እግረ መንገዳቸውን ላንዳፍታ ቆም ያሉበት ጊዜ ቢኖር አዲስ ዘመን ጋዜጣ ለመግዛት ብቻ ነበር ጋዜጣውን ብዙ ህዝብ ይሻማ ስለ ሊጋለጡና ሊመቱ ይገባቸዋል ያ ሀላፊዎች የክንዳንዶቹን ዲሁም የስአንዳንድ የጠቅላላ ነበረ በስንት ልመናና ግፊያ ሰዚያው በፃያ አምስት ሳንቲም ከአንድ ጋዜጣ በላይ ለመግዛት አልቻሉም የፈለጉት ዜና በመጀመሪያው ገፅ በሶስት አምድ በቋ ኮር ፊደል የተጋለጡ አናርኪቶች በተራማጅ ሀይሎች ቁጥጥር ስር ዋሉ በሚል አርእስት ስር ተፅፎ በማየታቸው ተደስተው ፈገግታ በመለዋወጥ መንገዳቸውን ቀጠሉ በአርእስቱ ሰር የሰፈረው ፅሁፍ ይዘት በተራማጅ ሀይሎች ቁጥጥር ስር የዋሉት ዘጠኝ አናርኪስቶች ሶስት ሴቶችና ስድስት ወንዶች ትናንት ጠዋት ከረፋዱ ላይ በቁጥጥር ስር ለማዋል የበቁት የመስሪያ ቤታቸው ሰፊ ሰራተኛ ከሀቀኛ ታጋዮች ጋር በመተባበር ስላጋለጣቸው ነው የሚል ነበር ዘጠኙም ሰዎች በዋስይሁንና ግበረ አበሮቹ እጅ መራራ ፅዋቸውን ቀምሰው እንደ ውሻ ጥምብ ከወንዝ ውስጥ ማታውኑ ተጥለዋል ዋስይሁን ትንሸ ጊዜ ቢያገኝ ኖሮ እኛንም ከስንት የኢዲህ አባሎች አናርኮ ፋሺስቶችና ተገንጣይ ቡድኖች ቅፅበታዊ በሆነ ፍጥነቱና ቆራጥነቱ በገላገለን ነበር በማለት አራቱም ጋዜጠኞች በመያዙ እየተቆጩና በደርቤ አቅዋምም እየተገረሙ ከቀበሌው ፅህፈት ቤት ደረሱ ከአዲስ አበባ ቀበሌዎች ሁሉ በቅድሚያ የታጠቀና አ ብዮቱ ከተከላካይነት ወደ አጥቂነት በተሸጋገረበት ወቅት የመጀመርያውን ጥይት በመተኮስ የህዝባዊ የቀይ ሸብርን ክስተት ያበሰረ ስሙ ከሩቅ የሚያስፈራ ዝነኛ ቀበሌ ግ የቀይ ኮከብ ጥሪ የ ዛ ከሩቅ የሚፈሩ እንጂ በመለ የሸዋ ዞቅ ላይ ብ የ ደጄጅት ካድይቻችኒ ሣፊ ፍ። እያለ ሲያስተምረን ነው የቀበሌ ምክር ሰመስማ ርምጃ ከመው ሁዋላ ታ ከሳቡ በ ብ ቁዋሜች አብዮቱን የየው አዎን ኤማይ ህዋ መር ትግል ሲ ሌላ ድርጅት የሰም ፐ መካከል ብቻ ነወ ለ መጋ ር ስረት በደረሰቦት በኢህአጋ የለም መኖር የለቦትምሠ ድርጅትና ክስሬ ብሯ ው ሌላ ክም የንኡስ ርቶ ኢማሌድህ ብሎ ሌራ ነው ሌላ አይደሰም ጥርቃሞዎች የ ጠረጴዛውን መታው ግ የቀይ ኮከብ ጥሪ ኤ ወዲያውኑ የቀበሌው አባል የሆነ አንድ ሰው በጥድራያ በሩን ከንኩዋነ ብሎ ገባና ወደ ዋናው ሊቀ መንበር ጠጋ ቦት በጆሮው አንድ ዐረ ሰጥቶት ተመልሶ ወጣ ከነገረው በሁዋላ አንድ ብጫ ማህደር በእጁ ም ማህደሩን ከፍቶ በብ ጀመረ ሊቀ መንበሩ ጊዜ አላጠፋ ውስጡ የነበረውን ወረቀ ትንድቡን ከፍ ዝቅ እያደረገ ማን ታደስ ሪዙን እየጎነተለ ሲያስብ ቆየና ጉዋዶች ባታውቀት ነው እንጂ ጣጫው እየተፈጠረ ነው በድርጅታችን ላይ አደገኛ አዝማሚያ ከየስቅ የአገሪትዋ አገሪትዋ በሶስቱም ማእዘናት በወረራ ኢኮኖሚ የወደቀው የተናጋችው የውስጥና የውጭ ጠላቶች የተነሱባት በኛ ድርጅት ምክንያት ሉ ያመጠት እነርሱ ናቸው ደርግ እሄ ጣ አይደርስም ነበር እየተባለ ያ ዞሮ ዞሮ የሚያተኩረው ላይ ነው ካልቀደምን መቀደም ል ህዝባዊ ድርጅቶቸ በተለይም ባሁኑ ወቅኮ ለጭቁኖች አሁን የሚለውን መፈክራችንን በይበልገ ን በዚህ መፉክር ዙሪያ ሰፊውን ህዝብ አሰልፈን ኔታ ውስጥ ባይወድቅ ምናሰ በድርጅታችን ውስጥ ድርጅታ ዲሞክራሲያዊ መብ ከፍ አድርገን ማንሳት አለብ በመነሳት ካልመራነው ድርጅታችን አስጊ ሁ በሉኝ አለ የቀበሌው ሊቀ መንበ በተመስጦ ያነብ ነበረና ታደ ማዱ ከፍ ዝቅ እያደረ። አዚህ ከ ሊ ህ የቀይ ኮክብ ጥሪ ኢህአፓ። ገጦጠ በሁዋላ ወደ ተሰማ ተመልሰው ብለው ጠየቁት ጣሁት አላቸው ቀና ብሎ ገ መመ የቀይ ኮከብ ጥሪ ወይዘሮ አምሳለ ወዲያውኑ ስልክ ደወሉ። እና ጨለማ ገፎ ሰማይና ምድር እንደ ተላቀቀ ነበር ተሰማ ተነስቶ ለመሄድ የቆረጠው ሆኖም ወደ ቤት ስልክ ደውሎ በለ ደርቤ የአብዮት ጥበቃ ሊቀ መንበር ሆኖ መመረጥ በተናገረ ጊዜ ወይዘሮ አምሳለ ስለ ሂሩት ሲጠይቆቁት የለችም ብሎ መልስ የሰጠበት ምክንያት ለእርሱም ቢሆነ አልገባውም ከሂሩትና ከተፈራ ለመለየት በአሳቡ ቆርጦ ስለነበረ ሂሩትን ያቀረበ እንደሆን ምናልባት ነገሩ ይወሳሰብኛ ይነቁብኛል ብሎ በመገመት ይሆናል ለምን ስልክ ደውሉ ስለ ደርቤ መመረጥ እንደ ተናገረም ምክንያቱ ግልፅ አልሆነለትም ቤት ሲደርስ ሊናገር ይችል ነበር። ቁም የቀይ ኮከብ ጥሪ ን ስም ስጠ ለማንኛውም ቦ ን ስም ላልደግም። ላእከ ሀሺሹን ለመጨረሻ ጊዜ በረጅሙ ስቦ ጭሱን ዋጠ ቆየቆየፃየ እና ስ እንኩዋን ካፉ አልወጣፃም ጨ ጨጨ የቀይ ኮከብ ጥሪ በውበትሽ ተጠቀሚኮ አላት ሂሩትን የሴቶች ውቦት ምን ጊዜም አደገኛ ወጥመድ ነው በነገራችን ላይ አንድ ጀሌ ቀርቶ ስንት ታላላቅ ሰዎችም በሴቶች ውበት ተጠምደው ጉድ ሆነዋል የሴቶች ውበት በተለይም በኛ ህብረተሰብ ውስጥ ትልቅ የፖለቲካ መሳሪያ ሊሆን ይችላል። አዎን ደርቤን ታግባባውና ወደኛ ትሳበው ነው ያልኩት የቀይ ኮክብ ጥሪ ለምን አይኗመሰስም። የቀይ ኮከብ ጥሪ አስይ የቡርዥዋ ጋዜጠኛ አመለካክት። የጋዜጠኛ ወዳጅ ካለህ ጠላት አያስፈልግህም ያለው ማን ነበር ባታናግሩች አሁንም ን መፅሀፍ አየጠቃቀሱ ሀብቴቱ አንደ ልማዱ ወይ ላይ ች በዝተዋል አለ ትርጉመ ቦስ ፈገግታ ከፊቱ ላይ አይጠፋም ፖለቲካ የሚያነበንቡ ደብተራዎ አንጋጦ ቀይ ድዱን እያሳየ እድሜ ለውይይት ክበብ ዛሬማ ምናሉ ብዙ ተምረናል ወሬ የለም እንጂ ትግሉስ ተጡዋጡፎለል አለ ሀብቱ ታወቂያ ሚኒስቴር የገባን አለት ነው ሸአሥን ስን አለት ነው አለውና ጉደታ እንደ የራሳችን ጠላት የሆነው ማስ ኤምባሲ ኮክቴል የቀመ ባባል ከት ብሎ ሳቀ ወደ ቀልድ ዞረ እንጻ ውኑ ዝቅ አድርጎ ጉዳዩ ሌ በጋዜጠኛነት ሙያ ራሱን ያስለከፈቦትን ቀን የለም የ ልማዱ በራሱ አ ጌታቸው ድምፁን የባሰ ሰው የራሱ ላት ነጭ ኮ እያስታወሰ ከኮተቤ ሁለ አቶ መኮንን ሀብተ ጥሩ ደመወ ተቆር ንደ ወጣ እህቱ ወይዘሮ አምሳለ ሶስተኛው ቀን ነቦር ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እ መኮንን ወልድ ዘንድ ወስደው ባስተዋወቁት ቦ ጦለት ማስታወቂያ ሚኒስቴር የተቀጠሪው አቶ የቀይ ኮክብ ጥሪ ብተ ወልድ ከራጉኤል ደብተራዎች ቢሆኑም ጌታቸው ባጭር ጌዜ ውሰጥ ስራውን ተሎኮን ብለው የሚያምኑ ብልህነት በመገረም ጋዜጠኛንና ሰላይን ለይተው አ ተ ህም ችሉታና ለሁሰቱም ስራ ያስጠጉት ጀመር። ብሎ ውስኪውን ቸዋል ጋዜጠኛ እንደ ሳሙና ጌታቸው የኮረ ከምኑም የለንም አይደለንም ምንም ምንም ም የቀይ ኮከብ ጥሪ ኑገፋሽ ጨለጠና ይሄ ደርቤ የማ ሉት ሰው አዘዘ በደርቤ መለወጥ እየተገረመ የአባቱን ሞት ሊበቀ ሰዲ ወሸቪ በቀል የሚያምን ሰው አደገኛ ነው ብሉ አሰበ ል ይሆናል በቂም መልካሙ መዳፉን አከክና ሳም ሳ ህተራትም ደ። ጮሖጹጨዴ የቀይ ኮከብ ጥሪ ባ እንደ ደርቤ እንቅልፍ አጥቶ ስራ በዝቶበት ጥበቃ ጉዋድ እስከ መቼ ድረስ ነው በዚህ ሁኒታ መመ አንደ የ ተበሳጭቶ። ቅሞ እየቆረጠመ ስልክ ለመደወል ሲዘጋጅ ሌላ የአብዮት ጥበቃ ጉዋድ ገቦ ወደ ደርቤ እየተመለከተ ሰዎች ይፈልጉፃል ብሎ ነገረው የቀይ ኮከብ ጥሪ የምን ሰዎች። የቀይ ኮከብ ጥሪ በድ ። የጊ የቀይ ኮከብ ጥሪ መቼ። ልናስገድልህ ወደንን ስህተት ነው ባንድ ፊት ላንተ በሌሳ በኩል ለእህቴ ሀሊናዬ እየተጨነቀ ነው አእምሮዬ ልክ አይደለም ደርቤ ተክዞ ዝም ብሎ ያዳምጠው ነበር ተሰማ በሚናገርበት ጊዜ ሂሩት ከፊቱ መጥታ ትደቀን ነበር አልፎ አልፎ የተከለከለች ፍሬ የሚል አሳብ ይመጣበት ነበር በረጂሙ ተነፈሰና አዎኦ እንዳልከው ጥሎብኝ እወዳታሰሁ» አለ የሀለውናዬ ቅመም ለሱዋ ያለኝ ፍቅር ነው ነጋም ጠባም ስለስዋ ነበር ማለመው በአሳቤ ከስዋ ጋር ስነጋገር የምውልበት ቀን ነበር ግን ስሁን ዘቱ ፍቅር መሆኑ ገብቶኛል አንድ እጂ ብቻውን አያጨበጭባም ባንድ የቀይ ኮከብ ጥሪ አቅጣጫ የሆነ ፍቅርም እንደዚሁ ነው ፍቅር ያጫወተችውን አስታውሶ ይህን ያህል መጨነቄ አና። ለችው ጆሮ በሚበጥስ ድምፅ አላት ሪጋ ብሎ ኡ ግ የቀይ ኮከብ ጥሪ አኔም ከተኩላ ጋር ትንሽ መስተዋት አ መይ ፊቱ እንግዲህ በቃኝ። የለም። ጭልጥ አድርጎ ሽ ጻ የቀይ ኮከብ ጥሪ ወይዘሮ አምሳለ አልጋ ላይ ጋደም አለ ር አታልቅሺ ምንም አይደል። ጠይም ፊቱ ሳይ ላብ ተንቸርፍሯ ይታያል ተፈራ እአየደጋገመም የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይወርሳል ይል ነበር ደርቆአል ሰውነቱ በፍርሃት ርዶስል ቱ አሸቦ መስሉአል ከንፈሩ ሌሎች ወጣቶችም በፍርሃት ተውጠው ነባር ት ደግሞ የሚያደርጉት ነገር የያዶ ክፍሉ ውስጥ የነበሩት ቂቶቹ እንባ አውጥተው ሲያለቅሱ የተቀሩ ፍቶአክቸው ጠጉራቸውን ይነጩ ነበር አንዳንዶቹ ስይናቸው አስኪጎለጎል ድረስ ም አመዳቸው ወጥቶስል ግፍጠጥ ሌላ ህይወት ያለቸው ስይመስሉም ሁሉ ተፈራ እየደጋገመ የፈሩት ይሰርሳል ከማለት ሂ መላልሰህ ታነበንባለ ምን እንዳረጀ ሸክላ ያንኑ ጥበትን ዘዴ አምጣ ትልቁ ነገር ሰሰ አደጋ ማሰብ ሩት አቁዋረጠቸውና ህ ይልቅ ከዚህ አይደለም ቁም «መል ግ የቀይ ኮከብ ጥሪ ነገሩ አደጋ ሲመጣ እንዴት እንወጣዋለን ግን እንዴት አንደምንወጣው እዚህ ላይ ነው አለችው ተፈራ አፉን ከፍቶ ትኩ ብሎ ለጥቂት ጊዜ ተመሰከታትና የለደሕ መጠን አሁንም አልገባሽም መሰለኝ አላት ቀልዱ አብቅቶስል የኔ ወብ አልገባሽም እንጂ ከሞት ጋር እየተፋጠጥን ነው በምትቀጥሰው ሴኮንድ ዐዕዖ ደቂቃ ከዚህ አለም ላይ የለንም ማየት መስማት ማሸተት መዳሰስ መቅ የለም። ሂሩት የቀይ ኮከብ ጥሪ ደር ፈት ላፊ ቀይ መሀረብ ከኪሱ አውጥቶ የተፈራን ፊት ከሸፈነ በሁዋላነ ሂሩኑ ደ ላይ ተደፍቶ የልብዋን ትርታ አዳምጦ ሲያበቃ ተሰማን የአብየት ጥበራ ኑጉዋዶችን በፍጥነት እንዲጠራ ነገረው ተሰማ እንባውን እየረጨ ርጦ ወጣ ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ተሰማና የአብዮት ጥበቃ ዓዶች ተከታትለው ሲገቡ ደርቤ በግራ እጁ የሂሩትን አንገት ቀና አድርጎ ደግፎ ይዞኮ በቀኝ አጁ ክላሺኑን በሰዎቹ ላይ ደግኖ አገኙት ህይወትዋ አለ። ከአደጋ ጋር ድደብብ ቆሽ መጫወት ይብቃሽ ብሎኝ ነበር ተሰማ አለች እየተዳከመ በሄደ ድምፅ እኔም ስልክ የደወልሽልኝ ጊዜ ከሁላችሁም ጋር መገናኘት አለብኝ ያልኩሽ ለዚሁ ነበር አላት የንብ ንግስት ስእል ትዝ አለው ሂሩት የም ከንብ ንግስት ጋር የሚገናኝ ሰራተኛ ንብ ወዲ ስለተከሰተለት ጡንቻው ሲወጣጠር ተሰማው መዳከምዋን ስላየ ክላሺኑን አንግቶ ሂሩትን አቅፎ ይዞአት ተነሳ ጥቁር ሀር ነዶ የመሰለው ረጅም ጠጉርዋ ተዘናፍሎ ወርዶ ይታይ ነበር ደርቤንና ተሰማን ሁለት የአብዮት ጥበቃ ጉዋዶች ብቻ ተከትለዋቸው ለወጡ ሌሎች ወደ ሁዋላ ቀሩ ደርቤ ሂሩትን ተሸክሞ ጨለማው እየስነጠቀ ትናደፍ ንብ መስላ ታየችው ያውኑ እንደሚሞት ድንገት የቀይ ኮከብ ጥሪ ወደ ቤትዋ ገሰገሰ ኪዮስኩ ከአቶ ጉልላት ቤት እምብዛም ሩቅ አልነበረም ደርቢ ላንዳፍታ አቶ ጉልላት ስለቀበሩዋቸው መሳሪያዎች አስታወሰ ነገም ሴላ ቱ ነው ብሎ መንገዱን ቀጠለ ።