Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ነ ከተነሳኋቸው ፎቶግራፎች ሁሉ በአንደኛ ደረጃ ህንን ነው። አጋጣሚ ሆኖ እንግሊዘኛም መማር ስጀምር መጀመሪያ ይ» የተማርሁት መዝሙር ትንሹ ዳዊት በበገና እግዜርም እንደ ሰው ይወዳል ምሰጋና እንደተባለው ቻርልስ ዌስሊ ምስጋና ለሚወደው አምላካችን ያለውን ከፍተኛ አድናቆትን የገለፀው ጥልቅ መልእክትን ያዘሉ መዝሙሮችን በመድረስ ነበር። የቅርብ ወዳጄ የሆነ ግለሰብ ስለባለቤቱ ሲነግረኝ እግዚአብሔር ደህናዋ ላይ ነው የጣለኝ። የቻርልስ ታላቅ ወንድም ጆን ዌስሊ ከዚህ ላይ ያጠፋው ያያትን ለማግባት የወሰነው በአንድ ሳምንት ውስጥ ነበር። አማካይ ዕድሜ ለጋብቻ ወደ ሀያ አምስት አካባቢ ነው። ጥበብን አትተዋት አርሷም ትጠብቅሃለች ውደዳት እሷም ከአደጋ ሁሉ ትከላከልልሃለች። ጴጥ ስለቅይጥ ጋብቻ ። የሱም ስለሚያውቁ ተው ፍልስጤኤማውያን የተሰጠውን መመሪያና ምክር በመናቁ ነበር። በጉዳዩ ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ በውስጡ እንዳለ በፍፁም አልተገነዘቡም ነበር። የታሪኩ መነሻ ባላውቅም እንኳን በልጅነቴ አያሌው ሞኝና ተላላ ያደረገው የውድቀቱም የመጀመሪያ ምዕራፍ ከማታምን ሴት ጋር ሕይወቱን በማጣመሩ የግብፅን ልዕልት በማግባቱ ነበር። አንድ ቀን ቢስቱ ዓመት ይፀፀቱ እንደሚባለው የዘላለም ፀፀት በራሱና ታሪኩን በሚያነቡት ሁሉ እኔ በበኩሌ የነኢያሱ የነካሌብ የነዮናታን ላይ አመጣ። አጀማመሩ እንዴት ግሩም ነበር። ጳውሎስ የተናገረው ለሁሉ ጠቃሚ ነው። ትልቁ ዳቦ ሊጥ የከፈተው ከታሪክ የማይማር ሞኝ ነው። በአሐብ ላየ የነበራት ተፅዕኖ በጣም ከባድ ነበር። ኤዛቤል ሹፌር እሱ መኪና ነበር። አሐብ ከወገብ በላይ ታቦት ከወገብ በታች ጦፆት ነበር። ሲጠበው ሲቸግረው የሚይዘውና የሚጨብጠው ሲያጣ የእግዚአብሔርን ነቢያት ያነጋግር ነበር። ኤልያስ ስለሱ የተናገረው እውነት ነው። ሶስተኛ በክፋቱ እጀግ የታወቀ ግለሰብ ነበር። ከእርሱ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቆጣ ዘንድ ነገር አበዛ። ነገስት እስካሁን ከተጠቀሰው ሁሉ በላይ አሐብን መቀመቅ የጨመረው ቅይጥ ጋብቻ ውስጥ መግባት ልክ ቀይ መብራትንጥሶ ከመንዳት ጋር ይመሳሰላል። የእርስዎስ ምርጫ ምን ይሆን። ነገር ግን የኔ የግል ምኞቴ በክርስቶስ የሚያምኑ ሁሉ የንስሐና የቅድስና ሕይወት እንዲኖሩ ነው። ከፀደይ በፊት ክረምት ከንጋት በፊት ድቅድቅ ጨለማ እንዳለ በግብረገብነት በኩል በሰላምም ሁኔታ አስከፊ ጊዜ ከዳግም ምፅዓቱ በፊት እንደሚሆን የክርስቲያን ሃይማኖት መመሪያ የሆነውን መጽሐፍ ለሚመራመሩ ሁሉ የተከሰተ ነው። የጊዜው ሁኔታ ከሚያናጋው አንዱ የጋብቻን ሰነስርዓት ነው። ጋብቻ እግዚአብሔር በተለየ ዓይን የሚመለከተው ቅዱስ ስነስርዓት መሆኑን ሲያመለክት ዕብ እንዲህ ይላል መጋባት በሁሉ ዘንድ ክቡር መኝታውም ንጹሕ ይሁን ሴሰኞችንና አመንዝሮችን ግን እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል። ፈትቶ ማግባት ከድፍረት ኃጢአት አንዱ ነው። አዎን አለው ለማለት እደፍራለሁ ለዚህ ራሱ ዳዊት ምሳሌ ነው። በድፍረት ለበደልን ሁሉ ነው። ሳልቆጥብ ከሰዓት ሳልሳሳ ከጉልበት በበጋ በክረምት በውጭም ሆነ በቤት ለታላቁ ባለውለታ እመሰክራለሁ ለዚያ ጌታ ። ብርቅ ነበር የሱስ ለኔ ለጳውሎስ ሳልቆጥብ ከጉልበቴ ሳልንገበገብ ለሀብቴ በለቅሶና በኡኡታ በምስጋናና በደስታ አገለግልሁት ያንን ጌታ። አደጋ በምድር አደጋ በባሕር ደረሰብኝ የተለያየ ነገር ደረሰብኝ ጭንቀት የከረረ የነበርኩበት መርከብ ተሰበረ አብያተ ክርስትያናት ባመጡብኝ ትካዜ ኃዘን ደረሰብኝ ብዙ ጊዜ እያለህ ወደ ፊት ሰውን አጋልጠህ ለጉዳት የሄድከው ለዚህ ነው በፍጥነት። ይህንን ተገንዝበን በክርስቶስ አምነን ዘወትር አንድንኖር ይርዳን እላለሁ እግዚአብሔር ። እንስራ ባለንበት ጋብቻን እንያዝ በአክብሮት አላፊ አግዳሚውን እናስብ በጸሎት ከኃይሌም እንኳን ባንወዳደር ከልብ እንስራ ጥቃቅኑን ነገር። ቀለም ቢሆን ውቅያኖስ በሙሉ እንጨት ሁሉ ቢሆን ብዕር ፍጥረት በሞላ ለመጻፍ ቢሞክር አይጨርሰውም የእግዚአብሔርን ፍቅር። ፎ ሙሴ እጁን ወደላይ ሲዘረጋ ድል ተገኘ ለግዜር መንጋ እጅ መዘርጋት ሲቀር ጠላት ያሸንፍ ነበር ።
በሳቸው ልዩ ፍቅር አምላክ አሳየኸን ያንተን ክብር አስተማርከን ያንተን መንገድ ሰውን እንደ መልአክ በመስደድ። ከዚህ የበለጠ ምን አለ ክብር እረኛዬ ከሆነ እግዚአብሔር እሱ ከቆመልኝ በዳርና በመሃል ከዚህ የበለጠ አለ ዕድል ። ሲመለከት እግዚአብሔር ከሰማይ አንድ አላገኘም በምድር ላይ በፍፅምና ያለ ያልተዛባ ያለጋደለ። ጊዜ የማይሽርህ ዘላለም አምላክ አንተ ነህ ለሕዝብህ ቤት መኖሪያ ተገንና መጠለያ። ቀን ከፀሐይ ሌት ከጨረቃ ከማንኛውም የጦር ዕቃ በግልጥ ከሚመጣ በስውር ይጠብቀኛል እግዚአብሔር የማይተኛ የማያንቀላፋ እሱ ብቻ ነው የኔ ተስፋ ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ሲሉኝ ልዩ ደስታ ተሰማኝ ይጠቅማል ለነፍስ ለስጋ መጠጋቱ ካንተ ጋ። ፍጹም ተወዳዳሪ የሌለው እግዚአብሔር ብቻ መልካም ነው። ተፈፀመ የደራሲው ፀሎት ፈጣሪ ታላቅ ጌታ ይህንን የቀለም ጠብታ በሄደበት ሁሉ ቦታ በገባበት ሁሉ ቤት አርገው ለበረከት መብራት አድርገው ከሁሉ በላይ ለሚያምን ለማያምን ለኮብላይ ክርስቶስ ጌታን የሚያሳይ። የቀለም ጠብታ ክፍለ ሁለት ከግርም ዳምጤ ሀብተየስ የቀለም ጠብታ ክፍል ሁለት የታደለ ጋብቻ ያልታደለ ጋብቻ ቅይጥ ጋብቻ በመጽሐፍ ቅዱስ ለምን ተከለከለ እውነተኛ ክርስቲያን ፈትቶ ሊያገባ ይችላልን ስለዚህ አንገብጋቢ ጉዳይ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል። ታላቁ የንስሐ ፀሎት ጨዋ ነው እግዚአብሔር እረኛዬ ነው እግዚአብሔር እግዚአብሔር የማይችላቸው ነገሮች የተራራው ቡራኬ ተፈፀመ። የሰማይ መግቢያ ወረቀት ለመሆኑ ማን አለ የኤፌሶን መልእክት ፍቅር የቅዱስ ፍራንሲስ ፀሎት ሰዎችን ስጠን እባክህ ምስጋና በሰንበት ጠዋት ወደድኋት ሩትን ሕይወት ተስፋነ ዳምጤ ሀብተየስ ወይዘር ጽጌ ሻረው ዶር ይሌ ወሚካኤል አጫኙር ነጥቦች ከተራሪረ ወደ ሸለቆ እንደገና ይመጣል ኤልያስ ለስሟ መጠሪያ ቁና ስፋች እንደሚባለው በልዩ ልዩ ገዜና በተለያየ ምክንያት የደረስኳቸውን ጽሑፎች ከዚህ ቀጥሎ አቅርቤአለሁ ። ዘወትር የታደለ ጋብቻ ደራሲውም ፈጻሚውም እግዚአብሔር ነው። ጋብቻን ሲያቅድ አንድ ክርስቲያን ከዚህ ቀደም ከ። ከዚህ ካልታደለ ጋብቻ ታሪክ ትምህርት ለመቅሰም ይቻላል። ምሳሌ ቅይጥ ጋብቻ በመጽሐፍ ቅዱስ ለምን ተከለከለ ሰዎች ጥያቄ የመጠየቅ መብት እንዳላቸው ያህል እኛ ደግሞ በፍቅርና በትሕትናና በጥንቃቄ መልስ የመስጠት ኃላፊነት አለብን። ጴጥ ስለቅይጥ ጋብቻ ከባዱን አርእስት ሳንጀምር በፊት ጉዳዩን በደንብ ለማስተዋል እንዲረዳን አንድ መሰረታዊ ነገር መገንዘብ ይገባናል ያውም እግዚአብሔር ፍቅር መሆኑም ነው። ዮሐ አንድ ሰው በውነት በሙሉ ልቡ እግዚአብሔር ፍቅር መሆኑን ካመነ እሱ የሚለውና የሚያዘው ሁሉ እንደማርና እንደ ወተት የጣፈጠ ይሆንለታል። ጋብቻ እግዚአብሔር በተለየ ዓይን የሚመለከተው ቅዱስ ስነስርዓት መሆኑን ሲያመለክት ዕብ እንዲህ ይላል መጋባት በሁሉ ዘንድ ክቡር መኝታውም ንጹሕ ይሁን ሴሰኞችንና አመንዝሮችን ግን እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል። መፋታትን እጠላለሁ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር። ሮሜ ከዚህ መለኮት ከሰጠው መስመር ወጥቶ ፈትቶ ማግባት ያለ ምንም ጥርጥር ኃጢአት በደል ዝሙት ነው። ጨዋ ነው እግዚአብሔር ጨዋ ነው እግዚአብሔር በርግዶ አይገባም በር። እረኛዬ ነው እግዚአብሔር ያለ የነበረ ወደፊት የሚኖር እረኛዬ ነው እግዚአብሔር የለም የሚጎለኝ የሚወቅሰኝ የሚከሰኝ እሱ ለኔ ካለልኝ። እግዚአብሔር የማይችላቸው ነገሮች ፍፁም አይችልም እግዚአብሔር በግድም ሆነ በውድ ራሱን አይችልም ሊክድ የሰረዘውን ይቅር ያለውን ሊያየው አይችልም ኃጢአቴን። ከእነፒህ ታላላቅ ሶስት ፍቅር ተስፋ ሃይማኖት ይበልጣል ፍቅር በውነት ሌላው ሲለወጥ ሲቀየር ዘላለም ያው ነው ፍቅር። ደግሞም በመሰብሰቢያው ቤት ላለው ፀሎት ለሰንበት ትምህርት በወቅቱ ላለው ውይይት ለምንሰማው መልእክት ለሚዘመረው መዝሙር ለምዕመናን ፍቅር ምስጋና ይድረስ እግዚአብሔር ። ቤትን ቤት የሚያረገው ለመሆኑ ምንድን ነው ገ ቤትን ቤት የሚያረገው ሌላ አይደለም ፍቅር ነው ። በተጨማሪም አነበብኩኝ በመደጋገም በታየች ተጸድቅ በጸሐይ መዝገቡ በመረጠ አባተ የተጻፈ ዘመናት አልፎ ዘመናት ቢመጣ ማነው የሚተካው የጋሼ ኃይሌን ቦታ ፍቅር የተሞላ አድሎ የሌለበት ሁሉን ይማርካል የጋሼ ኃይሌ ሕይወት ለአምላክ ቅዱስ ስም ፍጹም የታመነ ከቶ የማያወላውል መንፈሱ ያልባከነ በተግባሩ የሁሉ የተመሰገነ ግብዝነት የለህ እውነት ጋሼ ነህ ያለ የሱስ ሌላ ክብር የሌለህ እያሉ በፍቅር ሲጠሩት ሲያሞጋግሱት በአክብሮት በጋለ ትዝታ ሲያነሱት አልቻልኩም እኔም ወደድኩት።