Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ብ የኦዴሣ ማኅኦፈር ከፍሬድሪክ ፎርሰይዝ ተጽርፎ ከማሞ ውድነህ የተተረጎመ እንደገና ለማሳተም መብቱ የአዘጋጂው ነው መጀመሪያ በ ታተመ ዋና አከፋፋይ ጃፋር መጽሐፍት መደብር ከብሔራዊ ቴአትር በስተርባ ስቁ ፀ ረ እንዲህ ነው ። ከዚህ ቀደም ብሎ በጋዜጣ ዓለም ውስጥ የነበረው የማኅደሮች ግስቀመጫ ሳጥን እንደተከፈተ ነበር ። ከአንተ በፊት ደውሎልኝ ነበር ። ለም አንድ ማስታወሻ የማይጠትም ብጤ ይመስ ጻው መረጃዎቹ ከዚሁ ም ። በዚሁ ሥፍራ አስ ረቀቱን ሁሉ ። መስለ ኦ ማኅደሩስ የሚበቃውን ያህል ርቆ ልኡ ሄዱዋል ናል በፖስታ ቤት ገብቷል አለና ወርወልፍ ነገረው ፆ ራክ ት ሰ በክላውስ ዊንዘር ቤት ምን እንዳገኘ ሮችማን ከ ርት አይሮፕላን ማረፊያ ሆኖ በስልክ እንደነገረው አስ ን « ረዳው ያ ማኅይዶር ነገ ያለዚያም ማክሰኞ ጥዋት በባ ለሥል መግባቱ ነው ። ሾልካን አምልጡዋል አይመለስም እርሱም ከወጣ ሌላ ካልተተካበት በቀር ዋናው እቅ ዳችን መፈራረሱ ነው ። ምሥጢሩ እንዲህ ነበር ። ሾል ነሀን እየባለ ሲጠራ የኖረው አሁን አንተ ያለህበቱ ቤት ባለቤት የነበረው ሮችማን ነው ። ንምሜሶር ዑ ነገሩን ሁሉ ያዘበራቀው። በመስኮቱ በኩል ብቅ ያለው ሰውዬ ከዚያው የመጣ መሆን ይኖርበታል የኛው ጓድ ይሆናል ብሎ ተሣ ዎነና ከቦነስአይረስ ነው የሙጣኽው። ግሣሽ ሴነንድ ፆግገ እጅግ ረጅም ጊዜ ድ ነበር ሞት በእርግጥ ረጀም ወትት ነው ። እርግጥ ተገናኝተናል ከክሊዮንና ጥፐቲ ጋር ወዶ አልፈርድ አሶተር ቤት መጥተህ ነበር። እሟለር ራሱን አነቃንቆ አወን አና በኪስህ የነበረው ይሽው ነው። ውነው ግ « ስሎ ላይ የደረሰው ነገር ያሳዝነኛል አዝናለሁየሚል መኖች ሰመግሰጽ የማስብም አይመስለኝም ነበር አ የማኅደሩ ምስጢር ምን ነበር።ትረኛህን ምነ ሃል ግን ደግሞ አዞ። እስከዛሬ በተፈፀመ የዶብብቆሽ የረቂቅ መሣሪያም ሥራ ሁሉ እነርሱም የኮን ዝበዬ መሥትም እኛም አፋችንን መዝጋት ብቻ ነው ። ዮሌፍም ዳዮ ሸጡን ፉ ቤን ሻዋሉ አነ ሱን ልብስ በመልበሱ የራሱንም መጋ ው ዘሩወ ለ ውነተኛው እርሱነቱ በመመሰሱ ደስታ ወሪ ው በ ዓም ወደሀገረ እሥራኤል ገብቶ ሲሆን የተሰጠው ነበረ ወደቤቱም ተመለሰና ቁልፉ በሩን ከፍቶ ገባ በረው ክሶ በ ዛታ ክፍሉም ቀስ ብሎ አመራ ባለቤቱ እልም ያለ ወደ መደታል።
በዚህ ጊዜ አንድ ሰው ወሬውን ሰማህ። ምናልባት አለ ሚለር ። እርግጥ ነው አለ ሚለር ። አለ ሚለር። አለ ሚለር አዎ ከእንደዚህ ያለ ቦታ አይጠፋም ። አለ ሚለር ። ያም ጀርመናዊ ሰውዬ በምዕራብ ጀርመን ውስጥ የሚካሄደው የኦዴሣ ድርጅት ኃላፊ ነበር ። እንግዲህ ስለዚህ ሰው ሁኔታ ማንም ሰው ቢጠይቅህ ያን ሰው ማጥናት አለብህ ። አለና ጠየቀ ሚለር ። አለው ሰውዬው ጋዜጠኛ ነኝ አለና ሚለር መታወቂያውን አሳየው ። ያለው ዕቃ አለ ሚለር ። በፍጹም ከሰው ጋር ታይቶ አያውቅም ብቸኛ ነው ሚለር ከዚያ ወጣና በዚያው ሠፈር እየተዘዋወረ ስለሟቹ ሽማግሌ ሁኔታ ብዙ ሰዎች ጠየቀ ። ብሎ ሚለር ጠየቀ « ለምን ለማወቅ ፈለግህ። ብሎ ሚለር ጠየቀ ። ሽማግሌው እንግዳ ሰው ደርሶ ስሙነ በመጥራቱ ሣይገረም ሚለርን ተመለከተውና አዎን እኔ ነኝ አለና መለሰለት እኔም ሚለር እባላለሁ ሽማግሌውም ራሱን ጉንበስ አድርጐ ነገሩን ተቀበለ ። አለና ሚለር ጠየቀ ። ወዳጅዎ በማስታወሻው ላይ የኤስ ኤስ የጦር መኩንን የነበረ የሻምበል ኤድዋርድ ሮችማን የተባለ ሰው ስም ጠቅሱዋል ስለ ዚህ ሰውዬ ተነጋግራችሁ አታውቁም። አለና ሚለር ተነፈሰ ። ያ በሐሳብና በትካዜ ሰመመን ተውጦ የነበረው ሽማግሌም ወደ ሚለር ዘወር አለና አዎ አንዳንድ ጊዜ እንቅፍል አልወስደው ሲል እንደሚያ ደርገው ሁሉ ማታ ማታ በየጐዳናው ሲዘዋወር ያመሽ ስስነበረ ሮችማንንም ያየው በዚሁ ጊዜ ነበር ። እናቱ የናዚን ቀንደኛና የኤስ ኤስ ድርጅት የነፍስ ግድያ መሐንዲስ የነበረውን ሮችማንን እንዳይከታተል በጠየቁት ሰዓት ነበር ሚለር የአባቱን ፎቶግራፍ አትኩሮ የተመለከተው ። አለና ከበርቴው ሚለርን ጠየቀ ። ሚለር በሐሳብ ተዋጠ ። አለ ሚለር በችኮላ ። አንድ ጊዜ አዳምጠኝ ሚለር የማላውቅህ ብሆን እኮ የግል ጉዳይ ይኖርበታል ብዬ አስብ ነበር ። አለና ሚለር ጥያቄውን አብራራለት ። ኤድዋርድ ሮችማን ይባላል አለ ሚለር ። አለና ሚለር ወጥቶ ሄደ ። ሚለር ለአንድ ሣምንት ያህል በቤቱ ውሰጥ ሆኖ በጦርነቱ ጊዜ በምሥራቅ የጦር ግንባር በኩል የተፈፀመውን ሁኔታ ለማወቅ ሲል ስድስት የሚሆኑ መጻሕፍት አነበበ ። ከመርማሪዎቹ ከአንደኛው ሠራተኛ ጋር ጉዳይ ያለኝ እንግዳ ነኝ አለ ሚለር ። ሚለር ይህን ጉዳይ ለመከታተል ቆርጦ ከተነሣበት ጊዜ ጀምሮ ይህን የመሰለ ቃል ሰምቶ ስለማያውቅ ጉዳዩን ከሚያውቅና ሊረዳውም ፈቃደኛ ከሆነ ሰው ጋር መገናኘቱን አመነበት ። ስለዚሀ ሊረዳኝ የባለ ብ ፊልግልኝ ማኅደሮቹን ካገለባበጥኩ ሌላ የምፈልገው ምንም አይኖ ረኝም በል የማውቀው ሰው እስትፈልግ ጊዜ ስጠኝ አንድ ሰዓት ጊዜ ሰጥቼሃለሁ ። ከአንድ ሰዓት በኋላም በስልክ ተገናኙና የወንጀለኛ ምርመራ ጥናት በኮሴጅ ውስጥ ስንከታተል በነበረበት ጊዜ የተዋወቅሁት አንድ ሰው ነበር ። አለና ጠየቀ። ብሎ ሲጣራ እኔ ነኝ አለና ሚለር ተቀበለ ። ገባኝ አለ ሚለር ። አለ ሚለር በመደነቅ ። ምሳው ቀርቦ ሲጨዋወቴም በጦርነቱ መጨረሻ ጊዜ ጀርመን ውስጥ ኑሮ እንደሆነ እዚያው እንደነበረ ካድበሪን ሚለር ጠየቀ ። ሰኞ ጥዋት ቦን ውስጥ ሚኒስትሮች ወደ ሚሰጡት የጋዜጠኞች መገለጫ ለመሄድ ካድበሪ እየተዘጋጀ በአራት ሰዓት ተኩል ሚለር ወደ ነበረበት ሆቴል ስልክ ደወለለትና ኦ ከመውጣትህ በፊት ስላገኘሁህ ደስ ብሎኛል አንድ ጉዳይ ደግሞ ትውስ አለኝ ስለዚህ ከዚያችው ቡና ቤት ከሰዓት በኋላ በአሥር ሰዓት ላይ እንድንገናኝ አሰ። የለም አሳውቀውም አለ ሚለር ። አዎ ስለርሱ ጉዳይ ነው ። ስማኝ ሚለር በጣም እግ በጣም ቂላቂል ሰው ነህ ። ስማ ሚለር መጥፎ ሰው አይደለህም ። ታትዲያ የዚህ የሮችማን ጉዳይ ብሎ ሚለር ንግግሩን ሲጀምር አዎ አስገራሚ ጉዳይ ነው ሙከራህ እርሱን ለመከታተል ነው ገባኝ ብቻኮ ለምን። አለ ሚለር ፆ አመለጠ። በል እንግዲህ የኤስ ኤስ ሌፍትናንት ጄኔራል የነበረ ሰው ዛሬ እንደልቡ ነፃ ሆኖ በሐምበርግ ከተማ የሚንሸራሸርበት ምክንያት ገባህ። እንዴ የኦዴሣ ድርጅት ነዋ። ጥር ቀን ከረፋዱ ሳይ ሚለር ሞንቼ እንደደረሰ በተሰጠው አድራሻ መሠረት ወደ ይሁዳውያን ሠፈር ገባ ። ሐኖቨር ከተማ ውስጥ ነው የሚያካሄደውም የቀይ መስ ቀል ድርጅት ነው ሚለር ለደቂቃዎች ያህል አሰበና በሪጋ እስር ሠፈር የነበረና አሁን ሞንቼ ውስጥ የሚገኝ ማንም የለም። ጁ ጁ ሚለር በሆቴሉ የእንግዳ ማረፊያ ክፍል ቪ ሆኖ ቴሌቪዥን ሲመለከት ልክ በሁለት ሰዓት ስልክ ተደወለለት። ሰውዬው የኤስ ኤስ ክፍል ሻምበል የነበረ ነው ። ብሎ ሚለር ጠየቀ «። ልክ ነው አለ ሚለር ። የደረሰበትስ ጠፍቶናል አለና ከፊቱ የነበረውን ወረቀት እየተመለከተ ስሙ ፒተር ሚለር ነው። የሆነው ሰውዬም የኤስ ኤስ የጦር መኩንን እንደነበረና የኋላም የኦዴሣ ድርጅት አባል እንደነበረ ሊዮን አውቆታል። እኔ እዚያ ከመግባቴ በፊት ሁለት ነበሩ የመጀመሪያው የኤስ ኤስ ሻለቃ ካርል ኩንስትለር ቀጥሎ ደግሞ ኤስ ኤስ ሻም በል ካርል ፍሪትሶች የመጨረሻውም ኤስ ኤስ ሌ ኩሎኔል ማክስ ከአጅል ነበሩ ጌታዬ። ታላቅ ድንጋጤ ያነቀውም ማታ የሚለር ጃጉዋር ቁማበት በነበረው ቦታ ላይ አንዲት ኦፔልና አንድ ከባድ መኪና ቁመውበት ካየ በኋላ ሆነ ማካንስን በቀላሉ የሚዩናገጥና ግራ የሚጋባው ሰው ቢሆን ኑሮ የኦዴሣ ድርጅት ጉዳይ ፈጻሚ እንዲሆን አይመረጥም ነበር ስለዚህ በመኪናው ውስጥ እንደሆነ ለጥቂት ጊዜያት ያህል ማንሰላሰል ጀመረ ። ፍራንዚ ከመሞቱ በፊት ሚለር ከሆቴሉ ወጥቶ ሄዶ ከሆነ ከፍራንዚ አንድ ጉዳይ ሊያገኝ ወይም ላያገኝም ችሎ ይሆናል ። በዚህ ጊዜ ሚለር ተደናገጠና ወዶዕረፍት። አለና ወደ ቢሮው ሲገባ ሚለር ተመለከተው በዚያም ሆኖ ወይ ክላውስ ቤት ሰልክ ጾውሎ እርግጥ ከከተማው ውጭ ሄዴዱል። ሚለር ሰዓቴን ቢመለከተው ኑሮ ወደ አንድ ሰዓት መቃረቡን በተ ዳው ነበረ ። ሚለር ለአጭር ጊዜ ያሀል ህ ንሰላስል ቆዬና እኔ ሚለር እባሳለሁ አንተ ደግሞ ኤድዋርድ ርነ ማን ነህ። ከሣምንት ቦ ትም ሚለር ስለተባለው ጋዜጠኛ ጉዳይ ወርወልፍ አጫውቶታል። አለ አባቴ ነው አለ ሚለር ። ሲወጣሶትም ሮችማን ሰዓቱን ተመለከተ « አራት አስካር ሀ ቂቃ ሆኑዋል ኦስካር በአምስት ሰዓት ስልክ ተት መንደር ከደረሰ ዶክተሩን ይዞ በአምስት ከሩብ ያውም ሜለርን አክመው ሩሁን ካወቀ ኩ ቦታ ወስደው ያ ማኅደር ወደፖስታ ቤት ገሰ ለሰጠው ሶው ለፍቅረኛው ሲጅ በስልክ እንዲናገር ለአከ ይሆናል ይህንም ማድረግ የሚችሉት እኩለ ሠሆኑ በፊት መሆን ነበረበት እኩለ ቀን ከሆነ ግን ሲጅ ን ኢንሾለብ ወይ ፖስታ ቤት እንድታስገባ ሚለር ሩያለቦት ጥሉ ወሆኑንም ራሱ ሚለር ሮችማንን በሚያስርበትና በሚያስ ረራራበት ሰዓት ነግሮት ነበር ፆ ኦስካር ከበሩ ሲወጣ ባይስክሉንና ጃጉዋሩዋን እያነጸጸረ ተጦለከታቸው በጃጉዋሩዋ ላይ ቁልፉዋ እንዳለ ነበር በፍጥነት ንዲዊጥ ደግሞ አለቃው አዞታል ። አለና ማካንሰን ጠየቀ ።