Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» ምዕራፍ ስባት መኖሪያህ ማን ነው። ብንል አዎ አይዘ አያጭዱም ምግባቸውን ለማግኘት ግን ይሯሯጣሉ ሥራችን አገልግሉታችን ነው አገልግሎት በቤተ ክርስቲያን አደባባይ ቆሞ ማገልገል ብቻ አይደለም ባሉበት ቦታ ሥራችንን በታማኝነትና በትጋት መፈጸምም አገልግሎት ነው ወረቀት ላይ በታማኝነት መፈረም እንግዳን በር ላይ መቀበል ለእግዚአብሔር ክብር የሚውል እገልግሎት ነው። የእኛ ዕጣችን ያለው በእግዚአብሔር እጅ ነው አሰቆቻችንን መውደድ ማክበር ምክር መጠየቅ ይገባናል ከዚያ ባሻገር ግን እየበላን የሚርበን ስዎች መሆን የለብንም የአንጀራችን ዋስትና እግዚአብሔር ነው የጽሞና ጊዜ አብሔር ስለ ፈጠራቸው ብቻ የሚያኖራቸው ብዙ የማያምኑት ሕዝቦችን ስናይ ለምናምነውማ አንዴት ቸር ነው። ቢላት አንድ ጥሬ አተር ወድቃ አይታ ይህን ስጠኝ አለችው ይባላል እኛም እግዚአብሔርን አንዲህ እያልነው ይመስላል ይ ል ለል የሚነሣን ጊዜያዊው ነውና ልቅ ነው መ ጥር ነው ትንሽ ነው። በሕይወታችን ዮሩጥር አንድ ያደረግነው ማንን ነው። እግዚአብሔርን ከሆነ ነገሮችን የምናየው ከአርሱ አንጻር ነው አዎ የሚጠቅሙ ነገሮች ሁሉ የሚጠቅሙት አግዚአብሔር ሲቀድም ብቻ ነው።
የኑር ትርጉም ያለው በሕይወት ውስጥ ነው ያለ ሕይወት ኑሮንም መኖር አይቻልም ስለዚህ ወደ ቀጣዮቹ ምዕራፎች ከመዝለቃችን በፊት በክርስቶስ ያለውን ሕይወት ወራሽ መሆናችንን ማረጋገጥ አለብን ምክንያቱም የጽሑፉ ዓላማ ግንዛቤን ማስፋት ሳይሆን በአምነት ማቆም ነውና ከመጀመሪያዎቹ ሰዎች አንሥተን ብንመለክት የሰው ዕድሜ አየቀነስ መጥቷል የኑሮ ትግል ግን በርትቷል ዕድሜው ትንሽ ትግሉ ብዙ ሆኗል በህ ዓለም ላይ የምናላልፈው ዕድሜ በስማይ ከምናሳልፈው ጋር ሲነጻጸር የዓይን ጥቅሻ ያህል ነው ከበላለም አንጻር ስናየው የዚህ ዓለም ቆይታችን አንዲት ስዓት አንኳ አይሞላም በዚህ ዓለም ላይ ያሳለፍነው የዕድሜ ልክ መከራችን በመንግሥተ ሰማያት የአንዲት ሰዓት ደስታ ይካሳል ሮሜ የመጽሐፍ መግቢያ የመጽሐፉ ቅምሻ እንጂ ሙሉ መጽሐፉ እንዳልሆነ በትልቁ የሕይወት መጽሐፍም የዚህ ዓለም ኑሮ እንደ መግቢያ ነው ቢሆንም ትግል ባይኖር የድል ደስታ በሽታ ባይኖር የጤና ምስጋና አይኖርም ነበር ጣፋጭን ያጎላው መራራ ነው አንድን ነገር ሳንፈልገው ከምናገኘው ዋ ከፍለን ስናገኘው ያስደስታል አክብረንም እንይዘዋለን አዎ ትግሎች ሳይቀር ለደስታችን ተዋቅረዋል የዚህ ዓለም ቆይታ እዜያዊ ቢሆንም ዘላለማዊ ውሳኔ የሚደረግበት በመሆኑ እንደ ቀሳል የሚታይ ኣይደለም ይህ ዓለም ቆይታው ትንሽ ቢሆንም በጎ ለመሥራትም ሆነ በክፉ ሥራችን ለመፀፀት ዕድል ያለበት ዓለም ነው የወዲያኛው ዓለም ግን የምርጫችንን ውጤት የምንቀበልበት ነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጎሮ ለሰዖድማቻታሥ ያኀግሄለዎፊር። ሰባና ስማንያ ዓመት ማለት ትንሽ ቆይታ ነው በእግዚአብሔር ዘንድ ሺህ ዓመት እንደ አንድ ቀን ነው ይላል ሪጴጥ ሺህ ዓመት እንደ አንድ ቀን ከሆነ አምስት መቶ ዓመት እንደ ሰዓት ነው ሁለት መቶ ሃምሳ ዓመት ደግሞ እንደ ሰዓት ነው ዓመት ደግሞ እንደ ሦስት ሰዓት ነው ዓመት ደግሞ እንደ አንድ ሰዓት ተኩል ነው ማለት ነው ስለዚህ ሰማንያ ዓመት ብንኖር እንኳ በዚህ ዓስም ሳይ የምናሳልፈው ዕድሜ በእግዚአብሔር አቆጣጠር ሁለት ሰዓት እንኳ የማይሞላ ነው ይህ አንድ አውሮፕላን በአንድ አገር ላይ ነዳጅ ለመቅዳት አርፎ ለመነሣት የሚፈጅበት ሰዓት ነው በጣም አጭር ነው ሰው በዚህ ዓለም ላይ የሚያሳልፈው ዕድሜ ክዘላስም አንጻር ቢስላ አንድ ቀን እንኳ አይሞላም ከዘሳስም አንጻር ቆይታችን ንሥር ሥጋ አይቶ አስኪያነሣ ያለውን ጊዜ የሚያህል ቅጽበታዊ ነው ስለዚህ በጣም መጨነቅና ማዘን አይገባንም ደሞና ጊዜ እግዚአብሔር አይተውህም አይጥልህም አንደማይተውህ ቃል ገብቶልኝል ዕብኢደይፉ እግዚአብሔር ቃል የገባልህ ተገዶ ሳይሆን በፈቃዱ ነውና ለመፈጸም አይፈተንም ስለዚህ አሁን ለራስህ ንገረውኹ ጌታዬ አይጥጸኝም ፍጹም አይተወኝም ደግመህ ለራስህ ንገረው አሁን የገጠመህ ሰዎች ክዚህ በፊት የገጠማቸው ነው አሁን የደረሰብህ ብዙትውልዶች ያለፉበት ነው አዲስ ነገር የለም አዲስ ነገር የገጠመህ መስሎህ አትደነቅ ጉልበት የሚጨርስ መደነቅ ነው በእግዚአብሔርና በሥራው ብቻ ተደነቅ ደግሞም » የሚሸከም አምሳክ አንዳለህ ክቀትሩ በኋላ ሠርክ እንደሚመጣ ሕይወትህ በውበት ወጥታ በውበት እንድትጠልቅ ከምንም በላይ የሚያስፈልግህ አግዚአብሔር መሆኑን ዘመንህ አጭር ቢሆንም ዘላለማዊ ውሳኔ የምትወስንበት መሆኑን አስብ ጸሎት ጌታዬ አግዚአብሔር ሆይ የዘመኔ ጌታ መሆንህን አምናለሁ የሸረሪት ድር ተደግፌ ብዙ ጌዜ ተበጥሶብኛል። ለመንግሥት ቀጥር አንድ ምናልባት የክፉ ቀን ደራሹ ሠራዊቱ ይሆናል አንዲት አገር ጥር አንድ ብላ የምትጠራው አርሻ ወይም የነዳጅ ዘይት ይሆናል በትዳር ውስጥ ተጥር አንድ ገንዘብ ወይም ልጅ ይሆናል ለሰዎች ብዙ አንደኛ ነገሮች አሏቸው አጅግ ዋጋ የሚስጡት ነገር ማለት ነው በእያንዳንዳችን ሕይወት ተጥር አንድ ብለን የምንጠራው ነገር አሰ ለአንዳንዶቻችን ገንዘብ ለሌሎች ክብር ሊሆን ይችላል የመጀመሪያው ነገር የመጨረሻውን ይወስነዋል። የመጀመሪያ ልጅ ክተበላሸሽ ቀጣዮቹም አርሱን ይክተላሉ ስለዚህ ጥር አንድ የምናደርገው ነገር ወሳኝ ነው ነገሮችን ሁሉ የምናየው ቀሩጥር አንድ ካደረግነው ነገር ተነሥተን ነው ጥር አንድ ገንዘብ የሆነባቸው ሰዎች ማንኛ ውንም ግንኙነት የሚመዝኑት ከገንዘብ አንጻር ነው ቋንቋቸው ሁሉ ገንዘብ ነው ቱሩጥር አንድ ፖለቲካ የሆነባቸው ሰዎች የገዛ ትዳራቸውን ሳይቀር የሚመሩት በፖለቲካ አካሄድ ነውጸ ስለዚህ ሚስታቸውንና ልጆቻቸውን በግምገማ ያጣድፋሉ ጐጥር አንድ እውቀት የሆነባቸው ስዎች ለማኅበራዊ ትርፋቸው አይጨነቁም ዮተጥር አንድ ሥልጣን የሆነባቸው ሰዎች አንድ ሰውና አንድ ዛፍ እስኪቀር ይፋለማሉ ያም አንዱ ሰው አነርሱ ናቸው ጥር አንድ ዝና የሆነባቸው ሰዎች ዝናቸው አንዳይበላሽ እግዚአብሔርን በድብቅ ያመልካሉ ሩጥር አንድ ያደረግነው አግዚአብሔርን ከሆነ ሁሉንም ነገር የምናየው ከእርሱ አንጻር ነው ቱኑጥር አንድ የምናደርገው ነገር ቀጣዩን ተግባር ይወስነዋል አንድ ጥር መነሻ ነው የቢሊዮን ሩጥሮች መነሻው አንድ ነው አንድ ሳይባል ሁለት አይባልም አንድ ቀዳሚ ነው መቅደም የሚገባው ካልቀደመ መከተል የሚገባው አይከተልም ከፈረሱ ጋሪው ክቀደመ ከመጓዝ መገፋፋት ይከሰታል አንድ ቀጥር መነሻ አንጂ መጨረሻ የለውም የሚቆጥረው ግን ልኩ ጋ ሲደርስ ይቆማል ፍላጎት አያልቅም በቃኝ ስንል ግን አንጠግባለን የዚህ ዓለም ንዋይ የጨው ውኃ እንደጠጡ ባገኙ ቀጥር መልሶ ያስጠማል በቃኝ የማይል ሰው ግን መጨረሻው አያምርም አንድ ዮሩጥር ከቱጥር መነሻነት ባሻገር ፊደልን ተክቶ ይሠራል ለማይናወጥ አሳብ ራእይና መሐላ አንድ የሚለው ቃል ያገስግላል ቃሌ አንድ ነው» ይባላል ማታ የተናገረውን ጠዋት እንደሚሽር ሰካራም ተሰዋዋጭ ቃል መያዝ ክብርን ይነካል እንደ ሰከረ የሚኖር ስሜታዊ በቃሉ አይገኝምፅ የገዛ ቃሉ የማይዘውን ሰው ፖሊስ አይዘውም ቃለን ከማያክብር ሰው ጋር ሕግን ተማምኖ ጉዞ መጀመር ትርፉ ድካም ብቻ ነው አንድ ጥር ጽኑ ኅብረትን ይገልጻል ባልና ሚስት አንድ ናቸው ሁለት አካል መሆናቸው ይቀራል ማለት ሳይሆን በአሳብ አንድ ናቸው ሁስት ልክ የሆነ ነገር ቢገጥማቸውም አንዱ ልክ ስአንደኛው ልክ እየተሸነፈ በፍቅር ይኖራሉ አንድ የሚስው ቃል የግለሰቦችንና የአገሮችን ኅብረት ይገልጻል። አሜሪካ ግን ከአንድ ሰው ጋር ተጣልታ የምትባረር አገር በመሆኗ ዋስትና ልትሰጥ አትችልም በአሜሪካ ምድር ከአራት ሰው አንድ ሰው በመንፈስ ጭንቀት በሽታ የተያዘና መድኃኒት ተጠቃሚ ነው ስለዚህ የምንሸሽባቸው ራሳቸው የሚበላ እንጂ የሚያረካ ነገር የሌላቸው ስዎች ናቸው ብላቴን ጌታ ኅሩይ ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ በተባለው መጽሐፋቸው «ልጄ ሆይ አሳብ አታብዛ ወደ ፊትም ምን ነገር ይመጣ ይሆን ብለህ አትጨነቅ ምንም አሳብና ጭንቀት ብታበዛ የሚሆን ነገር ሳይሆን አይቀርም ልጄ ሆይ ጌታ ለመሆን ትፈልግ እንደ ሆነ ጌትነት ማለት ያለ አሳብና ያለ ጭንቀት መኖር ነው አሳብህም ሁሉ ከሞትህ በኋላ በወዲያኛው ዓለም ስለሚሆነው ስለነፍስህ ነገር ይሁን እንጂ በዚህ ዓለም በሥጋህ ስለሚሆነው ነገር እጅግ አትጨነቅ» ብለዋል በለው ልጅ ኑሮ ውስጥ መሠረታዊ ፍላጎት ተብለው የሚጠሩ ምግብ ልብስና መጠለያ ናቸው እነዚህን የሚያሟሳ ንጉሥ አግዚአብሔር ነው ስንጸልይ «የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን» እንላለን እንጀራ የሚበቅለው ከምድር ሲሆን የምንለምነው ግን ክሰማይ ነው እግዚአብሔር የበረከት ምንጭ ነውናኔ ኀመዎ ጽጭ ብሁመሯኻ ብኤ ኃጃውጋ ው የምንሠራበት መሥሪያ ቤት ደሞዝን አንጂ እንጀራን አይስጠንም እንጀራ የተሰናዳ በረክት ሲሆን የምናገኘውም ክከጓዳችን ነው እግዚአብሔር ጓዳችን ነውና እንጀራን ስጠን እንለዋለን አነዚህን መሠረታዊ ፍላጎቶች የብዙ ሰው ጭንቀት ናቸው አንድ አባት «መንፈሳዊ ለው ማለት ምን እበላለሁ። የሰው ዋጋው አግዚአብሔር ነው ይህ ዋጋ ደግሞ በየትኛውም ቦታና ዘመን አይዋዥቅም እግዚአብሔር ፍጥረታትን ሁሉ ከፈጠረ በኋላ በመጨረሻው ቀን ሰውን ፈጠረው ሰው ከመፈጠሩ አስቀድሞ ለሰው የሚያስፈልጉ ነገሮች ተፈጥረዋል ዛሬ የሰው ልጅ የሚጨነቀው ከእርሉ በፊት ለተፈጠሩት ነገሮች ነው እያንዳንዱ ፍጡር ከነበጀቱ ወደዚህ ዓለም መጥቷል እግዚአብሔር ሰውን ወደዚህ ዓለም ሲያመጣው ስፖንሰር ወኪል የሆነው ራሉ ነው ታዲያ ስፖንሰር ያለው አይጨነቅምና ሰው መጨነቅ የለበትም በየአገራቱ ያለው የስፖንሰር ሕግ ወደዚያ አገር ያመጡትን ሰው የማኖር አቅማቸውን ይለካል አቅም ከሌላቸው ስፖንሰር መሆን አይችሉም ያለ መንግሥት ድጋፍ ምን ያህል ጊዜ እንግዳውን ማኖር አንደሚችል ይጠናል እግዚአብሔር ከዚህ በተሻለ መለኪያ ያለ ማንም ብቻውን በቂና ከበቂ በላይ ሆኖ ሊያኖረን ፈጥሮናል መልካም ወላጅ ልጁ ከመወለዱ በፊት ለልጁ የሚያስፈልጉ ነገሮችን እንደሚያዘጋጅ አሳድጎ ርስት ሰጥቶ የጨዋ ልጅ ድሮ ጎጆ አንደሚያወጣው አግዚአብሔርም ለሰው ልጅ መኖሪያውን ዓለም የፍላጎቱን ግብ አጽናኝ ጓደኛ ሰጥቶ ፈጥሮታል ከዚህ ባሻገር እግዚአብሔር ማንንም ሰው ያለ ወዳጅ አልተወውም። ምዕራፍ አምስት እርካታ ማጣት ራሳችን የሺህ ሰው ያህል ያሳስበናል እንኳን በሰባና በለማንያ ዕድሜ ሚሲዮን ዓመት ብንኖር ስለ ራሳችን አስበን የምንጠግብ አይመስልም የተፈጠርነው ስለ ሌሎች እንድናስብ ነውና ስለ ራስ ማሰብ ያደክማል ደግሞም ለራስ ዋስ መሆን አይቻልም ስለዚህ ለራሳችን ራሳችን ዋስትና መስጠት አይቻለንም በዚህ ዓለምና በሚመጣው ዓለም ዋሳችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ዕብ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እንደ ያዕቆብ ለራስ በማሰብ የደከመና ብዙ አቋራጭ መንገድን የተጠቀመ ሰው አናገኝምጸ ያዕቆብ ግን አቋራጩ ሩቅ ሆኖበት ዮሳዊ ትርፍ እርካታ ቢስ አድርጎት እንደ ነበር እናነባለን ያዕቆብ ገና በእናቱ ማኅፀን ሳለ ከወንድሙ ከኤሳው ጋር የሚገፋፋ ነበር በተወሰደ ጊዜም ወንድሙ ስለ ቀደመው ተረከዙን ይዞ ወጣ ይህ መገፋፋትና ተረከዝን መያዝ ገና በጠዋቱ የጀመረው ባሕርይ ነበር ዓለማችን መገፋፋትና መጠላለፍ የበዛበት ዓለም ነው ሕጻን ልጅ በእጁ ባለው ከመደሰት በሰው አጅ ባለው እንደሚያለቅስ እንዲሁም ሁሉን ለእኔ በሚል አመል ራሳቸውን የሚያውኩ ጥቂት አይደሉም የሌላውን ነገር መመኘት ስንጀምር መገፋፋት ይከሰታል ሁላችንም እኩል አንውደቅ ካላልን በቀር የሌላው የእኛ ሊሆን አይችልም መስመር ጠብቀን ከመሮጥ የቀደመንን ጠልፈን መጣል በሐሜትና በነቀፋ ከአገር ማባረር አንዱ የመኖራችን እሴተ ሥርዓት ሆኗል ስለዚህ የምንጓዘው ጉዞ የመጠባበቅ ጉዞ ነው ጅብ ፊትና ኋላ ሆኖ አይፄድም ይባላል ምክንያቱም አንዱ ከፊት ሲሄድ ታፋው ያምረውና የኋለኛው ሊገምጠው ይችሳል ስለዚህ ጅብ በመጠባበቅ ነው የሚሄደው ዛሬም የሰው ጉዞ ሳይሆን የጅብ ጉዞ የምንጓዝ መሆናችን ያሳዝናል በማንኛውም የሕይወት አንጻር ወረፋ ቆመናል ለመልካሙም ለክፉም ወረፋ ላይ ነን ሕይወት በዙር የምትሄድ ጽዋ ናትና በወረፋ ዓለም ከፊት ያለው ሲጠራ ተረኛ እኛ ነን ስለዚህ ከፊታችን ያለው መልካም ዕድል ሲያገኝ አንድ ችግረኛ ከመቀነሱም በላይ ቀጥሎ እኛ ነንና ደስ ሊለን ይገባል። ሰንል በሌሎች ጉድለት ውስጥ ነው እውነተኛው ደስታ በመስጠት ውስጥ አንጂ በመቀበል አይደለም አበባን ስናጠጣ እንስሳትን ስንቀልብ ሰዎችን ስንወድ እንረካለን በምድር ላይ ሕይወት ሦስት ደረጃዎች አሏት የእጽዋት ሕይወት የእንስሳት ሕይወትና የሰው ሕይወት ከእጽዋት ሕይወት የእንስሳት ሕይወት ከእንስሳት ሕይወት የሰው ሕይወት ይበልጣል ከእነዚህ ይልቅ የእግዚአብሔር ሕይወትነት ይልቃል ስለዚህ የእርካታችን ምንጩ እግዚአብሔር ነው ቀቱሳዮተሶች ራሳቸውን ስለማይለውጡ አያረኩንም ራሳቸውንም ስለማይጠብቁ ዕረፍት አይሰጡንም እንደውም ቱሳሦሶች በበዙ ቱጥር እርካታችን እየቀነሰ ይመጣል በአጠቃላይ «አለኝ በምንላቸው ነገሮች እርካታ የለም ምክንያቱም ኣሉኝ የምንላቸው ነገሮች አንድ ቀን ላይኖሩን ይችላሉና «ነኝ የምንለው ነገር ግን ያረካል የማይለወጥ ነውና በዓለም ላይ ግን ማንም «እኔ እንዲህ ነኝ» ብሎ መናገር አልቻለም ሰው ተለዋዋጭ ነውና ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ «እኔ እኔ ነኝ ብሎ ተናግሯል «የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ ዮሒይ «እኔ የዓለም ብርሃፃን ነኝ » ዮሐ «እኔ የበጎች በር ነኝ ዮሒሁጋ «መልካም እረኛ እኔ ነኝ» ዮሒሐ «ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ» ዮሐሱ «እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ የሒሔሸራፀፅ «እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ ዮሐእ «አለኝ የሚሉት ነገር አያረካም «ነኝ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ያረካል የረካን ማርካት እንደማይቻል በኢየሱስ አይት የረካ ሰውም ሌሎች ነገሮች ሊያረኩትና ሊመጥኑት ብዙ ሰዎች እርካታቸው ያለው በሌላቸው ነገር ውስጥ ይመስላቸዋል ስለዚህ ለመርካት ቅድመ ሁኔታ ያስቀምጣሉ ያ ቢኖረኝ ይህ ቢሳካልኝ እረካለሁ ብለው ያስባሉ ዓለም ትልቅነቷ በምኞት ነው ሲጨብጧት ግን አታረካም የአረፋ ኳስ ሲያዩት ያምራል ማማር ብቻ ሳይሆን ያሯሩጣል ሲጨብጡት ግን ባዶ ነው ዓለምም ክብሯ ዝናዋ በምኞት ትልቅ ነው ሲይዙት ግን ባዶ ነው ትልልቅ ኑሮዎች ትልልቅ ጉድለት እንዳለባቸው እግዚአብሔር ብቻ ያውቃል ምንም ይሁን ምን አሁን በሆንነው መርካት ካልቻልን በምንም ነገር መርካት አንችልም ከዚህ ሁሉ በላይ ኢየሱስ ክርስቶስ በማንነቱ ሲያረካን ካልቻለ በምንም ነገር መርካት አንችልም ባለጠጋው በደፃው እንቅልፍ ደፃው በባለጠጋው ቤት ቢቀናም የሚታዘንለት እንጂ የሚቀናበት ሰው እንደሌለ ተረድቻለሁ የሚቀናበት እግዚአብሔርንና ኑሮን የተቀበለ ሰው ብቻ ነው እጅግ ባለጠጋ የሆኑ ባልና ሚስቶች ሲዝናኑ ወደ ባሕር ዳርቻ ይሄዳሉ በዚያም አንድ ዓሣ አጥማጅ ዓሣ እያጠመደ በመጥበስ ለእንግዶች ያቀርባል እነዚህ ባለጠጎችም ይህ ሰው ስላሳዘናቸው ጠርተው «ከዚህ ኑሮ መውጣት አሰብህ ተምረህ ራስህን መለወጥ አለብህ» አሉት እርሉ ግን «ተምሬ ምን እሆናለሁ። በእውነት ኑሮአችንን እንቀበለው ደግሞም ሰላም ይሰማን እንጂ በላስኪት ቤት ብንኖርም የትም መኖር ነው ኑሮ የሚለካው በልብ ሰላም ነው የሞፍ ጊዜ ከቤተሰብህ የተማርከው ትምህርት ዕድሜህን በሙሉ ይይዝፃል በቆራጥነትና በእግዚአብሔር ጸጋ ዘረኝነትንና ጥላቻን ካልተላቀቅህ ሩጫህ በሙሉ በመረብ ላይ እንደ መሮጥ ነው ዛሬ የማትደርስበት የመሰለህ ነገር ሁሉ ይደረስበታል የተደረሰበት ነገር ሁሉ ግን አያረካም በትልቅ ኑሮ እንጂ በትልቅ እርካታ የሚኖር ከእውነተኛ ክርስቲያን በቀር ማንም የለም የሕይወት እርካታ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው ስለዚህ የኑሮህ መለኪያ አግዚአብሔር ብቻ ይሁን አለኝ የሚሉት ሳይሆን ነኝ ያለው ክርስቶስ ብቻ አእንደሚያረካህ አስተውል ዓለም የአረፋ ኳስ መሆኗን ተረዳ የምትቀናባቸው ሰዎችን አንተ ትበልጣቸው ይሆናል የሚያስቀናው ግን የክርስቶስ ሰላም ያለው ሰው ብቻ ነው ጸሎት የደስታ መፍለቂያ የሐሴት ባሕሯ የጥበብ አገሯ የእውነት ድንበሯ ጌታዬ አምላኬ ሆይ አመሰግንሃለሁ ከምኖርበት ክበረሄዘው ዓለም ሆኝ የመምጫህን ቀን እየናፈቅሁ እጅ አነሣዛለሁ ሁሉን አየሁ ሁሉን መዘንኩ ካንተ በቀር ሁሉም ባዶ ነው አንተ የሌለህበት ቤት አንተ የሌለህበት አገልግሎት አንተ የሌሰህበት ቤተ ክርስቲያን በድን ነውና እባክህ ክእኛ ጋር ሁን አንተ ደስታን ስትሰጥ እንዲሁ ደስ ታሰኛለህና ምክንያቱ ባልታወቀ ነገር ደስ አሰኘኝ እንደምትችል አምናለሁ ለዘላለሙ አሜን ምዕራፍ ስድስት የበረፃ መፍ የእግዚአብሔር መግቦት በሕጻናት በሰው ልጆችና በአስራኤል ገዞ ውስጥ ድንቅ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል የአግዚአብሔር መግቦት የምንለው የእግዚአብሔር አስተዳዳሪነት ነው ይህ ዓለም ፈጣሪ ብቻ ሳይሆን ኣስተዳዳሪም የሚፈልግ ዓለም ነው የሌሊትና የቀኑ የክረም የበጋው መፈራረቅ ይህ ዓሰም አስተዳዳሪ መጋቢና ተቆጣጣሪ እንዳሰው ያስረዳል አግዚኣብሔር ሕጻናትን ያኖራል የሰው ልጅ ኑሮ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻው በተአምራት የተሞላ ነው ዘመናዊው ሳይንስ እንደሚነግረን ክአንድ ወንድ አምስት መቶ ሚሊዮን ዘሮች ይወጣሉ ከአምስት መቶ ሚሊዮን ውስጥ አንዱ ብቻ ከሴቷ እንዮላል ጋር ተገናኝቶ ሰው ይገኛል ይህ ከስው ጥበብና ሩጥጥር ውጭ የሆነ ነገር ነው እግዚአብሔር ግን ፈሳሽን በማኅፀን በመቋጠር ሰውን ይፈጥራል ይህ ዘር በዓይን እንኳ ልናየው የማንችለው በጣም ረቂቅ ነው ከዚህ በዓይን ከማይታይ ዘር ውስጥ ዓይን ኣለ አፍንጫ ኣለ አጅና እግር ሌላም የሰውነት ክፍል አለ ሁሉም በጊዜያቸው ብቅ ማለት ይጀምራሉ ይህን የሚያደርግ እግዚአብሔር ነው ጽንሱንም በማኅፀን ስውሮ የሚመግበው እግዚአብሔር ነው አናት ጽንሱን እያየች የመንከባከብ ዕድል የላትም እግዚአብሔር ግን ለኣምሮቷ ከበላችው በርበሬውን ከአልጫው ጋር መጥኖ በቀጭን መስመር ሰጽንሱ ይመግበዋል ጽንሱም በማኅፀን የሚቀመጠው ተዘቅዝቆ ቢሆንም እንደ ማኅፀን ዓለም የሚመች ስፍራ በምድር ላይ ያለ አይመስልም እግዚአብሔር ካስቀመጠ ተዘቅዝቆም ቢቀመጡ ይመቻል ሕጻኑ ሊወለድ ጥቂት ጊዜ ሲቀረው ከስው ቀሩጥጥር ውጭ የእናትዬዋ ጡቶች ወተት ማዘጋጀት ይጀምራሉ የላም ወተት በማይገኝበት በረሃፃማ ቦታ ብትወልድም ይህ የተፈጥሮ ምግብ ቋሚ ነው በጠቃሚነቱ ወደር የሌለውን ወተት ያለ ክፍያ የሚያዘጋጅ አግዚአብሔር ነው የአግዚአብሔር እንክብካቤ ከማኅፀን የሚጀምር ከዚያም ለዘላለም የሚቀጥል ነው «ኋጓናሦ ይዖሪዖያ ይ ሯዎይ ይነሰራሌሕቋሷም ይ ቀሪታ ራታ ፅዕሯድ ያሥሃጋቻሥ ሰማንፅፀጋም ያዖታአዕምጳጸቻሥ ሰዕሙችጆች ለፅሰሳነ ኖሯምግሰና ድረሰ ጸጳኔ ንጅ ለሰነ ጃ። ብለን ራሳችንን መጠየቅ ግን አልቻልንም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም የመጣበት ዐቢይ ዓላማ የአግዚአብሔርን ጥልቅ ፈቃድ ለስዎች ለመግለጽ ነው በዚህ ምክንያት ትምህርቱና ሕይወቱ የአግዚአብሔር የፈቃዱ ማብራሪያ ነበር አንደ አግዚአብሔር ፈቃድ ኖረ እንደ ፈቃዱ አገለገለ አንደ ፈቃዱ ሞተ ጥጋቡ ፈቃዱን መፈጸም ነበር ዮሒራሒብ ይህች ዓለም እንደ ክርስቶስ የገፋችው ስው የለም ምድር ካልተመቸቻቸው ሰዎች አንዱ ቢሆንም ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ደስተኛ ነበር። እግዚአብሔር እረኛው ስሰነበር እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሚመላሰስ ሰው ነበር ነገ ምን መሆኑን አናውቅም ዓሰሙንም አናውቀውም በመልካም ዕድል ውስጥ የተቀመጠውንም ክፉ ነገር አናውቅም ስለዚህ እረኛ ያስፈልገናል ወታደር የጦር መሪ ተማሪ አስተማሪ መንጋ እረኛ ክርስቲያን አምላክ አሰው ራሳችንን ስናሰማራና በፈቃዳችን የኖርን ስሰሆንን ትዋቃችንን ጨርሰናል ጉልበታችን ደክሟል የሚያሳቅቅ ትዝታ አትርፈናል የኃጢአት የግፍ ታሪክ ባለቤቶች ሆነናል የሕይወታችን ካፒቴን ሊሆን የሚገባው እግዚአብሔር ብቻ ነው በማስተዋላችን ሳይሆን በማስተዋሉ ሊያኖረን ይገባል የእኛ የምርጫ አውቀታችን ዳቦ የመረጠ መስሎት ድንጋይ የሚያነሣ ዓሣ መረጥኩ ብሎ አባብ የሚያጠምድ ነው ብዙ የማንችላቸው ነገሮች ቢኖሩም ከማንችላቸው ነገሮች አንዱ «መምረጥ» አለመቻላችን ነው በበሽታ የተሰከፈውን ሰው አስቡት ለደስታው የመጨረሻውን የመረጠ ነው አስር ቤት የወረደውን ሰው አስቡ ሰራሱ አስቦ አስቦ የገባ ነው ብዙ የውድቀት ስፍራዎችን ስናይ ሰው ሰራሱ መምረጥ እንደማይችል ያስረዳሉ። ድ ይፇጋዳ» መዝፁ ብሏል እግዚአብሔር ለእኛ ቤት እኛ ስእግዚአብሔር ቤት ልንኖር ይገባል ኑሮን ካልተሰዋወጥን እየጎደስ መንቦጫቦጩ አይቀርም ያስ እግዚአብሔር ሁሉም ነገር የአሳብ መስመርና የአየር ላይ ቤት ነው ይህን ዓለም እየመራ ያለ የእግዚአብሔር ስውር እጅ ነው ነገሥታት ቅንጣት ያህል የማያዙባቸውን ፀሐይና አየርን የሚያዝዝ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ፈቃዱ የታሪክንም ጉዞ ይቆጣጠራል ፈቃዱን ማወቅና እግዚአብሔርን እረኛ ማድረግ ማስት ሙሉ ሕይወታችንን ለእግዚአብሔር ማስረከብ እርሱ በወደደው እንዲያውለንና እንዲያኖረን መፍቀድ «ፈአንተ የመረጥኸው አይቆረቁረኝም የወስንከውን እቀበላለሁ» ማለት የሕይወታችንን ሙሉ ክፍል ለኢየሱስ ክርስቶስ ማስረከብ ነው ስውየው ዐሥር ክፍል ቤት ሠርቶ ብቻውን ሲኖር አንድ ቀን በር ተንኳኳ ሲከፍት ጌታ ነው «ውይ ጌታዬ አንተ እኔ ቤት መጣህ። ዘይት ሹመት ክብረት ነው አንደ ፈቃዱ ለሚጓዙት እግዚአብሔር ለትልቅ ኃሳፊነት ያጫቸዋል ጽዋ በረከቱም የተትረፈረፈ ነው ምረንኦሀና ምእአረሀ በሕይወራ መ ታታ ይሰፖታታቅጳ ጳሂለ ጩሌሴረም ይም ጎለም ጳኖራሰሥ» መዝ ነቢዩ ክፍሉን ሲጀምር እግዚአብሔር እረኛዬ ነው» አለ እኔ እርሱን አእክተላለሁ ማለቱ ነው አሁን ደግሞ ቸርነትና ምሕረት እኔን ይከተሉኛል አለ ተራው እንዲህ ነው አኛ አግዚአብሔርን ስንክተል ፍላጎታችን እኛን ይከተለናል እግዚአብሔርን መከተል ትተን ከኋላችን የሚክተለንን በረከት ብንከተል ግን እንሽከረከራለን እንጂ አናገኘውም የሚከተለንን መከተል መሽከርከር ነው በአገልግሎት ሕይወትም ነፍሳትን መክተል የለብንም የእኛ ድርሻ እግዚአብሔርን በትክክል መክተል ነውፁ እርሱን ስንከተል የሚከተለው ይክተለናል ነፍሳትም በመዓዛችን ይክተሉናል ያመታም ጳፈሀሠ ምኋሳያዶቻ ይዕስዖታቻዎሷ» ማር ይላል ተአምራትና ምልክትንም መክተል የለብንም እኛ በአምነት ጌታን ስንከተል እነርሱ ይከተሉናል ነቢዩ በእግዚአብሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ አለ የቸርነትና የበረከት ዓላማው በእግዚአብሔር ቤት እንድንኖር እንጂ ነጥቀን እንድንሮጥ አይደለም የአግዚአብሔርን በረከት በእግዚአብሔር ቤት መመገብ ተገቢ ነው ደሞናዓ ጊዜ ለብዙ ዘመን የራስህ ምርጫ ሲያፀፅትህ ኖሯል ስለዚህ ያልኩት ይሁን ብለህ ብዙም አትበሳጭ እግዚአብሔር ያለው ሲሆን ይሻላል በራስህ ፈቃድ ወደዚህ ዓለም እንዳልመጣህ በራስህ ፈቃድም አትኖርም አንድ ቀንም ያለፈቃድህ ከዚህ ዓለም ትሄዳለህና «ፈቃድህ ይሁን በል ለማይን የደስታ አገር ያደረጋት ሙሉ በሙሉ የእግዚአብሔር ፈቃድ የጸናባት በመሆኗ ነው ባንተም ሕይወት የሰማይ ደስታ የሚመጣው የእግዚአብሔር ፈቃድ በሕይወትህ ሙሉ በሙሉ ሲፈጸም ነው ስለዚህ « እግዚአብሔርን እረኛ አድርገው በፍጽም ልብህ ተክተለው የሚያስፈልጉህ ነገሮችም አንተን ይከተሉዛል ጸሎት ምክር የማይሰጡህ ጥበበኛ ፍርድ የማያስተምሩህ አውነተኛ የራስህ ፈቃድ ያለህ ትክክለኛ ሁልጊዜ ያልከው ትክክል የሚሆንልህ ቀጥተኛ አቤቱ ጌታዬ አመለግንፃለሁ የአኔን ፈቃድ ታውቀዋለህ የመረጥኳቸውን ሰዎች ታውቃለህ ዓሣ ያዝኩ ብዬ አባብ ስጨብጥ ኖሬአለሁ በማላውቀው ዓለም ላይ እንደ አዋቂ መራጭ መሆኔ ደክሞኛል የመረጥከውን አንተ ስጠኝ የአኔ ፈቃድ መጀመሪያው ያምራል ፍጻሜው ግን መራራ ነው የአንተ ፈቃድ ግን ከፊት ይመራል ኋላ ግን ይጣፍጣል ፍጻሜና ተስፋ ያለው የአንተ አሳብ ይሻለኛልና በአሳብህ አኑረኝ በዘላለማዊ ክብርህ አሜን ፎዕራፍ ዘጠኝ የነበር ዓለም እቴጌ ጣይቱ ከሚኒልክ ጋር ሆነው ፈላጭ ቆራጭ የነበሩ ተፈርተውና ተከብረው የኖሩ ሴት ናቸው ይህ መፈራትና ክብር ግን እስከ መጨረሻው አልዘለቀም ሚኒልክ ታምመው አልጋ ላይ በቀሩ ጊዜ ንግሥቲቱ ዐርፈጪ ሲቀመጡ ስላልቻሉ መኳንንቱ መክረው ከቤተ መንግሥት እንዳወጡና ለመታሰቢያ በተሠራላሳቸው በመንበረ ፀሐይ እንጦጦ ማርያምእንዲቀመጡ ወሰኑባቸው እቴጌ ጣይቱም ከአምስት ደንገጡሮች ጋር ሆነው የመከራና የህዘን ኑሮአቸውን ሲኖሩ «ተወድዶ ከመኖር ተጠልቶ መውለድ ማን ያይብኝ ነበር ይህን ሁሉ ጉድ» በማለት ገጥመው እንደነበር ይነገራል አንድ ቀንም የመስቀል ዋዜማ የደመራ ዕለት አዲስ አበባን ቁልቁል እያዩ የአሁኑንና ያለፈውን ኑሮ ሲያነጻጽሩ በትዝታ ጠፉፁ «ይህን ጊዜ ሚሜኒልክ እዚህ ጋ ተቀምጠው እኔ በቀኛቸው ተቀምጩ ፊታውራሪ እገሌ በዚህ ጋ ደጃች እገሌ እዚህ ጋ ተቀምጠው ሠራዊቱ እኔና ሚኒልክን እጅ እየነሣን ሲያልፍ ጳጳሱ ተነሥተው ደመራውን ሲባርኩ አሉና «ወይ ጉድ ነበር ለካ እንዲህ ቅርብ ነው ወይ። በዚህ ዓለም ትልቅ ሰው ተብሎ በሰማይ መሰቃየት በጣም ያሳቅቃል የመጨረሻው ምስኪን በነፍሱ መግቢያ የሌለው ነው የዚህ ዓለም መክከራማ እንደ ምንም ያልፋል የወዲያኛው ዓለም ግን ደስታውም ሆነ መክራው ዘላለማዊ ነው አንድ አባት «ወደ መንግሥተ ሰማያት የማያስገባ ሀብትን ሀብት ብላችሁ አትጥሩት ብለዋል ይህ ዓለም ጥሩ በልቶም ያልፋል ክገንዳ ላይ በልቶም ያልፋል ምጽዋት የማያድነው ደፃ ግን በነፍሱ የክሰረ ነው ነዌና አልዓዛር ሁለቱም አንድ ነገር አልተከተላቸውም የነዌ ባለጠግነቱ የአልዓዛር ድህነቱ አዎ የዚህ ዓለም ሀብትና ዝና ለነፍስ ምንም አይጠቅምም በወዲያኛው ዓለም የሚታሰበው እንደ ሕልም ነው የነበረም አይመስልም የሞትን ድልድይ የሚሻገር ሀብት በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን ብቻ ነው ንብ ዓመቱን በሙሉ ትደክማለች ትሮጣለች የታታሪነት ምሳሌ ናት ትጉህ ድርጅቶች ንብ ይባላሉ ንብ ግን ማር የምትሠራው ለሰው ብሳላ አይደለም ለመብላት ስትዘጋጅ ያልደከሙበት ሰዎች ቆርጠው ይወስዱታል እኛም እንሮጣለን እንሰበስባለሰን ለማን እንደምንሰበስብ ግን አናውቀውም እግዚአብሔር ግን ሰውየውን ያውቀዋል ይህ ዓለም ሞተንም የሚያልፍ ቆመንም የሚያልፍ የነበር ዓለም ነው እንደሚኖር እየሠራን እንደሚሞት መዘጋጀት አለብን ዓለምን በዓለም ንጉሥን በንጉሥ መለወጥ ይገባናል የመንግሥተ ሰማያት ውበት የንጉሥ ክርስቶስ ደግነት የዓለምን ጎስቋላነት ሊሲሊያስረሳን ይገባል። አምላኬ አኔ በትምህርት አልለወጥምና እንዳምንህ እባክህ እርዳኝ ሰይጣን የአምነት ወገቤን ብዙ ጊዜ ደበደበኝ አንተ በጽኑ ፍቅርህ አንደ ገና አስታጥቀኝ ለሥጋ ፍርሃት አጄን የማልሰጥ እንድሆን ይልቁንም በአምነት የማስከብርህ ልጅህ እንድሆን እመኛለሁ እሹ ያልህ ጌታ መስጠት ልማድህ ነውና ለዘላለሙ አሜን ምዕራፍ ዐሥራ አንድ የወዳጅ ዋስትና የምንኖርበት ዓለም በድምፅ የተሞላ ዓለም ነው የነፋስ ሽውታ የወንዝ ፈሳሽ የውሃ ጠብታ የአእዋፋት ዝማሬ የዶሮ ጩኽኸት የሰዎች ጨዋታ የመኪና ድምጽ ይሰማል እነዚህ ድምፆች ባይኖሩና ሕይወት የሌለበት ፍጹም ፀጥ ረጭ ያለ ቢሆን ኖሮ ምድር አስፈሪ ቦታ ትሆን ነጸር ብዙ ድምፆች ባሉበት ዓለም ላይ ግን አንድ ትልቅ ድምፅ አለ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው እውነትን የማይወዱ ሰዎቻ ይህን ድምፅ ላለመስማት በብርቱ ይጠነቀቃሉ ሊያመልጡ በማይችሉበት ጠባብ ሰዓት ይህ ድምፅ ቢመጣባቸው በልዩ ልዩ ጨዋታ ለማሰለወጥ ቸኩያለው የሚል ሰበብ ለማቅረብ ይሞክራሉ በማያውቋቸውና በፍርድ ቀን በማይከሰሱባቸው ሰዎች ወሬ ለመጠመድ ይጣደፋሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እያስተማረ ሳለ እውነትን መስማት የሚረብሸው አንድ ሰው «እነሆ እናትህና ወንድሞችህ ሊነጋገሩህ ፈልገው በውጭ ቆመዋል» አለው በአይሁድ ባሕል የቃሉ ገበታ ተዘርግቶ ማቋረጥ ፍጹም ክልክል መሆኑን ቢያውቅም የትምህርቱን ሂደት ለማደናቀፍ ይህን አለ ነገር ግን አንድ አውነት ላለመስማት የሚፈልጉ ሰዎች የበለጠ እውነት እንደሚሰሙ የዚህ ለሰው ታሪክ ያስረዳናል የሰማርያይቱ ሴት የንስሓን ድምፅ ላለመሰማት ያነሳችው የአምልኮ ጥያቄ ለቤተ ክርስቲያን ትልቅ መልስ አስገኝቷል ዮሒሐራብ ጌታችንም «ጓና ማ ናታጋ ወጋድምሯያ ዳኑማጋ ናቻው ው። በስለጠነው ዘመን ሰዎች መኪናዬን እወዳሰሁ ውሻዬን እወዳለሁ ብለው ይናገራሉ ሰውን እወዳለሁ ብለው ግን አይናገሩም ትልቅ ምስኪንነት ነው የእግዚአብሔር ፈቃድ ግን ስዎችን እንድንወድ ነው ፍቅርን የምናውቀው እግዚአብሔርን ስናውቅ ነው ምክንያቱም እግዚአብሔር ፍቅር ነውና ዮሐ በርግጥ ፍቅር የሚባለው ሁሉ እግዚአብሔር ነው ማለት አይደለም ዓለም ስለ ፍቅር ትናገራለች ነገር ግን እግዚአብሔርን አታውቅም ለማወቅም ፈቃደኛ አይደለችም እግዚአብሔር በማይታወቅበትና በማይክብርበት ስፍራ ፍቅር ሊኖር በፍጹም አይችልም በትእዛዝ ማፍቀር አንችልም እግዚአብሔር እንዴት እንደወደደን ስናውቅ እንወደዋለን ከዚያም ሰዎችን መውደድ እንጀምራለን ምንጊዜም የፍቅር መነሻው እግዚአብሔር ነው ፍቅር ከሁሉም በላይ እውነት ይፈልጋል እውነትና ፍቅር አይነጣጠሉም እውነት በሌለበት ግንኙነት እውነተኛ ፍቅር ሊኖር አይችልም ፍቅር ብዙ ምሳሌዎች አሉት ለዚህ ምፅራፍ ግን ፍቅርን በወንዝ መስለነዋል ወንዝ የመንፈስ ቅዱስ የማያቋርጥ የእግዚአብሔር ስላም ምሳሌ ሆኖ ተጠቅሷል ዮሐ መንፈስ ቅዱስ በፍቅር የሚሠራ መንፈስ ስለሆነና የእውነተኛ ስላም ምንጩ ግብዝነት የሌለበት ፍቅር በመሆኑ ፍቅርን በወንዝ መመስላችን እውነት ነው ወንዝ ዐሥር ዓይነት ጠባያት አሉት ወንዝ አይቋረጥም ወንዝ ደራሽ ውኃ እይደለም ደራሽ ውፃ በክረምት እንጂ በበጋ አይፈስም ወንዝ ግን በክረምትም በበጋም ይፈሳል። ምንጭ ስላለው እይቋረጥም እውነተኛ ፍቅር በየትኛውም ዘመን ይኖራል ምንጩ እግዚአብሔር ነውና አይቋረጥም ምላሽ ቢያገኝም ባያገኝም ብድርን ሳይጠብቅ ይወድዳል በችግርም ሆነ በምቾት ዘመን በማግኘትም ሆነ በማጣት ዘመን በሕመምም ሆነ በጤንነት ዘመን ፍቅር ሕያው ሆኖ ይኖራል በዓለም ላይ ለፍቅር ብዙ ትርጉሞች ተስጥተዋል ፍቅር በሌላት ዓለም የሚስጠው የፍቅር ትርጉም ሁሉ ባዶ ነውጸ ዓለም ፍቅር የምትስው ከፍትወት ጋር የተያያዘውን እንስሳዊ ግብር ነው እውነተኛውን የፍቅር ትርጉም የሚስጠን ግን መጽሐፍ ቅዱስ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የፍቅር መዝገበ ቃላት ራሱ እግዚአብሔር መሆኑን ሲገልጽ «እግዚአብሔር ፍቅር ነው» ዮሐ ይሳል ፍቅር እግዚአብሔር ከሆነ ፍቅር ሁልጊዜ ቅዱስና በቅድስናም የሚገለጥ ነው ፍቅር ዕውር አይደለም ስሰ ፍቅር በስመ እብ ይቅርም አይባልም በስመ እብ የሌለበት ፍቅር እውነተኛ ፍቅር አይደለምና ወንዝ አእይቋረጥም እውነተኛ ፍቅርም እይቋረጥም የብዙዎች ፍቅር መከራን ፈተናንና ችግርን አይሻገርም መከራን አብረው ያሳለፉ ወዳጆችና ባለ ትዳሮች ማግኘት ሲመጣ ይጠላላሉ ፍቅር ግን ሁኔታዎችን የሚለውጥ እንጂ በሁኔታዎች የሚለወጥ አይደለም ብዙ ስዎች በስሜት ያፈቅራሱ በደህና ቀን የማያፈቅሩም ሲሰክሩ ሰው የሚወዱ ብዙ ስዎች አሉ እውነተኛ ፍቅር ግን ከእግዚአብሔር ዙፋን ሥር የሚፈልቅ በመሆኑ አይቋረጥም እውነተኛ ፍቅር የሚወደው የሰውዬውን ቁመና መልክ አለባበስ ሥልጣን ገንዘብ ሳይሆን ራሱን ስውዬውን ነው። ብለን ራሳችንን አንጠይቅም በእኛ የሌለውን በሰው መፈለግ ድካም ነው ወዳጅ የማትረፊያው ብቸኛ መንገድ ወዳጅ መሆን ነው የምንኖርበት ዓለም የዘራነውን የምናጭድበት ዓለም ነው ስለቪህ ፍቅርን ስንዘራ ፍቅርን እናጭዳለን በዘር ሕግ የምናጭደው የዘራነውን ያህል ሳይሆን ከዘራነው በላይ ነው አንድ ቀን በጎ የዋልንለት ብዙ ቀን በፈቃዱ ያገለግለናል የወደድነው ሰው ባሪያ ይሆንልናል ገና ያልተሞከረ መሣሪያ ቢኖር ፍቅር ነው የወዳጅ ዋስትና ብዙ ጊዜ አይሰማንም ብዙዎች አውላላ ሜዳ ላይ ጥለውን የፄዱ ወርቅ አበድረን ድንጋይ የተቀበልን ሰዎች ነን በዕድሜያችን ያሳለፍናቸው ከአሸዋ የሚበዙ ባልንጀሮች ናቸው ከሁሉም በላይ አብሮ የመኖር ፈተና ያስፈራናል። » ዮሐዳዴ ቢለው «ለው የለኝም» የሚለውን ብሶቱን አለሰማ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ሆኖ ሊረዳው መምጣቱን አላወቀም ነበርና «ሰው የለኝም» አለ ዛሬም ሰው የለኝም የሚሉ ወገኖች በዝተዋል ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ሊረዳቸው ሰው ሆኖ መጥቷልና ይህ ቃል ከእንግዲህ ወዲህ ከንቱ ቃል ነው ወዳጅ ከዳኝ ለምንል ከዛሬ ሺህ ዓመት በፊት በጦር ሳይሆን በፍቅር ተገዶ ክርስቶስ ሞቶልናል በብዕር እንባ የተጻፉ የፍቅር ደብዳቤዎችን ደጋግመን እናነባቸዋለን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ፍቅሩን የጻፈልን በገዛ ደሙ ነው እንወዳችኋለን ያሉን ሰዎች ዛሬ አይወዱንም የክርስቶስ ፍቅር ግን የማይለወጥ ነው ብዙዎች በወዳጅ ፍቅር እንዳበዱ ይነገርላቸዋል አያሳብድም እንጂ ማበድ ቢገባ ተሳሳች ለሆነው ለሰው ፍቅር ሳይሆን ለክርስቶስ ፍቅር ነበር በዓለም ላይ ስንኖር ሰዎች የመልካችን የቁመናችን የቄንጣችን የአለባበሳችን የዝናችን የሀብታችን ሌሎችም የዓይናችን የፀጉራችን ወዳጆች ናቸው ይህ ሁሉ ያለቀ ቀን ግን ወዳጅም አብሮ ያልቃል ሰዎች እኛን የሚያፈቅሩበት ፍቅር ምክንያቱ ደካማና ምድራዊ ነው እኛነታችንን በሰማያዊ ፍቅር የወደደ ክርስቶስ ብቻ ነው እስረኞችን በወኅኒ ምርኮኞችን በአምባ ማስጠበቅ ብንችል እንኳ ወዳጆቻችንን ግን ቆልፈን መያዝ አንችልም ወዳጅነት ፈቃድን እያከበርን የምንይዘው ነው ብዙ ወዳጆች አሳልፈናል ሰዎች ምንም ሳያዩብን እንኳ ተለይተውናል እየተጠነቀቅንላቸው እየከነፍንላቸው ሸሽተውናል ብዙ ጉዳችንን እያወቀ ግን እግዚአብሔር ዛሬም ክእኛ ጋር በመሆኑ ደስ ሊለን ይገባል የወዳጅ መለየት ያሳዝናልፎ ከማን ጋር ነበርኩ። ዛሬም የሚያሳድዱን አድራሻችንንና ስሜታችንን የሚያውቁ ናቸው ስለዚህ ልባችንን ይጎዱታል ጌታ ግን ይሁዳ በመሳም አሳልፎ ሊሰጠው ሲል «ወዳጄ ሆይ» አለው ጠሳቱ ሲሆን ወዳጄ ሆይ አለው እርሱ ፍቅር ደግሞም ይቅር ባይ ነውና ወዳጆቻችን ቢጎዱንም ያን ያህል ግን አልጎዱንም እንድንበስል አድርገውናል ተምረንባቸዋል ማንኛውም ትምህርት ሕመም አለውርፎ ተማሪው ሊማር ሩቅ መንገድ መንዝ የአስተማሪውን ቁጣና ዱላ መቻል እንቅልፍ አጥቶ ማጥናት አስበት ትምህርት ሁሉ ሕመም አለው መደበኛው ትምህርት እንኳ ሕመም ካለው የሕይወት ትምህርትማ በደንብ ሕመም አሰው ስዎችን እንወዳቸዋለን ነገር ግን አይከዱኝም አእይተውኝም አይረሱኝም አንልም ይተዉናል ይከዱናል ይረሱናል ፍቅራችን ግን ሲጥሉ ብቻ የምንጥለው ዕቁብ መሆን የለበትም ይህ ሲቆም ይቆማልና ይልቁንም ደጉን ጊዜ እያሰብን መደሰት አለብን ጥሩ ወዳጅ እንጂ ዘላለማዊ ወዳጅ የለምናኔ ሰዎች የከዱን ብቻ አይደለም እኛም ሰዎች ነንና ብዙዎችን ከድተናል ብዙ ዕድሜያችን ያስቀው የሚወዱንን እየሸሸን የጠሉን የሚመስለንን ስናሳድድ ከሁለት ያጣ ሆነን ነው ብዙ ፍቅር ስስ ገፋን ብዙ ፍቅሮች ተለብረውብናል እግዚአብሔር ግን የወዳጅ ዋስትና ነው እኛ ወዳጆች እንዳይከዱን የማድረግ ሥልጣን የለንም ነገር ግን ወዳጆቻችን ቢከዱን እንኳ እግዚአብሔር ወዳጃችን ነው ምሥጢራችንን የሚያውቅልን ገበናችንን የሚሸፍንልን እውነተኛ ወዳጅ አለን እግዚአብሔር በፈረሰው ቅጥር በኩል ሙሉ ሆኖ ይቆምልናል የወዳጅ ቅጥር ቢፈርስ ወዳጅ ሆኖ የዘመድ ቅጥር ቢፈርስ ዘመድ ሆኖ ይቆምልናል ወዳጅ ገንዘብ ትዳር ልጅ ለመኖር ድጋፍ ሰጪ ሊሆኑ ይችላሉ ሕይወት ግን አይደሉም ሕይወት ክርስቶስ ነው የጽሞና ጊዜ በድምፅ በተሞላው ዓለም ውስጥ የአግዚአብሔር ድምፅ አለ ከእውነት አትሽሽ ከእውነት መሸሽ ከነጻነት መሸሸ ነውና ብድር የማይጠብቅ ነጻ ፍቅር እንዲሰጥህ ወደ አግዚአብሔር ጸልይ ፍቅር የሚያረካህ ሰዎቹ ሲወዱህ ሳይሆን ሰዎቹን አንተ ስትወዳቸው ነው ፍቅርን ብቻ ሳይሆን ባሕርያቱን በመመርመር ፍቅር አለኝ ወይ። ከፍርሃታቸው አንዱ የሟሪያቸው የሙሴ መሞት ነበር ስለዚህ የመሪ ዋስትና አየፈለጉ ይጨነቁ ነበር እንኳን ሙሴን የመሰለ ደግ መሪ ክፉ መሪም ምቱ ያስጋል በሩዋንዳ ከአንድ ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያለ በደሉ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የተጨፈጨፈው መሪያቸው በአውሮፕላን ላይ ሳለ በመሞቱ ነበር ሙሴ የተስፋይቱን ምድር እንደማይወርስ አስራኤል ሁሉ ለምተዋል ያለ መሪያቸው ዮርዳኖስን መሻገር ግን ፍርፃት ሆኖባቸዋል ሙሴም ለጥያቄዎቻቸው ሁሉ መልስ የሚሆን ቃል ተናገረ «መኖፊባ ጸይሃሪም ለምጎ ሺው ጸሃሳሰምም ያጋ«ቻ ዕጎጋፉ ታቻ ናሃውያ ዘዳ እንደዚህ ያሉ የተስፋና የእውነት ቃሎች ከመቀነት ይልቅ ወገብን ያጠብቃሉ መሪን መፈለግ የሰው ልጅ የተፈጥሮ ባሕርይ ነው ሰው የሚመራው ይፈልጋል መሪ ለብዙዎች አንድ ድምፅ የሚያሰገኝ ነው እግዚአብሔር አምላክ ሰውን ሲፈጥር መሪነትን በውስጡ አሰቀምጦበታል እንስሳትንና አራዊትን ሲገዛ እርሱን የሚመስለውን ሰው ግን ይመራል መሪ መድረሻውን አውቆ ብዙዎችን አስከትሎ የሚቀድም ነው መሪ ለመሆን የሚያስፈልገውም ቀድሞ ማየት ነው ቀድሞ ያየ ሰው መሪ ይሆናልፅ መሪ ማለት ግዙፍ አይደለም የመኪናም ሆነ የመርከብ መሪ ትንሽ ነው ነገር ግን አቅጣጫውን የሚወሰነው ትንሹ መሪ ነው የመሪ ትንሽ የለውም በገሀዱ ዓለም ያሉ ሦስት ታላላቅ ተቋማት ቤተሰብ ቤተ ክርስቲያንና አገር መሪ ይፈልጋሉ እነዚህ ተቋማት አርስ በርሳቸው ተያያዥና ተለያይተው መቆም የማይችሉ ናቸው ቤቲሰብ የሰው ልጅ ጉዞ የጀመረው ከአዳምና ከሔዋን መሆኑን ሁሉም ስው ይቀበለዋል የታሪክና የቤተስብ መነሻ እነዚህ ሰዎች ሲሆኑ የዓለም ሕዝብ መሠረቱም ቤተሰብ ነው የሰው ልጅ በተፈጥሮው ማኅበራዊ ፍጡር በመሆኑ ብቸኝነት ይጎዳዋል ያለ ሌላው ወገኑም ሙሉ አይደለም በዘፍ ላይ ያለው ቃል ትዳርን ከመግለጽ የለውን ማኅበራዊ ተፈጥሮ ለመግለጽ ያደሳል «ጎው ቋቻው ይያፖጋሠ ሪሯድ መሷጳም ጴፀይደቋም ያሟመሃው ረዳ ዳፍጠርታሥ። ከዚህ ባሻገር መልካም ትዳር በንቃት ሳይሆን በጸሎት የሚገኝ ነው ትዳር ከምንስለው ባሻገር ያለ ሥዕል መሆኑን ኑሮም ተኝቶ መብላት ሳይሆን ትግል መሆኑን መገንዘብ ይገባናል ወደ ትዳር የገቡ ሰዎች በትዳራቸው ዋስትና እንደማይሰማቸው እናውቃለን በፀባይ ለውጦች በሱሶች በትዳር ባለመታመን በመሰለቻቸት ምክንያት ብዙዎች ትዳራቸው የቀን ጉዳይ እንጂ እንድ ቀን እንደሚፈርስ እርግጠኛ ናቸው ወደ እገልጋዮችም በመምጣት ለፍቺ አሳባቸው ይሁንታ እንዲስጡአቸው ይፈልጋሉ እሺታም ሲያጡ ይቀየማሉ በብዙ ልምድ እንዳየሁት ባለ ትዳሮቹ ራሳቸው ቁጭ ብለው ሲወያዩ ችግሩ በጣም ቀላል ይሆናል አለመነጋገር እንዳንድ ጊዜ ትንንሽ ነገሮችን ያገዝፋቸዋል ቢሆንም የትዳር ዋስትና እግዚአብሔር ነውና በትዳራችን እግዚአብሔር የበላይ እንዲሆን መጣር አሰብን ቤቷ ክርስቲያን መሪ ከሚፈልጉ ተቋማት አንዲ ቤተ ክርስቲያን መሆኗን ቀደም ብለን አንሥተናል የምንኖርበት ዓለምና ዘመን የመሪ ያለህ የሚል ጩኸት ያሰማሉ የመሪዎች መፍለቂያ መሆን የሚገባት ቤተ ክርስቲያንም መሪ አጥታ ትጮኻለች የዓለሙ ጨለማ መጨለሙ ባይደንቅም የቤተ ክርስቲያን ብርፃን መጨለሙ ግን ያስተክዛል በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክነትና ፍጹም አዳኝነት የሚያምኑ በስመ ሥላሴ የተጠመቁ እግዚአብሔርን ለማምለክ የቆረጡ ሁለትና ሦስት ሆነው በስሙ የተሰበሰቡ ምእመናን ቤተ ክርስቲያን ተብለው ይጠራሉ ቤተ ክርስቲያን የሚለው ቃል ከሕንጻ ይልቅ የነፍሳትን ስብስብ መዋቅር እንድነት ይገልጻል የሐዋሥራ ቤተ ክርስቲያን በምድር ላይ ያለች የእግዚአብሔር ተወካይ ናት ኢየሱስ ክርስቶስም መልአክቱንና ጸጋውን ለቤተ ክርስቲያን ትቶላት ሄዲልና ከእግዚአብሔር መገናኘት የሚፈልግ ሰው በቤተ ክርስቲያን አማካይነት ይገናኛል ቤተ ክርስቲያን የአግዚአብሔር ኤምባሲ ናት ሠራተኞቿም እንደራሴዎች ወይም አምባሳደሮች የክብር መልእክተኞች ተብለው ይጠራሉ ቆሮ ኤምባሲ ወደዚያኛው አገር ለሚሄዱ ቪዛ ይሰጣል ቤተ ክርስቲያንም ወደ መንግሥተ ለማያት የምንገባበትን የእምነት ማኅተም ትሰጠናለች ኤምባሲ በግዛት ውስጥ ያለ ግዛት ነው ቤተ ክርስቲያንም ነገሥታት በሚያስተዳድሩት ምድር ላይ ብትኖርም መመሪያዋ ሰማያዊ ነው ኤምባሲ መማፀኛ ነው ቤተ ክርስቲያንም ዓለም ላጎሳቆለቻቸውና የበደለኛነት ስሜት ለሚያሰቃያቸው መጠለያ መማፀኛ ናት ቤተ ክርስቲያን በምድር ላይ ባትኖር ኖሮ የተስፋ መቅረዝ በምድር ላይ ባልታየና ዛሬ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገ ኙት ሕዝቦች ሁሉ በሕይወት ባልኖሩ ነበር ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ ናት ቤተ ክርስቲያን የነገሥታት ሞግዚት የቀሳውስትም መፈንጫ አይደለችም። ስንል በተአምራት ነው እግዚአብሔር ፍጥረትን ስለ ቃል አዳኑ ያኖራል ከገቢያችን በላይ በሆነ ወጪ እግዚአብሔር ሲያኖረን አይተናል እግዚአብሔርን በቃሉ ስንፈልገው በእምነት ስንጠብቀው እናገኘዋለን እርሱ እንዳወቅነው ሳይሆን እንዳመነው ነው «የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን እንጀራን ሁሉም ሰው ይፈልጋል የእንጀራውን አድራሻ ግን የሚያውቅ ጥቂት ነው እንጀራ ተዘርቶ ታጭዶ ባለ ሙያ ሴት አሰናድታ የምታቀርበው የሚመስለው ስው ብዙ ነው እንጀራ ግን ከሰማይ ነው በየዕለቱ እንጀራን የሚሰጠን እግዚአብሔር ነው የፍላጎቶቻችን ሁሉ ሙሉ መልስ ያለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። ውለታ አንረሳም ሰጪ ግን እግዚአብሔር ነው ሰው ሰጠን ብለን አንናገርም መስጠት የሰው ባሕርይ ኣይደለምና ከእግዚአብሔር መንግሥት ለእያንዳንዳችን የዕለት በጀት አለን አንዱ የአንዱን በጀት አይበላም የአንዱ በጀት ለአንዱ እይሆንም የየራሳችንን ድርሻ እአንቀበላለን ይህ ቢገባን ኖሮ እግዚአብሔር ሰጥቶ የሚነሣን አግዚአብሔር ነሥቶን የሚሰጠን አንደ ሌለ እንረዳ ነበር ይህ ብቻ አይደለም ቅንዓትና ምቀኝነት በራቀልን ነበር «ስጠኝ» እግዚአብሔርን እንቀበለዋለን እንጂ አንነጥቀውም «ስጠኝ» አርሉ የስጦታ አምላክ ነውና እበድረኝ አንለውም ቫሬ ስጠን የእኛ የምንላት ቀን ዛሬ ናት የእኛ በምንላት ቀን አግዚአብሔር ያስብልናል የተፈጥሮ ተግባራችንን እንፈጽምባታስን እንሮጥባታሰን የእኛ ቀን ዛሬ ናት ነገ የእኛ አይደሰችም ስጠኝ የስጦታ ባሰቤት እግዚአብሔር ነው ያዕቆብ «ፊያ ፅጦታ ሯታ ፍጹዱፖም ሪረዕታ ይታ ዕቂፀ ና።