Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አንቀጽ የኪራይ ውልን በጋዜጣ ስለማስታወቅ የንግድ መደብር የኪራይ ውል በጽሑፍ ካልሆነና ከተዋዋይ ወገኖች ቢያንስ አንዱ ወገን የውል ግዴታውን ያልተወጣ አንደሆነ ነው ማንኛውም ተቃራኒ የውል ድንጋጌ ቢኖርም ገንዘብ ጠያቂዎችን በተንኮል ሳይገልጽ የቀረ ኃላፊነቶቹን ያጋነነ ወይም ሴሎች ማናቸውንም የማጭበርበር ድርጊቶች የፈጸመ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ የወሰነ እንደሆነ ቀላል የመከሠር ሥነ ሥርዓቱን ወዲያውኑ ወደ መከሠር ሥነ ሥርዓት ይቀይራል።
ምዕራፍ ሦስት የንግድ ሥራ ለመሥራት ችሎታ ስለሌላቸው ሰዎች አንቀጽ ችሎታ የሌላቸው ሰዎች አግባብ ባለው ሕግ ድንጋጌ መሠረት ችሎታ የሴላቸው ሰዎች ነጋዴ ሞመሆገ አይችሉም በዚህ ሕግ በአንቀጽ እና የተደነገገው ተፈፃሚ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ አነዚህ ችሎታ የሴላቸው ሰዎች የንግድ ሥራ ቢሠሩ ነጋዴ አይሆኑም የሠሩትም ሥራ በሕግ መሠረት ፈራሽ አንዲሆን መጠየቅ ይቻላል አንቀጽ ስለ ሞግዚት ሞግዚት የሆነ ሰዉ አካለ መጠን ባልደረሰው ሰው ስምና ስለእርሱ ሆኖ የንግድ ሥራ ሊሠራ አይችልም አካለ መጠገ ባላደረሰ ሰው ሀብት ውስጥ የንግድ ድርጅት የተገኘ እንደሆነ ሞግዚቱ የንግድ ድርጅቱን ስራ የሚቀጥል ስለመሆን አለመሆኑ አግባብነት ባለው ህግ በተመለከተው መሰረት ይሆናል የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ እና ድንጋጌዎች በፍርድ ለተከለከለ ሰው ሞግዚትም ተፈፃሚነት አላቸው አንቀጽ በሞግዚት ከመተዳደር ነጻ ስለወጣ አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ አግባብነት ባለው ሕግ መሠረት ከሞግዚት አስተዳደር ነጻ የወጣ አካለ መጠን ያላደረሰ ልጅ የንግድ ሥራ ሊሠራ ይትላል አንቀጽ አካለ መጠን ያላደረሰ መሆኑ በሦስተኛ ወገኖች ላይ የሚያስከትለው ውጤት የዚህ ሕግ አንቀጽ አንደተጠበቀ ሆኖ ተቃራኒ ድንጋጌ ቢኖርም አንኳን አንድ የንግድ ሥራ የሚሠራ አካለ መጠን ያላደረሰ ልጅ አካለ መጠን እንደደረሰ አድርጎ ራሱን በንግድ መዝገብ አስገብቶ ከተገኘአካለ መጠን ያላደረሰ መሆኑን ምከንያት አድርጎ በሦስተኛ ወገኖች ላይ መከራከሪያ ሆኖ ሊቀርብ አይችልም አንቀጽ በፍርድ የተከለከለ መሆንን ስለማስታወቅ በዚህ ሕግ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም በፍርድ የተከለከለ ሰው መሆኑ በንግድ መዝገብ ካልገባ በስተቀር በሦስተኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሊሆን አይትልም ምዕራፍ አራት የተጋቡ ሰዎች ስለሚያደርጉት የንግድ ሥራ አንቀጽ ያገቡ ሰዎች የንግድ ሥራ ለመሥራት ስላላቸው መብት ባል ወይም ሚስት ካልተቃወመ በስተቀር ያገባ ሰው የሚሰራው የገግድ ስራ እገይደባልና ሚስት የጋራ የንግድ ስራ ይቆጠራል አንቀጽ መቃወሚያውን ስለማስታወቅ በባለና ሚስት መካከል በዚህ ህግ አንቀጽ መሠረት የሚደረገው መቃወሚያ ለሚነግደው ባለ ወይም ሚስት እንዲደርሰው ለማድረግ በማናቸውም መንገድ ማስታወቅ ይቻላል እንደዚህ ያለው መቃወም በንግድ መዝገብ ካልገባ በስተቀር ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን የሚቸለው ተቃውሞው መኖሩን በሚያውቁ ሰዎች ላይ ነው አንቀጽ መቃወሚያውን ስለማንሳት የሚነግደው ባለ ወይም ሚስት ተቃውሞው የቤተሰቡን ጥቅም የሚጎዳ መስሎ የታየው እንደሆነ መቃወሚያው እንዲነሣለት ጉዳዩን ለሽምግልና ዳኞች ማቅረብ ይችላል የሸምግልና ዳኞች መቃወሚያው አንዲነሣ ከወሰኑ ተቃውሞው የተነሣለት ነጋዴ ባል ወይም ሚስት ይህንኑን በንግድ መዝገብ እንዲገባ ማድረግ አለበት አንቀጽ የሚነግደው ባል ወይም ሚስት ስለተዋዋለው ዕዳ የሚነግደው ባል ወይም ሚስት የተዋዋለው ዕዳ እንደ ባለና ሚስት የጋራ ዕዳ ተቆጥሮ ከባለ ወይም ከሚስት የግል ንብረትና የጋራ ንብረት አንዲከፈል ሊጠየቅ ይቸላል አንቀጽ መቃወሚያው ስለሚኖረው ውጤት በዚህ ሕግ አንቀጽ መሠረት ባል ወይም ሚስት ያቀረበው መቃወሚያ በደንቡ መሠረት በንግድ መዝገብ የገባ እንደሆነ ወይም በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በሚደነግገው መሰረት መቃወሚያው መኖሩ የታወቀ ከሆነ የሚነግደው ባል ወይም ሚስት ዕዳ የሚከፈለው ከዚሁ ሰው የግል ንብረት ላይ ብቻ ነው አንቀጽ ባልና ሚስት ተባብረው ስለሚሠሩት ሥራ አንዱ ለሌላው ሠራተኛ መሆኑ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር ባልና ሚስት በአንድነት በንግድ ቤቱ ውስጥ ተባብረው በሚሰሩበት ጊዜ ነጋዴው ባል ወይም ሚስት የተዋዋለው እዳ እንደ ባልና ሚስት የጋራ እዳ ተቆጥሮ ከጋራ ንብረት እአና ከባልና ሚስት የግል ንብረት አንዲከፈል መጠየቅ ይቻላል ምዕራፍ አምስት የንግድ ሥራን የመሥራት መብት አንቀጽ የንግድ ሥራን የመሥራት ነጻነት በሕግ ተለይተው የተከለከሉ ነገሮች ወይም ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድርን የሚመለከቱ ክልከላዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ማንኛውም ሰው ማንኛውንም የንግድ ሥራ የመሥራት መብት አለው አንቀጽ በሕግ ስለ ተከለከሉ ወይም ስለ ተወሰኑ ነገሮች አንዳንድ ሰዎች በተወሰኑ የንግድ ሥራዎች ወይም ከሥራቸው ጋር በማይስማሙ የንግድ ሥራዎች እንዳይሠማሩ በሕግ መከልከል ይቻላል አንዳንድ ንግዶችን ለመነገድ የሚስፈልጉትን ልዩ ሁኔታዎችን ወይም ግዴታዎችን እንደ እድሜ የብቃት መመዘኛ ዜግነት ወይም ልዩ ፍቃድ መቀበልን የመሳሰሉት በሕግ ሊወሰን ይችቸላል አንቀጽ በሕግ የተከለከለውን መተላለፍ ስለሚያስከትለው ውጤት በሕግ የተከለከሉትን ወይም ወይም ከያዙት ሥራ ጋራ የማይስማማ በመሆኑ የተከለከለ ሆኖ ሳለ ወይም ሕጋዊ የሆኑትን ልዩ ግዴዎች ወይም ሁኔታዎች ሳያሟሉ የንግድ ሥራ ሲሠሩ የተገኙ ሰዎች አግባብ ባለው የወንጀል ሕግ መሠረት ተጠያቂ ይሆናሉ ሆኖም ነጋዴዎች ሆነው የሠሩት ሥራ የማይጸና ለማድረግ ሕግ ሳይፈቅድ የሠራሁት ነውና አይጸናብኝም ብለው መከራከሪያ ሊያደርጉት አይችሉም ነጋዴ የሆነው ሰው ላሱበት ግዴታዎች ሁሉ ተገዳጅ ይሆናል ነገር ግን በነጋዴነት ስም ከሦስተኛ ወገኖች ጋራ መደራደር ወይም መከራከር አይችልም አንቀጽ ስለ ሲቪከ ማኅበሮች የገንዘብ ትርፍ ለማግኘት ያልተቋቋሙ ሲቪከ ማኅበራት ወይም ሌሎች ለንግድ አላማ ያልተቋቋሙ ማህበራት የንግድ ሥራ ለመሥራት የሚችሉበት ሁኔታና ውጤቱ በሕግ ሊወሰን ይችቸላል አንቀጽ ስለ ንግድ ማኅበሮች የንግድ ማኅበሮች እንዳሠሩ ያልተፈቀደላቸውን የንግድ ሥራ ወይም የንግድ ሥራዎችን ለመሥራት በሕግ አስፈላጊ የሆኑትን ሕጋዊ ግዴታዎች ሳይፈጸሙና ሳያሟሉ ለመሥራት አይፈቀድላቸውም አንቀጽ በመንግሥት ሕግ የሰውነት መብት ስለተሰጣቸው አካላት የመንግሥት አስተዳደር ወይም የሃይማኖት ወይም ሌሎች የሕዝብ ተቋማት የንግድ ሥራ ለመሥራት ስለሚችሉበት ሁኔታና ውጤቱ በሕግ ሊወሰን ይትላል ርዕስ ሁለት የንግድ ሰራተኞች እና ወኪሎች ምዕራፍ አንድ ስለ ንግድ ሠራተኞች አንቀጽ ትርጓሜ የንግድ ሠራተኞች ማለት በሥራ ውል መሠረት ለአንድ ነጋዴ ሥራ የተቀጠሩና የጉልበት ሥራ ያልሆነ ሥራ የሚሠሩ የሸያጭ ሠራተኛ ጸሐፊ የሒሳብ ሠራተኛ መርማሪ ወይም አስተዳዳሪ ወይም በማናቸውም የነጋዴው የገግድ ስራ ውስጥ ተቀጣሪ በመሆን ከነጋዴው ጋር ተባብረው የሚሠሩና ነጋዴውን የሚያግዙ ሰዎች ናቸው የነጋዴው ሠራተኞች ነጋዴዎች አይደሉም አንቀጽ በሥራ ውል ላይ ተፈጻሚ ስለ ሚሆን ህግ የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የንግድ ሠራተኞች አግባብ ባለው የአሠሪና ሠራተኛ ሕግ መሠረት ይተዳደራሱ አንቀጽ የግል ንግድ ማቋቋምን ሰለ መከልከል አንድ የንግድ ሠራተኛ ስለ ራሱም ሆነ ስለ ሦስተኛ ወገን ሆኖ እሱን የቀጠረው ነጋዴ ከሚሠራው የንግድ ሥራ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሌላ የንግድ ሥራ ለመሥራት አይፈቀድለትም ሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገውን ከልከላ ጥሶ በተገኘ ጊዜ ቀጣሪው ኪሣራ መጠየቅ ይችላል የሥራውንም ውል ለመሰረዝ ወይም ውሉን አላድስም ለማለትም በቂ ምከንያት ይሆናል በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር እና በተመለከተው ሁኔታ መሠረት ካልሆነና ነጋዴው በቂ ካሣ ለሠራተኛው ለመከፈል ካልተስማማ በስተቀር ለንግድ ሥራ የተቀጠረው ሠራተኛ የውሉ ዘመን ካለቀ በኋላ ተወዳዳሪ የሚሆን የንግድ ሥራ አይሠራም የሚል የውል ቃል የሥራ ውሉ ውስጥ ማስገባት አይቻልም አንቀጽ ውከልና የንግድ ሠራተኞች በግለጽ ወይም በዝምታ በተደረገ ስምምነት የነጋዴው ወኪል ሊሆኑ ይችላሉ የወኪልነቱን ስልጣን መሻር የሠራተኛው የሥራ ውል መሰረዝን ሊያስከትል አይችልም አንቀጽ ዕቃ ለመሸጥ ኀላፊ የሆነ ሠራተኛ ስላለው ሥልጣን አንድ ሱቅ ውስጥ ዕቃ ለመሸጥ ኀላፊነት የተሰጠው ሠራተኛ አንደ ሱቁ ባሕሪይና መደበኛ የንግድ አንቅስቃሴ ዕቃዎቹን ለመሸጥና ለመረከብ ውከልና እንዳለው ሆኖ ይቆጠራል ለለዩ ሒሳብ አንዲከፈል የተደረገ ካልሆነ በቀር የተሸጡትን የሸቀጦች ዋጋ ለኔ ከፈሉ ማለት ይችላል በተለይ ስልጣን ካልተሰጠው ወይም ነጋዴው የፈረመበትን ደረሰኝ ካላቀረበ በስተቀር ሠራተኛው ከሱቁ ውጭ የዕቃ ሽያጭ ዋጋ አንዲከፈለው ለመጠየቅ አይችልም ምዕራፍ ሁለት ስለ ሥራ አሥኪያጅ አንቀጽ ትርጓሜ ሥራ አስኪያጅ ማለት በነጋዴው ስም ሆኖ በውከልና እንዲፈርምና እንዲያስተዳድር በግልፅ ወይም በዝምታ ሥልጣን የተሰጠው ሰው ነው ሥራ አስኪያጁ ነጋዴ አይደለም አንቀጽ ሥራ አስኪያጁን ስለ ማስታወቅ ነጋዴው ሥራ አስኪያጅ ሲሾም በንግድ መዝገብ አንዲመዘገብ ማድረግ ይገባዋል ነዴው ሥልጣን የሰጠውን ሥራ አስኪያጅ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት በንግድ መዝገብ ሳያስገባ ቢቀርም ሥራ አስኪያጁ ከተሾመበት ጊዜ ጀምሮ ሥራውን ለማከናወን ይችላል አንቀጽ ስለ ሥራ አስኪያጁ ሥልጣን ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚያገናኙት ጉዳዮች ሁሉ ሥራ አስኪያጁ ከነጋዴው ስራ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ማናቸውንም ግዴታዎች ለመፈረም እና የሚተላለፉ የንግድ ሰነዶቸን ለመፈረም ጭምር ሙሉ ሥልጣን አንዳለው ሆኖ ይቆጠራል በግለፅ ሥልጣን ካልተሰጠው በስተቀር ሥራ አስኪያጁ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን በመያዣ መስጠት መሸጥ ወይም መለወጥ የንግዱን መደብር መሸጥ ማከራየት ወይም ለዕዳ ማስያዝ አይትልም አንቀጽ ሥልጣን መቀነስ ሥራ አስኪያጁን ሥልጣን የአንድ የንግድ ቅርንጫፍ ሥራን ለማስኬድ ብቻ የተወሰነ ለማድረግ ይቻላል ቢሆንም እንደዚህ ያለው የሥልጣን መቀነስ ማስታወቂያ በንግድ መዝገብ ካልገባ በዚህ ሕግ አንቀጽ እንደተመለከተው በሦስተኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሊሆንባቸው አይችልም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከተመለከተው ውጪ ያለሴ ማናቸውም የሥልጣን መቀነስ በሦስተኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሊሆንባቸው አይትልም ምዕራፍ ሦስት ስለ ንግድ ተላላኪዎችና እንደራሴዎች አንቀጽ ስለ ንግድ ተላላኪዎች የንግድ ተላላኪዎች ማለት መኖሪያቸው የንግዱ መደብር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት የሆነና ከነጋዴው ጋር በተዋዋሉት የሥራ ውል መሠረት ከነጋዴው ጋራ የሚሠሩነጋዴው እያዘዛቸው የነጋዴው ደንበኞች በሚገኙበት ቦታ እየተዘዋወሩ በነጋዴው ስምና ምትከ ሆነው ፅቃ የሚያቀርቡ ወይም አገልግሎት የሚሰጡ ሰዎች ናቸው ሌላ የውል ቃል ከሌለ በቀር የንግድ ተላላኪዎች የተዋዋሏቸው ውሎች ነጋዴው አንዲያጸድቃቸው ለአርሱ መቅረብ አለባቸው የንግድ ተላላኪዎች ነጋዴዎች አይደሉም ብ የዚህ ሕግ ድንጋገዎች እንደተጠበቁ ሆነው የወጭ አገር የንግድ ተላላኪነትን በሚመለከት ዝርዝሩ አግባብ ባለው ሕግ ይወሰናል አንቀጽ ስለ ንግድ እንደራሴዎች የንግድ አንደራሴዎች ማለት መኖሪያቸው የወካዩ ነጋዴ የንግድ መደብር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት ሥፍራ ያልሆነና ከነጋዴው ጋራ በተዋዋሉት የሥራ ውል መሠረት ነጋዴው እንዲሠሩ አያዘዛቸው በተወሰኑ ቦታዎች የነጋዴውን ምርቶች እና አገልግሎቶች የሚያስተዋውቁ የገበያ ጥናትና ለነጋዴው ስራ መስፋፋት የሚረዱ ተመሳሳይ ስራዎች የሚሰሩ ሰዎች ናቸው የንግድ እንደራሴዎች ነጋዴዎች አይደሉም የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የውጭ አገር ነጋዴ የንግድ አንደራሴነትን በሚመለከት ዝርዝሩ በሕግ ይወሰና አንቀጽ የግል ንግድ በሥራ ውላቸው ውስጥ ስምምነት ካላደረጉ በቀር የንግድ ተላላኪዎችና የንግድ አንደራሴዎች ስለ ራሳቸውም ሆነ ስለሌላ ሦስተኛ ወገን ሆነው እነሱን የቀጠራቸው ነጋዴ ከሚሠራው የንግድ ሥራ ጋራ ተመሳሳይ የሆነ የግል ንግድ ሊነግዱ አይችሉም የግለ ንግድ ሲነግዱ በተገኙ ጊዜ በዚህ ሕግ አንቀጽ እና የተደነገገውን ከፍያም ሆነ ካሣ መከፈል መብታቸውን ያጣሉ የንግድ ተላላኪዎችና የንግድ እንደራሴዎች የግል ንግድ እንዲነግዱ ባልተፈቀደላቸው ጊዜ በዚህ ሕግ በአንቀጽ የተጻፈው ተፈጻሚ ይሆናል አንቀጽ ለሌሎች ነጋዴዎች ተተከቶ ስለ መሥራት ተቃራኒ የውል ስምምነት ከሌለ በቀር የንግድ ተላላኪዎችና አንደራሴዎች በውል ግዴታ ለገቡለት ነጋዴ ብቻ አንጂ ስለሌሎች ነጋዴዎች ተተከተው መሥራት አይችቸሉም ለሌሎች ነጋዴዎች ተተከተው ሲሠሩ በተገኙ ጊዜ በአንቀጽ እና የተደነገገውን ካሣ የመከፈል መብታቸውን ያጣሉ በምንም አኳኋን ቢሆን ግዴታ የገቡለት ነጋዴ ከሚሸጠው ዕቃ ወይም ከሚሰጠው አገልግሎት ጋራ ተመሳሳይ የሆነ ዕፅቃ ለመሸጥ ወይም አገልግሎት ለመስጠት ለሌላ ነጋዴ ተተከቶ ለመሥራት አይፈቀድላቸውም አንቀጽ ስለ ከፍያ የግድ ተላላኪዎችና የንግድ እንደራሴዎች የሚከፈላቸው በደመወዝ ወይም በኮሚሽን ወይም ሁለቱንም በማጣመር ሊሆን ይቸላል ክፍያቸው በሥራ ውላቸው መሠረት ያልተወሰነ እንደሆነ በልማድ መሠረት ይወሰናል አንቀጽ ውል እንዳይቀጥል በተሰረዘ ጊዜ ስለሚያገኙት ካሣ የንግድ ተላላኪዎችና የንግድ እንደራሴዎች ውላቸው ላልተወሰነ ጊዜ የሆነ አንደሆነና ነጋዴው ያለበቂ ምከንያት ውሉን በሰረዘ ጊዜ አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ካሣ የማግኘት መብት አላቸው ማናቸውም የንግድ ተላላኪዎች ወይም የንግድ እንደራሴዎች አንዳች ጥፋት ሳያደርጉ ላልተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ጊዜ የተዋዋሉትን ውል ነጋዴው የሰረዘውእንደሆነ ያመጧቸው ደንበኞች ወይም ያስፋት ገበያ ወይም እነዚህን የመሳሰሉ የሰጡአቸው ፍሬዎች ታስበው በርትዕ የሚገባ ካሣ የማግኘት መብት አላቸው ምዕራፍ አራት ስለ ንግድ ወኪሎች አንቀጽ ትርጓሜ የንግድ ወኪል ማለት ከነጋዴው ጋር ለመሥራት በሥራ ውል የተቀጠረ ሳይሆን ራሱን ችሎ የሚማሠራ በተወሰነ ስፍራ ሁኖ ወይም ለተወሰኑ የነጋዴው ደምበኞች ሁል ጊዜ የነጋዴው እንደራሴ ሲሆን በነጋዴው ስም እና ምትከ እንዲሰራ ወይም ውል እንዲዋዋል ውከልና የተሰጠው ሰው ወይም የንግድ ማኅበር ነው በውክልና ስምምነቱ በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር የንግድ ወኪሉ ስለ ነጋዴው ሁኖ የተዋዋላቸው ውሎች በነጋዴው መጽደቅ ሳያሻቸው የጸኑ ናቸው የነግድ ወኪል የውከልና ሥራ እሠራ የደላላነትም ሥራ መሥራት ይችላል ለሁሉም ቢሆን ነጋዴ ይባላል አንቀጽ የንግድ ወኪል ብቸኛ ወኪል ስለመሆኑ በውክልናው ውል ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር አንድ የንግድ ወኪል በውሉ በተገለጸው ስፍራ የወካዩ ብቸኛ ወኪል ነው አንቀጽ የንግድ ወኪል ግዴታዎች የንግድ ወኪል መልካም ነጋዴ የሚያደርገውን ጥንቃቄ ሁሉ በማድረግ የወካዩን ጥቅም በትጋት መጠበቅ ይገባዋል ከዚህ የሚከተሉትንም ይፈጽማል ሀ የወካዩን ትእዛዞች ሁሉ ይፈጽማል ለ የተዋዋላቸውን ውሎች ወይም ሊዋዋል የተነጋገረባቸውን ውሎች ሁሉ ለወካዩ ያሳውቃል ሐ ስለ ሥራው በየጊዜው ለወካዩ ሪፖርት ያደርግለታል እንዲሁም በሚሠራበት ሥፍራ ስላለው የገበያ ሁኔታ ጠቃሚ የሆኑትን መረጃዎች ሁሉ ያስታውቀዋል የውከልናው ውል ከተፈጸመ በኋላም ቢሆን የንግድ ወኪሉ ወካዩ የገለጸለትን የንግድ ምስጢር ወይም ወኪል ሆኖ ሲሠራ ያወቃቸውን የንግድ ምስጢሮች ማውጣት ወይም ሊጠቀምባቸው አይትልም አንቀጽ ተመሳሳይ የግል ንግድ ማቋቋም ከልከል ስለ መሆኑ አንድ የንግድ ወኪል ወካዩ ከሚሰራቸው ንግዶች ጋራ የማይመሳሰሉትን ማናቸውንም የግል ንግድ ሊነግድ ይችላል ነገር ግን ወካዩ ከሚሠራው ንግድ ጋራ የሚመሳሰል የንግድ ሥራ ለመሥራት አይትልም ወኪሉ ይህንን ከልከላ በጣሰ ጊዜ የውከልናው ስምምነት እንዲሰረዝ ይደረጋልኪሣራም እንዲከፍል ይጠየቃል በውከለና ውል ሌላ ስምምነት ካላደረጉ በስተቀር አንድ የንግድ ወኪል በተወከለበት ስፍራ ወካዩ ከሚሠራቸው የንግድ ሥራዎች ጋራ ተመሳሳይ የንግድ ሥራዎች ለማይሠሩ ለሌሎች ነጋዴዎች ወኪል ሊሆን ይትላል በምንም ሁኔታ ቢሆን አንድ የንግድ ወኪል ወኪል በሆነበት ስፍራ ወካዩ ከሚሰራቸው የንግድ ሥራዎች ጋር ተመሳሳይ የሆኑ የንግድ ሥራዎች ለሚሰሩ ነጋዴዎች ወኪል ሆኖ መሥራት አፈቀድለትም ይህን ከልከላ ጥሶ የተገኘ የንግድ ወኪል ውሉ ተሰርዞ ኪሣራም እንዲከፍል ይደረጋል አንቀጽ የወካዩ ግዴታዎች ወካዩ በተቻለው መጠን የወኪሉ ሥራ የተቃና እንዲሆንለት የሚቻለውን ሁሉ ያደርግለታል መረጃዎችና የዕቃ ዐይነቶች እንዲደርሱት ያደርጋል አንቀጽ ወጪዎችን ስለ መከፈል ሌላ ስምምነት ካላደረጉ በስተቀር በወኪልነት ለሚመራው ሥራ የተደረጉትን መደበኛ ወጪዎችና ለአንዳንድ ጉዳይ የተደረገውን ወጪ ወኪሉ ይከፈለኝ ብሎ ለመጠየቅ መብት የለውም ሆኖም ወኪል አድራጊው ላሠራቸው ሥራዎች ወኪሉ የከፈላቸውን ገንዘብ እንዲሁም በወኪል አድራጊው ትእዛዝ ያወጣቸውን ልዩ ወጪዎች ወኪል አድራጊው ለወኪሉ ሊከፍለው ይገባል አንቀጽ ስለ አበል አንድ የንግድ ወኪል በእርሱ አማካይነት ለተነጋገራቸው ወይም ለፈጸማቸው ሥራዎች ንግዶች ሁሉ አበል ሲከፈለው ይገባል ሌላ ውሳኔ ከሌለ በስተቀር አርሱ በተወከለበት ቦታ ወይም በውክልና ውሉ ከተሸፈኑ የነጋዴው የተወሰኑ ደንበኞች ጋር ወካዩ ቢሆን ወይም የወካዩ ሴላ ወኪል ቢሆን ለፈጸሙዋቸው ሥራዎች አበል የመቀበል መብት አለው የንግዱ ወኪል ለተዋዋላቸውና ለጨረሳቸው ውሎች ወኪል አድራጊው በአደረገው ነገር ምከንያት ፍጻሜ ያላገኙ ቢሆኑም አበሉ ለወኪሱ ሊከፈለው ይገባል ሆኖም ውሎቹ በወካዩ በኩል ፍጻሜ ያላገኙት በወኪሉ ጥፋት የሆነ እንደሆነ ወኪሉ አበል የማግኘት መብቱን ያጣል የበሉ ከፍያ በውከልናው ውላቸው መሠረት ይወሰናል ውል ከሌለ በልማድ መሠረት ይወሰናል አንቀጽ ወኪሱ ሥራውን ራሱ መፈጸም የሚገባው ስለ መሆኑ የውከልና ውል የሚደረገው የወኪሉን የግል ብቃት ወይም ችሎታ በመገንዘብና መሠረት በማድረግ ስለሆነ አንድ የንግድ ወኪል የውከልናውን ውል ለሌላ ሰው ማሳለፍ ወይም በእርሱ ምትከ ሴላ ሦስተኛ ወገን መተካት አይፈቀድለትም አንቀጽ የውከልና ውልን ስለማቋረጥ የንግድ ውከልና የሚቋረጠው ሀ ተስማምተው የወሰኑት የውል ዘመን ሲኖርየውሉ ዘመን ሲያበቃ ለ ለነጋዴው ወኪል የሆነው ሰው ሲሞት ችሎታ ሲያጣ ወይም ሲከሥር ሐ ወኪል ሆኖ ሲሠራ የነበረው የንግድ ማህበር ሲፈርስ መ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ነጋዴው ሲሞትች ቸሎታ ሲያጣ ሲከስር ወይም የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥበት ነው ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የውከልና ውል ከሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች አንደኛው ማስጠንቀቂያ በመስጠት ሲያቋርጠው ይተችላል ለውከልና መቋረጥ በቂ ምከንያት ካለ ማስጠንቀቂያ መስጠት አያስፈልግም የማስጠንቀቂያው ጊዜ በውከልናው ውል ይወሰናል ይህ በሌለ ጊዜ በልማድ ይወሰናል በመጀመሪያው ዓመት ውስጥ ሲሆን ካንድ ወር የማያንስና ከመጀመሪያው ዓመት በኋላ ሲሆን ከሁለት ወር የማያንስ መሆን አለበት አንቀጽ ውል ሲቋረጥ ስለሚከፈል ካሣ ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገን የውክልና ውል ወካዩ ያለ በቂ ምክንያት ያቋረጠ እንደሆነ ወኪሉ በወካዩ ስም ሆኖ ያገለገለበት ጊዜያቀረባቸው ያመጣቸው ደንበኞች ወይም የፈጠረው ወይም ያስፋፋው ገበያ ወይም መልካም ስም ወይም ሴሎችም እነዚህን የመሳሰሉ የሰጣቸው ፍሬዎች ታስበው በርትዕ የሚገባ ካሣ የማግኘት መብት አለው አንቀጽ ውሉ በተቋረጠበት ጊዜ ያልተጠናቀቁ ሥራዎች የውከልና ውል በሚቋረጥበት ጊዜ ሁሉ ወኪል ሆኖ ሲሰራ የነበረ ሰው ወይም ወራሹ ወይም የንግድ ማህበር ውሉ ከመቋረጡ በፊት ለተደራደራቸው ወይም ለጨረሳቸው ወይም ለተዋዋላቸውውሎች ሁሉ አበል ሊከፈለው ይገባል ውሉ እንደተቋረጠ ማናቸውም አበሎችና የሚከፈሉ ወጪዎች ወካዩ ወዲያውኑ መከፈል አለበት አንቀጽ የውከልና ውል ከተቋረጠ በኋላ ተመሳሳይ የግለ ንግድ ሥራ መስራት ስለ ሚከለከልበት ሁኔታ የውከልና ውሉ ከተቋረጠ በኋላ የንግድ ወኪሉሱ ወካዩ ከሚሠራው የንግድ ሥራ ጋራ ተመሳሳይ የሆነ የንግድ ሥራ በግሉ አንዳይሠራ ወይም ከወካዩ የንግድ ሥራ ጋራ ተመሳሳይ የሆነ ንግድ ለሚነግድ ነጋዴ ወኪል ወይም እንደራሴ ሆኖ አንዳይሰራ በውከልና ውል ውስጥ ስምምነት ሊደረግ ይቻላል ተቃራኒ ስምምነት ቢኖርም አንኳን ከልከላው የሚጸናው በጽሑፍ የተደረገ አንደሆነ ከልከላው ተፈጻሚ የሚሆንበት ስፍራን ወይም የነጋዴውን ደንበኞች ወይም ዕቃዎች ወይም አገልግሎቶች በግልጽ ለይቶ ያሰቀመጠ እንደሆነለወኪሉ ተገቢ ካሣ የተቆረጠ እንደሆነ እና ከልከላውም ከሦስት ዓመት ላልበለጠ ጊዜ የተደረገ እንደሆነ ነው ምዕራፍ አምስት ስለ ደላሎች አንቀጽ ትርጓሜ ደላሎች ማለት ውል የሚዋዋሉ ሰዎችን በተለይም እንደ ሺያጭኪራሪይ ኢንሹራንስየማመላለሻ ውል እንደዚህ ያሉትን ውሎች የሚዋዋሱ ሰዎችን ፈልገው የሚያገናኙና የሚያዋውሉራሱን የቻለ የሙያ ተግባራቸው አድርገው ጥቅም ለማግኘት የሚሠሩ ሰዎች ወይም ይህንኑ የደላላነት ሥራ የሚሠራ የንግድ ማኅበር ነው ደለሎች አስማሚ ሆነው የሚያስፈጽሟቸው ውሎች ዓይነትና ግብ ወይም የሚያገናኙዋቸው ሰዎች ማንነት ወይም ሁኔታ ሳይታይ ነጋዴዎች ይባላሉ ደላላ ሁለቱም ተስማሚዎቸ በውላቸው በግልጽ ያስቀመጡት ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር ሁለቱን ተስማሚዎች በመወከል እነሱን ተከቶ ገንዘብ ለመቀበልም ሆነ ማንኛውንም ወደ ተግባር የሚያስገባ አንቅስቃሴ ማድረግ የለበትም አንቀጽ ለተዋዋዮች ስለ ማስታወቅ በልማድ የታወቀ ካልሆነ ወይም ሌላ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር ተዋዋዮቹ በጉዳዩ ውል ለማድረግ የተስማሙ እንደሆነ ውሉ የሚደረግበትን ሁኔታ ለተዋዋዮች ሁሉ ወዲያውኑ ደላላው ማስታወቅ አለበት በልማድ የታወቀ ካልሆነ ወይም ሌላ ስምምነት ከሌለ በስተቀር በዚህ ዓይነት የተዘጋጀውን ውል ባለጉዳዮቹ ካላጸደቁት በስተቀር በአነርሱ ላይ ተፈጻሚ አይሆንም አንቀጽ ሰለ ደላላው ኀላፊነት ደላላው በሁለቱም ወገኖች ላይ ለሚያደርሰው ጉዳት ኀላፊ ይሆናል አንቀጽ ስለ ደላላው አበል ደላላው አስማሚ ሆኖ ውሉን ካስጨረሰ ወይም ካዋዋለ በኋላ ውሉ ቢፈጸምም ባይፈጸምም አበል ሊከፈለው ይገባል በ ለማድ የታወቀ ካልሆነ ወይም ሌላ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር አበሉን የሚከፍለው የደላላውን አገልግሎት የጠየቀው ወገን ብቻ ነው አበሉ በስምምነቱ ውስጥ ይወሰናልወይም ባልተወሰነበት ጊዜ በልማድ መሠረት ይቆረጣልየተስማሙበት አበል ከባድ መስሎ ሲታየው ወይም ደላላው ከሰጠው አገልግሎት ጋራ ተመዛዛኝ አለመሆኑ ሲታየው ፍርድ ቤቱ ለመቀነስ ሥልጣን አለው ሐ ደላላው ለደምበኛው ወይም አገልግሎቱን ለጠየቀው ወገን ያሉበትን ግዴታዎች ተላልፎና ይልቁንም የደምበኛውን ጥቅም በሚጎዳ አኳኃን ለሌላ ሦስተኛ ወገን ጥቅም የሠራ እንደሆነ ወይም ደምበኛው ሳያውቅ ከሦስተኛው ወገን ከፍያ የተቀበለ እንደሆነ አበል የማግኘት መብቱ ቀሪ ይሆናል ምዕራፍ ስድስት ስለ ኮሚሽን ወኪሎች አንቀጽ ትርጓሜ የኮሚሸን ወኪል ማለት ራሱን ቸሎ የሞያ ተግባሩ አድርጎ ጥቅም ለማግኘት ስለ ወካይ ሆኖ በራሱ ስም ሸቀጦችን ወይም የሚንቀሳቀሱ ዕቃዎችን ወይም አነዚህን የመሳሰሱ ማናቸውንም ንብረቶችን በስሙ የሚገዛ ወይም የሚሸጥ ወይም ስለ ወኪሱ ሆኖ በስሙ የመጓጓዣ ውል የሚዋዋል ሰው ወይም የንግድ ማኅበር ነው የኮሚሸን ወኪል የሚያዋውላቸው ተዋዋይ ወገኖችና የውሎቹ ዐይነትና ግብ እግምት ውስጥ ሳይገባ ነጋዴ ይባላል አንቀጽ የፍትሐ ብሔር ሕግ ተፈጻሚ ስለመሆኑ በፍትሐ ብሔር ሕግ በቁጥር የተጻፉት ድንጋጌዎች በኮሚሽን ወኪል ውል ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ አንቀጽ ስለ አከስዮን ደላሎች በአከሲዮን ገበያ የሚሠሩ ደላሎች የኮሚሽን ወኪል ናቸው በሌላ ሕግ በልዩ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር የአከስዮን ደላሎች በኪሚሽን ወኪል ደንብ መሰረት ይተዳደራሱ ርዕስ ሦስት ስለ ሒሳብ ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች አንቀጽ ሒሳብ መያዝ ግዴታ ስለ መሆኑ ማንኛውም የንግድ ሥራ የሚሠራ ነጋዴ ወይም የንግድ ማኅበር እንደሚሠራው የንግድ ሥራ ስፋትና ዓይነት በንግድ ሥራ ልምድና ህግ መሠረት የሚያስፈልግ የሒሳብ መዝገቦችና ሰነዶች ሊኖሩት ይገባል አንቀጽ ስለ አነስተኛ ንግድ ነጋዴዎች የአነስተኛ ንግድ ነጋዴዎች የሒሳብ መዝገብ ከመያዝ ነጻ ናቸው የአነስተኛ ንግድ ሥራ አሰራር እና የካፒታል መጠን በሕግ ይወሰናል አንቀጽ ነጋዴዎች መያዝ ስለሚገባቸው የሒሳብ መዝገቦችና ሰነዶች ነጋዴዎች መያዝ ስለሚገባቸው የሒሳብ መዝገቦችና ሰነዶች እንዲሁም ስለ ሒሳብ መዝገብ አያያዝ ደንቦች ዝርዝሩ በሕግ ይወሰናል አንቀጽ የንግድ ማኅበሮች ልዩ ድንጋጌዎች ስለ ንግድ ማኅበሮች በዚህ ሕግ በሁለተኛው መጽሐፍ የተደነገጉት ልዩ ድንጋጌዎች የተጠበቁ ናቸው አንቀጽ የሒሳብ መዝገቦችን በዘመናዊ ቴከኖሎጂ ስለ መመዝገብ ነጋዴዎች አጠቃላይ የሒሳብ እንቅስቃሴያቸውን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ መመዝገብ ይትላሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚያዙ የሒሳብ መዝገቦች ልከ በእጅ ጽሑፍ የሚያዙ የሒሳብ መዝገቦች ወይም የማመዛዘኛ ሒሳብ መዝገቦች ማሟላት የሚገባቸውን ወይም መያዝ ያለባቸውን ፎርማሊቲዎች ማካተት አለባቸው በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደረገ ምዝገባ ልክ በጽሑፍ እንደተያዘ ምዝገባ ተቆጥሮ በማንኛውም ጊዜ ነጋዴው እንደ ማስረጃ ሊጠቀምበት ይትላል አንቀጽ የሂሳብ መዝዝቦችን ጠብቆ ስለ ማኖር ማንኛውንም የሒሳብ መዝገቦቸና የሒሳብ ሰነዶች የመጨረሻው ጽሕፈት ከተጻፈባቸው ቀን ጀምሮ ወይም ሰነዶቹ ከተጻፉበት ቀን አንስቶ ወደፊት ላሉት ዐሥር ዓመታት ድረስ ጠብቆ ማኖር ይገባል አንቀጽ ስለ ወጪና ገቢ ደብዳቤዎች የገቡት ደብዳቤዎቸመልዕክከቶች ወይም ቴልግራሞች ዋናዎቻቸውን አንዲሁም የተላኩት ደብዳቤዎችመልዕከቶች ወይም ቴሌግራሞች ግልባጮቻቸው በፋይል አስገብቶ ለዐሥር ዓመታት ድረስ ጠብቆ ማኖር ይገባል ምዕራፍ ሁለት የሒሳብ መዝገቦቹን ማስረጃ ስለ ማድረግ አንቀጽ መዝገቦች ስለ ባለመዝገቡ ማስረጃ ስለ መሆናቸው ፍርድ ቤቱ በፍትሐ ብሔር ሕግ በቁጥር የተመለከተውን መመልከት ግዴታ ሳይኖርበት ክርከሩ የተነሳው በነጋዴዎች ወይም በንግድ ማኅበሮች መካከል ስለ ንግዳቸው ጉዳይ ሲሆን ስለ ሒሳብ መዝገቦች አያያዝ በዚህ ሕግ በተጻፉት ደንቦች መሠረት የተዘጋጁ መዝዝቦች ከሆኑ የንግድ መዝገቦችን ለባለመዝገቡ ጥቅም በማስረጃነት ሊቀበላቸው ይትላል አንቀጽ መዝዝቦች በባለመዝገቡ ላይ ማስረጃ ስለ መሆናቸው የንግድ መዝገቦች በባለመዝገቡ ላይ አስረጂ ይሆናሉ ኃ ስለሆነም በመዝገቡ ለመጠቀም የሚፈልገው ሰው አሱ ለሚለው ቃል ተቃራኒ የሚሆኑትን ቃሎች ከመዝገቡ ማስቀረት አይትልም ርዕስ አራት ስለንግድ መዝገብ ምዕራፍ አንድ ስለ ንግድ መዝገብ አቋቋም አንቀጽ ስለ ፌዴራሱ የንግድ መዝገብ የንግድ እና ኢንዱስተሪ ሚኒስቴር አገር አቀፍ ተፈጻሚነት ያለሰው የፌዴራል የንግድ መዝገብ ያቋቁማልያስተዳድራል ሚኒስቴሩ በዚህ ሕግ መሠረት የነጋዴዎችንና የንግድ ማኅበሮችን ምዝገባ የማከናወን ኃላፊነት አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም ሚኒስቴሩ የንግድ ምዝገባ ኃላፊነቱን ለሌላ የፌዴራል መንግሥት ተቋም በከፊል በውከልና ሊያስተላልፍ ይትላል አንቀጽ ስለ ከልሎች የንግድ መዝገቦች ከልሎች እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የራሳቸውን የንግድ መዝገብ በማቋቋም የንግድ ምዝገባ ለማከናወን ይችላሉ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚቋቋሙት የከልሎች የንግድ መዝገቦችና አስተዳደራቸው አንዲሁም የንግድ ምዝገባ ለማከናወን ሥልጣን ያለው አካል ኃላፊነትና ተግባር ከልሎች በሚያወጡት ሕግ መሠረት ይወሰናል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም የንግድ ምዝገባ የሚያከናውን ማንኛውም የከልል አካል ምዝገባውን ማከናወን ያለበት በዚህ ሕግ በርዕስ አራት ሥር የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በጥብቅ በመከተል መሆን አለበት አንቀጽ ስለ ማዕከላዊ የንግድ ምዝገባ የመረጃ ቋት የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አገር አቀፍ ተፈጻሚነት ያለው ማዕከላዊ የንግድ ምዝገባ የመረጃ ቋት ያደራጃል ያስተዳድራል የመረጃ ቋቱ በዘመናዊ የኢንፎርሜሸን ቴከኖሎጂ የተደራጀና በሚኒስቴሩ ድረገጽ በኩል ለሕዝብ ከፍትና ተደራሸ መሆን አለበት የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚከተሉትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል ሀ በየከልሉ ባሉት ልዩ ልዩ መዝገቦች የተጻፉትን የያንዳንዱን የተመዘገበውን ሰው የሚመለከቱ አስረጂዎች በሙሉ መቀበልና በመረጃ ቋቱ ውስጥ መመዝገብ ወይም ማስገባት ለ በዚህ ሕግ በሁለተኛው መጽሐፍ የተነገሩትን ማኅበሮች የሚመለከቱ ጽሑፎችሰነዶችማስታወቂያዎች መቀበልና በመረጃ ቋቱ ውስጥ መዝግቦ ማስቀመጥ ሐ ስለ ንግድ መዝገቦች የወጡት ሕጎችና ደንቦች በትከከል መፈጸማቸውን መከታተልና ማረጋገጥ አንቀጽ ስለ ማስታወቅ በንግድ መዝገብ አማካኝነት የሚደረግ ማስታወቅ የሚፈፀመው ነጋዴው መዝገብ ለመያዝ ሥልጣን ባለው ኃላፊ ዘንድ ቀርቦ የሚሰጠውን መግለጫ በማስመዝገብ ነውበንግድ መዝገቡ የተደረገውም ምዝገባ የጸና የሚሆነው ምዝገባው ከተደረገበት ዕለት ቀጥሎ ካለው የሥራ ቀን ጀምሮ ነው በንግድ ማኅበሮች የሚሰጡ መግለጫዎች ምዝገባን በተመለከተ የዚህ ሕግ ሁለተኛው መጽሐፍ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ አንቀጽ ስለ ኅላፊነት የንግድ ምዝገባ የሚያከናውን አካል ሰራተኞቹ ከምዝገባ ጋር በተያያዘ ለሚያደርሱት ጉዳት ከሠራተኞቹ ጋራ ባንድነት እና በነጠላ ተጠያቂ ይሆናል አንቀጽ የንግድ መዝገብ ለሕዝብ ከፍት ስለ መሆኑ የንግድ መዝገብ ለሕዝብ ከፍት መሆን አለበትማንኛውም ሰው የተወሰነውን ከፍያ ከፍሎ በመዝገብ የገባውን መረጃ ለማየት ወይም ግልባጭ ለመውሰድ ወይም ከመዝገቡ የተውጣጣ አጭር ቃል እንዲሰጠው ወይም የሚፈልገው ጉዳይ ያልተመዘገበ ከሆነም አለመመዝገቡን የሚያረጋግጥ ማስረጃ አንዲሰጠው ሥልጣን ያለውን መዝጋቢ መጠየቅ ይችላል መዝጋቢው የተጠየቀውን አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አለበት አንቀጽ በነጋዴው ወረቀቶች ላይ መግባት ስለ ሚያስፈልጉ ነገሮች ማናቸውም በንግድ መዝገብ የተመዘገቡ ነጋዴዎች ሁሉ በሚሠሩባቸው ወረቀቶች ላይ ሁሉ የተመዘገቡበትን ቦታ እና የምዝገባ ቁጥራቸውን መግለጽ አለባቸው አንቀጽ የምዝገባ መረጃዎችንና ሰነዶችን ለማዕከላዊ የንግድ ምዝገባ ቋት ስለ ማስተላለፍ በዚህ ሕግ መሠረት የንግድ ምዝገባ ያከናወነ ማንኛውም የፌዴራል ወይም የከልል ተቋም እያንዳንዱን የመዘገበውን ነጋዴ ወይም የንግድ ማኅበር የሚመለከቱ መረጃዎችንና ሰነዶችን ምዝገባውን እንዳከናወነ ወዲያውኑ ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያስተላልፋል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም መረጃዎቹን በማዕከላዊ የንግድ ምዝገባ የመረጃ ቋት ውስጥ ወዲያውኑ ያስገባል ምዕራፍ ሁለት በንግድ መዝገብ ስለሚገቡ ጉዳዮች ከፍል አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች አንቀጽ በመዝገቡ ስለሚገቡ ጉዳዩች ማናቸውም ዋና ወይም ተጨማሪ ወይም ማሟያ ሆነው የሚመዘገቡ እንዲሁም የተደረጉ ለውጦች ወይም የተሰረዙ ጉዳዮች ሁሉ በንግድ መዝገብ መግባት አለባቸው አንቀጽ በመዝገብ የማስገባቱ ሥነ ሥርዓት በመዝገብ ማስገባት የሚቻለው ለመመዝገብ የሚያመለከተው ሰው በጽሑፍ መግለጫውን ባቀረበ ጊዜ ነው በመዝገብ የማስግባቱ ተግባርም ሆነ የጽሑፍ መግለጫው ለንግድ ምዝገባ ዓላማ ተብሎ በተለየ ሁኔታ የተዘጋጀና መዝጋቢው አካል በሚሜያስተዳደረው ድረገጽ በመረጃ መረብ አማካይነትም ሊከናወን ይችላል ከመዝገቡ ውስጥ የሚሰረዝ ነገር ሲኖር በዚህ ሕግ በአንቀጽ በተመለከተው ባለሥልጣን ሲታዘዝ ሊሰረዝ ይሻትላል አንቀጽ የመግለጫውን ቃል ትከከለኛነት ስለመቆጣጠር ለመመዝገብ የሚያመለከተው ሰው የሚያቀርበውን የማመልከቻ ቃል ትከከለኛነት መዝጋቢው ማጣራት አለበት አንድ ሰው በነጋዴነት ለመመዝገብ ካመለከተ አመልካቹ ምዝገባ የተጠየቀበትን የንግድ ሥራ ለመሥራት የሚያስችለውን ህጋዊ መመዘኛዎች ሁሉ ያሟላ መሆኑን መዝጋቢው ማረጋገጥ አለበት መዝጋቢው በሕግ የታዘዙት ነገሮች ሁሉ በመግለጫው ውስጥ መጻፋቸውን አንዲሁም ለመግለጫው በደጋፊነት የቀረቡለት የጽሑፍ ማስረጃዎች ከመግለጫው ቃል ጋር የሚጣጣሙ መሆኑን ማጣራት አለበት መዝጋቢው አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ሴሎች ተጨማሪ ሰነዶችና መረጃዎች እንዲቀርቡለት አመልካቹን ሊጠይቅ ይችላል አንቀጽ በመዝጋቢው አካልና በአመልካቹ መካከል ስለሚነሣ ከርከር በመዝጋቢው አካልና ለምዝገባ በአመለከተው ሰው መካከል የሚነሳው ማንኛውም ከርከር ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ይወሰናል ከፍል ሁለት ስለ ምዝገባ አንቀጽ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ግዴታ ስለ መሆኑ በሌላ ሕግ በንግድ መዝገብ እንደሚገቡ የተደነገጉት ሌሎች ሰዎች ወይም ድርጅቶች መመዝገባቸው እንደተጠበቀ ሆኖ በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የንግድ ሥራ የሚሠራ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ወይም የውጭ አገር ዜጋ ወይም የንግድ ማኅበር መመዝገብ አለበት የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ በተለይ በሚከተሉት ሰዎች ላይ ይፈጸማል ሀ በዚህ ሕግ በአንቀጽ መሠረት ነጋዴ በሆነ በማንኛውም ኢትዮጵያዊ ወይም የውጭ አገር ሰው ለ በዚህ ሕግ በአንቀጽ በተመለከተው የንግድ ማኅበር ሐ በማናቸውም የንግድ ሥራ በሚሠሩ የውጭ አገር የንግድ ድርጅቶችና በማናቸውም የውጭ አገር መንግሥት የንግድ እንደራሴዎችና ወኪሎች ወይም የመንግሥት ማኅበሮች ወይም ድርጅቶች ላይ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሐ በተመለከቱት ድርጅቶች ላይ ተፈጻሚ የሚሆን ልዩ ህግ ይወጣል አንቀጽ በንግድ መዝገብ ለመመዝገብ ማመልከቻ ራ ማቅረብ ግዴታ ስለ መሆኑ አንድ ሰው በራሱ ወይም በወኪሉ አማካይነት በነጋዴነት ለመመዝገብ ማመልከቻ ካላቀረበ በስተቀር በነጋዴነት ሊመዘገብ አይችልም ነጋዴው የንግድ ሥራውን ከመጀመሩ በፊት ማመልከቻውን ማቅረብና መመዝገብ አለበት ማመልከቻው በዚህ ሕግ በአንቀጽ በተደነገገው መሠረት መዚጋቢው አካል በሚያስተዳደረውና በሚቆጣጠረው ድረገጽ ላይ በመረጃ መረብ አማካይነት ሊቀርብ ይችላል አንቀጽ ቀድሞ የተመዘገበውን ነጋዴ ስለ መሰረዝ አንድ የንግድ መደብር ከተሸጠ ወይም ከተከራየ የቀድሞ ነጋዴ ምዝገባ አስካልተሰረዘ ድረስ ገዥው ወይም ተከራዩ ሊመዘገብ አይችልም የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም የንግድ መደብሩን የሸጠው ወይም ያከራየው ነጋዴ ከአንድ በላይ የንግድ መደብሮች ያሉት ከሆነ እና የሸጠው ወይም ያከራየው የተወሰኑትን የንግድ መደብሮች ብቻ ከሆነ ነጋዴው ከንግድ መዝገብ አይሰረዝም በንግድ መዝገብ ውስጥ ስለተሸጠው ወይም ስለተከራየው መደብር የገባው መረጃ ብቻ ይሰረዛል አንቀጽ ስለ መመዝገቢያ ስፍራ ማንኛውም ነጋዴ ወይም የንግድ ማኅበር በንግድ መዝገብ የሚመዘገበው የንግድ ሥራው ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት ስፍራ ሥልጣን በተሰጠው መዝጋቢ አካል ነው የንግድ ሥራውን ዋና መሥሪያ ቤት አድራሻ የመምረጥ መብት የነጋዴው ነው በሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር የንግድ ሥራው ዋና መሥሪያ ቤት በውጭ አገር የሆነ ነጋዴ ወይም የንግድ ማኅበር የንግዱ ቅርንጫፍ ወይም ወኪል መሥሪያ ቤት ባለበት ስፍራ ሥልጣን በተሰጠው መዝጋቢ አካል ይመዘገባል አንቀጽ ተደራራቢ ዋና ምዝገባ የተከለከለ ስለ መሆኑ ማንም ነጋዴ ወይም የንግድ ማኅበር በተለያዩ ከልሎች የተለያዩ የንግድ ሥራዎችን የሚሠራ አንኳን ቢሆን በዋናነት በንግድ መዝገብ መመዝገብ የሚቸለው በአንድ ስፍራ ብቻ ነው በአንድ መዝገብ ውስጥም ከአንድ የበለጠ የምዘገባ ቁጥር ሊሰጠው አይችልም ነጋዴው በዋናነት ከተመዘገበበት ቦታ በተጨማሪ በተለያዩ ከልሎች የሚነግድ ከሆነ ወይም ቅርንጫፎች ወይም ወኪል መሥሪያ ቤቶች ካሉት መጀመሪያ የተመዘገበበት ዋናው መዝገብ እየተጠቀሰ በአጭር ቃል በየከለሎቹ መመዝገብ አለበት አንቀጽ ነጋዴው በመጀመሪያ በዋና መዝገብ ሲገባ ማጻፍ ስለ ሚገባው ነገር አንድ ነጋዴ መጀመሪያ ዋና ምዝገባ ለማድረግ ማመልከቻ ሲያቀርብ ከዚህ የሚከተሉትን መግለጽ አለበት ሀ የነጋዴው ሙሉ ስም ከነአያት ካለው የቤተ ዘመድ ስም ጨምሮ ለ የተወለደበትን ቀንና ቦታ ሐ ዜግነቱን መ የግል አድራሻውን ሠ አካለ መጠን ያላደረሰ በሆነ ጊዜ የንግድ ሥራ እንዲሠራ ሞግዚቱ የፈቀደበትን ቀን ረ ያገባ ከሆነ ጋብቻው የተፈጸበትን ቀንና ቦታ እንዲሁም የጋብቻ ውል መኖር አለመኖሩንየጋብቻ ውል ካለ ውሉ የተቀመጠበትን ቦታ ወይም በእጁ የሚገኘውን ሰው ስም ሰ የንግዱን ዓላማ ሸ ንግዱን ያቋቋመው ወይም የገዛው ወይም የተከራየው እርሱ መሆኑን ኪራይ ከሆነ ያከራዩን ስምና ሌሎች ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ቀ የንግዱን ስም በ የንግዱን ምልከት ካለው ተ የንግዱ መደብር የሚገኝበትን አድራሻ ቸ ነጋዴው በተመዘገበበት ሥፍራ ወይም በሌላ ቦታ ሌሎች የንግድ መደብሮችቅርንጫፎች ወይም ውከልናዎች ያሉት አንደሆነ የሚገኙበትን አድራሻ ኀ የቅርንጫፎች ሥራ አስኪያጆች ያሉ አንደሆነ ሥልጣናቸው ቅርንጫፉን በማስተዳደር ብቻ የተወሰነ መሆን አለመሆኑን ነ ያለው እንደሆነ ለመነገድ የንግድ ፈቃድ የተሰጠበትን ቀን አንቀጽ የሚመዘገበው በአጭር ቃል በሆነ ጊዜ ሊጻፍ የሚገባው ነገር በአጭር ቃል ለመመዝገብ ማመልከቻ የሚያቀርብ ነጋዴ ከዚህ የሚከተሱነት መግለጽ አለበት ሀ የነጋዴው ሙሉ ስም ከነአያት ካለው የቤተዘመድ ስሙን ለ ዜግነቱን ሐ የግል አድራሻውን መ የንግዱን መደብርየቅርንጫፉን ወይም የወኪሉን ስም ሠ የንግድ መደብሩ ቅርንጫፉ ወይም ወኪሉ የሚገኝበትን አድራሻ ረ የንግዱን ዓላማ ሰ የሥራ አስኪያጁን ስምና ሥልጣኑ ቅርንጫፉን በማስተዳደር ብቻ የተወሰነ መሆን አለመሆኑን ሸ የንግድ ፈቃድ የተሰጠበትን ቀን ቢኖር ቀ በዋናነት የተመዘገበበትን ቦታና የምዝገባ ቁጥሩን አንቀጽ የንግድ ማኅበሮች በዚህ ሕግ በሁለተኛው መጽሐፍ የተመለከቱት አግባብነት ያላቸው ድንጋጌዎች በንግድ ማኅበሮች ምዝገባ ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ ከፍል ሦስት በመዝገብ የገባን መረጃ ስለመለወጥ ወይም ተጨማሪ መረጃ በመዝገብ ውስጥ ስለማካተት አንቀጽ የተመዘገበውን ስለ መለወጥ ማኛውም የተመዘገበ ሰው በመዝገብ ውስጥ የገባን መረጃ የሚለውጥ አንድ ሁኔታ ወይም አድራጎት ሲከሰት ሁኔታው ከተከሰተበት ቀን አንስቶ በስልሳ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከመዘገቡ የገባው መረጃ እንዲለወጥ ማመልከት አለበት በንታሱስ አንቀጽ መሠረት የሚቀርበውን ማመልከቻ ማንኛውም በሕግ ያገባኛል የሚል ሰው ማቅረብ ይችላል በተለይም ሥራ አስኪያጁ ሲሻር የተመዘገበው እንዲለወጥ መደረግ አለበት አንቀጽ ስለ ሰዎች በተጨማሪ ስለ ማስመዝገብ የተፈጥሮ ሰው የሆነ ነጋዴ ከዚህ የሚከተሉት በተጨማሪ እንዲመዘገቡለት መጠየቅ ይቸላል ሀ ጋብቻውንጋብቻው የተፈጸመበትን ቦታና ቀን እንዲሁም የተፈራረሙት የጋብቻ ውል ካለ የተፈራረሙበትን ቀንና ቦታ ወይም ያለ እንደሆነ ውሉ የተቀመጠበትን ቦታ ወይም ሰው ስም ለ ፍርድ ቤት ጋብቻው እንዲፈርስ የወሰነ እንደሆነ ውሳኔውን ሐ ነጋዴው ችሎታ የሴለው ነው ተብሎ በፍርድ የተከለከለ መሆኑን ፍርድ ቤት የወሰነበት መ ሜስት ወይም ባል ተቃውመው እንደሆነ ስለ ንግዱ ሥራ ያቀረቡትን መቃወሚያ ሠ በዚህ ሕግ በአንቀጽ መሠረት መቃወሚያ የተነሳበትን ቀሪ የሆነበትን ረ አዲስ ሥራ አስኪያጅ መሾሙን በንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚቀርበውን ማመልከቻ ማንኛውም በሕግ ያገባኛል የሚል ሰው ማመልከት ይትላል አንቀጽ ስለ ንግድ ማኅበሮች በተጨማሪ ስለሚመዘገቡ ጉዳዮች የንግድ ማኅበሮችን ምዝገባ በተመለከተ በዚህ ሕግ ሁለተኛው መጽሐፍ አግባብ ባላቸው ድንጋጌዎች የተመለከቱት ተጨማሪ ነገሮች መመዝገብ አለባቸው አንቀጽ ስለ መከሰር የሚሰጥ ፍርድ በዚህ ሀግ ሶስተኛ መፀሀፍ መሰረት የሚከፈት የመልሶ ማደራጃት ስነስርአት የመክሰር ስነ ስርአት ቀላል የመክሰር ስነከርአት ወይም ከእዳ ነፃ የመደረግ ስነስርአት ውሳኔዎች በተጨማሪነት ማስመዝገብ ይገባል ከፍል አራት ከመዝገብ ስለመሰረዝ አንቀጽ መነገድን ስለመተው ማንኛውም ነጋዴ የንግድ ሥራውን በማንኛውም ምከንያት የተወ ወይም የንግድ መደብሩን ያከራየ እንደሆነ የንግድ ሥራውን ከተወበት ወይም መደብሩን ካከራየበት ጊዜ አንስቶ በስልሳ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከመዝገብ እንዲሰረዝ ማመልከት አለበት የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም የንግድ መደብሩን የተወው ወይም ያከራየው ነጋዴ ከአንድ በላይ የንግድ መደብሮች ያሉት ከሆነ እና የተወው ወይም ያከራየው የተወሰኑትን የንግድ መደብሮች ብቻ ከሆነ ነጋዴው የተወውን ወይም ያከራየውን መደብር በተመለከተ አስፈላጊው ማስተካከያ በንግድ መዝገብ ውስጥ እንዲገባ ማመልከት አለበት አንቀጽ የነጋዴው መሞት ነጋዴው በሞተ በስልሳ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከአቅም በላይ በሆነ ምከንያት ካልሆነ በስተቀር የሟች ሚስት ወይም ባል ወይም የሟች ወራሾች ምዝገባው እንዲሰረዝላቸው ማመልከት አለባቸው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሱት ባለመብቶች በጋራ ባለቤትነት ንግዱን ማካሄድ የሚቀጥሉ ከሆነ በመረጡት የገገድ ማህበር መልክ አዲስ ምዝገባ እንዲደረግላቸው ማመልከት አለባቸው አንቀጽ ምዝገባን በትዕዛዝ ስለ ማሰረዝ መዝጋቢው መሥሪያ ቤት ነጋዴው የንግድ ሥራውን ማቆሙን ወይም የተመዘገበውን ንግድ ለማካሄድ ቸሎታ የለውም ተብሎ የተወሰነበት መሆኑን ባወቀ ጊዜ ወይም በሌላ ህግ ለምዝገባ መሰረዝ በቂ ምከንያት ናቸው ተብለው የተደነገጉት የተሟሉ አንደሆነ በራሱ ተነሳሽነት ምዝገባውን መሰረዝ አለበት የንግድ ማህበር እንዲፈርስ ተወስኖበት የማጣራት ስራ ሳይገባደድ ለአስተዳደራዊ ቅጣት ምዝገባው በጊዜያዊነት እንደሚሰረዝ የሚደነግግ ማናቸውም ህግ አይፀናም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የተሰጠውን ውሳኔ ራሱ ነጋዴው አና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት እንዲያውቁት መደረግ አለበት ምዕራፍ ሦስት ስለ ቅጣት ከፍል አንድ ስለ ወንጀል ቅጣት አንቀጽ ሳይመዘገቡ ስለ መቅረት በዚህ ሕግ መሠረት መመዝገብ እያለበት ሳይመዘገብ የቀረ ወይም መመዝገብ ያለበትን ነገር ያላስመዘገበ ማንኛውም ሰው ጥፋተኛ መሆኑ ከተረጋገጠ አግባብነት ባለው የወንጀል ሕግ ተጠያቂ ይሆናል አንቀጽ ሆነ ብሎ ትከከለኛ ያልሆነ መግለጫ መስጠት ስለሚመዘገበው ጉዳይ ሆነ ብሎ ትከከለኛ ያልሆነ መግለጫ የሰጠ ማንኛውም ሰው ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ አግባብነት ባለው የወንጀል ሕግ ተጠያቂ ይሆናል ከፍል ሁለት ፍትሐ ብሔራዊ ማስገደጃ ወይም ቅጣት አንቀጽ በመዝገብ መግባት ስለ ሚያስከትለው ውጤት ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበበት በስተቀር ማንኛውም በመዝገብ የገባ ሰው ወይም የንግድ ማኀበር ነጋዴ ነው ተብሎ ይገመታል ማንኛውም የተመዘገበ ሰው ወይም የንግድ ማኅበር ነጋዴ ላለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ አይፈቀድለትም ነጋዴነት የሚያስከትለውንም ኀላፊነት ሁሉ ይቀበላል አንቀጽ በመዝገብ ሳይገቡ መቅረት ስለሚሰጠው ውጤት ማንኛውም ነጋዴ የሆነ ሰው በዚህ ሕግ መሠረት መመዝገብ የሚገባው ሆኖ ሳይመዘገብ የቀረ እንደሆነ አንደ ነጋዴ ተቄጥሮ ኃላፊ ይሆናል አግባብ ያላቸው የዚህ ሕግ ሁለተኛ መጽሐፍ ድንጋጌዎች በንግድ ማኀበሮች ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ አንቀጽ ምዝገባን ያለሰማሰረዝ የሚያስከትለው ውጤት የንግዱን መደብር ያስተላለፈ ወይም ያከራየ ነጋዴ ምዝገባውን ከማሰረዙ በፊት ከመደብሩ ጋር በተያያዘ መደብሩ በተላለፈለት ሰው ወይም መደብሩን በተከራየው ሰው ላይ ለሚደርስ ዕዳ ከዚሁ ሰው ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊ ይሆናል አንቀጽ በመዝገብ የገባ ጉዳይ ስለሚያስከትለው ውጤት ማንኛውም ሰው በንግድ መዝገብ እንዲገባ ያደረገው ጉዳይ ትከከል ባይሆንም የተመዘገበውን ቃል መሰረት አድርገው በሰሩ ሰዎች ላይ የተፈጠረውን ስህተት መቃወሚያ አድርጎ እንዲያቀርብ አይፈቀድለትም ሦስተኛ ወገኖች በንግድ መዝገብ በትክከል የገባውን ጉዳይ አላወቅንም ነበር ብለው ማስረጃ ማቅረብ አይፈቀድላቸውም አንቀጽ ነጋዴ የሆነውን ሰው የሚመለከቱ ጉዳዮች ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ስላለመሆናቸው ከዚህ ቀጥሎ ያሉት ነጋዴ የሆነውን ሰው የሚመለከቱ ጉዳዮች በንግድ መዝገብ ያልተመዘገቡ እስከሆነ ድረስ ቅን ልቦና ባላቸው ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሆነው ሊቀርቡ አይቸሉም የነጋዴው አካለ መጠን ያለመድረስ የነጋዴው ማግባት የነጋዴው የጋብቻ ውል የነጋዴው ጋብቻ መፍረስ የነጋዴው ቸሎታ ማጣት ዴሠ በዚህ ሕግ በአንቀጽ መሠረት የቀረበ መቃወሚያ ሾሆ የሥራ አስኪያጁ ሥልጣን አንድ ቅርንጫፍ ወይም ወኪል ጽሕፈት ቤት በማስተዳደር ብቻ የተወሰነ መሆኑ የሥራ አስኪያጁ መሻር ወይም ከሥራ መሰናበት አንቀጽ የንግድ ማኅበሮችን የሚመለከት ጉዳዮች ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ስላለመሆናቸው በንግድ መዝገብ ውስጥ ከገባው ቃል ውስጥ ያለ ካልሆነ በቀር የንግድ ማኅበሮችን የሚመለከቱ የሦስተኛ ወገኖችን መብት መቃወሚያ ለመሆን የማይችሉት ጉዳዮቹ በዚህ ሕግ በሁለተኛው መጽሐፍ ውስጥ ተደንግገዋል አንቀጽ በደንብ ስለሚወሰኑ ጉዳዮች በዚህ ሕግ አንቀጽ የተደነነገው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ ርዕስ የተካተቱትን ድንጋጌዎች ለማስፈጸም የምንስትሮች ምከር ቤት ደንብ ሊያወጣ ይችላል ርዕስ አምስት ስለንግድ መደብር ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ ድንጋጌ አንቀጽ ትርጓሜ የንግድ መደብር ማለት ግዙፍነት የሌለው ተንቀሳቃሽ ንብረት ሆኖ በዚህ ሕግ አንቀፅ የተጠቀሱትን የንግድ ሥራዎች ለማካሄድ የተሰበሰቡና የተደራጁ የሚንቀሳቀሱ ንብረቶችን ሁሉ ያካትታል አንቀጽ ነጋዴዎችና የንግድ መደብር ማንኛውም ነጋዴ አንድ የንግድ መደብር ሥራን ያካሂዳል ነጋዴ የተለያዩ የንግድ ሥራዎችን ለመሥራት በርካታ የንግድ መደብሮችን ሊያንቀሳቅስ ይትላል ነጋዴ የንግድ ሥራውን የሚያካሂደው በንግድ መደብር ባለቤትነት በአላባ ተጠቃሚነት ወይም በተከራይነት ሊሆን ይቸላል እንደ ነጋዴ የሚቆጠረው በንግድ መደብሩ የሚነግድ ሰው ብቻ ነው መደብሩ የተከራየ እንደሆነ ባለቤቱ ወይም አከራዩ ነጋዴ ሊባል አይትልም አንቀጽ ስለ ዋና የንግድ መደብርና ቅርንጫፎች ወይም ወኪል ጽህፈት ቤቶች አንድ የንግድ መደብር በአንድ ዋና የንግድ መሥሪያ ቤት የተወሰነ ለመሆን ይቸላል አንዲሁም የዋናው መሥሪያ ቤቱ አካል እንደሆኑ የሚቆጠሩ የቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች ወይም የወኪል ጽሕፈት ቤቶች ሊኖረው ይችላል የንግድ መደብሩ ዋና መሥሪያ ቤት ሳይሸጥ ወይም ሳይከራይ አንድ ቅርንጫፍ ወይም ወኪል ጽህፈት ቤት የተሸጠ ወይም የተከራየ እንደሆነ እንደ ንግድ መደብር ሽያጭ ወይም ኪራይ ይቆጠራል ምዕራፍ ሁለት የንግድ መደብር የተቋቋመባቸው ነገሮች ከፍል አንድ በንግድ መደብር ውስጥ ስለሚገኙ ነገሮች አንቀጽ ስለ መልካም ስምና ግዙፍነት ስለሌላቸው ነገሮች የንግድ መደብር በዋነኛነት የንግዱን መልካም ስም ይይዛል የንግድ መደብር ሌሎች ግዙፍነት የሌላቸው ነገሮችን በተለይም ሀ የንግድ ስም ለ የንግድ ምልክትና ሌላ የንግድ ስራ የሚካሄድበት ልዩ መገለጫ ሐ የንግዱ ሥራ የሚከናወንበትን ቦታ የመከራየት መብት መ የአእምሮአዊ ንብረቶች ሠ ከነጋዴው ጋር ሳይሆን ከንግድ መደብሩ ጋር የተያያዙ ሌሎች ልዩ መብቶችቸ ሊያካትት ይችቸላል አንቀጽ ግዙፍነት ስላላቸው ነገሮች የንግድ መደብር ግዙፍነት ያላቸው አንደ መሣሪያዎች ወይም ዕቃዎችና ሸቀጣ ሸቀጦች የመሳሰሉ ነገሮች ሊያካትት ይችላል አንቀጽ ገንዘብ የመጠየቅ መብቶችና ዕዳዎች የንግድ መደብር የንግድ ሥራ የሚከናወንበትን ቦታ ከመከራየት መብት በስተቀር የነጋዴውን ገንዘብ የመጠየቅ መብትና ዕዳን አይጨምርም የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም አግባብ ባለው ሕግ የንግድ መደብር ሲተላለፍ ስለሚጠበቁበት የሰራተኞች መብቶች ስለሰራተኞች ውሎች ቀጣይነት እንዲሁም የመድን ዋስትና ያለው ንብረት የተላለፈለት ሰው የሚኖረው መብት በተመለከተ የተደነገጉት ድንጋጌዎች አንደተጠበቁ ናቸው ከፍል ሁለት ስለ መልካም ስምና ጥበቃው አንቀጽ ትርጓሜ መልካም ስም ማለት ከንግድ መደብር ሥራ አካሄድ የተፈጠረ ዋጋ ሲሆንይህም ዋጋ ከነጋዴው ዕቃ ወይም ሸቀጥ ወይም አገልግሎት ከሚፈልጉት ሦስተኛ ወገኖች ጋራ በሚደረገው ግንኙነት ሁሉ የተገኘ ነው አንቀጽ መልካም ስምን ስለመጠበቅ የነጋዴው መልካም ስም ተገቢ ያልሆነ የውድድር ሥራ እንዳይሠራ የማይገባ ውድድርን ለማስቀረት በተለይ በዚህ ሕግ አንቀጽ የውድድር ሥራ የተከለከለ በሚያደርጉት ድንጋጌዎች እና ስምምነቶች መሠረት ይጠበቃል አንቀጽ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር ሥራ ነጋዴው በውድድር ሥራ ጥፋት ፈጽሞ በተገኘ ማናቸውም ሰው ላይ በፍትሐ ብሔር ሕግ ከውል ውጭ ስለሚኖር ኃላፊነት በሚደነግገው አንቀጽ መሠረት ኪሣራ ለማግኘት ከስ መመሥረት ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሥር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ስለማይገባ የንግድ ውድድር ሥራና ስለሚያስከትለው ውጤት ዝርዝሩ በሕግ ይወሰናል አንቀጽ ስለ ንግድ ስም ንግድ ምልከት እና አእምሮአዊ ንብረቶች የንግድ ስምንና የንግድ ምልከትን አንዲሁም የአእምሮአዊ ንብረቶች አስተዳደርን በተመለከተ አግባብነት ያላቸው የፍትሐ ብሔር ሕግ እና የልዩ ሕጎች ድንጋገዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ ከፍል ሦስት ስለንግድ ቦታ ኪራይ ውል መብት አንቀጽ የፍትሐ ብሔር ሕግ ተፈፃሚ ስለመሆኑ በዚህ ከፍል የተደነገጉት አንደተጠበቁ ሆነው የማይንቀሳቀስ ንብረት ኪራይ ውሎችን የሚመለከቱ የፍትሐ ብሔር ሕግ ድንጋጌዎች በንግድ ቦታ ኪራይ ውል መብት ላይ ተፈፃሚ ይሆናሉ አንቀጽ የንግዱ ዓይነት በንግድ ቦታ ኪራይ ውል ውስጥ ተከራዩ የሚሰራው የንግድ ዓይነት ተጠቅሶ እንደሆነ ተከራዩ በዚህ ቦታ ሌላ ዓይነት ንግድ ሲያከናውን አይቸልም ሌላ ዓይነት ንግድ ሲያከናውን ቢገኝ ውሉ ሊሰረዝ ይቸላል አንቀጽ አከራዩ ተመሳሳይ ንግድ ሥራ እንዳይሰራ ስለ መከልከሱ ለንግድ አገልግሎት የሚውል ቦታ ባለቤት ንግዱ የሚከናወንበትን ቦታ በውል ካከራየ በኋላ በዚሁ ቦታ ላይ ተከራዩ ከሚያካሂደው ንግድ ጋር የሚመሳሰል ሥራ መሥራት አይትልም አከራዩ በንዑስ አንቀፅ የተከለከለውን ቢተላለፍ ካሳ ከፍሎ የንግድ መደብሩም እንዲዘጋ ይደረጋል አንቀጽ የኪራይ ውል ለሴላ ማስተላለፍን ወይም የተከራየውን ለሌላ ማከራየትን ስለሚከለከሉ የውል ቃሎች በፍትሐ ብሔር ህጉ ቁጥር የተደነገገው ቢኖርም እንኳን ተከራዩ የንግድ መደብሩን ለዝው ሰው ንግዱ የሚከናወንበት ቦታ የሚመለከተውን የኪራይ ውል አያስተላልፍም ወይም የተከራይ ተከራይ አድርጎ አያከራይም ወይም የኪራዩን ውል ለማስተላለፍ ወይም የተከራይ ተከራይ አድርጎ ለማከራየት የባለቤቱ ፈቃድ ያስፈልጋል የሚሉ የውል ቃሎች ሁሉ ዋጋ አይኖራቸውም እንዲሁም በዚህ ህግ መፅሐፍ ሦስት ሥነ ሥርዓቶች መሠረት ለተከራዩ ባለዕዳ የተሾሙ የመልሶ ማደራጃ ሃላፊው ወይም ለከሰረው ሰው ገብረት ጠባቂ የታወቁላቸውን ከስልጣን የሚነፍጉ ወይም የሚገድቡ የውል ቃሎች ዋጋ አይኖራቸውም። ኤ አንቀጽ ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን ስለ መወሰን ሥነ ሥርዓቶቹን ለመከፈት ፍርድ ቤት ነገሩን በሚሰማበት ወቅት ፍርድ ቤቱ ባለፅዳው ከፍያዎችን አንዳቋረጠ አና ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን ያረጋግጣል ፍርድ ቤቱ በራሱ ውሳኔ የባለዕዳውን ጉዳዮች እና አንቅስቃሴዎች የሚመረምር ኮን መርማሪ ሊሾም ይቸላል በዚህ መልኩ የሚሾመው መርማሪ መልሶ የማደራጀት ኃላፊው ወይም ለከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ የተሾመ ከሆነ እንዲያግዙት ሊጠይቅ ይችላል በፍርድ ቤቱ የጊዜ ማራዘሚያ ካልተሰጠ በስተቀር በመርማሪው የተሰበሰቡ መረጃዎች በሙሉ በሠላሳ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ለፍርድ ቤቱ ይቀርባሉ ቭ ሥነ ሥርዓቱ በተጀመረ በአንድ ዓመት ውስጥ መልሶ የማደራጀት ኃላፊው የከሰረ ሰው ንብረት ጠባቂው ማንኛውም ተቆጣጣሪ ዐቃቤ ሕግ ወይም ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን መልሶ እንዲመረምር እና እንደገና አንዲወስን ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ሲያቀርቡ ይችላሉ ፍርድ ቤቱ ለዚህ ዓላማ ሲባል የባለዕዳውን ጉዳዮች እና እንቅስቃሴዎች የሚመረምር ባለሞያ ሊሾም ይችላል በንዑስ አንቀጽ መሰረት በፍርድ ቤቱ ከተወሰነው ከፍያዎች ከተቋረጡበት ቀን አንስቶ ሂደቱ እስከተጀመረበት ቀን ድረስ ያለው ጊዜ እንደ አጠራጣሪ ጊዜ ተደርጎ ይቆጠራልአጠራጣሪ ጊዜው ቢበዛ ከ ወራት መብለጥ የለበትም አንቀጽ የቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ኮን ሐ ለዚህ መጽሐፍ ዓላማ የቅደመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ማለት የመከፈያ ጊዜያቸው የደረሰ እና ተከፋይ ሆኑም አልሆኑም እንደ ሁኔታው መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ከመከፈቱ አስቀድሞ የሚቀርቡ ማናቸውም የከፍያ ጥያቄዎች እንዲሁም ወለዳቸውን ጨምሮ ነው በሂደት ላይ ያሉ ውሎችን በተመለከተ እንደ ሁኔታው መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ከተከፈተ በኋላ ውሉ መፈጸም ከመቀጠሉ የሚመነጩ የከፍያ ጥያቄዎች የድህረኪሳራ የክፍያ ጥያቄዎች ናቸው በሂደት ላይ ያሉ ውሎች በመልሶ ማደራጀት ኃላፊው ወይም በከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂው በሚቋረጡበት ጊዜ ውሉ ከመቋረጡ የሚመነጩ ቅጣቶች እና ሌላ ዓይነት ካሳዎች የሚቆጠሩት እንደ ቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ነው። መልሶ የማደራጀት ኃላፊውን እና የከሰረውን ሰው ንብረት ጠባቂ የሚተኩት ኃላፊ አና ንብረት ጠባቂ ማንኛውም ተቆጣጣሪ ዐቃቤ ሕግ እና መልሶ በማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወቅት ንብረቱ በይዞታው ስር ያለ ባለዕዳ ጉዳዮቹን ለመስማት በብቸኝነት ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት መልሶ በማደራጀት ኃላፊው አና በከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ላይ የኃላፊነት ከስ ሊያቀርቡ ይትላሉ ሐ በንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚቀርብ ማንኛውም ከስ ሥነ ሥርዓቱ ከተዘጋበት ጊዜ አንስቶ በአንድ ዓመት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል ይህ የጊዜ ገደብ በማንኛውም መልኩ አይቋረጥም ወይም አይታገድም አንቀጽ መልሶ የማደራጀትራ ኃላፊ እና የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ተደርገው ሊሾሙ የማይችሉ ሰዎች የሚከተሉት ሰዎች መልሶ የማደራጀት ኃላፊ ወይም የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ተደርገው አይሾሙም ሀ በኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ በሌላ ሀገር ፅምነት ከማጉደል ወይም ከማጭበርበር ጋር ግንኙነት ያለው ማንኛውም ወንጀል በመፈጸም ጥፋተኛ የተባለ ማንኛውም ሰው ለ የሕዝባዊ መብቶቹን የሚከለከል የቅጣት ፍርድ የተፈረደበት ማንኛውም ሰው ሐ ማንኛውም የባለዕዳው ባለአከሲዮን ሥራ አስኪያጅ ወይም ዳይሬከተር መ ከማንኛውም የባለዕዳው ባለአከሲዮን ሥራ አስኪያጅ ወይም ዳይሬከተር ጋር አራተኛ ደረጃን ጨምሮ እስከ አራተኛ ደረጃ ድረስ የሚቆጠር የስጋ ወይም የጋብቻ ዝምድና ያለው ማንኛውም ሰው ሠ ማንኛውም ከባለዕዳው ላይ ገንዘብ ጠያቂ ረ የጥቅም ግጭት ያለበት ወይም ሊኖርበት የሚችል ማንኛውም ሰው መልሶ የማደራጀት ኃላፊው እና የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ማንኛውንም የባለዕዳውን ንብረት መግዛት ወይም በሌላ አኳኋን ባለቤት መሆን አይችሉም ይህን ድንጋጌ በመጣስ የሚፈጸም ማንኛውም ግዢ ወይም የንብረት ባለቤትነት ምንም ውጤት አይኖረውም ይህን ድንጋጌ የጣሱ መልሶ የማደራጀት ኃላፊዎች አና የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂዎች ከኃላፊነታቸው ይነሳሉ። አንቀጽ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱን ስለ መተው ባለዕዳው ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱ የሚያስቀምጣቸውን ሁኔታዎች ተግባራዊ ሳያደርግ የቀረ እንደሆነ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ፍርድ ቤቱ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ፅቅዱን አንዲተው እና መልሶ የማደራጀት ወይም የመከሰር ሥነ ሥርዓት አንዲከፍት አቤቱታ ሊያቀርብ ይትላል ኮን መልሶ የማደራጀት ወይም የመከሰር ሥነ ሥርዓት መከፈቱ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱን መተው ያስከትላል ሐ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱ መተዉ ወደኋላ ተመልሶ ተፈጻሚነት አይኖረውም በተለይም ደግሞ ገንዘብ ጠያቂዎች ዕዳን መልሶ በማዋቀር ዕቅዱ መሰረት የተቀበሉት ገንዘብ የራሳቸው ይሆናል እንዲሁም መልሰው ሲነጠቁ አይችሉም ገንዘብ ጠያቂዎች በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ልዩ መብት ካለው አዲስ የቀረበ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ያገኙትን ቅድሚያ የማግኘት መብት አንደያዙ ይቀጥላሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ የተደነገገው ቢኖርም ዕዳን መልሶ በማዋቀር ፅቅዱ መሰረት ለይገባኛል ጥያቄዎች እንደገና የተዘጋጀው የጊዜ ሰንጠረዥ አና ማንኛውም የጊዜ ማራዘሚያ ወዲያውኑ ተፈጻሚነቱ ያቆማል ገንዘብ ጠያቂዎች ዕዳን መልሶ በማዋቀር ፅቅዱ መሰረት የተዉትን ማንኛውንም የይገባኛል ጥያቄ እና የዋስትና መብቶች መልሰው ያገኛሉ። አንቀጽ ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት ወደ መልሶ ማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ስለሚቀየርበት ሁኔታ ለጥንቃቄ ፅዳን መልሶ በማዋቀር ሥነ ሥርዓቱ መጨረሻ ላይ ወገኖቹ የተስማሙበት ፅዳን መልሶ የማዋቀር ፅቅድ ከሌለ ባለዕዳው በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት ፍርድ ቤቱ ለጥንቃቄ ዕፅዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓቱን ወደ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ሊቀይረው ይችላል። ርዕስ ሦስት መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች አንቀጽ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ለመከፈት ስለሚቀርብ ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ሀ ባለዕዳው መወጣት የማይችለው የገንዘብ ችግር ያገጠመው መሆኑ እና ከፍያዎችን ያላቋረጠ ከሆነ ወይም ከፍያዎችን ካቋረጠ አርባ ቀናት ካልሞላው ባለዕዳው ጥያቄ በሚያቀርብበት ጊዜ ለ ባለዕዳው ከፍያዎችን ያቋረጠ ከሆነ እና በሂደት ላይ ያለ ለጥንቃቄ መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት ከሌለ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ዐቃቤ ሕግ ጥያቄ በሚያቀርብበት ጊዜ ሐ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ወይም ዐቃቤ ሕግ የመከሠር ሥነ ለመከፈት አቤቱታ በሚያቀርቡበት ጊዜ ባለዕዳው ጥያቄ ካቀረበ እና መልሶ ሲረጋገጥ አምስት ዕዳን ወይም ሥርዓት ከፍያ ያቋረጠበት ሁኔታ ከተፈጠረ አርባ አምስት ቀናት አንዳልሞላው ማስረዳት የሚቸል ከሆነ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ሊከፍት ይትላል። አንቀጽ ፈራሽ መሆን የሚያስከትላቸው ውጤቶች ማንኛውም ከፍያ ወይም ማንኛውም ድርጊት ፈራሽ እንዲሆን የሚሰጠው ውሳኔ ወደ ኋላ ተመልሶ ተፈጻሚ ይሆናል በዓይነት ወደነበረበት መመለስ የሚቻል በማይሆንበት ጊዜ የንብረቱ የገበያ ዋጋ ወደ ሀብቱ ይመለሳል ፈራሽ መሆኑ የሚመለከተው ንብረት ወይም መብት ለሦስተኛ ወገን የተላለፈ በሚሆንበት ጊዜ ከንብረቱ ወይም ከመብቱ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ጥሬ ገንዘብ ፍርዱ በተሰጠበት ጊዜ ባለው የገበያ ዋጋ መሰረት ተሰልቶ ወደ ሀብቱ ይመለሳል ፈራሽ መሆኑ ተጽዕኖ የሚያደርግባቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ፈራሽ ከመሆኑ የሚመነጩ የቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ ይችላሉ ሆኖም በዚህ ሕግ በአገቀጽ መሰረት የከፍያ ጥያቄዎቹን ማስገባት ከሚቻልበት ጊዜ ማለፍ የለበትም ምዕራፍ አራት መልሶ የማደራጀት ዕቅድ አንቀጽ መልሶ የማደራጀት ዕቅድ ስለ ማዘጋጀት መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ መልሶ በማደራጀት ኃላፊው እገዛ በባለዕዳው ይዘጋጃል ገንዘብ ጠያቂዎች መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ እንዲሻሻል ጥያቄ ማቅረብ እና የአጸፋ ሀሳቦችን ማቅረብ ይቸላሉ አስገዳጅ ሕጎች እንደተጠበቁ ሆነው መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ የሚከተሉትን ነገሮች ሊያካትት ይቸላል ሀ የሚመለከታቸውን ገንዘብ ጠያቂዎች የከፍያ ጥያቄዎች የጊዜ ሰንጠረዥን መልሶ ማዘጋጀት ለ የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎች የከፍያ ጥያቄዎች መተውን ሐ የፋይናንስ ዕዳ ሰነዶችን አወጣጥ የሚቆጣጠሩ ሕጎች እንደተጠበቁ ሆነው የፋይናንስ ዕዳ ሰነዶችን በማውጣት ዕዳዎችን መከፈልን መ የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎችን የከፍያ ጥያቄዎችን ወደ አከሲዮን መቀየርን ሠ የባለዕዳውን ካፒታል በገንዘብ ጠያቂዎች ወይም በሦስተኛ ወገን ኢንቨስተሮች እንዲገዛ መቀነስን ወይም ማሳደግን ወይም ገንዘብ ጠያቂዎችን ወይም ሦስተኛ ወገን ኢንቨስተሮቸን በሚጠቅም መልኩ የአከሲዮን ድርሻ መሸጥን ረ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴው በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ የንግድ ሥራ መሸጥን ሳይጨምር ንብረቶችን ወይም የንግድ ሥራውን ከፍሎች መሸጥን መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ የገንዘብ ጠያቂዎች ምድቦችን ለመከፋፈል ጥቅም ላይ የዋለውን መስፈርት መግለጽ ይኖርበታል መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ ሁልጊዜም የገንዘብ ጠያቂዎችን የተሻለ ጥቅም ማስጠበቅ የሚለውን መስፈርት ማሟላት አለበት ይህም ማለት ማንኛውም ተቃውሞ ያለው ገንዘብ ጠያቂ መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት የሚያገኘው ጥቅም በዚህ ሕግ አገቀጽ መሰረት በመከሠር ሥነ ሥርዓት ወቅት ተግባራዊ የሚደረገው ቅደም ተከተል ተግባራዊ ቢደረግ ከሚያገኘው ጥቅም ጋር ሲነጻጸር ያነሰ መሆን የለበትም አንቀጽ አዲስ የቀረበ ገንዘብ ኮን መልሶ የማደራጀት ፅቅድን ተግባራዊ ለማድረግ አዲስ ገንዘብ በነባር ወይም በአዲስ ገንዘብ ጠያቂዎች ሊቀርብ ይችላል መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ ውስጥ የተካተተ አና በፍርድ ቤቱ የጸደቀ አዲስ ገንዘብ ኋላ ላይ የመከሠር ሥነ ሥርዓት የተከፈተ እንደሆነ ዋስትና ከሌላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ቅድሚያ ይኖረዋል ነገር ግን በቅድመ ጥንቃቄ መልሶ ማዋቀር ሥነ ሥርዓት ማዕቀፍ ውስጥ ከቀረበ አዲስ ገንዘብ ያነሰ ቦታ ይኖረዋል ፍርድ ቤቱ ለዕዳ ማስያዣነት ያልዋለ የባለዕዳው ንብረት አዲስ ለቀረበ ገንዘብ ዋስትና አንዲሆን ሊፈቅድ ይችላል እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ የአዲስ ገንዘብ አቅራቢዎች የሚያገኙት ቅድሚያ ዋስትና ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎችን በሚመለከቱ ደንቦች መሰረት ይስተናገዳሉ። ኮን አንቀጽ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ በፍርድ ቤት ስለ መጽደቁ መልሶ የማደራጀት ኃላፊው ተቀባይነት ያገኘውን መልሶ የማደራጀት ዕቅድ የራሱን አስተያየቶች አና ምከረ ሀሳቦች ከያዘ ሪፖርት ጋር አንድ ላይ ለፍርድ ቤቱ ያቀርባል ይህ ሪፖርት ጉዳዩ በፍርድ ቤቱ ከመሰማቱ ቢያንስ ሦስት ቀናት አስቀድሞ ለፍርድ ቤቱ ይቀርባል አንዲሁም የሥነ ሥርዓቱ አካል የሆኑ ወገኖች በሙሉ በቀላሉ እንዲያገኙት ይደረጋል ጉዳዩ በሚሰማበት ወቅት መልሶ የማደራጀት ኃላፊው ባለዕዳው እና ገንዘብ ጠያቂዎች ይሰማሉ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን በሚያጸድቅበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ የሚከተሉትን ነገሮች ያረጋግጣል ሀ መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ አስፈላጊ በሆነው አብላጫ ድምጽ መጽደቁን እና የባለዕዳውን መከሠር የመከላከል እና የንግድ ሥራውን አዋጭነት የማረጋገጥ ምከንያታዊ ተስፋ ያለው መሆኑን ለ መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ የገንዘብ ጠያቂዎች የተሻለ ጥቅም የሚለውን መስፈርት የሚያሟላ መሆኑን ሐ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት የሚያገኘው ጥቅም በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ ከሚያገኘው ያነሰ ያለመሆኑን መ የሦስተኛ ወገኖች ጥቅሞች በተለይም ደግሞ አዲስ የዋስትና መብቶችን ከማግኘት እና ከአዳዲስ የገንዘብ አቅርቦት ማዕቀፍ አንጸር በበቂ ሁኔታ መጠበቁን ዴ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የተለያዩ መደቦች ተደምረው የሚገኘው ውጤት በሚወሰድበት ጊዜ ከአነሱ በታች ደረጃ ያለው ማንኛውም መደብ ማንኛውም ከፍያ የሚያገኝ ወይም ማንኛውም ጥቅም የሚኖረው እንደሆነ በመቃወም ድምጻቸውን የሰጡ የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎች በተመሳሳይ ወይም በአኩል መልኩ ሙሉ ከፍያ ማግኘታቸውን ረ ተመሳሳይ ደረጃ ያላቸው የገንዘብ ጠያቂዎች መደቦች ተመሳሳይ ወይም እኩል በሆነ መልኩ የከፍያ ጥያቄያቸው እንደሚከፈላቸው ሰ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን ዓላማዎች ለማሳካት አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ እና መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ የማናቸውንም የሚመለከታቸው ወገኖች መብቶች እና ጥቅሞች አግባብ ባልሆነ መልኩ የማይጎዳ በሚሆንበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት ከላይ ሠ እናወይም ረ ውስጥ ከተመለከቱት መርሆቹ ውጭ የሆነ አካሄድ ሊከተል ይትላል ሸ መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት ማንኛውም የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎች መደብ ከሚጠይቀው ሙሉ ከፍያ በላይ ሊቀበል ወይም ይዞ ሊቆይ አይቸልም ዋስ የሆኑ የተፈጥሮ ሰዎች መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን ድንጋጌዎች በማጣቀስ ጥቅማቸውን ማስጠበቅ ይችላሉ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን በማረጋገጥ ወይም ውድቅ በማድረግ የተሰጠው ፍርድ በሁሉም ሰው ላይ አስገዳጅ ይሆናል እንዲሁም በኢትዮጵያ ውስጥ ሰፊ ስርጭት ባለው ጋዜጣ ላይ ይታተማል። ምዕራፍ ዘጠኝ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት አንቀጽ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ስለ መከፈት ፍርድ ቤቱ ሀ ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት በሂደት ላይ ከሆነ ለ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ ከፍተኛ ቁጥር ባላቸው ገንዘብ ጠያቂዎቹ የሚደገፍ መሆኑን እና በገንዘብ ጠያቂዎች መደቦች ስብሰባዎች ወይም በየገንዘብ ጠያቂዎች ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ድምጽ በሚሰጡ ገንዘብ ጠያቂዎች በአስፈላጊው አብላጫ ድምጽ የመጽደቅ ሰፊ ዕድል እንዳለው ባለዕዳው ካሳየ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ይከፍታል በዚህ ሕግ አንቀጽ ውስጥ ከተቀመጡት ሰነዶች በተጨማሪ ባለዕዳው የሚከተሉትን ሰነዶች ያቀርባል ሀ ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት አንዲከፈት የተሰጠውን ፍርድ ቅጂ ለ ዋና ገንዘብ ጠያቂዎቹ የተስማሙበትን ረቂቅ መልሶ የማደራጀት ዕቅድ ሐ የንግድ ሥራው መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት አዋጭ አንደሚሆን የሚያሳዩ አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶችን በሙሉ። አንቀጽ ስለ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት መቋረጥ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ በገንዘብ ጠያቂዎች መደቦች ወይም በየገንዘብ ጠያቂዎች ጠቅላላ ጉባዔዎች በሚያስፈልገው አብላጫ ድምጽ በገንዘብ ጠያቂዎች ካልጸደቀ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓቱን ያቋርጣል ኮን ሥነ ሥርዓቱን ለማቋረጥ ልከ ውሳኔ ሲሰጥ ቀላለ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓቱ ወዲያውኑ ወደ መልሶ የማደራጀት ዕቅድ ይቀየራል ሐ ንዑስ አንቀጽ ቢኖርም የንግድ ሥራ እንቅስቃሴው በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ የንግድ ሥራ የመሸጥ ዕድሉ ጠባብ በሚሆንበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ በራሱ ሥልጣን ባለዕዳው እና መልሶ የማደራጀት ኃላፊው የሚሉትን ከሰማ በኋላ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓቱን ወደ መከሠር ሥነ ሥርዓት ሊቀይር ይችላል። ርዕስ አራት የመከሠር ሥነ ሥርዓት ምዕራፍ አንድ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ለመከፈት የሚሰጥ ፍርድ አንቀጽ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ስለ መከፈት ከፍያዎችን ያቋረጠ ባለዕዳ አቤቱታ ሲያቀርብ የመከሰር ሥነ ሥርዓት ይከፈታል ባለዕዳው በዚህ መጽሐፍ ርዕስ ሦስት መሰረት መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ለመከፈት አስቀድሞ አቤቱታ ያቀረበ ካልሆነ በስተቀር ከፍያዎችን ያቋረጠው ባለዕዳ በጣም ቢዘገይ በአርባ አምስት ቀናት ውስጥ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ለመከፈት ለፍርድ ቤት አቤቱታ ማቅረብ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ ባለዕዳው ያለበት ግዴታ በኅብረት የሽርከና ማኅበር ውስጥ በእያንዳንዱ ማኅበርተኛ ላይ እንዲሁም ሁለት ዐይነት ኃላፊነት ባለበት የሽርከና ማህበር ውስጥ ኃላፊነታቸው ባልተወሰነ ማሕበርተኞች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ሐ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ሀ ከባለዕዳው ጋር ባንድነትና በተናጠል ኃላፊ የሆኑ ሰዎች ለ በባለዕዳው ላይ ጊዜው የደረሰ እና መከፈል ያለበት የከፍያ ጥያቄ ያላቸው አንድ ወይም ከዚያ በላይ ገንዘብ ጠያቂዎች ሐ ከመከሠር ሥነ ሥርዓት ውጭ የባለዕዳውን ንብረት እንዲያጣራ የተሸመ ንብረት አጣሪ መ ባለዕዳው የንግድ ሥራ ማቋረጡ ባለዕዳውን ከሚመለከት የወንጀል ሥነ ሥርዓት ግልጽ በሚሆንበት ጊዜ ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ አቤቱታ በሚያቀርቡበት ጊዜም እንዲሁ ሊከፈት ይቸላል በባለዕዳው ላይ በመካሄድ ላይ ባለ ሥነ ሥርዓት የተነሳ ባለዕዳው ከፍያዎችን ያቋረጠ መሆኑ ግልጽ በሚሆንበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነትም እንዲሁ የመከሰር ስነ ሥርዓት ሊያስጀምር ይትላል ባለዕዳው ከፍያዎችን ያቋረጠ መሆኑን ያረጋገጠው ፍርድ ቤት ጉዳዩን በዚህ መጽሐፍ መሰረት የመከሠር ፍርድ ለመስጠት ሥልጣን ወዳለው ፍርድ ቤት ይልካል ባለአዳው ከአቤቱታው በተጨማሪ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማቅረብ አለበት ከአቤቱታቸው በተጨማሪ ገንዘብ ጠያቂዎች በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማቅረብ አለባቸው አንዲሁም የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ተደርጎ የሚሾመውን ሰው በተመለከተ ሀሳብ ሊያቀርቡ ይችላሉ አንቀጽ ስለ መከሰር የሚሰጥ ፍርድ ለመጀመሪያ ጊዜ ጉዳዩ በሚሰማበት ጊዜ ወይም አግባብ በሚሆንበት ጊዜ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የመርማሪው ሪፖርት ሲደርሰው ፍርድ ቤቱ ሀ ባለዕዳው የከሰረ መሆኑን ያውጃል ለ በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ተቆጣጣሪ ዳኛውን ይሾማል ሐ ከዚህ ሕግ አንቀጽ አስከ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት የመከሠር ሥነ ሥርዓቱን ለማከናወን የከሰረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ይሾማል መ በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ከፍያዎች የተቋረጡበት ቀን መልሶ በማደራጀት ሥነ ሥርዓት ውስጥ ያልተወሰነ ከሆነ ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን ይወስናል በአንድነትና በተናጠል ጠጠያቂ የሆኑ ማኅበርተኞች ባሉት የንግድ ሥራ ማኅበር ላይ የመከሠር ፍርድ በሚሰጥበት ጊዜ ማኅበርተኞቹ የከሰሩ ይሆናሉ የድርጅቱ እና የማኅበርተኞቹ ንብረቶች ለየብቻ ይስተናገዳሉ እንዲሁም የመከሠር ሥነ ሥርዓቶቹ ለየብቻ ይከናወናሉ። ከፍል ሦስት የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ አንቀጽ የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ስለ መሾም ኮን ሐ ፍርድ ቤቱ በዚህ ሕግ ከአንቀጽ እስከ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት በሚሰጠው ፍርድ ውስጥ አንድ የከሠረን ሰው ንብረት ጠባቂ ይሾማል የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት የጠየቀ አንድ ገንዘብ ጠያቂ የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ የሚሆነውን ሰው ያቀረበ ከሆነ ፍርድ ቤቱ ገንዘብ ጠያቂው ያቀረበውን ሰው ሊሾም ይትላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወደ መከሠር ሥነ ሥርዓት የተቀየረ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ መልሶ የማደራጀት ኃላፊውን የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ አድርጎ ይሾማል። አንቀጽ የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ስለ መተካት ሐ ኤ በሥነ ሥርዓቱ ወቅት በማናቸውም ጊዜ የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴው ወይም አንድ ዐቃቤ ሕግ የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ በሌላ እንዲተካ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ማቅረብ ይቸላል ፍርድ ቤቱ በራሱ ሥልጣን የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂውን በሌላ ሊተካ ይችላል ፍርድ ቤቱ በተለይም ደግሞ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ከተቆጣጣሪ ዳኛው ፈቃድ ውጭ የተቀበለውን ማንኛውንም ገንዘብ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሠ መሠረት በከሠረው ሰው ሀብት ስም በተከፈተው የባንከ ሂሳብ ውስጥ ሳያስገባ ከቀረ ወይም ከባንክ ሒሳብ ካስወጣ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ በሌላ ሊተካ ይችላል በንዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴው ወይም ከአጠቃላይ የቅድመኪሳራ የገንዘብ ጥያቄዎች መጠን ውስጥ አብዛኛው ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት ያመለከተው ሰው እንዲሾም ያቀረበውን የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ እንዲሾም የሚደግፉ ከሆነ ፍርድ ቤቱ ማመልከቻውን ሊፈቅድ አና ያመለከተው ሰው ያቀረበውን ሰው የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ አድርጎ ሊሾም ይችትላል። አንቀጽ የከሠረውን ሰው የንግድ ሥራ ስለ መቀጠል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንደተጠበቀ ሆኖ የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት የተሰጠው ፍርድ የከሠረውን ሰው የንግድ ሥራ ያስቆመዋል ሐ ኤ በተቆጣጣሪ ዳኛው መግለጫ እና በገንዘብ ጠያቂዎቹ ኮሚቴ ምከረ ሀሳብ መሰረት ፍርድ ቤቱ የፈቀደለት እንደሆነ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ የንግዱን ሥራ ለመቀጠል ይችላል ፈቃዱ የሚሰጠው የባለዕዳውን ንብረት ዋጋ ከፍ ማድረግ ለገንዘብ ጠያቂዎቹ ወይም ለሕዝብ የሚጠቅም በሚሆንበት ጊዜ በተለይም ደግሞ በዚህ ሕግ ከአንቀጽ አስከ አንቀጽ ድረስ በተደነገገው መሰረት በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ አንዳለ ለመሸጥ ዝግጅት ለማድረግ ነው ፍርድ ቤቱ ቢበዛ ለስድሳ ቀናት ያከል ጊዜ የንግድ ሥራው አንዲቀጥል ትዕዛዝ ሊሰጥ ይትላል አስፈላጊ ሆኖ ካገኘውም ለአንድ ጊዜ ብቻ ለዚያኑ ያህል ጊዜ ሊያራዝመው ይትላል የሚቀጥለውን የንግድ ሥራ ራሱ እንዳይሰራ ለማድረግ ተቆጣጣሪ ዳኛው ሀ የንግዱን ሥራ የሚሰራ ሞግዚት ለማድረግ እንዲችል ለከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ሥልጣን ሊሰጠው ይችትላል ሞግዚቱ የንግድ ሥራውን ለመሥራት አስፈላጊ የሆኑት ሥልጣናት ይኖሩታል ወይም ለ የንግድ ሥራው እንዲያገግም በማድረግ ረገድ በአንዳንድ የባለዕዳው ሠራተኞች ድጋፍ እንዲደረግለት ለከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ሥልጣን ሊሰጠው ይችቸላል የንግድ ሥራው የቀጠለ እንደሆነ የድህረኪሳራ ገንዘብ ጠያቂዎች በገቡት ውል መሰረት ይከፈላቸዋል እንዲህ ያሉት ማናቸውም የደህረኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ያልተከፈሉ እንደሆነ ዋስትና ከሌላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ቅድሚያ ይኖራቸዋል ሆኖም ግን የቅደም ተከተል ደረጃቸው በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት መልሶ በማደራጀት ወይም ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ በማዋቀት ማዕቀፍ ውስጥ ከቀረበ አዲስ ገንዘብ በታች ይሆናል። ከፍል ስድስት በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ ስለ መሸጥ አንቀጽ ሥርዓት በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ፍርድ ቤቱ የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴውን ምክከረ ሀሳብ ከሰማ በኋላ የባለዕዳው የንግድ ሥራ እንዲቀጥል የፈቀደ እንደሆነ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ በዚህ ሕግ ከአገቀጽ እስከ አገቀጽ በተደነገገው መሰረት በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ አንዲሸጥ ያዘጋጃል ሽያጩንም ይፈጽማል አንቀጽ የገግድ ሥራ እንቅስቃሴውን ለመረከብ የቀረበው ዕቅድ በገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴ ስለ መጽደቁ የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ ለመግዛት የቀረቡትን ጨረታዎች በገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴ ድምጽ እንዲሰጥበት ያቀርባል የአጠቃላይ የቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎቹ ቢያንስ ሃያ አምስት በመቶው ያላቸው አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ገንዘብ ጠያቂዎች በጨረታዎቹ ላይ ድምጽ እንዲሰጥባቸው የገንዘብ ጠያቂዎች ጠቅላላ ጉባዔ አንዲጠራ የከሰረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ሊጠይቁ ይችላሉ ኮን ቢያንስ ከገንዘብ ጠያቂዎቹ የከፍያ ጥያቄዎች ግማሹ ያላቸው አንድ ወይም ከዚያ በላይ ገንዘብ ጠያቂዎች በገንዘብ ጠያቂዎች መካከል በሚደረግ የጽሁፍ ስምምነት አማካኝነት ጨምሮ ጨረታውን የሚደግፉ ከሆነ ጨረታው ተቀባይነት ያገኛል ማሳወቂያ ተሰጥቷቸው ያልተገኙ በአካል ወይም በሕጋዊ ወኪላቸው አማካኝነት ያልተገኙ ገንዘብ ጠያቂዎች ድምጻቸው ከግምት ውስጥ አይካተትም ሐ አንቀጽ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ እንዲሸጥ ፍርድ ቤቱ ስለ ማጽደቁ ፍርድ ቤቱ የአሸናፊው ተጫራች የንግድ ሥራ ዕቅድ የንግድ ሥራውን አዋጪነት የማረጋገጥ ምከንያታዊ ተስፋ ያለው መሆኑን ያረጋግጣል በዚህ ሕግ አገቀጽ ከንዑስ አንቀጽ እስከ በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ በመሸጥ ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ አንቀጽ የከሰረውን ሰው ሌሎች ንብረቶች ስለ መሸጥ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ የተሸጠ እንደሆነ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ የተቀሩትን የባለዕዳውን ንብረቶች በዚህ ሕግ ከአገቀጽ እስከ አንቀጽ ድረስ በተደነገገው መሰረት ይሸጣል። ከፍል ሁለት በገንዘብ ጠያቂው ላይ ያሉት ውጤቶች አንቀጽ በተናጠል ከፍያ ለማስፈጸም የሚደረጉ ከርከሮች በጠቅላላ ስለ ኮን ሐ ኤ ቭ መቋረጣቸው የዚህ አገቀፅ ንዑስ አንቀጽ እስከ ያሉት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ሕግ ከአገቀጽ እስከ አገቀጽ ያሉት ድንጋጌዎች በኪሣራ ሥነ ሥርዓት ላይ ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል የተፈጥሮ ሰዎችን ጨምሮ ዋስትና ሰጪዎች በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በተናጠል ከፍያ ለማስፈጸም የሚደረጉ ከርከሮች እንዲቋረጡ መጠየቅ አይቸሉም ንብረቱ ለዕዳ መያዣ በአንድ ገንዘብ ጠያቂ ይዞታ ውስጥ የሚገኝ ካልሆነ በስተቀር የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ለዕዳ ማስያዣነት የዋሉ ንብረቶችን ጨምሮ ማናቸውንም ንብረቶች ለመሸጥ ሥልጣን አለው ለዕዳ ማስያዣነት የዋለ ንብረት በይዞታው ውስጥ የሚገኘው ገንዘብ ጠያቂ የንብረት የዋስትና መብቱን ተጠቅሞ ንብረቱን ሊሸጥ ወይም በራሱ ሥልጣን የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ንብረቱን እንዲሸጠው ሊፈቅድ ይችላል ለዕዳ ማያዣ የዋለው ንብረት ከከፍያ ጥያቄው በላይ በሆነ ዋጋ ዋስትና ባለው ገንዘብ ጠያቂ የተሸጠ እንደሆነ አላፊው በከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ይሰበሰባል የተሸጠበት ዋጋ ከከፍያ ጥያቄው በታቸ ከሆነ ገንዘብ ጠያቂው ለተቀረው ገንዘብ ዋስትና አንደሌለው ገንዘብ ጠያቂ የከፍያ ጥያቄውን ሊያቀርብ ይችላል የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት ፍርድ በተሰጠ በስድስት ወራት ውስጥ ለዕዳ ማስያዣነት የዋሉ ንብረቶችን ለመሸጥ እርምጃዎችን ሳይወስድ የቀረ እንደሆነ ባለሀብትነቱ እንደ ተጠበቀ ሆኖ የተፈጸመ የሸያጭ ውል ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎችን ጨምሮ በግልጽ በተቀመጡ የከሰረው ሰው ንብረቶች ዋስትና ያላቸው ማናቸውም ገንዘብ ጠያቂዎች የንብረት የዋስትና መብታቸውን ተግባራዊ ሊያደርጉ ይችላሉ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ ሕግ አገቀጽ እና አገቀጽ መሰረት ከከሰረው ሰው ንብረት ውስጥ ዕቃዎችን የማስመለስ መብት ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ሊያስመልሱ ይችላሉ።