Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የተከማቸ ደረቅ ቆሻሻ እና ፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ በምገባ ሂደት ላይ የወላጅና ተማሪ ማህበር ተሳትፎ በሚያስፈልግበት ቦታ ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ረ ሚች። መምህር ህብረት ተወካይ ምክትል ሰብሳቢው ጋር በመሆን ይቀርጻል ለ የምገባ መርሐ ግብር ወጥ የመረጃ አያያዝና ሪፖርት አቀራረብ ሥርዓት ሊኖረው ይገባል ።
በመሆኑም የተማሪዎችን ምገባ በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ ለመምራት ባለ ድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ ለማስቻል ወጥነት ያለው የምገባ ሥርዓት ለመዘርጋት በግለሰቦች ወይንም በተቋማት የሚደረገው ድጋፍ በአግባቡ እንዲተገበር በትምህርት ቤቶች የሚቀርበውን የምግብ ዓይነት ለመቆጣጠርና ደረጃውን የጠበቀ ለማድረግ በትግበራ ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች የምግብ አቅራቢዎች የምገባ ውል እንዳይቆራረጥ ለማድረግ ከንጽሕና ጋር ተያይዞ የጤና ችግር እንዳይከሰት ለመከላከልና የምገባ መርሐ ግብሩን ቀጣይነት ለማረጋገጥ መመሪያ ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ስለሆነም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች የምገባ ሥርዓትን በወጥነትና በተቀናጀ መንገድ ለመምራት መመሪያ ተዘጋጅቷል በመሆኑም መመሪያውን ወደ ትምህርት ቤት በማውረድ ምገባውን በመመሪያው መሰረት በጥብቅ ስነምግባር እንዲመሩና ተግባራዊ እንዲያደርጉ አሳስባ ሰላምታ ጋር ግልባጭ ለቢሮ ኃላፊ ተወካይ ጽቤት ለምቢሮ ኃላፊ ነ ሩቃ ለምቢሮ ኃላፊ ሩ ለዘርፈ ብዙ ጉዳዩች ክትትልና ትግበራቪድጊ ለትምህርት ቤት መሻሻልና ሴፓርቪዥን አዲስ አበባ ምውጮውላ ደሙ ላለም ተች ሺዐ ህቤ እህጸ ሃ ናየክርክ ዐ ይ በፎቧዝ ጀለጂ ቼከበ ርወፎፎርዐበከፎኒ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ለ ለከል ጀቲከ ማሳሰቢያ ሁልጊዜ የማገናዘቢያ ቁጥሮችን የጉዳዩን ርዕስና የሚመለከተውን ክፍል ይስ በ ሙ »ው»ው«ዉሕሕል»እ»ዉ»ህ»ህ»»ውው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ምገባ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር ዓም ልልልልለልለልለልለልይፈልልልፈልሊቆ ለልልለልልለልለለለደይለለለደ ለለለ እመም ጥቅምት ዓም ኳ አዲስ አበባ ነቤ ን ላ ንቄ ኢፍ። ሐ ሎፌ ፌር ር ሥና ታ ውውው ርማ ወ»ወወወዎወወወውክዐኬክኬኔክይክሕክሕክህይ»ው»ው ሠሠሯኃሠፇሠሠ ት ላ ላ መግቢያ መንግስት ፈጣንና ቀጣይነት ያለውን ልማት ለማረጋገጥ ድህነትን ለመቀነስና ብሎም ለማስወገድ በርካታ ተግባራት አከናውኗል ትምህርትን ለሁሉም ለማዳረስ በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅ ተቀርጾ የትምህርት ጥራትን ለማምጣትና የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል አበረታች ሥራ እየተሠራ ይገኛል በርካታ ተማሪዎች በተለያዩ ማኅበራዊና ምጣኔ ሀብታዊ ምክንያቶች እና በወላጆቻቸዉ ዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ የተነሳ ወደ ትምህርት ገበታ ያለመምጣት የመጠነ ማቋረጥና መድገም ሁኔታ በስፋት ታይቷል በመሆኑም በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ዝቅተኛ ገቢ ካላቸው ቤተሰቦች ለሚመጡ ተማሪዎች በተለያዩ ድጋፍ ሰጪ አካላት የምገባ መርሐ ግብር ሲካሄድ ቆይቷል ባለፉት ዓመታት በመንግስት ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ መንገድ ለ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ የሆኑ ሲሆን በተለይ በ ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ በመንግስት ወጪ ተማሪዎች ተጠቃሚ ሆነዋል የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብሩ ተማሪዎች በቂ ምግብ ባለማግኘት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡና በክፍል ውስጥ እንዳይደግሙ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል የምገባ መርሐ ግብሩ በመምህራንበትምህርት አመራሩ በመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት ወጥ ያልሆነ የአመጋገብ ስርዓትና ተነሣሽነታቸው በተበጣጠሰና ባልተቀናጀ መንገድ መካሄዱና የአመጋገብ ስርዓቱ ወጥ ማድረግ በማስፈለጉ በምገባው ተጠቃሚ የሚሆኑ ጠማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ በምገባ ሂደት ለሚፈጠሩ ድንገተኛ ችግርአደጋ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ በማስፈለጉ በምግብ አዘገጃጀት ጋር ተያይዞ የሚመጡ የጤና ችግሮች እንዳይከሰቱ ለመከላከልምገባውን ሊደግፉ የሚችሉ ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ ተግባርና ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ለማድረግየተማሪዎች የስነልቦናዊ ተግዳሮቶችን መቅረፍ በማስፈለጉ የምገባ ስርዓቱ ቀጣይነት እንዲኖረውና ግንዛቤ መፍጠር በማስፈለጉ ይ መመሪያ ተዘጋቷል ስለዚህም የትምህርት ቤት ምበን በቁደፌጅ ወጥነት ባለው መንገድ ለመምራት ይህን መመሪያ ማዘጋጀቱ አስፈላጊ ሆኖ ገኝቿልያኳ በመሆኑም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በተሰጠሁ ስልግዲ ማካ ወጓመሪ አውጥቷል ክፍል አንድ የመመሪያው ዓላማ የዚህ መመሪያ ዓላማ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች የምገባ ሥርዓትን በወጥነትና በተቀናጀ መንገድ ለመምራት ነው መመሪያው የሚከተሉት ዝርዝር ዓላማዎች ይኖሩታል በተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል ለማሳደግ የምግብ እጥረትና የጤና ችግር የሚያጋጥማቸውን ተማሪዎች ቁጥር በመቀነስ የትምህርት ተሳትፎን ለመጨመር ባለድርሻ አካላትና ማኅበረሰቡ በትምህርት ዘርፍ የሚያደርጉትን ተሳትፎ ለማሳደግ የተማሪዎችን የምገባ መርሐ ግብር በወጥነትና በቅንጅት ለመተግበር በችግር ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ተማሪዎችና የትምህርት ዕድል ያላገኙ ሀጻናትን ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመጡ ለማድረግ የመመሪያው አስፈላጊነት ይህ መመሪያ የተማሪዎችን ምገባ በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ ለመምራት ባለ ድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ ወጥነት ያለው የምገባ ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ በግለሰቦች ወይንም በተቋማት የሚደረገው ድጋፍ ስርዓት እንዲኖረው ለማድረግ በትምህርት ቤቶች የሚቀርበውን የምግብ ዓይነት ለመቆጣጠርና ደረጃውን የጠበቀ ለማድረግ በትግበራ ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች የምግብ አቅራቢዎች የምገባ ውል እንዳይቆራረጥ ለማድረግ ከንጽሕና ጋር ተያይዞ የጤና ችግር እንዳይከሰት ለመከላከልና የምገባ መርሐ ግብሩን ቀጣይነት ለማረጋገጥ መመሪያ ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ቦ« የምገባ መርሐ ግብሩ ተጠቃሚዎች ሀ በመንግሥት ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ናቸው አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ለሚከናወነው የተማሪዎች ምገባ የአፈጻጸም መመሪያ ቁጥር ዓም ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ በዚህ መመሪያ ውስጥ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም ካልተሰጠው በስተቀር ተማሪ ማለት በመንግስት ትምህርት ቤት ተመዝግቦ ትምህርት የሚከታተል ከተማ ማለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነው ቢሮ ማለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማለት ነው የትምህርት ቤት አስተዳደር ማለት የመንግስት ትምህርት ቤቶችን ለመምራት የተመደበ የትምህርት ቤት አመራር ነው የትምህርት ተቋምማለት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር የሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ናቸው የተማሪዎች ምገባ ማለት በመንግስት ትምህርት ቤት የሚሰጥ የምገባ አገልግሎት ነው የትምሀርት ቤት ጤናና ሥነ ምግብ ማለት በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ሕፃናትን የአካል የቋንቋና ንግግር የአእምሮ ብስለት እንዲሁም የማሳበራዊና ስነልቦናዊ ዕድገት ለማፋጠንና የሕፃናቱን አካላዊና አእምሮአዊ ዩ ጤና ለማረጋገጥ ብሎም የማኅበረሰብን የጤና ሁኔታ ለማሻሻል በትምህርት ተቋማት ደረጃ የተዘጋጁ ተግባራትና አገልግሎቶች ስብስብ ነው ባለድርሻ አካላትማለት በግለሰብ በቡድን ወይንም በተቋም ደረጃ የተማሪዎችን ምገባ መርሐ ግብር ላይ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ለመደገፍ አስተዋፅኦ የሚያደርጉ አካላት ናቸው የምግብ ዝርዝር ለተማሪዎች በየዕለቱ የሚተርቡ የምግብ አይነቶችን የሚገልፅ መረጃ ነው የተፈጻሚነት ወሰን ይህ መመሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሥር በሚተዳደሩ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ተፈጻሚ ይሆናል ክፍል ሁለት የምግብ አዘገጃጀት አቀራረብና ንጽሕና አጠባበቅ የምግብ ማብሰያ ዕቃዎችና ምግቦች ዘወትር በንጽሕና መያዝና መቀመጥ አለባቸው ፍራፍሬዎች ለሕፃናት ከመቅረባቸው አስቀድሞ መታጠብና ንጽሕናቸው መጠበቅ አለባቸው ምግቦች በዝግጅት ጊዜም ይሁን ከዝግጅት በኋላ ተከድነው መቀመጥ አለባቸው ለሕፃናት የሚቀርቡ ምግቦች ዘወትር እንደየባህሪያቸው ትኩስ ወይም ቀዝቃዛ ሆነው መቅረብ አለባቸው በተዘጋጀው የምግብ ዝርዝር ዘበባበህ መሰረት የምገባ መርሃ ግብሩ ተግባራዊ ይደረጋል ምግብ ሲዘጋጅ በተቻለ መጠን ኃይል ቆጣቢ ማብሰያዎችን መጠቀም ሾ አስፈላጊነው ምግብ ሲዘጋጅ እስከሚበስል እንጂ ንጥረ ምግቡንይዘቱን እስኪያጣ ድረስ መብሰል አይኖርበትም በቀላሉ የሚበላሹ ወይንም የሚበከሉ የምግብ ዓይነቶች ለተማሪዎች መቅረብ የለባቸውም ለሕፃናት አካላዊና አእምሮአዊ ዕድገት ጠቃሚ ንጥረ ነገር ያላቸው ገንቢ ኃይልና ሙቀት ሰጪ በሽታ ተከላካይ ምግቦች የጊዜ ሰሌዳ ወጥቶሳቸው መቅረብ አለባቸው ለሕጻናት የምገባ መርሐ ግብር የሚከናወነው ከሰኞ እስከ ዓርብ ባሌት ቀናት በዋነኛነት በቀን ሁለት ጊዜ መሆን አለበት ሀ ቁርስ የሚቀርብበት ሰዓት ከጠዋቱ እስከ ሰዓት ለ ምሳ የሚቀርብበት ሰዓት ከቀኑ እስከ መሆን አለበት ሐ የቅድመ መደበኛ ተማሪዎች በምገባ ወቅት ከመደበኛ ተማሪዎች ተለይተው ለእነሱ ምቹ በሆነ ቦታና ሰዓት ሊከናወን ይገባል ጓ ትምህርት ቤቶች ለሕፃናት የሚያቀርቡት የምግብ መጠን ከፅድሜያቸው ጋር ተመጣጣኝና በቂ መጠን ያለው ሊሆን ይገባል ማንኛውም አካል የምገባ መርሀ ግብር በሚከናወኑ ተግባራት ወቅት አዋኪ ጉዳዮችን ማከናወን የለበትም በጤና ችግር ምክንያት የተለየ ምግብ የሚያስፈልጋቸውና ለችግራቸውም የህክምና ማስረጃ ለሚያቀርቡ ተመጋቢ ተማሪዎች ከወላጅ ወይም ከአሳዳጊ ጋር በመስማማት በተፈቀደው በአንድ ተማሪ በጀት ተመጣጣኝ ምግብ ማግኘት አለበት በምገባ መርሐ ግብር የሚታቀፉ ሕፃናትን በተመለከተ የምገባ መርሐ ግብሩ ተጠቃሚ ተማሪዎች ያለምንም ልዩነት በእኩል ደረጃ ይስተናገዳሉ በየደረጃው በሚገኙ ትምሀርት ቤቶች በሚካሄደው የምገባ መርሐ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች በትምህርት ዘመኑ ተመዝግበው በመማር ላይ የሚገኙ ሕፃናት መሆን አለባቸው ገፍ ቺኒ ኮ በሦገባ መርሕ ግብር ተጠቃሚ ሕጻናት ማንነትና አጠቃላይ መረጃ በግል ማኅደራቸው በዝርዝር በተዘጋጀው ቅጽ መሠረት ተመዝግቦ መያዝ አለበት የትምህርት ተቋማት በምገባ መርሐ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃዎች አጠናቅረው መያዝና የምገባ መርሐ ግብሩን እንዲያስተባብሩ ኃላፊነት ለተሰጣቸው ለሂመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ማስተላለፍ ይጠበቅባቸዋል ትምህርት ተቋማት በምገባ መርሐ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃዎች በከፍተኛ ጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው የሕፃናትን ደኅንነትና መብት ለማስጠበቅ ሲባል መረጃዎቹን በዚህ መመሪያ እውቅና ከተሰጣቸው አካላት በስተቀር ለሌሎች አካላት አሳልፎ መስጠት አይፈቀድም የትምህርት ቤቱ አስተዳደርና አስተባባሪዎች በምገባ መርሐ ግብር የሚሳተፉ ሕፃናት በየዕለቱ ተገቢ አገልግሎት እያገኙ መሆናቸውን የመከታተልና የመቆጣጠር ኃላፊነት አለባቸው የምግብ ማከማቻ ማብሰያና መመገቢያ ክፍሎች ዝግጅትና አጠቃቀም ሁሉም ትምህርት ቤቶች ለምግብ ማዘጋጃና ማከማቻ እንዲሁም ለተማሪዎቹ መመገቢያ የሚያስፈልግ በቂ ቦታ ማዘጋጀት አለባቸው የምግብ ሸቀጥግብዓቶች ማከማቻ ክፍሉ በየጊዜው ጽዳቱ የተጠበቀ መሆን አለበት የተማሪዎች መመገቢያ ክፍል በቂ ብርሃንና አየር ያለውና ንጽሕናው የተጠበቀ መሆን አለበት የተማሪዎች መመገቢያ ክፍል ለሕጻናት ተስማሚ በቂ ምቹ መቀመጫና ጠረሌዛ ሊኖረው ይገባል በተማሪዎች መመገቢያ ክፍል ንጹሕ የመጠጥ ውኃ አቅርቦት በቂ መጠጫና የውኃ ማስቀመጫ ሥፍራ ሊኖረው ይገባል የተማሪዎች መመገቢያ ክፍል ከመማሪያ ክፍሎችና ከመጸዳጃ ቤት ሁኔታው በፈቀደ መጠን ቢያንስ ሜትር መራቅ አለበት በተማሪዎች መመገቢያ ክፍል ው ይርኤ የሌላቸው ነገሮችን ማስቀመጥ አይገባም ። ዩተሣሪዎች የምገባ መርሐ ኮ ከተለያዩ ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ለጋሾችመንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተቋማትና ግለሰቦች ለተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር ማስፈጸሚያ የሚሰበሰበውን ገንዘብ በድርጅቶች ፈቃደኝነት በአንድ ቋት እንዲቀመጥና ሥራ ላይ እንዲውል ሁኔታዎችን ያመቻቻል ከሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ ከጤና ቢሮ ከምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ከንግድ ቢሮ ከፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ፋይናንስ ቢሮ ከየተማሪ ወላጅ ማህበር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከኤሌትሪክ አገልግሎት ወዘተ ጋር ትስሥር በመፍጠር ይሠራል በየደረጃው በሚገኙ የትምህርት መዋቅር አማካኝነት በትምህርት ዘመኑ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎችን መረጃ ይሰበስባል በተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር ለመሳተፍ የሚጠይቁ ባለድርሻ አካላት ቢያንስ የትምህርት ዘመኑን ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለማገልገል አቋም እንዲይዙና ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥረት ያደርጋል ያበረታታል ሌሎች በተማሪዎች ምገባ ላይ በገንዘብ በአይነትና በአቅም ግንባታ ስራዎች ላይ መሳተፍ የሚችሉ በጎ አድራጊ አካላትን ያፈላልጋል መርሃ ግብሩ በሚተገበርባቸው ትምህርት ቤቶች ለምግብ ዝግጅትና ለመመገቢያ አመቺ ቦታዎች መዘጋጀታቸውን ይቆጣጠራል ያረጋግጣል በየትምህርት ቤቱ የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በተዘጋጀው የምግብ ዝርዝር መሠረት መቅረቡን መረጃ ይሰበስባል የምገባ መርሐ ግብር ቀጣይነት ያለውና ተመሳሳይ የአመጋገብ ሥርዐት በከተማ ደረጃ እንዲኖር ክትትል ያደርጋል ለምግብ አብሳዮች ለተመጋቢ ሕፃናት ወላጆች ለመምህራን ለርዕሰ መምህራን ስለ ሕፃናት አመጋገብ የክህሎትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል አፈፃፀሙን ይከታተላል የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር በተማሪዎች ትምህርት ዐባይና ማኅበራዊ ክንዋኔ ላይ ያመጣውን ለውጥ በየጊዜው እንዲገመገም ያደርጋል የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብርበመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ያመጣውን ለውጥ በዓመት ሁለትጊዜ የዳሰሳ ጥናት ያደርጋል ተያደችኬ ደጹ ቅፍ « ፅ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወቅቱን ጠብቆ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሩብ ዓመቱ መድረክ በማዘጋጀት ሂደቱን ይገመግማል ግብረ መልስ ይሰጣል ለመርሃ ግብሩ መሳካት ተገቢ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል የሚቀርበው ምግብ ይዘቱን የጠበቀና ለህፃናት ዕድገትና ጤና የተመጣጠነ የምግብ ዝርዝር ሜኑያዘጋጃል የምገባ መርሃ ግብሩን ማስፈፀሚያ በጀት ለከተማ አስተዳደሩ አቅርቦ ያጸድቃል የውሃየመብራት አገልግሎት ችግር ያለባቸውን ትምህርት ቤቶች በመለየት ችግሩ እንዲፈታ ድጋፍ ያደርጋል የምግብ አቅርቦት የዋጋ ተመን ወቅታዊ ሁኔታን ታሳቢ ያደረገ ጥናት በማድረግ የማሻሻያ ተመን ያስወስናል ሌሎች ከምገባው ጋር ተያያዥነት ያላቸው ተግበራትን ያከናውናል የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ተግባርና ኃላፊነት የተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር መመሪያዎችን እንዲተገበር ክትትል ያደርጋል በክፍለ ከተማው ስር ባሉ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚካሄደውን የተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር ያስተባብራል ከክፍለ ከተማው ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ጽህፈት ቤት ከጤና ጽህፈት ቤት ከምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ጽህፈት ቤት ከንግድ ጽህፈት ቤት ከፅዳትና ውበት ጽህፈት ቤት ፋይናንስ ጽህፈት ቤት ወተማ የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ወዘተ ጋር ትስሥር በመፍጠር ይሠራል በየደረጃው በሚገኙ የትምህርት መዋቅር አማካኝነት በትምህርት ዘመኑ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎችን መረጃ ይሰበስባል ለትምህርት ቢሮ ይልካል መርሃ ግብሩ በሚተገበርባቸው ትምህርት ቤቶች ለምግብ ዝግጅትና ለመመገቢያ አመቺ ቦታዎች መዘጋጀታቸውን ይቆጣጠራል ያረጋግጣል ግብረ መልስ ይሰጣል ኮ« በየትምህርት ቤቱ የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በተዘጋጀው የምግብ ዝርዝር መሠረት መቅረቡን መረጃ ይሰበስባል ይከታተላል ለትምህር ቢሮ ሪፖርት ይልካል ለምግብ አብሳዮች ለተመጋቢ ሕፃናት ወላጆች ለመምህራን ለርዕሰ መምህራን ስለ ሕፃናት አመጋገብ የክህሎትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንዲያፐኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል አፈፃፀሙን ይከታተላል ሪፖርት ይልካል የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር በተማሪዎች ትምህርት ፀባይና ማኀበራዊ ክንዋኔ ላይ ያመጣውን ለውጥ በየጊዜው ይገመግማል ግኝቱን ለትምህርት ቢሮ ያቀርባል የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ያመጣውን ለውጥ በዓመት ሁለት ጊዜ የዳሰሳ ጥናት ያደርጋል የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወቅቱን ጠብቆ ከባለድርሻ አካላት ጋር በየሩብ ዓመቱ መድረክ በማዘጋጀት ሂደቱን ይገመግማል ግብረ መልስ ይሰጣል ለትምህርት ቢሮ ሪፖርት ይልካል ለመርሃ ግብሩ መሳካት ተገቢ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል የምገባ መርሃ ግብሩን ማስፈፀሚያ በጀት የክፍለ ከተማ ፋይናንስ ፅሀፈት ቤት ተገቢ የበጀት ድልድል መደረጉንና መድረሱን ያረጋግጣል የክፍለ ከተማ ፋይናንስ ፅቤት በምግባ ሂድት ውስጥ ክፍያ ለሚያስፈልጋቸው አካላት ወቅቱን የጠበተ ክፍያ እንዲፈፀም ክትትል ያደርጋል የውሃየመብራት አገልግሎት ችግር ያለባቸውን ትምህርት ቤቶች በመለየት ችግሩ እንዲፈታ ያደርጋል ሌሎችከምገባውጋርተያያዥነትያላቸውተግበራትንያከናውናል የወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት የተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር መመሪያዎችን እንዲተገበር ክትትል ያደርጋል በወረዳው ስር ባሉ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚካሄደውን የተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር ያስተባብራል ኣ ኮቦ« ከወረዳው ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሀፈት ቤት ከጤና ጽህፈት ቤት ከምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ጽህፈት ቤት ከንግድ ጽህፈት ቤት ከዕፅዳትና ውበት ጽሀፈት ቤት ወተማ ከውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ወዘተ ጋር ትስሥር በመፍጠር ይሠራል በትምህርት ቤቶች በትምህርት ዘመኑ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎችን መረጃ ይሰበስባል ለክፍለ ከተማ ትምሀርት ጽህፈት ቤት ይልካል መርሃ ግብሩ በሚተገበርባቸው ትምህርት ቤቶች ለምግብ ዝግጅትና ለመመገቢያ አመቺ ቦታዎች መዘጋጀታቸውን ይቆጣጠራል ያረጋግጣል ግብረ መልስ ይሰጣል በየትምህርት ቤቱ የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በተዘጋጀው የምግብ ዝርዝር መሠረት መቅረቡን መረጃ ይሰበስባል ይከታተላል ለክፍለ ከተማ ትምህርት ህፈት ቤት ሪፖርት ይልካል ለምግብ አብሳይ ለተመጋቢ ሕፃናት ወሳጆች ለመምህራን ለርዕሰ መምህራን ስለ ሕፃናት አመጋገብ የክህሎትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል አፈፃፀሙን ይከታተላል ሪፖርት ይልካል የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር በተማሪዎች ትምህርት ባህርይና ማኅበራዊ ክንዋሄ ላይ ያመጣውን ለውጥ በየጊዜው ይገመግማል ግኝቱን ለክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ያቀርባል የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ያመጣውን ለውጥ በአመት ሁለት ጊዜ የዳሰሳ ጥናት ያደርጋል የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወቅቱን ጠብቆ ከባለድርሻ አካላት ጋር በየሩብ ዓመቱ መድረክ በማዘጋጀት ሂደቱን ይገመግማል ግብረ መልስ ይሰጣል ለክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ሪፖርት ይልካል ለመርሃ ግብሩ መሳካት ተገቢ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ሌሎች ከምገባውጋርተያያዥነትያላቸውተግበራትንያከናውናል ኮ« ር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት ምግብ አብሳዮችና በሂደቱ ውስጥ ለሟሳተፉ አካላት በምግብ አዘገጃጀትና ጤና አጠባበቅ ዙሪያ ግንዛቤ ያስጨጩጨብጣል የትቤቶች የምገባ ትግበራ ከክፍለ ከተማና ወረዳው ጤና ፅቤት ጋር ያለውን ግንኙነት ይገመግማል ግብረ መልስ ይሠሥጣል የወረዳ ጤና ጣቢያዎች ለምግብ አብሳዮች የሚያደርጉት የጤና ምርመራ ደረጃውን በጠበቀና ታአማኒነት ያለው ስለመሆኑ ይከታተሳል ይቆጣጠራል ሌሉፆች ከምገባውጋርተያያዥነትያላቸውተግበራትንያከናውናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት የምግብ አቅራቢዎችን በዋናነት ከተማሪ ወሳጆች ልየታ ያደረጋል የተለዩትን አቅራቢዎች ለምግብ ዝግጅትና አቀራረብ ላይ ሙያዊ ስልጠና እንዲያገኙ ያደረጋል ለምገባ አቅራቢነት ተለይተው ስልጠና የወሰዱትን ምግብ አቅራቢዎች በማህበር እንዲደራጁና እውቅና እንዲኖራቸው ሁኔታዎችን ያደረጋል ለምግባ ስራ ሂደት የሚያግዛቸው የመነሻ ፋይናነስ አቅም ከሚመለከተው አካል ጋር በመሆን እንዲያገኙ ያደረጋል ለሀፃናቱየሚቀርበው ምግብ ይዘቱን የጠበቀና ለህፃናት ዕድገትና ጤና የተመጣጠነ ምግብ እየቀረበና እየተጠቀሙ መሆኑን ይከታተላል ይቆጣጠራል ከተለያዩ ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ለጋሾችመንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተቋማትና ግለሰቦች ለተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር ማስፈጸሚያ የሚሆን ፋይናንስ ያፈላልጋል አፈፃጸሙን ይከታተላል በምገባ ሂደቱ ላይ የዲስፕሊን ችግር ያለባቸውን አብሳዮችአቅራቢዎች የማስተካከያ እርምጃ ይወስዳል ሌሎችከምገባውጋርተያያዥነትያላቸውተግበራትንያከናውናል ኮ ኒ ፍነ ፍስ « ኣ ር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብየመድሃኒትየጤና እንክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ኃላፊነት የማብሰያና መመገቢያ ቦታዎችን የጥራት ደረጃ ይገመግማል ግብረ መልስ ይሠጣል ለምግብ ዝግጅት የቀረቡ ግብዓቶችን ጥራትና ደህንነት ይገመግማል የማስተካከያ እርምጃም እንዲወሰድ ያደርጋል የምግብ አብሳዮች የጤና ምርመራ ምስክር ወረቀት ስለመኖሩ ያረጋግጣል የምግብ አዘገጃጀት ደህንነትን ድንገተኛ ፍተሸ በማከናወን ማረጋገጫ ይሠጣል የምግብ ግብዓት ማከማቻ መጋዘኖችን ደረጃ ይፈትሻል ተገቢነታቸውንም ያረጋግጣል ሌሎች ከምገባው ጋር ተያያዥነት ያላቸው ተግበራትን ያከናውናል የአገልግሎት ጊዚያቸው ያለፈባቸው ምግቦችና የምግብ ግብዓቶች እንዲሁም መድሃኒቶች በአግባቡ መወገዳቸውን ያረጋግጣል ጤናን አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል ሁኔታ ተፈጥሯል የሚያሰኝ በቂ ምክንያት ሲኖር ትምህርት ቤት ድረስ በመግባት ፍተሻ ያካሂዳል ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያደርጋል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት የምግብ አብሳዮች የምግብ ግብዓቶች አቅርቦት እንዲያገኙኛ ከጅምላ ንግድ አከፋፋይ የገበያ ትስስር እንዲፈጥሩ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ሌሎች ከምገባው ጋር ተያያዥነት ያላቸው ተግበራትን ያከናውናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድና መልሶ መጠቀም ኤጀንሲ ተግባርና ኃላፊነት ከምገባ ጣቢዎች የሚወጡ የምግብ ትርፍራፊዎችና የተለያዩ ተረፈ ምርቶች የሚወገዱበት ስልት ሥጻ። ኸኹኒ ኮ« የትምህርትቤቱን የምገባ ሂደት ይቆጣጠራል ይገመግማል ግብረ መልስ ይሰጣል የተማሪዎችን የምገባ መርሐ ግብር የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ይከታተላል ድጋፍ ያደርጋል በምገባ መርሐ ግብር ለሚያጋጥሙ ችግሮች መፍትሔ ይሰጣል በየሩብ ዓመቱ የሥራውን አጠቃላይ ሂደት የሚገልጽ ሪፖርት አጠናቅሮ ለሚመለከታቸው አካላት ይልካል በትምህርት ቤቱ ስለሚካሄደው የምገባ መርሐ ግብር ለሚመለከታቸው መረጃ ፈላጊዎች መረጃ ይሰጣል የምገባ መርሐ ግብሩን በተመለከተ በሚጠሩ ስብሰባዎችና ሥልጠናዎች ትምህርት ቤቱን በመወከል ይገኛል ቋሚ የግንኙነት ጊዜ በመወሰን በመርሐ ግብሩ እንቅስቃሴ ላይ የጋራ ውይይት ያደርጋል ለምገባ መርሐ ግብሩ ኃላፊነት የተሰጠው አንድ የምገባ ኮሚቴ አባል መርጦ የምግብ ሸቀጦችን ከማከማቻ ክፍል በአግባቡ የመረከብና የማውጣት ግዴታ እንዲኖር ያደርጋል ከምገባ ኮሚቴ የተመደበ አንድ አባል የምግብ ሸቀጦች ማከማቻ ክፍል ኃላፊ በመሆን ይሠራል ይህ የምግብ ሸቀጦች ማከማቻ ክፍል ኃላፊ ከምገባ ኮሚቴ ከተመደበ አንድ አባል ጋር በመሆን በየጊዜው በቂ ክምችት መኖሩን ይከታተላል ይቆጣጠራል ውጤቱንም ለትምህርት ቤቱ አመራር ያሳውቃሉ ሁልጊዜ ከምግብ ማከማቻ ክፍል የምግብ ሸቀጥ ሲወጣና ሲገባ በኃላፊነት ስሜትና ተገቢ በሆነ መንገድ እንዲተገበር ያደርጋል የምግብ ሸቀጥ ማከማቻ ክፍሉ በየጊዜው በወረዳ ደረጃ በሚቋቋመው የምገባ መርሐ ግብር መዋቅር ተገቢ ቁጥጥር ያደርጋል ፉ የተለያዩ የምግብ ሸቀጦች ለአያያዝ አመቺ በሆነ መንገድ ተለያይተው ይቀመጣሌሉ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ሳያልፍ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ አስቀድመው የገቡ ምርቶች አስቀድመው ለአገልግሎት እንዲውሊያደርጋል ሥ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው የምግብ ሸቀጦች በቀጥታ እንዲወገዱ ያደርጋል በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ የሚቀርቡ ምግቦችና የሚዘጋጁባቸው ዕቃዎችን ንጽሕና ይከታተሳላል ይቆጣጠራል ግብረ መልስ ይሠጣል በምግብ መርሀ ግብር የሚሳተፉ አካላት በተለይም ምግብ የሚያዘጋጁ ሠራተኞች የግል ንጽህናቸውን የመጠበቅ ግዴታቸውን አንዲወጡ ያደርጋል ከማዕድ ቤት የሚወጡ ተረፈ ምርቶችን በአግባቡ እንዲያዙና እንዲወገዱ ያደርጋል በትምሀርት ቤቱ ጤናማ የምገባ ስርዓት እንዲኖር ከጤና ማዕከላትና ከወላጆች ጋር ይሰራሉ በተማሪዎች መመገቢያ ክፍል ከምገባው ጋር ተያያዥነት የሌላቸው ነገሮችን አለመኖራቸውን ይፈተሻሉ ያስወግዳሉ በተማሪዎች መመገቢያ ክፍል ውስጥ በምግባ ወቅት የምገባ ሥርዓቱን የሚያውኩ ሌሎች ተግባራትን እንዳይከናወኑ ይፈትሻሌ መፍትሄ ይሰጣሉ ሁሉም የትምህርት ተቋማት ከአደጋ ነጻ የሆነና ጤናማ የመማሪያ አካባቢ መኖሩን በየጊዜው ማረጋገጥ አለባቸው ሁሉም የትምህርት ተቋማት እንደግቢያቸው ተጨባጭ ሁኔታ ለተማሪዎች ምገባ የሚውል በማዕድንና በቫይታሚን የበለጸጉ የጓሮ አትክልቶችን ማምረት ይችላሉ የጓሮ አትክልቶችን ለማምረት በቂ ቦታ የሌላቸው የትምህርት ተቋማት ተንጠልጣይ የአትክልት ሥፍራዎችን ሳጥኖችን የማዳበሪያ ከረጢቶችን ጎማዎችንና የመሳሰሉትን በመጠቀም ለተማሪዎች ምገባ የሚውሉ የጓሮ አትክልቶችን ማምረት ይችሳላሌሉ የጓሮ አትክልቶችን ለማምረት ከከተማ ግብርና ባለሙያዎች ጋር በቅርበት መሥራት ይችላሉ ጀ ትምህርት ቤቶች የጓሮ አትክልቶችን ለማምረት የዝናብ ውሃን የማቆር ውሃን መልሶ የመጠቀም ዋልዝ የተፈጥሮ ማዳበሪ የማዘጋጀት ሥራዎችንና የመሳሰሉትን ተግባራት ማከናወን ይችላሉ ሌሎች ከምገባው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ተግባራት ያከናውናል የኮሚቴው አባላት ዝርዝር ኃላፊነቶች የትምህርት ቤቱ የምገባ መርሐ ግብር ኮሚቴ የጋራ ኃላፊነት ወስዶ የተለያዩ ሥራዎችን ያከናውናል የኮሚቴ አባላት የሚከተለው ዝርዝር ኃላፊነት ይኖራቸዋል የርዕስ መምህር የኮሚቴው ሰብሳቢ ኃላፊነት ሀ የትምህርት ቤቱን ምገባ መርሐ ግብር ኮሚቴ በበላይነት ይመራል ሰ ወጪ ደብዳቤዎችን ይፈርማል ለሚመለከተው አካል ይልካል ሐ በምገባ መርሐ ግብር ላይ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የትምህርት ቤቱን ምገባ ኮሚቴ ወክሎ ይገኛል መ የምገባ መርሐ ግብሩን የሥራ አፈጻጸምንና ሪፖርት ይገመግማል ሠ ከምገባ መርፃ ግብሩ ጋር ተያይዞ የመጡ ለውጦችን ለመመዘን የሚካሄዱ ጥናቶች በላይነት ያስተባብራል ረ የትምህርት ቤት ምገባ መርዛ ግብሩ ሂደት በየወቅቱ በመከታተል የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ይፈታል ሰ በትምህርት ቤቱ ዘወትር ንጹሕ የመጠጥና የምግብ ማብሰያ ውኃ ማቅረብ አለበት ሼ የትምህርት ቤቱ አመራር በቂ የእጅ መታጠቢያና የንጽህና መጠበቂያ ግብዓቶች ያሟላል ቀ ሌሎች ከምገባ መርዛ ግብር ጋር ተያይዥነት ያላቸው ስራዎችን ይሰራል ኮ« ምክትል ሰብሳቢ ኃላፊነት ሀ ሰብሳቢው በማይኖርበት ጊዜ የምገባ መርሐ ግብሩን ኮሚቴ ይመራሉ ለ የስብሰባ አጀንዳዎችን ከጸሐፊው ጋር በመሆን ይቀርጻሉ ጠ የምገባ መርሐ ግብሩን በተመለከተ በሚጠሩ ስብሰባዎች ላይ የትምህርት ቤቱን ምገባ ኮሚቴ ወክለው ይገኛሉ መ የምገባ መርሐ ግብሩን የዕለት ከዕለት እንቅስቃሴ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋሉ ሠ ሌሎች ከምገባ መርዛ ግብር ጋር ተያይዥነት ያላቸው ስራዎችን ይሰራል የሴት መምህራን ተወካይ የኮሚቴው ጸሐፊ ኃሳፊነት ሀ የስብሰባ አጀንዳዎችን ከምክትል ሰብሳቢው ጋር በመሆን ይቀርጻል ለ የምገባ መርሐ ግብሩን አስመልክቶ በሚደረጉ ስብሰባዎች ላይ የትምህርት ቤቱን ምገባ ኮሚቴ ወክሎ ይገኛል ሕ የምገባ መርሐ ግብሩን ሂደት ይከታተላል መ የምገባ መርሐ ግብሩን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃሉ ለሚመለከተው ያቀርባል ሠ የምገባ መርሐ ግበሩን አፈጻጸም ይገመግማል ረ ሌሎች ከምገባ መርዛ ግብር ጋር ተያያዥነት ያላቸው ስራዎችን ይሰራል የጤና ባለሙያ የኮሚቴው አባልኃላፊነት ሀ የምግብ ማጋጃውንና መመገቢያ ቦታዎችን በአካል ተገኝተው ይጎበኛሉ ለ በምግብ ማዘጋጃና በመመገቢያ ቦታዎች ለጤና ችግር የሚያጋልጡ ነገሮችን በመለየት እንዲወገዱ ያደርጋሉ ሐ በምገባ መርፃ ግብር በሚያጋጥሙ የጤና ችግሮች ከወረዳው ጤና ጣቢያ ጋር በመነጋገር ይፈታሉ « መ በምገባ መርሐ ግብር ላይ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የትምህርት ቤቱን ምገባ ኮሚቴ ወክለው ይገኛሉ ሠ ምገባ መርፃ ግብር ለሚሳተፉ አካላት ጤናን አስመልክቶ ግንዛቤ ያስጨብጣሉ ረ ለተመጋቢ ተማሪዎች የግል ንጽሕና እና ጤና አጠባበቅን በተመሰከተ ግንዛቤ ይፈጥራሉ ስ ለምገባ መርሕ ግብሩ ተከታታይ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋሉ ሽ የምግብ አብሳዮችን የጤና ሁኔታ በየጊዜው ክትትልና ምርመራ እንዲያደርጉ ያስተባብራሉ ቀ የተመጋቢ ተማሪዎችን ጤና ሁኔታ የሚያሳድጉ ተግባራትን ያከናውናሉ በ ምግብ የሚያዘጋጁ ሠራተኞች ቢያንስ በየስድስት ወሩ ተከታታይ የጤና ምርመራ ምርመራ እንዲያደርጉ ያመቻቻል ተ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው የምግብ ሸቀጦች የመለየትና የማስወገድ ሰራ ያመቻቻል ቸ ትምህርት ቤቶች ጤናማና ባህላዊ የምግብ ምርቶች የማድረቂያ ዘዴዎችን እንዲጠቀሙና የምግብ ሸቀጦችን የመጠቀሚያ ጊዜ ማራዘም የሚችሌበትን ስልት ይቀይሳል ትግበራውንም ይከታተላል ነ የሳይንስ ትምህርት መምህራን ወይንም የጤና ኤክስቴንሽን ወይንም የከተማ ግብርና ባለሙያዎችን የምግብ ሸቀጦች ሳይበላሹ ለረዥም ጊዜ እንዴት ማቆየት እንደሟቻል ለምግብ አዘጋጆች ሥልጠና በመስጠት ድጋፍ ያደርጋል ኘ ምግብ የሚያዘጋጁ ሰዎች ድንገተኛ አደጋ ስለመከላከልና ስለ ጥንቃቄ እርምጃዎች ሥልጠና እንዲያገኙ ደርጋል አ የትምህርት ተቋማት ድንገተኛ የምግብ መመረዝ ወይንም የምግብ አለርጂ ሲያጋጥማቸው በአስቸኳይ ለሚመለከታቸው አካላትዓ ክዱጨየመጀመሪያ እርዳታ አ ቹቦት ዲሪ ያደርጋል ከ ሌሎች ከምገባ መርዛ ግብር ጋር ተያያዥነት ያላቸው ስራዎ ኮ የትቤቱ ፋይናንስ ኦፊሰር የኮሚቴው አባል ኃላፊነት ሀ ለምገባ መርሐ ግብሩ የሚያስፈልጉ የፋይናንስ ስራዎችን ያከናውናል ለ የፋይናንስ ሪፖርቶችን ያዘጋጃል ሐ የምገባ መርዛ ግብሩን የተያዘው በጀት ለታለመለት አላማ መዋሉን ይከታተላል መ የምገባ መርሐ ግብሩን አፈጻጸም በጋራ ይገመግማል ሠ የምገባ መርሐ ግብሩን አስመልክቶ በሚደረጉ ስብሰባዎች ላይ የትምህርት ቤቱን ምገባ ኮሚቴ ወክሎ ይገኛል ረ ሌሎች ከምገባ መርዛ ግብር ጋር ተያይዥነት ያላቸው ስራዎችን ይሰራል ክፍል ስድስት የመረጃ አያያዝና የሪፖርት አቀራረብ የትምህርት ቤት የምገባ መርሐ ግብር ወጥ የመረጃ አያያዝና ሪፖርት አቀራረብ ሥርዓት ሊኖረው ይገባል ።