Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መግቢያ ርማ አስቦ ማድረግ ነው ሰውን ከእንስሳ የሚለየው ትልቁ አ ንም ፈትኑ በመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር በተባበሩት መጽሐፍ ቅዱስ በ እኤአ ከታተመው ጉድ ኒውስ ባይብል እፎ የተገለበጠና ለመናፍቃን ትምህርት እንዲመች ተደርጎ የታተመ ነው። ዋጥ ሊያፕኙበትና ይህ ከአላህ ዘንያ ነሁ ለሉ ወየ ውላቸው ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወየውላቸው ለእነሱም ከዚያ ከሜያፊሩት ሀጢአት ወየውላቸው ይላል ተሾመ ቁርአን ውስጥ እንደዚህ እርስ በርሱ የሜቃረን ነገር የለም ሰምቻለሁ ምን ለማለት ፈልገህ ነው። ማየትንም አይተሃል ግን አላየህም ያየኸውንና የሰማኽውን ብትረዳ ኖሮ እስልምናን ያለ ምንም አማራጭ በደስታ ትቀበል ነበር ግን አልሆነም። ለ ዓመት ወንጌል አስተምሬ ያገለገልኩ ሰው ዛሬና ትናንትና ብቻ ካንተ የሰማሁት ነገር ይዢ የነበረውን እምነቴን ጥያቄ ውስጥ እንድከት እየገፋፋኽኝ ነው መሰለኝ ማታ እንኳን በዚህ ዙሪያ ከአንድ የወንጌል አገልጋይ ጋር ተነጋግሬ አንድ ሰው እንዳንተው ረብሻ ውስጥ እንደከተተው አጫወተኝ የምትናገረውን እውነት እውነት ነው ብዬ መቀበል ተስኖኝ አይደለም እውነት የማይገባኝ ወይም ሐቅን ማየት ያቃተኝ ሰውም አይደለሁም ሁሉ ነገር በትክክል ገብቶኛል አትስደበኝ ነስሩ ነገር ግን ከግል ህይወቴ ጋር የተያያዘ የግል ችግር ስላለብኝ ነው። እንደፈለጋችሁ ደስ ነው የሜለኝ።
እየሱስ ወንድ ነው ወይስ አምላክ። እየሱስ ካረገ በኋላ ክርስትና በአንጾኪያ ተመሠረተ ገላትያ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እየሱስ አምላክ ነኝ ብሎ አያውቅም ለምን። እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከ ጊዜ በላይ አምላክ ነኝ ይላል። ድህነቱን ስለሚረሳ ይላል መጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፈ ምሳሌ ክፍል አንድብ እየሱስሰውና ነቢይ ስለመሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ማስረጃ እየሱስ በማናቸውም መንፈሳዊ መጽሐፍቶች ነቢይና ሰው መሆናቸው ለተገለጠላቸው ግልጽ ነው ላልተገነዘቡት ግንዛቤ ይሆን ዘንድ የመጽሐፍ ቅዱስን ማስረጃ ልጠቁማችሁ ሙሉ ቃሉን ግን ከመጽሐፍ ቀዱስ ያገኛሉ ኛ ሉቃስ ወንጌል ታላቅ ነቢይ በኛ መካከል ተነስቷል ኛ ዮሐንስ ወንጌል የሰው ልጅ ስለሆነ ይፈርድ ዘንድ ስልጣን ሰጠው ኛ ዮሐንስ ወንጌል አብ ሲያደርግ ያየውን እንጂ ወልድ ከራሱ ምንም ሊያደርግ አይችልም ኛ ዮሐንስ ወንጌል እኔ ከራሴ ባደርግ አንዳች አይቻለኝም እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴ ቅን ነው የላከኝን ፍቃድ እንጂ ፍቃዴን አልሻም ኛ ዮሐንስ ወንጌል እየሱስ መንገድ በመሄድ ደክሞ ጉድጓድ አጠገብ ተቀመጠ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ነበር ኛ ዮሐንስ ወንጌል እኔን ከፍ ከፍ አታድርጉኝ ከራሴ ምንም ማድረግ አልችልም ይላል እየሱስ ሙሉ ቃሉን ከመጽሐፍ ቅዱስ ያገኛሉ ኛ ዮሐንስ ወንጌል አብ እግዚአብሔር ከእየሱስ ይበልጣል የምትወዱኝስ ከሆነ አብ ከእኔ ይበልጣል ይላል አየሱስ ኛ ዮሐንስ እየሱስ ወንድማችን ነው አምላክም አለው ሙሉ ቃሉን ከመጽሐፍ ቅዱስ ያገቡ መጽሐፍ ሞሰሌ የፍጥረቱ ሁሉ መጀመረያ አዴደረገኝ ይላል እየሱስ የእግዚአብሔር ፍጡር ነው እንጅ ፈጣሪ አይደለም መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ኛ ሑኛ ጢሞቲዎስ ዳም። እየሱስ ጌታ ነው እንዴ። ሰዎች ናቸው ወይስ መጽሐፍ ቅዱስ። በመጽሐፍ ቅዱስ ስለሙሐመድ ምንም የተጻፈ ነገር የለም የውይይታችን ርእስም ይህ አይደለም እየሱስን በተመለከተ ነው ቁርአን የሚባለውን ለጊዜው ተወውና በመጽሐፍ ቅዱስ እንወያይ ነስሩ ወደ ውይይታችን እመለሳለሁግን የነቢዩ ሙሐመድ ሰዐወ መልእክተኛ መሆን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በብዙ ቦታ ተጽፎ እንዳለ ለማወቅ ከፈለክ እተባበርሃለሁ ደርቤ ቤቴ ገብቼ አያለሁ ጥቅሱን ስጠኝና ወደ አርዕፅስታችን እንግባ ሦሙሦ ነስሩ ሃ የነቢዩ ሙሐመድ ሰዐቋፎቓቋመልእክተኛ መሆንና የተከታዮቹንም መለያ ምልክት በብዙ ቦታ መጽሐፍ ቅዱሳችሁ ቢጠቀስም ጥቂቱን ብቻ ልንገርህ ፃፍ ትንቢተ ኢሳያስ ። አልቀበልም እኔ በቁርአን አላምንም ረጅ ደርቤ እሺ ያንተኑ መጽሐፍ ቅዱስ ኛ ጢሞ ክፈትና አንብብ አንድ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና ሰውም መካከል ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ አየሱስ ነው ይላል ይህ ማለት እኮ ስጋ ሰለለበሰና ምድር ላይ ስላለ ነው እንጂ ከረጋ በኋላ እየሱስ አምላክ ነው የማታውቀውን አትናገሩ አለ ነስፄ ካረገም በኋላም ሰው ነው የሚል መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቢኖርስ። እየሱስ ጌታ ነው። ከ እየሱስ ጌታ ነው። ወይስ ሌላ እየሱስ ለዓለም ተልኳል የሚል ነገር በመጽሐፍ ቅዱስ አለ። ሰውየው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስለ ሙሐመድ መላክ ለምን አልተተነበየም። ከአንድ አላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም ነቢዩ ሙሐመድ የአላህ መልዕክተኛ ናቸው ነስሩ ስምህ ማን ነበር። ሰውየው አበራ ነስሩ ከዛሬ ወዲህ ኢሳ ብለን ብንጠራህ ፍቃደኛ ነህ ሰውየው ትርጉሙን አላውቅም እንጂ ለምን እጠላለሁ ነስሩ ትርጉሙ እየሱስ ማለት ነው ሰወየው ጌታ ነው ብለው የሚቀበሉትን ማስቀየም አይሆንም። ዛሊም አዎ ሰላም የአላህ ስም ነው ሰላም በኔ ላይ ነው ስላለ አላህ በእየሱስ ላይ ነው ማለት ነው ስለዚህ ጌታ ነው ነስሩ አላህ ከላይ ወርዶ እየሱስ ላይ አረፈ ነው የምትለው። ነስሩ ይህ ከሆነማ ተግባባን ታዲያ የቱ ጋ ነው እየሱስ ጌታ ነው ቁርአን ብለዋል የምትለው። ቁርአንን እንካና በዐረብኛ አንብበው በቃሌ አነባለሁ እንጂ እያየሁ ማንበብ አልችልም ነስሩ ሐፊዙል ቁርአን ነህ ማለት ነውን ዛሊም ሁሉንም ሳይሆን አንዳንድ ቦታ በቃሌ ይዣለሁ ነስሩ ቁርኣን የአላህ ቃል ነው የምትለውን ቦታ እስቲ አንብብ ነስሩ የአላህ ቃል ያልሆነውን ቦታስ ታስታውሳለህ። ነስሩ ቁርኣን እየሱስ ጌታ ነው የሚልበትን ቦታ ሌላ መኖሩን ታስታውሳለህ። ብንላቸው ሴላ ጊዜ ብሉ እምቢ አለ ብለው ብቻቸውን ተመለሱ ነስሩ በዚህ ዙሪያ እናንተ መወያየት የምትፈልጉ ከሆነ እንቀጥል ው ቁቄርኣን ነው አለቆቹ በመጽሐፍ ቅዱስ ከሆነ አዎ እንወያያለን አለበለዚያ ግን እኛ ቁርኣን አንችልም ነስሩ ይህ ጥሩ አባባል ነው የማያውቁትን አውቃለሁ ብለው ከመዋረድ ያድነናል ውይይታችንን በመጽሐፍ ቅዱስ ዙሪያ ማድረግ እንችላለን አለቆቹ ተሾመ እባላለሁ ነስሩ ነስሩ እባላለሁ ውይይቱ ቀጠለ ክፍል ሰባት መጽሐፍ ቅዱስ የማን ንግግርጎውን ነስሩ መጽሐፍ ቅዱስ የማን ንግግር ነው። ተሾመ እንዴ። ግን ትርጉሙ መታወቅ አለበት ነስሩ ኛ ኛ ጋ ኛ ኦሪት ዘ ሁልቁ እግዚአብሔር አይፀፀትም ኦሪት ዘፍጥረት እግዚአብሔር ተፀፀተ የዮሐንስ ወንጌል እኔ እየሱስ ስለራሴ ብመሰክር ምስክሬ ውሸት ነው የዮሐንስ ወንጌል እኔ እየሱስ ስለራሴ ብመሰክር ምስክሬ እውነት ነው መዝሙረ ዳዊት እግዚአብሔር ቸር ነው ማርቆስ ቸር አንድ አምላክ ብቻ ነው። ተሾመ እንዴት። ተሾመ ታዲያ ለምን እየሱስ እኔና አብ አንድ ነን አለ። ተሾመ እናንተስ ሙስሊሞች የኛን መጽሐፍ ቅዱስ ለምን ታጥላላችሁ። በኛ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ ካለማ ነስሩ ምን ይሆናል። እኑና አብ አንድ ነን ተሾመ ዮሐንስ እየሱስ እነና አብ አንድ ነን ማለቱ እኩል ስልጣን እንዳላቸው ያስረዳናል ነስሩ ዮሐንስ የምትወደኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣይ ፆላል እየሱስ አንተ የትኛውን ትቀበላለህ።