Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በ ጽጠና ናመቨሐፍ ቅዱስ መማል ባጠንበ ባፀት ቅሁክት ሥለሰሲ ካተፁራፈለ ያለ አሳታሚው ፈቃድ በሙሉም በከፊልም ማሳተም ክልክል ነው ። የክርስቲያንም ደሴት ሊያሰኛት የቻለው ቅሉ ሕዝባችን በቅዱ ሳት መጻሕፍትን አተኩሮ በመመልከቱና ክርስቲያናዊ ተግባሩን ፈጸሙ ነው ። ዋናው ዓላማ ችንም በጠቅላላ ወገናችንን ስለ ቅዱስ መጽሐፍ መመሪያነት የታመነ ነው ። ጸሎት እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት እርስዋ ንም እሻለሁ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሐር በት እኖር ዘንድ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ ። አንድ ምናን ያህል ነበረ ። እነርሱም «ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ። መል ሶም «እርሱ ምንድር ነው ። ሳኦልም «ሕዝቡ ለእ ግዚአብሔር ይሠዉአቸው ዘንድ አምጥተ ዋቸዋል» አለ። የእ ግዚአብሔርንም ታቦት ቅርብ በሆነ በአቢ ዳራ ቤት እስከ ሦስት ወር ድረስ አቂቄያት። ንጉጮም ነቢዩ ናታንን «እኔ ከዝግባ በተ ሠራ ቤት ተቀምጩአለሁ የእግዚአብ ሔር ታቦት ግን በመጋረጆች ውስጥ እንደ ተቀመጠች እይ» አለው ። ናታንም ንጉሥ ቤተ መቅደስን ለመሥራት ማሰ ቡን አስተውሎ «በልብህ ያለውን ሁሉ አድርግ» አለው ። ሳሙህዊጵ ዳዊት በሄደበት ሁሱ እግዚአብሔር ከእ ርሱ ጋር ሆኖ ድል ይሰጠው ነቦርና በዙሪ ያው ያሉትን አገሮች ኦስገብሮ ታላቅ ስም ። ከሳኦል ቤት የነበረ ሲባ የተባለ ባሪያም ተጠርቶ ዳዊትን «እግሩ ሽባ የሆነ አንድ የዮና ታን ልጅ አለ» አለው ። ንገም ልነ ሜምፊቦስቱ የተባለውን ላድ አስመጥቶ «ስለ ኦባትህ ቸርነት አደርግ ልሃለፁና ኣትፍራ የአባትህንም ኖጎአልን መሬት ሁሉ እመልስልሃ። አንተም ሁል ጊዜ ከገበታዬ እንጀራ ትበላለህ» አለው። እር ም «የሞተ ውሻ ወደምመ ስል ወደ ። ንጉሥም ሲባን «ለሳኦል የነበረውን ዞሥሉ ለጌታህ ልጅ ሰጥቻለሁና እረስለት» አለው ። መቅደስንስ ሊሠራ ሲወድ እግዚአብሔር ምን አለው ። ምክራቸውስ ምን የሚል ነበረ ። ዳዊት የጦር አለቆቹን ስለ አቤሴሎም ምን አዝዞ ነበር ። ሌሊትም በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ተገለጠለትና «ምን እንድሰጥህ ለምነኝ» አለው ። አባ ትህ ዳዊት በመንገዴ እንደ ሄደ የሄድህም እንደሆነ ዕድሜህን አረዝመዋለሁ» አለው። ንጉሥም «ሰይፍ አምጡልኝ ደኅነ ውንም ሕፃን ከሁለት ክፈሉና ግማሽ ማሽ አካፍሉአቸው» አለ ።ን ስጡአት» አለ ። ስለ ጣበቡም የሰሙ ነገ ት ወደ እርት ይመጡ ነበር። ሰሎሞ ስት ሺህ ምሳሌዎች ተናገረ መኃ ም ሺህ አምስት ነበረ ። አሁንም የም ው ቤት እጅግ ታላቅና ድንቅ ይሆና በዙ የዝግባና የጥድ እንጨት ብልሃ ችንም ሠራተኞች ላክልኝ» አለው ። ሰሎሞንም የጠየቀችውን ሁሉ ፈታላችት። የሳባም ንግሥት ጥበቡንና ክብ ሩን ባየች ጊዜ አደነቀች ነፍስም አልቀረ ላትም እርስዋም በአገሬ ሳለሁ የሰማ ሁት ዝና እውነት ነው። እኔም መጥቼ እስ ካይ ድረስ የነገሩኝን አላመንሁም ነበር እነሆም እኩሌታውን አልነገሩኝም ነበር ። በዘመኑም ሁሉ እስራኤል ሁሉ እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ተዘልሎ ይቀመጥ ነበር ። ምድርም ሁሉ ጥበቡን ይሰማ ዘንድ የሰሎ ሞንን ፊት ይመኝ ነበር። ማስተዋልንም ማግኘት ከብር ይልቅ የሚመረጥ ነው ። የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው ።
ማውጫ ምዕራፍ ገጽ ቋ ካህናት ላቀረቡት ጥያቄ የጉታችን መልስ ወ ኢየሱስ የሚፈታተኑትን መልስ አሳጣቸው ከብሉይ ኪዳን ቋ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ አዲስ ሥርዓት ሰጠ ሀ ምዕራፍ ገጽ ቋ ጉታችን የተያዘባት ሌሊት የጥጃ ምስል ወ የጉታችን ስቅለትና ትንሣኤ የቃል ኪዳን ድንኳን ቋ በገሊላ ባሕር ዳር ዩጾ የአሮንና የልጆቹ ክህነት ቋ የቤተ ክርስቲያን መስፋፋትና አጠባበቅ የእ ራሥኤል ሠፈርና ጐዞ ይ ወ የእስጢፋኖስ ምስክርነትና ሞት የእስራኤል አሰማመን ሀ ወቿ የወንጉል ትምህርት በአረማውያን ጁ ከቃዴስ ወደ ዮርዳኖስ ቋ የአንጾኪያና የኢየሩሳሌም አብያተ ክርስቲያናት ባላቅና በለዓም ቋ የሙሴ ስንብትና የኢያሱ መሾም ቿ የእስራኤል ዮርዳኖስን መሻገር ከብሉይ ኪዳን የኦሪኮ ቅጥር መውደቅ የድል ፅንቅፋት ጀግናው ጉዴዎን ታላቅ ድል ጓ ኃያሉ ሶምሶን የርስት ድልድልና የኢያሱ ስንብት ጓ ሞዓባዊት ሩት ግ የሐዲስ ኪዳን ተስፋ ጃድ የሳሙኤል ልደትና መጠራት ጣ ቋ የእግዚአብሔር ታቦት መማረክና መመለስ ጓ ሳኦል ተቀብቶ ነገሠ ከሐዲስ ኪዳን ጣ የዳዊት መመረጥ ቋ ዳዊትና ጎልያድ ፃ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ጓ የዳዊት መሳደድ ና የኣወው እለቃ ነዓይዎ። በዐዘቲከየ አብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ ። » ብሎ ወደ ኢየሱስ ላከ። ነገር ግን የነፋሱን ኃይል አይቶ ፈራ ሊሰ ጥምም በጀመረ ጊዜ «ጌታ ሆይ አድ ነኝ» ብሎ ጮኸ ። ጥያቄ ኢየሱስ ወደ እርሱ የተሰበሰቡትን ሕዝብ ኢየሱስ ሕዝቡን በምን መገበ ። ባየ ጊዜ ምን አደረገ ። ኢየሱስ በገሊላ ያለውን ሥራ እንደ ፈጸመ ደቀ መዛሙርቱን ይዞ ወደ ፊንቄ አገር ለመሄድ ተነሣ ። ኢየሱስም በዚያ አገር ወዳለው ወደ አንድ ተራራ ወጥቶ በዚያ ተቀመጠ ። ያቄ ጌታ ለከነናና ሴት ምን አደረገ ሽ አሥር ከተ ወደሚባለው አገር በደረሰ ጊዜ ምን ዓይነት ሰው አመጡለት ። ከደቀ መዛ ሙርቱም ጋር በመንገድ ሲሄድ አንድ ሰው «ጌታ ሆይ ወደምትሄድበት ሁሉ እከተልሃለሁ» አለው ። ማክ ወደ ውጭ እንዳወጡት በሰማ ጊዜ ኢየሱስ ምን ጮ ። እርሱም መልሶ «ጌታ ሆይ በእርሱ ኣህህለፎየከዐህ በዐዘቲከየ መሣ በሕያዋን ብርሃን እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው መዝ ። ኢየሱስም «እኔና አብ አንድ ነን» ባለ ጊዜ አይሁድ «አንተ ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ በማድረግህ ትሳደባለህ » ብለው ሊወግሩት ድንጋይ አነሠ ። ብዙ ሰዎችም ወደ እርሱ መጥተው «ዮሐ ንስ አንድ ምልክት ስንኳ አላደረገም ነገር ግን ዮሐንስ ስለዚህ ሰው የተናገረው ሁሉ እውነት ነበረ» አሉ ። እርሱም በሰማ ጊዜ «ይህ ሕመም የእግዚአብሔር ልጅ በእርሱ እንዲከብር ስለ እግዚአብሔር ክብር ነው እንጂ ለሞት አይደለም» ብሎ በነበረበት ሥፍራገና ሁለት ቀን ዋለ። ኢየሱስ ስለ አልዓዛር መታመም በሰማ ጊዜ ምን አለ። ስለ አንድ መኩንን የኢየሱስ ምሳሌ ዮሐ ሉቃ ። እነርሱም «ጌታ ሆይ አሥር ምናን አለው» አሉት ። በማግሥቱም ወደ በዓሉ መጥተው የነበ ሩት ሕዝብ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እን ደሚመጣ በሰሙ ጊዜ የዘንባባ ዛፍ ዝን ጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና «ሆሣዕና በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው» እያሉ ጮኹ። አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት ወደ አንደኛው ቀርቦ «ልጄ ሆይ ዛሬ ሂድና በወይኔ አትክልት ሥራ» አለው ። ማቴ ዓ ማር ሉቃ። እርሱም ወደ ኢየሱስ ቀርቦ «መምህር ሆይ ከሕግ ማናቸዬቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት ። የአይሁድ ፋሲካ በደረሰ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ የፋሲካን እራት ሊበላ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተቀመጠ ። ልጆች ሆይ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ ። ሉቃ ዮሐ ሀ በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለስምዖን ጴጥሮስ «ስምዖን ስምዖን ሆይ እነሆ ሰይጣን እንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ እኔ ግንእምነትህ እንዳይጠፋ ስለ አንተ አማ ደደ። ኢየሱስ ግን «ጴጥሮስ ሆይ እልሃለሁ እንዳታውቀኝ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዛሬ ዶሮ አይጮኸም» አለው ። ኢየሱስ «ልጆች ሆይ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ» ሲላቸው ኀዘን በልባ ቸው ሞላና ጴጥሮስ «ጌታ ሆይ ወዴት ትሄዳለህ ። ጥያቁ አ ኢየሱስ አዲስ ሥርዓትን የሰጠ በምን ጊዜ ነበር ። ማቴ ማር ሉቃ ዮሐ ቿ። ማቴ ጓ ማር ጓ ሉቃ ዮሐ ። ዮሐ ማቴ ኢየሱስ በጌቴሴማኒ በተያዘ ጊዜ ደቀ መዛ ሙርቱ ትተውት ሸሹ ። ጥያቄ በጌቴሴማኒ ኢየሱስ ምን ብሎ ጸለየ ። ጴጥሮስ የማልኮስን ጆሮ በቂረጠ ጊዜ ኢየሱስ ምን አለው ። በነጋም ጊዜ ኢየሱስ በባሕር ዳር ቆመ እነርሱ ግን ኢየሱስ መሆኑን አላወቁም ። ኢየሱስ ይወደው የነበረው ደቀ መዝሙር ጴጥሮስን «ጌታ ነው እኮ» አለው ። ጴጥሮስም ወደ ኢየሩሳሌም በወጣ ጊዜ ሐዋርያትና ሌሎች ወንድሞች ከእርሱ ጋር ሲከራከሩ «ወዳልተገረዙ ሰዎች ገብተህ ኢየሱስ አለ ቾ ከእነርሱ ጋር በላህ » አሉት ። አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም ጥያቄ ጵ ወንድም ሴትም የለም ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና ። የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራ ሠሩ እግዚአብሔርም በምድ ያም እጅ ሰባት ዓመት አሳልፎ ሰጣቸው ። ጌዴዎ ንም «ጌታዬ ሆይ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ነገር ሁሉ ለምን ደረሰብን ። ጌዴዎንም «ጌታ ሆይ እስራኤልን በምን አድናለሁ ። የእስራኤል ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደገና ክፉ ሥራ ሠሩ እግዚአብሔርም በፍልስጥኤማውያን እጅ አሰልፎ ሰጣ ቸው። እግዚአብሔርም ሳሙኤልን ሦስተኛ ጊዜ ጠራው ። ሳሙኤል እግዚአብሔር እንደጠራው ባስተዋለ ጊዜ ምን ብሎ መለሰለት ። የእስራኤል ሽማግሌዎችም «ዛሬ እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ፊት ስለምን መታን ። ዔሊም ስለ እግዚአብሔር ታቦት በሰማ ጊዜ ከወንበር ወደቀ አንገቱም ተሰበረና ሞተ። ሳሙኤልም ሳኦ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር «ያ የነገር ሰው እነሆ» አለው። ሳኦልም «ዛሬ እግዚአብሔር ለእስራኤል ማዳን አድርጎአልና ዛሬ አንድ ሰው አይሞ ትም» አለ ። ንጉሥ በመለመና ችሁ በእግዚአብሔር ፊት ታላቅ ክፋት እንዳደረጋችሁ ዕወቁ» ሲል ወደ እግዚአ ብሔር ጮኸ እግዚአብሔርም ነጐድጓ ድና ዝናብ ላከ ሕዝቡም ሁሉ እግዚአብ ሔርንና ሳሙኤልን እጅግ ፈሩ። ዘጸ መዝ ። ከጠላትም ሠፈር የጌት ሰው ጎልያድ ወጥቶ በእስራኤል ሰዎች ፊት ቆመ ። ዳዊት ግን ከፊቱ ዘወር በማለት ሁለት ጊዜ ዳነ ። ጥያቄ ዳዊት ከኢየሩሳሌም በሸሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን ታቦት ያወጣለ ትን ካህን ምን አለው ።