Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጉም በሀገራችን ቋንቋዎች ግዕዝ የአግዚአብሔር ቃል በቋንቋቸው አስቀድሞ ካገኙት ሀገሮች ኢትዮሏሲያ አንዷ ነች ማለት ነው። በዚህ ሁኔታ ለአራት ጊዜ ተሸጦዋል። አዲሱ ትርጉም በዛሬው ጊዜ የኦሮምኛ መጽሐፍ ቅዱስ በዘመናዊ ኦሮምኛ አንደገና ተተርጉሞ ለኅትመት አየተዘጋጀ ነው። አዲስ ኪዳን ግን ቀደም ሲል ታትሞ በሥርጭት ላይ ይገኛል። ሐዋርያትም ዘመናቸውን ያሳለፋት በስደት ነው። ኢሳ ማቴ ክላላማዊ መጽሐፍ መጸሐፍ ቅዱስን መሪዎች ጠበብት ፈላስፎችና ተራው ሰው ታላቁ መጽሐፍ ይሉታል።
የቅዱሳት መጻሕፍት አመጣጥ ታሪክ በኅፋይ ጌ ተዘጋጀ ዓም መጽሐፍ ቅዱስ ምንድነው። መቃቢያን መጸሐፍ ቅዱስ ስንል በአግዚአብሔር ዕቅድ ትውልድ ሁሉ አንዲመራበት በመጸሐፍ ሰፍሮ የተላለፍልን የአግዚአብሔር ቃል ማለቃችን ነው ሮሜ ቀሮ ጢሞ በዚህ ዓይነት ብሉይና ሐዲስ ተብለው የሚጠሩትን ቅዱሳት መጻሕፍት ባንድ ላይ መጽሐፍ ቅዱስ እንላቸዋለን። ለክርስቲያኖች ግን አንድ ብቻ አውነተኛ ቅዱስ የሕይወት መጽሐፍ አለ አርግጥ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የተሳሳተ መጽሐፍ ነው በማለት በኢአማንያን ብዙ ነቀፋና ጥርጥር የተሰነዘረበት አስከ ዛሬም የሚስነዘርበት መጽሐፍ ነው። የጻሐፊዎቹ ብዛት የብሉይ ኪዳን የአዲስ ኪዳን ያህል ነው መጸሐፍቱ የተጻፈበት ዘመን ብሉይ ኪዳን ከ ዓዓ ሲሆን አዲስ ኪዳን ከ ዓም ባሉት ዓመታት ውስጥ ነው ይህን በሚያህል የተራራቀ ዘመን መካከል በማይተዋወቁ ስዎች ተጽፈው አንድ ዓላማና መልአክት መያዛቸው መጸሐፍ ቅዱስን አውነተኛ ከሚያደርጉት ማስረጃዎች አንዱ ነው። ሌሎች በርካታ የሃይማኖት መጻሕፍት አሉ ይሁንና እንደ መጽሐፍ ቅዱስ የአውነት ቅደም ተከተል የታሪክ አድገቶች ወይም ፕላን የላቸውም መጸሐፍ ቅዱስ ሥልጣን ያለው የሚሠራ ሕያው ቃል ነው አግዚአብሄር በቃሉ የሚናገረውን ይፈጽማል በፍጥረት ታሪክ እንደምናየው ይሁን አለ ሆነም መዝ ኢሳ ዕብ ስለዚህ ነው በቃሉ ለሕዝቡ የሰጣቸው ተስፋዎች ሁሉ ይሆናሉ ብለን የምናምነው ቅዱሳት መጻሕፍት ወደ እኛ አንዴት ደረሱ። የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ዝርዝር ካነን ካነን አውነተኛና ትክክለኛ ናቸው በማለት ቤተ ክርስቲያን አንደ አግዚአብሔር ቃል የተቀበለቻቸው የቅዱሳት መጻሕፍት ዝርዝር ነው። በዚህም መሠረት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የአዲስ ኪዳን ትክክለኛ የአግዚአብሔር ቃል ናቸው በመባል በፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ተቀባይነት አግኝተዋል። ሌሎች ከኛው መቶ ዓመት በኋላ በሌሎች ቋንቋዎች የመጽሐፍ ቅዱስ የትርጉም ሥራ መስፋፋት ጀመረ። የመጽሐፍ ቅዱስ ማሕበራት አንቅስቃሴ መጀመር ከኛው ምዕተ ዓመት መግቢያ ወዲህ መጽሐፍ ቅዱስ በመተርጎምና በማሰራጨት ከፍተኛውን ምዕራፍ የያዙት መጽሐፍ ቅዱስ ማሕበራት ናቸው። በዚያን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ የተተረጎመባቸው የዓለም ቋንቋዎችም ያህል ብቻ ነበሩ። የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጉም በሀገራችን ቋንቋዎች ግዕዝ የአግዚአብሔር ቃል ቀደም ሲል ከተተረጎመባቸው ጥንታዊያን የዓለም ቋንቋዎች አንዱ ግዕዝ ነው ይህም የአግዚአብሔር ቃል በቋንቋቸው አስቀድሞ ካገኙት ሀገሮች ኢትዮሏሲያ አንዷ ነች ማለት ነው። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ተርጓሚ አባ ሮሜ ይባላል። ባሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበርና በአብያተ ክርስቲያናት ጥረት ከሃያ በበለጠ የሀገራችን የብሔረሰብ ቋንቋዎች ቅዱሳት መጻሕፍት በመተርጎም ላይ ይገኛሉ። ኢሳ ማቴ ክላላማዊ መጽሐፍ መጸሐፍ ቅዱስ የተዓምር መጸሐፍ ይባላል።