Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የመጽሐፍ ቅዱስ ነሳዱል ውሰጥ የትኛው የጽሑፍ ዘደ ነው ጥቅም ላይ ውሏል። ሀህ መዘርዘር ለ ሠፀዐንገድ ለግብ ሐ ሠጣጣም መ ማጠታለል የማይመሳሰሉ ነገሮች አንደ ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ ኃጢአተኞች ግን ይጠፋሉ የሚለው ዓይነት አቀራረብ የሚያሳየው የጽሑፍ ዘዴ ምንድን ነው። ሀ ማብራራት መ ጡዘት ማክተሚያ ለ ማጠቃለል ሠ ድግግሞሽ ሐ ማፈራረቅ የጥናት ማጠናከሪያ ጥያቄዎች መልስ ከመንፈስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደሆነ ከሥራም የተለየ እምነት የሞተ ነው። ቆሮ በተፈራረቀ መንገድ ከልጆች ወደ እባካት ወደ ጉብበዛዝት በቁ የተጠቀስው በቁ ላይ ተደግሟል።
አዲስ አበባ ፍጳ ጳድ ያሇና ጳፇራረያቻ ለመረዳት መቅረብ ተ ተ ተ ተ ተ ተ ን ን ን የመጽሐፍ ቅዳስ ጥናት አቀራረብ መሠረታዊ የአፈታት መርሆዎች የዘይቤያዊ አነጋገሮች አፈታት ያፉፍጳ ሥታ መድኀጋፍጋ ማጥናት ሪጋሪባቆም የጽሑፍ ቅንብር የምንባብ ክፍሎችን ማወቅ የጽሁፍ ውህደት የተለያዩ ክፍሎችን አንድ ማድረግ ፀ ማዛመድ መጽሕዋን ማጥናት ፍልጳ ሦኃታ ሖሑቻ ያጥና ሪዴዎቻ የሕይወት ታሪክ ጥናት ህ ርፅሳዊ የጥናት ዘዴ ህ የጥሞና ጥናት ዘዴ የሙከራ ፈተና መልሶች የቃላት ፍቺ ተተ ን አ ይ ን ህክ ዘ ዘ ዘ መግቢያ አሁን በጣም እሰፈላጊ የሆነ ኮርስ ልትጀምር ነው ይህም መጽሐፍ ቅዱስን የማጥናት ዘዴ ነው። እነዚህን መሠረታዊ የአፈታት መርዘዎችና የመጽሐና ቅዱስ ጥናት በዴዎች በመጽሐፍና ቅዱስ ጥናትህ ውስጥ በሥራ ላይ ማዋል መጽሐፍ ቅዱስን ስታጠናና ሊሉችንም በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ውለጥ ስትመጮራ ትርጉም ባለው ሥንገድፍ ጥያቄዎችን መተርጎም። ደፎረዮታት ሶሪ መሰቋሲያዎቻ መረሃረ መገለጥ ማለት ቀድሞ ያልታወቀውንና ሊታወቅ የማይችለውነ መለኮታዊ ፅውነት የታወቀና ሊታወቅ የሚችል ማድረግ ማለት ነው ይህም እግዚአብሔር የራሱን እውነት ለሰዎች አእምሮ የታወቀ ማድረጉ ነው ክርሰቲያኖች ቅዱሳት መጻህፍት ወይም የእግዚአብሔር ቃል ብለው ሲናገሩ ለማመልከት የፈለጉት መጽሐፍ ቅዱስን ብቻ ነው ክርሰቲያኖች መጽሐፍ ቅዱሰ በእግዚአብሔር መንፈስ ለሰዎች የተሰጠ ብቸኛ መልፅክት እንደሆነ ያምናሉ ይህንን ሐቅ መረዳት ለማንኛውም የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት አስፈላጊ የሆነ የመጀመሪያ ሃሳብ ነው መገለጥ የሚለው ሀሳብ ለመጽሐፍ ቅዱስ ያለንን አቀራረብ ከታች በተገለጡት ሦሰት መንገዶች ልዩ እንዲሆን ያደርገኖል መንፈሳዊ ብቃት መንፈሳዊ ብቃት ሰንል ማንኛውም መጽሐፍ ቅዱስን በትክክል ለመረዳት የሚመኝ ለው ሊኖረው ፔቼሜገባ መንፈሳዊ ባህርይ ነው ብዙውን ጊዜ መጽሐፍን ለመረዳት የቋንቋ አውቀት ያሰፈልጋል መጽሐፍ ቅዱሰን ለመረዳት ግን ከዚህ የተለየ ነገር ይጠይቃል። ስለዚህም በመጽሐፍ ቅዱሰ ጥናትሀ ውሰጥ መንፈስ ቅዱስ እያንዳንዱን ቃል ያበራልህ ዘንድ ፈቃደኛ መሆን አስፈሳጊ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው ሀ ባልተለመዱ ቃላት ነው ሐ በጥሬው ወይም በቁሙ ለ በተለመዱና የዳበረ ትርጉም በማይወሰዱ ቃላት ባላቸው ቃላት ነው እያንዳንዱን ዓይነት አቀራረብ ይበልጥ ከሚገልጸው ዐረፍተ ነገር ጋር አዛምድ ክዎ አማኝ የሆነ ክርስቲያን ብቻ መጽሐፍ ልፅለ ተፈጥሮአዊ ቅዱስን በተገቢው መንገድ ይረዳል። ቃሉን በቃሉ መተርጎም ማ ቃራፋ ስመፖርፉም ጋረ ዕፖሃመደ መልጸሉሱ ለውደ ምባዝ መግድ አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ ቅዱስ መጽሐፍ በራሱ ሰራሱ ምርጥ ማብራሪያ ነው በማለት ተናገሩ እፒህ ሰው ለማለት የፈለጉት የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ አስቸጋሪ በሚመስል ጊዜ የዚያን ክፍል ሃሳብ ይብልጥ ግልጥ የሚያደርጉ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን መፈለግ ይገባል ማለታቸው ነው በመጀመሪያ ደረጃ አንድ ምንባብ ግልጽ በማይሆንበት ጊዜ ማድረግ ያለብን ዐውደ ምንባቡን መመልከት ነው አውደ ምንባብ ማለት የምንባቡ ዙሪያ ገባ ወይም ቀደም ብሎና ተከትሎ ያለው ክፍል ማለት ነው ከመጽሐፍ ቅዳብ ጋር በሚገባ መተዋወቅ የሚቻልበት መንገድ ይኸው ነው ። ለፋ ባለ መልኩ ስንመለከተው አንድ አጭር ክፍል በመጽሐፍ ቅዱስ አጠቃላይ ትምህርት ጋር አብሮ መሔድ አለበት። ይህ ማለት ጥቅሶቹ ስህተት ናቸው ማለት ሳይሆን በቂ የሆነ ማስረጃ የለንም ማለት ነው ብ ያቆሮ ጳውድጋ እና ለጠቃይ ጳውድጋ ቃሉን በቃሉ መተርጎም ከሚለው አንጸር ግለጽ እዚህ ላይ አንድ ማስጠንቀቂያ ማስተላለፍ አስፈላጊ ነው ማንኛውንም ዓይነት ሃሳብ ወይም አስተምህሮ መጽሐፍ ቅዱስን አበደግፎ ማስተላለፍ ይቻላል የሚባል ነዝ አሰ አንዳንድ ስዎች የሚያስቡትን ሃሳብ ለማሰተላለፍ መጽሐፍ ቅዱስን አንብበው ለማለት ከፈለጉት ሃሳብ ጋር የሚሄድ ጥቅስ ያገኙ ሲመስላቸው ያንን ይዘው የሐስት ትምፀርትን ከቃሉ አስረግጠው ያስተላልፋለ ለምሳሌ አንዲት ሴት ኣንድ ጊዜ ሰው ከሞተ በኋላ እንደገና እንደሚጠለድ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምር ነገረችሻኝ እንደዚዘ ዓይነቱን ነገር መጽሐፍ ቅዱስ እንደማያስተምር ስለማውት ይህንን ከየት እንዳገኘችው ጠየኳት። ከአንድ ነጠላ ዐረፍተ ነገር ጀምሮ ሙሉው የመጽሐፍ ቅዱስ አንድ ወጥ የሆነ እውነትን የያዘ ነጡ በርግጥ ፃንኛውንም አንድ የተወስነን ክፍል ለመተርጐም አጠታላዩን የመጽሐዓ ቅዱስ እጡነት መጠቀም ይኖርብሃል። መ የራስን ትርጉም ለአንድ ክፍል ከመስጠት ይልቅ ከመጽሐፍና ቅዱስ ክፍሉ ትርጉም ማግኘት ይገባል ሠ መጽሐና ቅዱስ ሠው ከሞተ በኋላ እንደገና እንደሚወለድ ያስተምራል ረ መጽሐፍ ቅዱስ እርስ በርሱ የሚቃረን ሃሳብ ፈጽሞ የለውም። የኮርሱ ሕአጠቃጳይ መልክ ማ ቀምሀሆርት ውዕፖ ያፇረውቦታፇ ሥፖዕኃት ዎና ዎና ረሪቋሪቻ መሆያርሃር የዚህን ክፍል ርዕስ የኮርሱ አጠቃላይ መጦልክ ያልንበት ምክንያት በትምህርቱ ውስጥ የምናጠናውን ዋና ዋና ርዕሶች ስስሚያቀርብ ነው የጥያቄና መልስ ዘዴ በዚህ ክፍለ ትምህርት ውስጥ እንዳጠናኸው መጽሐፍና ቅዱስን በጥያቄና መልስ መልክ የማጥናት ዘዴን በጥቁቱ ተጠቅመሃል መልመጃ ን ተመልከት ከአንድ የመጽሐዓ ቅዱስ ነባል ትክክለኛ ትርጉምን ለማግኘት በጣም ጥሩው መንገድ ትያቄዎችን መጠየቅ ነው ሆኖም ቁምነገሩ ትክክለኛ ጥያቄዎችን እንዴት አድርጐ መጠየቅ እንደቋቻል ማወቁ ላይ ነውፅ በሁሉም ዓይነት የመጽሐና ቅዱስ ጥናት ውስጥ የጥያቄና መልስ ዘዴ መስረታዊ የጥናት መሳሪያ ነው መሠረታዊ የአፈታት መርሆዎች ክፍለ ትምህርት የመጽሐፍ ቅዱስን እፈታት ሀሁ እስጨብጦሃል። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ዘዴዎች ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ አጠናን ዘዴዎች አሉ። ይህ ዘዴ ስሁሉም የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መስረት በመሆኑ በጥልቀት የምንመስከተው ይሆናል የአጠቃላይ መጽሐፍ ጥናት ዘዴን መሰረት በማድረግ በክፍስ ትምህርት እና የእንባቆምን መጽሐፍ ታጠናስህ። ሀ መጽሐፍ ቅዱስን ለመረዳት የጥያቄና መልስ ዘዴ የሚጠቅሙ ሕጎች ሰ መጽሐፋዊ የስው ሕይወት መሠረታዊ የእፈታት ርዕሳዊና የጥሞና ጥናት መርሆዎች ሐ ቃሉ ራሱ እንዲናዢር የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ማድረግ ዘዴዎች ው መ ው ኢመ ዘጭጠቋሎሥጭሥቆጉሑሑሥቆሣሣጠጠጋጋጋቃሥ። ማስገባት መመሳስል ሐ የስዎች ቋንቋ መለኩታዊ እውነትን ስማስተላሰፍ ውስን ስሰሆነ እግዚአብሔር በምሳሌዎችና በዘይቤያዊ አነጋገሮች ራሱን በ ሰሰው ገልጧል መ አዳኙ እግዚአብሔር ከብሉይ ኪዳን ይልቅ በአዲስ ኪዳን በግልጽ የሚታይበት ምክንያት ሠ መጽሐፍ ቅዱስ ራሱ ሰራሱ ምርጥ ነው ረ መጽሐፍ ቅዱስ እርስ በእርሱ መሠረታዊ አስው የተነሳ ነው በዚህ ኮርስ የሚቀርቡትን ሦስት አብይ ርዕሶችን ዘርዝር። ሰ እናሖ ሀ ሐ መ ረ ዐረፍተ ነገሮች እውነት ናቸው ስ ሀ ሊ ሑ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት አቀራረብ ትምህርት በመጀመሪያው ክፍሰ ትምህርት በዚህ ኮርስ ውስጥ የምንነጋገርባቸው ዋና ዋና ርፅሶች ጠቅለል ባሰ መልኩ ምን እንደሚመስሉ እንዲታይ ተደርጓል። የክፍስ ትምህርቱ አከፋፈል የግል ዝግጅት በዘዴ የተቀነባበረ ጥናት አስፈላጊነት በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ውሳጥ መስረታዊ ደረጃዎች የጥያቄና መልስ ዘዴ የክፍጸ ትምህርቱ ዓላማ ይህን ክፍለ ትምህርት ስታጠናቅቅ የመጽሐፍ ቅዱስ መረዳትህ ይጨምር ዘንድ የተሻለ የግል ዝግጅት ማድረግና የተሻለ ዘዴን መጠቀም ይኖርብሃል። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ታማኝንቶ። ማይልስ ኮቨርዴል ታላቅ የመጽሐፍ ቅዱስ አዋቂና ተርጓሚ ነበር ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲህ ብሏል። ማን በማለት የሚጠየቄ ጥያቄዎች በመጽሐፍ ቅዱስ ሁሉ ሁልጊዜ አንድ ዓይነት አይደሉም ምን በማለት የሚጠየቁም ጥያቄዎች እንዲሁ ናቸው። በማስታወሻ ደብተርህ ለምሳሌነት የምትጠቀምበት ፈልጵ ን ነው ይህንን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የምንጠቀምበት ምክንያት ለእያንዳንዱ የጥያቄ ዓይነት ቢያንስ አንድ ምሳሌ ልናገኝበት ስለምንችል ነው ። አንድምታ የሙከራ ፈተና ውጤታማ ለሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የመጀመሪያው አስፈላጊ ብቃት እውቀት መንፈሳዊ መረዳት ታላቅ የማሰብ ችሎታ ታው ኦ ውጤታፃ ለሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሁለት ዓይነት የግል ዝግጅቶች የትኞቹ ናቸውን መንፈሳዊና አእምሮአዊ አካላዊና አእምሮአዊ ማኅበራዊና ሠጋንፈሳዊ ው መ ውጤታማ ሰሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ከሚከተሉት ውስጥ ዐ። በክፍለ ትምህርት በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ውስጥ ከስድስቱ መሠረታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ደረጃዎች መፖሮም ሁለተኛው እንደሆነ አውቀሃል። የክፍለ ትምህርቱ አከፋፈል የአስበተምህሮ አስፈላጊነት ፁ ቀጥተኛ አተረጓጐም የአጠቃላዩ ዝምድና የአሰተምህሮ እውነቶችን መወሰን የመጽሐና ቅዱስ ተግባራዊ ባህርይ ለብርሃን ያለን ኃላፊነት የክፍለ ትምህርቱ ዓላማዎች ይህንን ክፍለ ትምህርት ሰታጠናቅትቅ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮን ከገለጽክ በኋላ በመጽሐፍ ቅዱስ ውበጥ ካሉት ሌሉች እውነቶች ጋር እንዴት እንደሚለይ ማብራራት በአንድ ርዕሰ ጉዳይ መጽሐፍ ቅዱስ በአጠቃላይ የሚናገረውን መጥነት ያለው ትምህርት ለማግኘት ምንባብን በዐውድ ውስጥ በቀጥታ መተርጎም። እግዚአብሔር አንዳንድ መረጃዎችን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሲያስቀምጥና ሌሎችን ሲተው የራሱ የሆነ ምክንያት አለው የጠራ አሰተምህሮ ከግምት በመነሳት አይገነባም ምናልባት የቤተክርለቲያንነ አለተምህሮን በማዘጋጀት ተሳትፈህ ሳይሆን ይችላል ይሁንና አያንዳንዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ በግሱ የሚያምነውንና ለሌሎችም የሚያካፍለውን ለማወቅ ጥረት ያደርጋል አሰተምህሮ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ከሌላ ምንጭ የሚመጣ አለመሆኑን አስታውሱ መጽሐፍ ቅዱስ እስከሚጓዝበት ድረሰ አብሮ ይጓዛል እያንዳንዱን የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ ምሳሌ ከሚሆነው መርህ ጋር አዛምድ ሀ አዲስ ኪዳን ብሉይ ኪዳንን ነገር ግን ገና ያላየነውን ተሰፋ ይገልጣል ብናደርግ በትዕግሥት አንጠብ ቀዋለን ሮሜ ለ ቃሉ በአውደ ሕግንና የነቢያትን ቃል ለመሻር ምንባብ ውስጥ የመጣሁ አይምለላችሁ ለመፈጸ ም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም ማቴ እርሱም እናንተም ነገሩ አይገ ባችሁምን። ሐ የመጽሐፍ ቅዱስ መሪ ሐሳብ በክርስቶሰ ኢየሱስ በኩል የሚገኝ መዳን ነው መ የመጽሐፍ ቅዱስ ተግባራዊ ባህረይ እንዴት መኖርና ማገልገል እንደ ፄኅባን ያሳየናል። እምነት የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ ዐውደምንባብ ውሰጥ በሚሰጠው ትርጉም መፈተን ይገባዋል። የመጽሐፍ ቅዱስ የተወሰነ ክፍል ብቻ እውነት ነው መጽሐፍ ቅዱሰ በሙሉ እውነት ነው። የሙከራ ፈተና በታሪክ አዘል ምሳሌዎች ላይ የቀረቡትን ጥያቄዎች በቀኝ በኩል ካሱት ቃላት ጋር አዛምድ» ሀ ታሪክ አዘል ምሳሌ ሁልጊዜ የሚጠቀምበት አንድ ማብራሪያ ምን ዓይነት ነው። እነዚህ ትምህርቶች ወደፊት ለሚኖርህ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ዋና መሠረት ስለሚሆኑ ወደሚቀጥለው ክፍል ከመሸጋገርሀ በፊት እያንዳንዱን ነጥብ መረዳትህን እርግጠኛ ሁን ምዱ ቸቸ ወቸው ባ የክፍለ ትምህርቱ አከፋፈል አጠቃላይ የመጽሐና ጥናት ዘደ ትርጉም ጽሑፍና የማቀናበር መርሆዎች ጽሑናባ የማቀናበር ዘዴዎች ሌሎች የጽሑፍ ዘዴዎች ዱ የክፍለ ትምህርቱ ዓላማዎች ይህንን ትምህርት ስታጠናቅቅ በመጽሐናኖ ቅዱበ ጥናት ውስጥ አጠቃላይ የመጽሐፍ ጥናት ዘዲዷን መጠቀምና የዚህን ዘደ ዋና ዋና መመሪያዎች መለየት መቻል አለብህ።