Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አዚህ ጋ ወራጅ ኣለ» ከተባሉ ቆይተዋል የኬኒያ የነፃት አባት አየተባሉ የሚሞካሹት የጆሞ ኬኒያታን ልጅም አልቀረላቸው የገንዘብ ሚኒስትሩ ኡሩ ኬኒያታን ጨምሮ ስድስት ሚኒስትሮች በዘር ማጥፋት ወንጀል» በአለም አቀፍ ፍርድ ቤቱ የአስር ማዘዣ ወጥቶባቸው እየታደኑ ነው ፊታችሁን ወደ ጋቦንም መልሱ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በኑሮ ውድነቱ በፀጥታ እየጮኹ ነው ከጎረቤቱ ጋር ስለኑሮው መክፋቱ የማያወጋ የለም መሽቶ ሲነጋ ቀኑ ምን አይነት መቅሰፍት ይዞ ይመጣ እንደሆነ ይነጋገራሉ ሁለቱም መጭውን አያውቁምና የፖለቲካ ልዩነታቸው የቱንም ያህል የሰፋ ቢሆንም በጋራ በፀጥታ ይጮኻሉ ኮሶስት እና ከአራት አመት በፊት በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የቤተሰቦቻቸውን ፎቶ ዘርግተው የሚለምኑ ብዘምች ነበሩ ዛሬ ደግሞ በፎቶ ምትክ መላ ቤተሰቡን ጎዳና ላይ ይዘው ወጥተው መለመን የጀመሩ አልፍ አእላፍ ሆኑ ለሚመፀውተውም ሆነ እግዚአብሔር ይስጥልኝ ለሚለው የፀጥታ ጩኸቱ ይሰማዋል በእርግጥ ግብፃዊያን በታሕሪር አደባባይ ያሰሙት ጩኸት የፀጥታ አልነበረም ይልቁንም «ቶሬዶ» ከተባለው የአሜሪካኖቹ ዘመናዊ የጦር ጀት ድምጽ አስር እጅ የላቀ ጩኸት ነበር ያሰሙት ሆኖም ከዚህ ከታሕሪር አደባባይ ጩኸት በፊት የፀጥታ ጨኸት ጮኸዋል የእኛስ የፀጥታ ጩኸት እድሜ ምን ያህል ነው። ወይስ ስለማን ነው። ታዲያ ስዬ የሚሉተ ሦንድን ነው። ለማወቅ ብዙ ጣርከ የመጀመሪያ የመነሻ መረጃዬን ያገኘሁት ግን ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ አገሳለፅ «አሟረቱ» በተዘኒማሪሃ መለስ «ሳዕቢያ አዲስ አበባን ባግዳድ ካላደረኳትች አስራ ለባት ጦር ለአስራ ሰባት አመች በጀርባዬ ላይ ይሰካብኝ» ሲለ የማሉች ብቻ የትም ሄደጡ ይማሉ ዋናው መማላቸፀ ነው ይሄ ሃገር አስቀድሞኞ መታወቁም አንድ ነገሮ ነው በአርግጥ ኢሳያስን ከመለስ በላይ የሚያውቃቸወ የለም እውነቱን ነው የአድዋ ሰው «ከአብር አደሣ ኃር አትሰደድ» ያለዐ መሪያችን የመሀል ሀገር ሰው ቢሆኑ ኖሮ ኢሳያስ ወማላቸጠን እንዴት አስቀድሞ ያውች ነበር። አያልኩ መጨነቅ የጀመርኩት በዚህ ላይ በጻፍኩ ቁጥር የሚደብራቸው በዝተዋል ሆኖም የምደብራቸው በዙ ብዬ መፃፌን አላቋረጥኩም ለወትሮ ካፌ ስገባም ሆነ ትራንስፖርት ውስጥ ስሆን የሚነበብ ብጤ ከአጄ የመሰስ አምልኮ ይህንን ያህል ብር እፈልጋለሁ ካለ በቃ ይፈልጋል ነው። መንግስት «ንግዱ አካባቢ የዘረጋውን ቀኝ እጁን ይሰብስብ ይሄ ነገር ጥሩ አይደለም ኋላ ቢሊየነር ሚኒስትሮች ይበዙና» እየተባለ ሲወተወት ግራውንም ጨምሮ ሲዝዘረጋ የመሰስ አምልክ «ቀ ያልሳቅኩ በምን ልስቅ ነው። ብቻ መንግስት በአይኑ መአት የሚያያቸውን ባለሀብቶች ሳይቀር አጣድፎ «የኢህአዴግ ነጋዴ ፎረም» ብሎ አደራጃቸው እነዚህ ነጋዴዎች ኢህአዴግ ይለው እንደነበረው ወንጀለኞች ናቸው ብለን ካሰብን አሁን የኢህአዴግ ፎረምን በመቀላቀላቸው ለወንጀላቸው ስርየት አገኙ እንበል ወይስ ኢህአዴግ ራሱ የነዚህ አይነት ሰዎች ስብስብ ስለሆነ ያው ዓደኞቻቸውን ነው የተቀላቀሉት ብለን እንድናስብ የሚገፋፋ ነው ድርጊቱ። ደግሞም «ቄሳርና ኣብዮት» የተሰኘውን የብርፃኑ ድንቄን መጽሐፍ ያንብቡ ምናልባት ማን ያውቃል ለዚህ ጊዜ የሚሆን መላ ይኖረው ይሆናል ፍቅሕ ጋዜጣ ቅፅ « ቁጥር ያዐ መጋቢት ሀ ዐዐሀም የመለለ አምልኮ ሞት የማጾፌሩ ጠጣቶች «ወጣትነት ውበት ነው» ያሰው ማን ነበር። ወጣትነት በቃ ወጣትነት ነው። ወጣት እንዲህ ነውኹ ወጣቱ ባይጮኽኸኽ ወታደሩ ሰምቶ ባልወጣ ነበር ከሆሊውድ እና ቦሊውድ ጋር ፉክክር የገባ አስኪመስል ድረስ በየቀኑ ፊልም የሚሰራው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሰሞኑን ደግሞ «የቁጭት እና የህዳሴ ትውልድ» የየሚል ሰርቶ በትኩሱ አቅርቧል ፊለሙ «ተማርክም አልተትማርክም ስራ መንግስት እንዲፈጥርልህ አትጠብቅ» በሚል ጭብጥ ላይ የሚያጠነጥን ነው። ብትቀበለሁም ባትቀበሰውም ሀገር ማለት ወጣቶች ማለት ነው ወጣትነት ደግሞ አብዮት ነው አብዮትስ። አንተ ኢህአዴግ አዲስ እበባን ሲቆጣጠር ገና አስረኛ እድሜህን እንኳን አልደፈንከም ነበር ባሳለፍነው አመታት ከቄስ ትምህርት ቤት አስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በታሪከ ምርምር የተመረቅከው በዘመነ ኢህአዴግ በዎቹ በመሆኑ ከማንም አታኮ አንተን ለመወንጀል የሚከብደው ባይጠፋም ስም አሰጣጡ ግን አሁንም ግዜ ይወስዳል ህሊና ላለው ያስጨንቃልም በዚህ ረገድ በሃገር ወዳድነት ስሜት መረጃን በማቅረብና ለውድ ሀገርህ የራስክን እይታ በነጻነት ለምትወደው ህዝብና ለምትወዳት ሃገርከ በማጋራትህ ሃገር ወዳድ ኩሩ ኢትዮጵያዊ እያልን በስራህ የምናደንቅህና የምናከብርህ ኢትዮጵያውያን ቁጥር የትየለሴ ነው። ባንጻሩ ይህን ስሜትከን ለቅርበው ሲመ በዝድ ሰለምትናገረው አውነት አሳምረው አያወቁና አየተረዱ አውነቱን መቀበል መልቻለት የመንግስት ከፍተኛ ባለሰልጣናት ያሳዝኑኛል የሚያሳዝኑኝ እውነቱን ባለመዘበላቸው አይደለም የወጣቱን ሀገር ፍቅር ስሜት እየተረዱ አጣመው ተርጉመውታል ሁሌም የሚያዩህ በተንሸዋረረ አይናቸው ነው።
ላስረዳ ዘዓምሥ ህወሐት ለሁለት ተከፍሉ በነበረበት መጀመሪያ አካባቢ የሀይል ሚዛኑ ወዴት አንደሚያጋድል ስላልታወቀ ሁለቱም ቡድኖች በተለያዩ የ«ሉቢ» ስራዎች ተጠምደዐ ነበር በዚያ ወቅት አቶ መለስ ሶስት የተለያዩ መጣጥፎችን አዘጋጅተው ለህወሓትኢህአዴግ ካቫድፊዎች በትነዋል የአብዮታችን የቦናፓፐፓርቲስት መበስበስ አከደጋዎች» «እንደገና ስለቦና ፓርቲዝም» አና «የዴሞክራሲ መሰረታዊ ጥያቂ በኢትዮጵያ» የሚለ በአሁኑ ወጦቅች ለተዘረፊው ገንዘብ ፍንጭ አገኘሁ ያልኩትም አስር አመት ፀደ ኋላ ተመልሼ እነዚህን ሰነዶች በመመርመር ነው በወቅቱ አቶ መለስ ለህወዉሐሓቶ መከፋፈል ዋነኛው ምክንያት «ቦናፓርቲዝም» እንደሆነ ሲናገሩ የእነ አቶ ተወልደ በማርያም ኩድን ደግሞ ዋነኛው ምክንያት «ቦናፓርቲዝም ሳይሆን ተንበርካኪነት ነው» ሲል ተዘራክርአል ሆኖም የእነ አቶ ተወልደ ቡድን በክርክሩ ተሸፃነፈ ከስልጣንም ተባረረ ቦና ፓርቲዝም በአቶ መለስ ትንተና መሰረት «ቦና ፓርቲዝም» በ ከፈነዳው የፈረንሳይ አብዮት «መግባት አና መጡጣትቶዮ» በኋላ በዘዓም እኤአ የናፖሊዮን ቦና ፓርቲ ሥልጣን ይይዛል «ቦናፓርቲዝም» የስ ዝምድና አለኝ በሚል ዘራፊ መንግስት ለመሰረተወ ባዩ ሉዌ ቦና ፓርቲ ድርጌትና በዘመድ አዝማድ ለሚሾሙ የተሰጠ መጠሪያ ነው አቶ መለስ በዚህ ፅሁፋቸው ላይ ስለቦናፓርቲዝም መገለጫዎች ለያብራሩ የቦና ፓርቲዝም ሌላው መለያ ነጥብደግሞ መብና ነው በአርግጥ መስና በሌሉች ስርዓቶችም ይታያል በዚህ ስርዓት ውስጥ ዓን በስፋት ብቻ ሳይሆን የመብናው ዓይነት መሰረታዊ ባህርይ ሲታይም የስርዓቱ መለያ ጠባይ ነጡኦ ብለዋል ቦናፓርቲዝም ይበልጥ ግልፅ ይሆንልን ዘንድ «የአብዮታችን የቦናፓርቲስት መበስበስ አደጋዎች» ከሚለው ፅሁፋቸው ትንሸ ልመርቅ «ሁሉንም መደቦች አንደየሁኔታውና አስፈላጊነቱ እየኮረኮመ የሚገዛ ሀረ አብዮትና ፀረዴሞክራሲ መንግስት መሆኑ የግድ ነበር የሰፊውን ህዝብ አብዮታዊ ፍላጎቶች ደቁሶ የሁሉንም መደቦች ዴሞክራሲያዊ መብቾ ቢያፍን አደብ ግዛ የሚለው ምንሥ አይነት የመለስ ። እሺ ቦናፓርቲዝም ወደ ኢህአዴግ እንደገባ እና እንዳልገባ ሊቀመንበሩ ራሳቸው ይንገሩና «መናገር የምንችለው ኢህአዴግ ራሱ በስብሶ ከቦናፓርቲዝም የምትለየውን ራሱን መለኪያ ማለትም አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ባሀርዩን አጥፍቶ ሊመጣ ስለሚችል ቦናፓርቲዝም ብቻ ነው በኢትዮጵያ ስለቦና ፓርቲስት መበስበስ ህብረተሰባዊ መሰረት ብቻ ነው መናገር የምዓቸለጡ አሉና አቶ መለስ ቀጠሉ ሌሎቹ መደቦች በጥቅማቸውም ሆነ በአደረጃደታቸው ኢህአዴግን ለመቀየድም ሆነ ለመቆጣጠር ይህ ነው የሚባል ሚና መጫወት የሚችሉ አይደሉም ስለዚህ እኛ እንደፈለግን እንዳንሰርቅኒ እንደፈለግነው መበት እንዳናፍን በሌላ አነጋገር አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ባህረዖችንን አንዳናጠፋ ቀፍድዶ የሚይዘን ኃይል የለም ይሄ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ምዕክርነት ነው «የስርአቱ አንዱ መለያ ባህርይም ሙስና ይሆናል» ጺ ቢሊዮን ዶላር በመስና ከኢትዮጵያ ተዘርፎ በተለያዩ አገራት ተደብቆአል ይላል ሪፖርቱ ደግሞ መቺም እስከአሁን ጹ ቢሊዮን ዶላሩ እና የአቶ መለስ ትንተና ተመጋጋቢ እንደሆኑ እናንተም ትስማማላችሁ ብዬ አስባለሁ እስክንድር ነጋም ይፄ ገንዘብ የተዘረፈው ኢህአዴግ ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ነው በሜል እየተከራከረ ነው «አፄ አስቀድሞም ብያለሁ በደርግ መንግስት ጊዜ የነበረው ሙስና ከጥሬ ስጋ እና ከውስኪ አያልፍም መለስም ለእስክንድር መደምደሚያ ድጋፋቸውን እየሰጡ ነው የቦና ፓርቲዝም ሰለባ የሆነው ህወሓትኢህአዴግ ብቻ አይደለም እያሉ ነው የሥለይ አምሪ ከዚህ አንፃር መታየት የሚገባው ሌላው መስረታዊ ነገር ኃይላችን በሙሉ በተጠቀሰው አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ማዕበል ወስጥ ያለፈ አለመሆኑ ነው የአህት ድርጅቶቻችን ዓብይ ክፍል ከላይ አስከታች በዚህ ሂደት ባላለፉ ሰዎች የተቸላ ነው በአነዚህ ጦጠስጥቸ የሚናኖረውጠ ሁኔታ የሁላችንንም እድል የሚወጠስን ሃጡ አሁን ደኝሞ የቦናፓርቲስት ተሸካሚ ህወሓትኢህአዴግ ብቻ ሳይሆን አህት ድርጅቶችም ናቸጡ በመለስ አገላለፅ አህቶ ድርጅቶች ሲባል ብአዴን ኦህዴድ አና ደኢህዴን ማለት ነው ከአነዚህ እህት ድርጅቶች አመራር ውስጥም ይበልጥ ሊዘርፍ ሙሰና ሊሆን የሚችለው በትኝሉ ወቶት ያልነበረ ነጦ እንዴት ብለን ከጠየቅን ደግሞ የአህት ድርድቶቻችን ዓብይ ክፍል ከላይ አስከ ታች በዚህ ሄደት ባላለፉ ሰዎች የተሞላ ነጡ» የሚለውን የአቶ መለስን ማብራሪያ እናገኛለኝ እኔ በበኩሌ ግን የታገሉትም ሙስና ውስጥ ሊገቡ ይችላለ ብዬ እጠረጥራለሁ ክረ እንዲያውም በታሃሉት ሳይብስ አይቀርም መቼም ከተባበሩት የህወሓት አመራር ጠጦስጥ ከአቶ መለስ የተኝዓል ዘመን ያነሰ የታገለ ኛለም ሁሉም አብረዋቸው በረሃ የገቡ ናቸሠውና የዘህየ ሪፖርት ቨርቪ ልበር በ ቡዕዘቪ ከፍ ር በርነፎ። ከብስዴገ ሰማይ ስር በአርግጥ በአሁኑ ሰዓት ቀድሞውን ኢህዴንም ሆነ የአሁኑን ብአዴን መጡቀስ ተገቢ አደደለም ዛሬ ቢያንስ ለስም እንኳ በብአዴን ሰዎች ተይዘው የነበሩ መንግስታዊ የስልጣን ቦታዎች እንደ ጎጃም ነጭ ጤፍ ተረት የነሃልና ዛሬ የአገሪቱን ስልጣን የያዘው አንድ ፓርቲ አይደለም አራት የመጣስ ኦምፅኮ ፓርቲዎች ተጣምረው ግንባር ፈጥረው ነው ያ ግንባርም ኢህአዴግ ይሰኛል መቼም በግንባር ደረጃ ያለ ፓርቲ ስልጣን ሲይዝ እንዴት ስልጣን መከፋፈል እንዳለበት በመላወ አለም በቂ ተሞክሮዎች እና መርሆዎች አሉለት በሚወክለው የህዝብ ቁጥር በፓርላማው በሚገኘው ወገንበር ልክ እያልን እኛ መናገር የለብንም እነሉ ፖለቲከኞች አስከሆኑ ድረስ ይፄንን ያውቃለና ለረጅም ጊዜ በኢህአዴግ ውስጥ አነስተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ የወከሉ ሰዎች ትልቁን ስልጣን ጠቅላይ ሚኒስትርነቱን እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱን ይዘውት ቀይተቸቐል ምክትል ብሃሜኒነስትርነቱንና የአፈ ገባኤውን ቦታ እስከ ምርጫ ለብአዴን የተከበሩ ቦታዎች ነበሩ ከ በኋላ የአፈጉባኤጴው ቦታ ወደ ደበብ ዞሀርከል ከምርጫ በኅላ ደግና ቀሪው ኛምክቶችል ጠሚኒስትርነቱ ቦታ ከብአዴን ጦጥቶ ወደ ደበብ ፄዶአል በጨዋው ህግ ስልጣን የያዘዙ ህብረ ብሒር ፐርቲ ቢሆን ደቡብ ሰሜን ምስራት እያልን ማጡራት አይበጠበትብንቻ ነበረ ጨዋታሥው ግን አራት ብሔሮችን የሚጠክለ አራት ርቲዎች ግነባር ፈጥረው ስለመሰረቱት መንግስት ማሪ ታችን መሆ ነሃ የሆነ ሆና አንድ ነገር ግልፅ ሆኖልናል የሀገሪቱ የፖለቲካ ሰአት ለብአዴን ስንት ላይ አገደቀቁዉ ካልተሳሳትኩኝ ምርጫ ላይ ከዛ ጠጩዳህ ብአዴን አለ አንዴ። ብርቱካን ሚሜደትሳ እስክ አሁን ጠደ ጋ አልተመለሰችም ብርቱካን ሚደትሳ ደቡብ አፍሪካ ሄደሻ ብርቱዛን ሚሜደትቅሳ ከደቡብ አፍሪካ መጣች ብርቱካን ሚደቅሳ አሜሪካ ገባች አንድነት ፓርቲ የብሔር ብሔረሰቦችን ቀን አከበረ ብቸኛው የመድረክ የፓርላማ ተመራጭ ፓርላማ በመግባቱ ፕገሃር በየነ እና ዶር ጦራራ አወገዙት አንድነ» ከመድረክ ሊወጣ ነው መኢአድ አንድነት እና ብርሣን ፐርቲ ሊዋሀዱ እየተደራደሩ ነው ድርድሩ ዘሸፈ መድረክ ወደ ውህደት አልሄደም መድረኩ ከምርጫ በኋላ ራሱን አልገመገመም መራራ ዲና አላመረሩም አንድ የአረና አመራር ከአረና ራሳቸውን አገለለ ስዬ አብርሃ መጽሐፍ ፃዛፉ የፃፉትን መጽሐዛ ሸጠው ሲጨርሱ የመጽሐፉን ሽያጥ ይዘው አሜሪካን ሀገር በመሄድ ትምህርት ጀመሩ አቶ ልደቱ አያሌው በአሜሪካ ተታውሞ ገዘሆፃየቸወ አቶ ልደቱ ለንደን ሲያደርጉት የነበረውን ስብሰባ ታዋሚዎች ጥሰው ገብተጦ አጨናገፉባቸዑ አቶ አየለ ጫሚሶ ሃው አለም አተና የፌዴራሊዝም ጉባኤ የተሳካ ነበር አሉ የአቶ አየለ ጫሚሶ ሦክትል አተ ለገሰ ቢራቱ ከፓርቲው ተባረሩ አቶ አየለ ጫሚሶ ለፓርቲያቸው ስራ ከኪራይ ቤቶች ያገኙትን ቢር ለዳቦ ቤት አከሪራዩት ራአይ ርቲ ለሁለት ተከፈሊ የመኢብን ሊተመንበር በበርአቐቸው የፈያካሄዱት የድለላ ስራ ደርቷል አሉ የኦብኮጠጉ አቶ ተስፋዬ ቶሉሳ በሸልማት ያገኙት መፊት የገንዘብ ምንዛሬ በመጨመሩ ዋጋው ዱ» የመለስ አምልኮ መናሩ አንዳስደሰታቸው ተገለዷ የመኢዴፓ ሊቀመንበር አቶ ዘልለ ከአገር ኮበለሉ ከርጫው ማሣስት ጀምር የተታዋሚዎች ሰፈር አንዲህ ነው የከረመ በቀጥታ ወደ ዘመቻወ» ከመግባታችን በፊት ግን የፖለቲዛ ስራን «በፖለቲካ ፓርቲ» ደረጃ በአገራችን መካሄድ አንዴት እና ጮቹ እንደተጀመረ ጨረቸ አርገሃነፁዑ እገለፍ የአገሪቱ «የተጭበረበሩትም ሆነ «ያልተጭበረ በሩት» የታሪክ ድርሳናት እንደሚነኝሩን ከሆነ የፖለቲካ ድርጀቶች ለመጀመሪያ ጊዜ የታዩት «ጣጣ ፈንጣጣዮሞ ዛሬም ድረስ እንደ አያት ቅድመ አያት ቫርኔ ከላያችን አልወርድ ባለው ኤርትራ ነቦዐ የሁለተኛው አለም ጦርነት አንደተጠናቀቀ በዩናይትድ ኒሽን ተባኤ ኢትዮጵያ አና ጣሊያን በኤርትራ ተዳይ ተፋጠጡ በአርግጥ ጣሊያኖች «አርትራ እንደ ርሦና ማዕና የግዛቱ አካሌ ነች» የሜል ክርክር አልነበረም የፈጠሩት በተዘዋዋሪ መንገድ በኢርትራጡጦጡያን በኩል ባቋቋማቸው የፖለቲካ ፐርቲዎች አማካኝነት ነው ለመግቅ የቀረቡት የወቅቱ የኢትየጵያ ዚል ጠሚኒስትር አክሊሉ ኃጦልድ ኤርትራ ወፀውፁስጥ ስለተፈጠሩ ፓርቲዎች ሲያብራሩ «የኤርትራን ህዝበ በዛለናል እያሉ እየመጡ ለተባአብ ሀሳባቸውን አንዲሰጡ የተፈቀደላቸው ፓርቲዎች አላማቸጦ የተለያየ ነዘረ ጣሊያን ያስተዳድረን አንግሊዝ ያስፕዳድረን ዩናይትድ ኔሽን ያስተዳድርን እና ነፃነት የሚሉ ሆና ሃበረ ኒጠኖርዘ ሲደርሰ ምክር አላማቸውን አንድ አድርገው ሁለም ሃነዛፃትን ነጡ የምንፈልፃጦ ብለው አስታርተው ብለዝ ኢንዲፔንደገስ የሚል የአንድ ፓርቲ ተወካዮች መሆናቸውን አስታወቁ» ሲለ መስከረም ተን ዒዓም ለደርግ መሥርማሪ ኮሚለሰየን ባቀረቡት የነዛዜ ጽፁፋቸው ላይ ገልፀዋል ዘህ አገኘደነ የሜል በሃ ብላታ ዳዊተ አቶ ገብረመስተል አቶ ተድላ ባይሩ እና በመሳሰሉት ኤርትራዊያን የሚመራ ፓርቲም ነበር አንዲህ እንዲህ አያለ አነ ቓብዐሀ ኦብነግ ሻዕቢያ አያለ የተፈጠሩትን ፀዜምር አስከ ዎቹ ድረስ የፖለቲካ ፓርቲ ሽታ ዳር ዳሩን ብረዓ አካባቢ ብቻ ተወስና ቆይተአል ይፄሄ ማለት ግን አገራችን «ፖለቲዛ» የለም ማለቴ አይደለም አንዴት አንዳህ አላለሁ። መቼም በየትኛውም አገር እንደ ሜታወቀው አዲስ ነገር ሲጀመር የሚመሰከተውም የማይመለከተውም ፋሽን አድርጐ እንደሚወስደው ይታወቃል እናም ምሁሩም ተማሪውም አርሶ አደሩም የፖለቲካ ፓርቲ ማቋቋም የዕዋ ማህበር የመመስረት ያህል ቀሎት የነበረበት «ቀልቡን ያጣበት» ያ ዘመን «ያ ትውልድ» የሚባል ታሪክ ሰርቶ አልፎአል ያ ትውልድ ማነው ቢባል ኢህአፓ መኢሶን ኢጫት ወዝ ሊግ ማሌሪድ ማግብት ኦነግ ሰደድ የመሳሰሉት እያልን የፖለቲካ ፓርቲዎችን ነው የምንጠቅስሰው ከህዝባዊ ትርምስና ሁካታ መሀል በቆረጣ የተዘጋጀው የመንግስቱ ኃማርያም «ኢሰፓአኮ» ከግብ ግብ ከስልጣን ስልጣን ሲሸጋገር ውሎ አድሮ ጓድ መንግስቱ ኃማርያምን ማዕከል ያደረገ «ኢሰፓ» የተሰኘ ግዙፍ ፓርቲን ወለደ ኢሰፓን ከሌሎች ፖለቲካ ድርጅቶች ለየት የሚያደርገው ለስልጣን የሚጓጓ ፓርቲ አለመሆኑ ነው ምክንያቱም ከምስረታው በፊትም ስልጣን ላይ ነበርና ከምስረታው በኋላም የቀጠለው በነበረበት ነው እነሆ እንግዲህ ኢሰፓ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ባይሆንም በህገ ደንብ ህ መደበኛ በሆነ መልኩ በአገሪቱ የፖለቲካ ፓርቲታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው ገዥ ፓርቲ እንደሆነ ይታወቃል በዓም ኢሰፓ በትግል ወደቀ ኢህአዴግም በትግል ተተካ ከዚህ በኋላማ ምኑ ተወርቶ «አንድ ሰውና አንድ ጥይት እስኪተረ የሚለው ግብታዊ መፈክር «አንድ ሰውና አንድ ማህተም» ፓርቲ ይሆናል በሚለው ተተየረ። ለምን አንዲህ ተናዝክርክ የሚል ዝግብ ይነሳል ከዚያ «ሰርጎ ገብ አና «ወያኔ» የሚሉ ተተጥላዎች ይዥጎደጎዳሉ አነዚህን ሁሄኸኃዎች ለማስወገድ በባለመያ የተዋቀረ የኮመዒኬሽን ክፍል የግድ ያስፈልጋጋል ለላው ትልቁ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ድክመት በህሽባ ለ የተቃዋሚ ፓር ዊ አና በአገራዊ ዳሦዮች ላይ ተሳትፎ ማጣት ነው ይፄ ማለት ግን «አንድነት ፓርቲ የመሠሰስ አምልኮ ሰሞነን ከኢህአዴግ ተውሶ ያከበረው አይነት «የብሔር ብሔረሰቦች ቀንጉ ማለቴ አይደለም ይፄ በግልባጩ ክስረት ወይም ሽንፈት ነው በሰው አጀንዳ መንጫጫት አንዲህ ያልኩት ለምን የብሔር ብሔረሰብ ቀን ይከበራል የሚል ቅፊታ ኖሮኝ አይደለም ከፓርቲው አቋም አና ፍልስፍና ውጭ የሆነን ነገር ግን ሌላ ፓርቲ ስላከበረው ብቻ ወስዶ ማክበሩ ስላልገባኝ ነው እናም «ህዝባዊና ሀገራዊ ተሳትፎ» ከተቃዋሚ ፓርቲዎችም ይጠበታል ስል ለምሳሌ የኑሮ ውድነትን አስመልክቶ መግለጫ ማውጣት መንግስት የሚሰራቸው ስህተቶችን ጊዜ ሳይሰጡ ለህዝብ ማጋለጥ እና የመላሰለትን ለማለት ነው ይቕፄ አንድም መሰረትን ወደ ህዝብ ሰማስረግ የተለለ አማራጭ ሲሆን ዙለትም የፓርቲውን ህዝባዊነት ማረጋገጫ ነው መቹቐቹም በዚህ በኩል «ኢዴፓ» የተሻለ ነሃው የኑሮ ወድነቱን አስመልክቶ በለበሄዐዑ መግለጫ ብቻ ሳይሆን ከዚህ ቀደም ለምሳሌ ከኤርትራ ጋር የነበረው የድንበር ግጭቅ መፍትሔን አስመልክቶ በአሰብ ጉዳይ በመሳስሉት ያለሰማጡ ድምጽ አስፈላጊ ስለነበረ ነው የአገራችን የፖለቲዛ ፓርቲዎች ሌላው ቁልፍ ችግር ወይ ምክር አይሰሙም። ነገር ግን እነዚህ ሺህ ሰዎች ሶስት መቶ ብር የቢሮ ኪራይ መክፈል አይችሉም ይሄ መቼም ቢሆን የአባላት ድክመት አይደለም ሆኖም አያውቅምቁ የዚሀን ችግር ምንጭ የማደራጀት እና ንቃተ ህሊናን የማዳበር ድክመት ያለበት አመራር ነው በማደራጀት ኛመለስ አምልኮ ኦና በማንቃት ላይ የተሻለ ስራ ቢሰራ ሺ አባላት በወር አንድ ብር አንኳን ቢያዋጡ ከቢሮ ኪራያቸው አልፎ በምርጫ ወቅት ፇሚፈጠረውን የአቅም ችግር አባይ በረፃ ላይ ያስቀረው ነበር ለዚህም ነው በቅንነትና በቁርጠኝነት የለውጥ ድልድዩን ታሻግሩናላችሁ ብለው አምነው የተከተሏችሁ አባላቶቻችሁ በእናንተው ድክመትና ብቃት ማጣት ተስፋ እየቆረጡ ሲበተኑ ወይም ወደማይፈልጉት እና ወደማያምኑበት የፖለቲካ አቋም ሲሰጠፉ የሚታየው እነዚህ ሁኔታዎች የማይታረሙ ከሆነና በነባሩ ልማድ ዘንድሮም የምትጓዙ ከሆነ ፓርቲዎቻችሁ «በህይወት ኖረው ህዝባዊ አጀንዳ ይዘው ራዕይ ኖራቸው» ሳይሆን የኢህአዴግን የታይታ ዴሞክራሲ ጨዋታ ለመጫወት የተዘጋጁ አሻንጉሊቶች ሆነው ነው የሚቀሩት ፍትሕ ጋዜጣ ቀሪ ዩጥርረ ታሀሳሰ ያ ዐዐም የመለስ አሦለ ኮሀዴክኘ በጨረፍታ ለታዋቂጡ የሰነ ፅሁፍ ሰው በአሉ ግርማ ሞት መንስኤ የሆነው የቀይ ኮከብ ከመቻ በኤርትራ ጦንበዴዎች የበላይነት ተጠናቀቀ በእርግጥ ይህንን ዘመቻ ለማክሸፍ በናቅፋ በክርከበት ግንባር የተሰለፉት ኢሳያስ አፈወርቂ አና ጀሌዎቹ ብቻ አልነበሩም በአርከበ እቁባይ እና በተፈራ ዋልዋ የሚመሩ ጀሌዎችም በጦትቱ የመንግስት ሚዲያ የሚጠቀምበት ቃል ነው ከኤርትራ ወንበዴዎች ጐን ተሰልፈው የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ቀይ ባህር ነው የሜለውን የኢትዮጵያ ለሰራዊት ከግሪ እና ከቀኝ አጣድፈው «ሳንዲዊች ስደረተት ከቀን ወደ ተንም ሻዕቢያ ጥቃቱን እያጠናከረ ሄደ ከኣለታት አንድ ቀንም በ ክረምት በምሰዋ ወደብ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ሰነዘረ እናም በዚህ ድንገቱ ጥቃት የመንግስት ለራዊት ማፈግፈግ ሲጀምር የተወሰኑ የመንግስት ወታደሮችም በምርኮ ተይዘው ጠደ ሳህል በረሃ ተወለዱ በጦቅቱ ማንም ሰው ቢሆን ከነዚህ ምርኮኞች መካክል የተውጣጡ ወታደሮች ዛሬ የገዥው ፓርቲ አባል የሆነጡን ኦህዴድን ይመሰርታሉ ብሉ ያሰዘ አልነበረም የሆነው ግን እንዲያ ነው በትግራይ ዘረዛዎች ከህጠሓት ጋር በጋራ ይንቀሳቀስ የነበረው ኢህዴን» በ አንድ ቡድን ወደ ሳህል ይልካል ቡድኑ በኢህዴን ሊቀመንበር ያሬድ ጥበቡ አና የአመራር አባል በሆኑት በአቶ በረከት ስምኦን የሚመራ ነበር ይሄ ቡድንም በኤርትራ መሬት ከኤርትራ ጠንበዴዎች ጋር በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ከተወያየ በኋላ ተማርከው ሳህል ከሚገኙት ከኢትዮጵያ ወታደሮች መካከል ትግሉን መቀላቀል የፈለጉትን ይዘው ወደ ትግራይ ይመለሳሉ ከእነዚህ ውስጥም አባዱላ ገመዳ ኩማ ደመቅሳ ባጣ ደበሌ ኢብራዛም መልካ ጌታቸው በዳኔ ዮናታል ድቢሳ ሞቲ ለለናሞዝ ይገኙበታል ይለናል ከወጦደ ተከዜ የአገኘሁት የታሪክ ድርሳን ቦሀህዴደ «አህዴድ» የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት አክም ከመጋቢት ሻ አመት የምስረታ በአሉን አክብሯል ከኦነግ እና ከነፍናጠኛዐ ነፃ ሊያወጣን የተቋቋመ ድርጅትን እንዴት የአቅማችንን ያህል እንኳን በ መስ አምለኮ አናግሣዘሖም። አንዲህ ነችና እንደ አቡነ ተክልዬ «ባለስድስት ክንፎች» አልነበሩም እንዴ በእርግጥ የዘንድሮዎቹ ከስድስትም ክንፍ በላይ ናቸወነ ዛሬ ኢስፓ ፓርቲያችን «ነበር» የሚባል ታሪክ ሆኖአል የኢሰፓ ዋነኛ ባለስልጣን የነበሩት የለገሰ አስፋው ረዳት እንዲሁም ራሳቸውም የኢሰፓ አባል የነበሩ ስለ ኢሰፓ የነገሩን «ነበር» በሚል መጽሐፋቸው አይደል እንዴ ኢሰፓ የባቢሎን ግንብን ያህል ፍርስራሽ ከተከመረለት በኋላ ኢህአዴግ መራሹ መንግስት መድብለ ፓርቲ ስርአት የመገንባት መከራ አድርጎ ነበረ በእርግጥ መድብለ ፓርቲውን ራሱ ለይስሙላ እንጂ ውስጡን ለቄስ የሚሉ ተቺዎች ብዙ ናቸወ የሆነ ሆኖ እስክ ቱ ምርጫ ድረስ የአገሪቱ የበላይ በሆነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሁለት በላይ ፓርቲ እባላት ቁጥራቸው ይለያይ እንጂ ነበሩበት እናም ቢያንስ የመድብለ ፓርቲ ፍንጭ«የሰናፍጭ ቅንጣቶች» ታህልም ቢሆን ነበር በነበር ቀረ እንጂ ከጸ ሲያሳ ተርሲሞ ሲያሳ ተርሲሞ በቁቤ ነው መቼም በቋንቋችን ስለፃፍን ብቻ ኦነግ ለማለት የሚዳዳው ሞልቷል ኦነግ የሚባል ብሔር እንዳለ ሁሉ ለካስ በአዲሱ ህግ ስለኦነግ ማውራት ራሱ ኦነግ መሆን ነው ተብሏል በእርግጥ ሀሣን መቃወም አይቻልም ባይሆን ከተከፋፈሉ የኦነግ ሰዎች ጋር የሚደራደሩትን የመንግስት ተወካዮች ከኦነግ ጋር በማውራታቸው «ኦነግ» ብሎ ከሶ የህግ የበላይነት ማረጋገጡ ሽብርተኛን በእንጭጩ ለመቅጨት ብቻ ሳይሆን መንግስት ስለህግ የበላይነት የሚያወራው ከአፍ ያለፈ ይሆናል ለማንኛውም በቋንቋችን ላይ የምንነጋገረውን አጀንዲ ላልተወሰነ ገዜ አስተላልፈን የጀመርነውን አንጨርስ «ሲያሳ ተርሲዋ» ወደ ፌደራል ቋንቋ ሲቀየር «ፖለቲካዊ እስትራቴጂ» እንደማለቅ መሆኑን ተረዳልኝና ኢህአዴግን «አውራ» ያደረጉትን «ሲያሳ ተርሲሞ»ዎችን ነጥለን እንይ እንደምታውቁት ምርጫ ለቅንጅቱ የብዙ ወንበር ለኢህአዴግ የብዙ ድንጋጤ «ሲሳይ» ነበር። ከክር ጠቋርሺ ለኢፍትፃዊ የበላይነት የግድ ብዙሃኑ ወደሆነው አርሶ አደር ደጅም መድረስ አለበትና ተደረሰ ከ«ወዬልህ» ማስፈራሪያ ታክቲክ ጀምሮ እስክ «አርስ በአርስ ማቆላለፍ ሴራ» በመሬት ዋለ እነ ማዳበሪያ እና የአርሻ መሬት ሳይቀሩ ከዜግነት ይልቅ የፖለቲካ አቋምን ቅድመ ሁኔታ አደረጉ በትግራይ የነገብሩ አስራት «አረና» ትግርኛ ተናጋሪ ቅንጅት ከሚል «ታኮ» ጋር የ አመቱ የደርግ መክራ ደራሲና ተዋናይ ተደርጎ ቀረበ በአማራ ክልል ከኢህአዴግ ውጭ ማሰብ ለርስት ጉልት አልባነት እንደሚያጋልጥ በስርቶ ማሳያው ሙከራ እንዲማሩ ተደረገ በኋሳ ለአንዳንድ «አምቢ ለመብቴአዎች መቀጣጫ «ቡችሌ» የተባሉ የፌደራል ፖሊስም የክልል ፖሊስም የመከላከያ ሰራዊትም አባላት ያልሆኑ «አንጀት አልባ» ተደባዳቢዎች ተመልምለው ደሞዝ ተቆርጦላቸው ጣቢያ ተበጅቶላቸው «ብስዴን ድርጅቴን ያልዘመረውን «አሳደህ በለውን» ዝፈንለት ተባሉ እናም ስንቱን አባሮ ያዥ አማራ አርሶ አደር እግር እግሩን ብለው ከቤት አዋሉት በኦሮሚያም እንዲሁ የኦፌዴን እና የኦህኮ አባላትን በኦነግ ስም እንደወጡ አስቀሯቸው የደቡብም ልዩነት የለውም ልዩነት አለው ከተባለም ከአነጋይና አእንሙር መንደሮች ጀምሮ እስከ ዲላ አናናስ አምራች ገበሬዎች ድረስ ራሳቸው ጠሚኒስትሩ በመሄድ «አደራን አደራ ደህዴንን አደራ» ሲሉ ነጠላ ዜማቸውን በራሳቸው ድምፅ ማቀንቀናቸው ብቻ ነው በእርግጥ ከዲላ በኋላ ከሽግግር መንግስቱ ከ ጀምሮ በየነ ጴጥሮስ ብቻ በሚመረጡበት ዛዲያም የፄዱት ራሳቸው መለስ ናቸው ምን ይሄ ብቻ የመንግስት መኪናዎች የትራንስፖርት መገልገያዎች ስልኮች ቁቧሮዎች በኢንዶመንት ስር የተቋቋሙት የቢዝነስ የንግድ ድርጅቶች የሚዝቁት ትርፍ የመንግስት ሚዲያዎች ለፓርቲው ልከር ጠርየቪሃ ግንባታ የማይተካ ሚና ነበራቸው በእርግጥ እነዚህ ሁሉ ብቻ በቂ ሆነው አልተገኙምፁ እናም ጠንከር ወዳሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች «ሰርገው የሚገቡ» አደገኛ ካድሬዎችም እንዲዘምቱ አንደተደረገ ይነገራል «ወዶገብ» የሆኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስንቅና ትጥቅ ተመድቦላቸው በተቃዋሚ ስም ተቃዋሚውን በመቃወምና በማዳከም የበኩላቸውን አገልግለዋል በስተመጨረሻም የኢህአዴግ የጥንት የጠዋቱ ምርጥ እቃ የሆኑት ምርጫ ቦርድ የፍትህ ተቋማት የፀጥታ ሀይሎች እኛም አለን መሙዚቃ ሲሉ የሚችሉትን ያህል ቀለብ ለሚሰፍርላቸው ድርጅት አበርክተዋል እንግዲህ ይሄ ሁሉ ድር ተደርቶ አክርማ ተነክሮ ፈትል ተፈትሎ አብሲት ተጥሎ ጎመን ተቀቅሉ የተገኘን «አውራ ፓርቲነት»ን ነው አቶ መለስ «ኢህአዴግ አንድም ቀን አውራ ፓርቲ ለመሆን ስርቶ አያውቅም» የሚሉን እኔ ደግሞ እላለሁ ኢህአዴግ መስራት ብቻ ሳይሆን አውራ መሆን ግዴታም እንደሆነ ለአባላቱ በፈደራል ቋንቋ ጆሮአችን አየሰማ ያስተላለፊውን መመሪያ ነው የፈፀመው ሆኖም ለድርጊቱ ማሳመኛ «ተምሳሌት» ፍለጋ ጃፓን ድረስ ተኬዷል ለዚህም ነው የአቶ መለስ መጣጥፍ አንድ ፓርቲ ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ማብቂያ ጀምሮ አስካሁን ጃፓንን የመራበት ሁኔታ ቢፈጠርም ይኹው የአንድ ፓርቲ የበላይነት የተጠበቀው ዴሞክራሲያዊ መብቶች በተከበሩበትና የፓርቲዎች ነዓ ውድድር ባለበት ሁኔታ ስለሆነ በመሰረቱ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ነው ሊባል የሚችል ነው» የምትለዋ ስብከት ትንቢት ነበር ልንለው የማንቸለው ባይሆን የመጥምቁ ዮሐንስ አይነት መንገድ ጠራጊ ነው ልንለው እንችላለን መንሹ በእጁ ነው አውድማውንም ፈፅሞ ያጠራል ስንዴውንም በጎተራው ይከታል ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል። የሚለው ነው ህዝባዊ አደንዳ እና ህዝባዊ ፖሊሲ የያዘ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ተቋማት በተገነበብት ተአማኒና ነፃ ምርጫ ቦርድ ባለበትም አገር አውራ ፓርቲ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው ሀክ ኮህ ሼ« የተባለ የፖለቲካ ፈላስፋም ይሄንኑ ደጋግሞ አረጋግጧል መለስ ዜናዊ የተባሉ ፖለቲከኛም ከዶክትሬት ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፋቸው ጆምረው አዲስ ራዕይ» መጽሔትን ጨምረው የፃፉት ጃፓን ውስጥ አንድ ፓርቲ እንዴት አውራ መሆን እንደቻለና ጠቀሜታውን ነጡ መቼ ይሆን የምንለወጠው። ሠወሀመድ የመሰስ አምልኮ ዚያድ ባሬ የሚባለው ቀውስ መሪዋ አገሪቱን አበባ አስመስሏት ነበር መቼም ዘጠቅቱ ሞታዲሾን እና አዲስ አበባን ማነዌር ያሳፍር ነበር ዛቃዲሾ እኮ በእድጉ ተውባ ተኩላ ነበረ ይህን ሁሉ ስራ የሰራዉ የዚያድ በፊ ፓርቲም እንዲሁ አገደኛው አውራ ፓርቲ ነበር ሶማሊያ አንደምታውቁት አንድ ቋንቋ ብቻ የሚነገርባት አንድ አምላክ አስልምና የሚመለክባት የአንድ ብሔር ሰዎች አፒ ናት እናሳ ቢሉ ዚያድ ባሬ ከስልጣን ሊባረር ህዝቡ ፎቅና መንገዱ የኔ ነው የሚለ ስሜት አልተሰማጦም ይልቁንም ከሶማሊያ ሰባቱ ጎሳዎች ብሔር አላልኩም አንዱ የሆነው ዳሩድ የዚያድ ባሬ በመሆኑ ህንፃዎቹ የዘመዶቹ አና የአምቻና ጋብቻው ነው ሌላው ሌላውም የአውራ ፓርቲው ነወ በማለት ነው አንዲህ እገደዛሬው የፍርስራሽ ቁልል ያስመሰሏት ለዚህም ነው አውራ ፓርቲነኝነቱ ይቆይልንና መተማመንና ብሔራዊ እርቁ ይቅድም የሚሉ መካሪዎች የበዙት ለፍቶ መና ከመሆንስ ሁሉን ፓርቲዎች በእኩል ውድድር አሳትፎ ኢፍትፃዊ ሳይሆን ፍትፃዊ የበላይነት ለማግኘት መታተር በስንት ጣፅሙ የኢህአዴግ አውራፓርቲነት ምንጭ ዛሬ እንደሚፎለልበት ንፋስ ያመጣው አይደለም ይፄማ የሰወ ልፋትን ማናናቅ ነው ኢህአዴግ ከ ማግስት ጀምሮ እስከ ቱ ምርጫ እለት የታየው የጠርናፊዎች መረጣ» ድረስ አሉ የተባሉ «መላዎች»ን ሁሉ አፈላልጎ ተጠቅሞአል በውጤቱም «አውራ ፓርቲ» ሆኖአል ሌላወ ቀርቶ የምርጫው እለት ራሱ መቼ በተቃዋሚዎች ነፃ ነበረ ተባለ። «ፀጸ ኮህእ ንጉስ ፋሩቅ መዳፍ ስር ትወድቃለች በዓም ግብፃውያን ጨቋኝ እና ሙሰኛ ያሉትን ንጉስ ነገስት በመፈንቅለ መንግስት ይገለብጣሉ ከሁለት አመት በኋላም በ ዛሬ ዶር ነገደ ጎበዜ «መሬት አንቀጥቅጥ» እያሉ የመለስ አምልኮ በሚጠሩት አይነት ህዝባዊ አመፅ ወደ መቃብር የገባው ስርዓት ተመሰረተ በወቅቱ ፕሬዚዳንቱም ርዐበዩ ልከህ እጨጩፀ ነበሩ በእርግጥ ግብፃውያን ናስርን ከሙባረክ ጋር አያነዓፅሩም ምክንያቱም በፖለቲካዊም በኢኮኖሚው የዛሬዋ ግብፅ ለደረሰችበት ደረጃ መሰረት የጣሉት ናስር ናቸው በሚል ከአስዋን ግድብ ግንባታ ጀምሮ ሲውዝ ካናልንከፈረንሳይ ካምፓኒ እስከ መንጠቅና የሀጠር ለጩ ጃይጩቄከር ምስረታ ግብፃውያን የናስር ውሰታ አድርገው ይቆጥሩታል ሊቢያውያንም ቢሆኑ በሁለተኛው የአለም ጦርነት ጦስ ከኢጣሊያን አገዛዝ ተላቀው ለእንግሊዝ ቢያድሩም በሀ እንግሊዞችን ድል ለመንሳት ችለዋል ኢድሪስ የተባለ ንጉስም አንግሰው ሲኖሩ በ ርዕክኗ አህበዝበ መክመር ጋዳፊ የተባሉ የሊቢያ የጦር ሰራዊት አባል መፈንቅለ መንግስት አካሄደው ስልጣን ያዙ ሞሮኮ አና ቱኒዚያም በወርፃ ማርች በ ብርቱ ትግል አካሄደው ከፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝ ነፃ ወጡ በሞሮኮ እብከፌ ነ መሀመድ ኛ ሲነግሉ በቱኒዚያ ህየዉጪ ሀቢብ ቡርጉቢ ስልጣን ያኩዙ ከሰሜን አፍሪካ የነፃነት ትግል ለየት የሚለው የአልጀሪያውያን ነው ምክንያቱም በአልጀሪያ የፈረንሳይ አስተዳደር ብቻ ሳይሆን ፈረንሳውያንም መኖሪያቸውን እዛው አድርገው ስለነበር ነው እኛ «ሰፈራ ጣቢያ» እንደምንለው እነሱ በሚሉት አሰራር አልጄሪያ ውስጥ በብዛት ሰፍረው የነበሩት ፈረንሳዊያን በቀሳሉ ለመልቀቅ አልፈለጉትም ነበር አናም አጆግ ከባድ የሆነ ጦርነት ተካሄዶ ምንም እንኳን ፈረንሳዮች ግማሽ ሚሊዮን ወታደሮቻቸውን በየግንባሩ ቢያሰልፉም የነፃነት ጥያቄው የህዝቡ ነውና በ ፈረንሳይ ተሸነፈች አልጄሪያ አሸነፈች ለከክፍፅ ለአህመድ ቤን ቤላ የተባለ ጀግናም የመጀመሪያው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነ እስከአሁን እንዳየነው ወደታችም እንደምናየው አፍሪካን ለየት የሚያደርጋት ተወዳጅ ጀግናም ሆነ በምርጫ ያሸነፈ ቢነግስም ውሎ አድሮ የወታደር መፈንቅለ መንግስት ሲሳይ መሆኑ ነው እናም የቤን ቤሳ ሰራዊት ጠቅላይ አዛዥ የነበረው ር ህነፎበበ ቦሎኔል ሆማሪ ቦሜዴኽ በ የቤን ቤላን መንግስት ፈንቅሎ ስልጣን ያዘ። ታሪክ እንደሆነ እየተሰወና ነው ቡድናም ዘመኑን መርምሩ ያለው ለዚሁ ነው ከግብፅ የመለስ አምልኮ ባሻገርም ሱዳንን እዩ በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን የያዘው የአልበሽር መንግስት ይበቃው ዘንድ እየተጠየቀ ነው ዙምባቤም ሂዱ በነባነቱ የትጥቅ ትግል ድል ስልጣን ላይ የወጡት አዛውንቱ ሮበርት ገብርኤል ሙጋቤ በገብርኤል» ይዘኖታል ስልጣን ልቀቁ እየተባሉ ነው ከመካከለኛው አፍሪካ አገራት ረጅም አድሜ ከ በስልጣን ላይ የቆዩት የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ኦቢንጋ ኑጉማ አዚህ ጋ ወራጅ ኣለ» ከተባሉ ቆይተዋል የኬኒያ የነፃት አባት አየተባሉ የሚሞካሹት የጆሞ ኬኒያታን ልጅም አልቀረላቸው የገንዘብ ሚኒስትሩ ኡሩ ኬኒያታን ጨምሮ ስድስት ሚኒስትሮች በዘር ማጥፋት ወንጀል በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ እየተጠየቀ ነው የእነዚህ ባለስልጣናት ወንጀል ያለፈውን ምርጫ ተክትሎ ከኩኩዩ ጎሳ ውጭ የሆኑ ሰዎችን ማስጨፍጨፍ የሜል ነው እናም በዘር ማጥፋት ወንጀል» በአለም አቀፍ ፍርድ ቤቱ የአስር ማዘዣ ወጥቶባቸው እየታደኑ ነው ፊታችሁን ወደ ጋቦንም መልሱ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የሆኑት አንድሬ ኦባሜ «እኔ ነኝ በምርጫው ያሸነፍኩት» ብለው ቃለ መሀላ ከፈፀሙ ውለው አድረዋል ከአመታት በፊት ህይወታቸው ያሰፈው እና ለቭ አመት ጋቦንን እንደ ሰም አቅልጠው እንደ ብረት ቀጥትጠው የገዙት የሎረን ባግቦ ቀዳሚ ወራሽ ልጅም አሊ ባግቦ ስልጣኑ የሳቸው እንደሆነ የደመደሙት ገና አባታቸው በህይወት ሳሉ ነው ዘመኑ እንግዲህ እንዲሀ ነው የዘመኑ የአፍሪካውያን ጥያቄ የነፃነት ጥያቄ አይደለም ነፃነታቸውንማ ረጅም እድሜ ሰኢትዮጵያኒዝም» ይሁንና ከ አመት በፊት አግኝ ተውታልፎ በአርግጥም በወቅቱ አንድ ትልቅ ስህተት የአፍሪካ ህዝብ ሰርቷአል የዛሬ አመት በነፃነቱ ትግል ዋነኛ የሆኑ አዛዣዥቹ የፖለቲካ ስልጣን ይዘው እንዲመሩት መፍቀዱን ማለቴ ነው አውነትም እኮ የሁሉንም የአፍሪካ አገራት መሪዎች የስልጣን ምንጭ ብንመለከተው ወይ ታጋዮች ናቸው ወይ መፈንቅለ መንግስት አድራጊዎች ናቸው አሏያም ከአባታቸው የወረሱ ስልጣን ላይ ከወጡ በኋላ እንደ ሟቹ አባ ውቃው ባለአውልያ ፈራጅ ሆነው የሚያካሄዱትን ምርጫ እርሱት እስቲ ማን ነው አዲስ ፓርቲ አቋቁሞ አማራጭ ፖሊሲውን አስተዋውቆ ስልጣን ላይ የወጣ። ጋዳፊ እንደሆኑ በ ባካሄዱት መፈንቅለ መንግስት የነገሱ ናቸው ጭራሽ የግብፅ እና የቱኒዚያን አብዮት «አንዴ የሞሳድ ሴራ» ሌላ ጊዜ «የሲአይ ኤ ተንኮል» እያሉ አያጣጣሉ ነው ሰነገሩ «ጓደኛህ ሲታማ ለእኔ ብለህ ስማ» አይነት መሆኑ ነው አልበሽር ሎረን ካቢላ የካሜሮኑ ፖል ቢያ የኮንጎ ሪፖብሊኩ ዴኒስ ነጉሶ የአንጎላው ዶ ሳንቶስ ወዘተ ወዘተ እድሜ እና ጤና ለመፈንቅለ መንግስት የሚሉ ጎበዝ ፈንቃዮች ናቸው ዩሪ ሞሶቬኒ ለአምስት አመት ኢሳያስ አፈወርቂ ለ አመት መለስ ዜናዊ ለ አመት ሮበርት ሙጋቤ ለፀ አመት ቆንጥር ለቆንጥር እየዘለሉ የመሰስ አምልኮ የታገሉ ታጋዮች ናቸው በሞሮኮ በዛየር በጋቦን በሌሴቶ በከፍ ላንድ የነገሱት ደግሞ ከአባቶቻቸው ስልጣን በውርስ ያገኙ አልጋ ወራሾች ናቸው እነሆ እንግዲህ ዛሬ አፍሪካውያን ይህንን ሁኔታ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስተካከል የቆረጡ ይመስላሉ በአርግጥ እንደ መ ው ሮ ውድነት» እና ህየስራ አጥነት» የሚባሉ ዘወዲሁም አንዳንድ የደነገጡ አገራት ጥገናዊ ለውጥ እያካሄዱ ነወ የዋጋ ተመን እና የደሞዝ ጭማሪ» የሚባሉ ፔንኪለሮችን ማስታገሻዎ በመጠቀምሖ ግን አኮ ይፄ ሁኔታ ለግብፅ ሰራ እንዴ። ከነቤተሰቦቼ በኑሮ ውድነት እና በረሃብ አለቅን ብላ ብትጮኽ ጩኸቱ በየትኛውም ሰማይ የፖለቲካ ጩኸት ሊሆን አይችልም የኢኮኖሚ እንጂ ኦሮሚያንም እንደ ምሳሌ ብንወስድ «ኦህዴድን መቃወም» እና «ኦነግን መደገፍ» የፖለቲካ ጉዳይ ልንለው እንችል እንደሆን እንጂ የኦሮሞ ህዝብ ኑሮ ከበደኝ ማለቱን በምንም መለኪያ ቢሰፈር ከኢኮኖሚ ጥያቄነት ውጭ ሊፈረጅ አይችልም በሌሎች የአገሪቱ ክፍሉችም ያለው የዚሁ አይነት ተመላሳሳይ ነገር ነውነ የየትኛውም ክልል ህዝብ የመጀመሪያ ጥያቄ ጠሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለምን ዓመት ሙሉ ብቻቸውን ይገዙናል። የገዥው ፓርቲም ሆነ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በኑሮ ውድነቱ በፀጥታ እየጮኹ ነው ከጎረቤቱ ጋር ስለኑሮው መክፋቱ የማያወጋ የለም መሽቶ ሲነጋ ቀኑ ምን አይነት መቅሰፍት ይዞ ይመጣ እንደሆነ ይነጋገራሉ ሁለቱም መጭውን አያውቁምና የፖለቲካ ልዩነታቸው የቱንም ያህል የሰፋ ቢሆንም በጋራ በፀጥታ ይጮኻሉ ኮሶስት እና ከአራት አመት በፊት በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የቤተሰቦቻቸውን ፎቶ ዘርግተው የሚለምኑ ብዘምች ነበሩ ዛሬ ደግሞ በፎቶ ምትክ መላ ቤተሰቡን ጎዳና ላይ ይዘው ወጥተው መለመን የጀመሩ አልፍ አእላፍ ሆኑ ለሚመፀውተውም ሆነ እግዚአብሔር ይስጥልኝ ለሚለው የፀጥታ ጩኸቱ ይሰማዋል በእርግጥ ግብፃዊያን በታሕሪር አደባባይ ያሰሙት ጩኸት የፀጥታ አልነበረም ይልቁንም «ቶሬዶ» ከተባለው የአሜሪካኖቹ ዘመናዊ የጦር ጀት ድምጽ አስር እጅ የላቀ ጩኸት ነበር ያሰሙት ሆኖም ከዚህ ከታሕሪር አደባባይ ጩኸት በፊት የፀጥታ ጨኸት ጮኸዋል የእኛስ የፀጥታ ጩኸት እድሜ ምን ያህል ነው። ይኸው ጋዜጣ ባለፈወ አመት ሚያዝያ ወር አገር ውስጥ ያሉ ድምፆች በኘንቦቱ ምርጫ ይሳተፋሉ ብለላ ነበር ተሳተፉም መለስ አምልክ በምርጫው ማግስት ደግሞ አገር ውስጥ ያሉ ደምፆች በሙሉ «ድምፃችን ይከበር» ሲሉ ሰልፍሊወጡ ነው አለን አናም መስቀል አደባባይን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች በሚገኙ አደባባዮች «የድምፃችን ይከበር» ሰልፍ ተደረገ ዛሬ ደግሞ «ኢትዮጵያን የሰሜን አፍሪካ አመፅ ያስጋታል እያሉ ነው እነዚህ ድምፆች» እያለ ነው ይፄ ነገር ሟርት ነው ወይስ አዲስ ዘመን ሪሱ በዝግጅቱ ላይ ተሳትፎ አለው። መቼም ተራርችን ያንቀጠቀጠ ከአንድ ትውልድ በላይ ያሽቆጠቆጠ ያውም ከፈርኦን እንኳ ሺ ጊዜ በበረቱ «ቄሳር» የሚመራ የደርግ ፈጣን የጦር ጀቶችን በፋሪሳ የድንጋይ ወንጭፍ ብቻ የክሰከሰ ፓርቲ ይደነግጣል ብዬ መገመት አልችልም የሆነ ሆኖ መድረኩ አንደ ደራጎን በሚፈራው ኢህአዴግ ላይ «ደንግጧል» የሚል መግለጫ አውጥቶ ጥቆማ ከሰጠኝ በኋላ በዚህች በሁለት ወር ውስጥ በአገሪቱ ውስጥ ተከስተው ነገር ግን እንደዋዛ ያለፍኳቸውን ክስተቶች መከለስ ጀመርኩ እውነትም ልብ ያላልኳቸው የድንጋጤ እርምጃዎችን ልብ አልኳቸው ቀድሞ ፊቴ ላይ ድቅን ያለው የቱኒዚያን ጉዳይ ነው ጭቁን ቱኒዚያውያን የቁጣ ድምፃቸውን ሲያሰሙ የአገሪቱ ጦር ሰራዊት አዛዥ በጥይት ቀንድቦ እንዲበትናቸው ፕሬዚዳንቱ የሰጠውን ትእዛዝ አልፈፅምም ማለቱ እንደተሰማ ብዙም ሳይቆይ ፕሬዚዳንቱ ቤን አሊ አገር ጥለው መሸሻቸውንና የመንግስት ግልበጣው መሳካቱን ተከትሎ በኢትዮጵያም ጠሚኒስትር መለስ አንድ «ማስተካከያ» አደረጉ የጦር አዛኛቻቸውን ሰብስበው ሹመትና ሽልማት ከመስጠታቸውም ሌሳ «አይዞአችሁ» ሲሉ ማበረታታቸው ተሰማ መቼም ይፄ ክፋት የለውም ነገር ግን በዚህ ወቅት ሰራዊቱን ሰብስቦ አይዞህ የሚል ማበረታቻ ኦና ሹመት ሰጥቶ በሞቀ ፈገግታ የሚያለማምጥ ምን አዲስ ነገር ተገኘ። እስክ አሁን ግን ስራ አላገኘሁምኔ ያልረገጥኩት ደጅ ያለም ስራ ግን ላገኝ አልቻልኩም» ሲሉ ወጣቶች የተናገሩትን ማለቴ ው ወጣት አንዲህ አይልም መንግስት ስራ ሊሰጠው ወይም ሲያመቻችለት ሌፈጥርለት እንደሚገባ ማወቅ ነው ያለበት ይህን ካወቀ አንገቱን ሳይደፋ ደረቱን እንደነፋ ከሁለቱ አንዱ እንዲሟላለት ፊት ለፊት መንግሥትን ይጠይቃል ከዚህ ነው የሚወሰነው ዚህ በኋላ ያለው አንኳ እንደ መንግስት ምላሽ የሆነ ሆኖ ብዙ ሞት አይፈሬ» ወጣቶችን አይተናል በፉ ትውልድ በምርጫ እና በድህረ ምርጫው ወጣትነት አብዮት አገረ ያየንበት ወርቃማ ዘመን ነበር ነበር ባይለበር ሆነ አንጂ አሁን ደግሞ በሰሜን አፍሪካ እና በአረቦች ወጣትነት ለውጥ እንደሆነ ወጣትነት ታሪክ የሚሰራበት ወቅት እንደሆነ እያየን ነው የግብፅ ወጣቶች በቃ ወጣቶች ናም ው ለዝ ያመት ሙሉ የአምባገነኑን የሆስኒ ሙባረክ ስርዓት በዝምታ መለክቱ።