Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አአ ጥቅምት ቀን ሣ ዓም በብርሃንና ሰላም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያን ጉዳይ ለዓለም መንግሥታት ጉባዔ ፔኔቭ ማቅረባቸው የጠላትን የግፍ ሥራ የፈጸመ የሠራውን ያህል የእጁን ሥራ እንደማያጣ የታወቀ ስለሆነ ጠላት ተግበስብሶ ከአገሩ እንደወጣ በኖ የሚቀርበትን ቀንና ጊዜ ልናይ ነው። ነገር ግን ሰው እንዳለ ያህል የማይቁጠረው አቡነ ጴጥሮስ ከመደብደባቸው በፊት በጀግንነትና በቁራጥነት ኢትዮጵያ እንኳን ሕዝቡ መሬትዋ ጠላትን እንዳትቀበል አውግዘው በሰማዕትነት ያረፉ በአዲስ አበባ ቆዩ። በምሥራቅ ያለውም የጦር ወታደር ድልን ተጐናጽፎ አዲስ አበባ ሊገባና ጠላት እጁን እንዲሰጥ ሊገደድ ነው። ውለታውንም የምመልስበት ቂም በቀል ረስተን እብፍቅር ተሳስረን አገራችንን በሥልጣኔ ደረጃ ለማሳደግ እንድንፋጠንና ተከታዩ ትውልድ ከዳግም ወረራ የሚድንበትን ከፍ ያለ ሥራ ስንሠራ ነው። በዚሁ በግርማዊነታቸው ንግግር «ባንዳ ሽፍታ መባባል ካልቀረ የርስ በርስ መፋቀር አይገኝም የሚል ታሪክ የተጐናጸፈው ኃይለ ቃል ይገኛል። ሁሉም የሥራውን ዋጋ ስለማያጣው ፍቅርን ኅብረትን ልባዊ ቅንነትን መሣሪያ አድርጎ ወደ ፊት ባለው ሕይወታዊ ኑሮ ሊሠራ የሚገባውን የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ የግርማዊነታቸውን ታሪካዊ ንግግር እየጠቀሱ በሰፊው ከተነጋገሩ በህውላ በአዲስ ዘመን አዲስ ሥራ በግርማዊነታቸው ትጋት ስለ ተቋቋመ እንደየ ዕድላቸው ሥራ ይዘው ለአገራቸው በእውነትና በቅንነት ለማገልገል ፉርጥ አሳብ አደረጉ። አገራችንንም በምችለው መጠን ልባዊ በሆነ ፈቃድ እንድናገልግል እግዚአብሔር ይርዳን። አንዳንድ አሳቦችን በማስታወስ ተሻሽሎና ማውጫ ተጨምሮ ሁለተኛ ስትታተም ገጽ ጨምራለች።
የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ከጦር ሜዳው ወደ ጦር ሠፈር ሲመለስ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ከጦር ሠፈር ሲደርስ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ነጭ ለባሽ ወታደር በጉዞ ላይ። ሣ የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ከአሸንጌ ከጦር ሠራዊቱ ጋር ሲጓዙ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ በወይዘሮ እንዳላጣሽ ቤት። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ከእግዜር ሰጠኝ ጋር ሲጓዙ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ደሴ አቅራቢያ ሲደርሱ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ደሴ ከተማ እንደገቡ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ከካሣዬ ጋር በአባቱ ቤት ሲደርስ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ስለ ኢትዮጵያ የወደፊት ዕድል ወሬ እንደተጠሙ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ከወይዘሮ የምሥራች በሰሙት ወሬ እንደተጠቀሙ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ከካሣዬ ጋር ወደ አባቱ መኝታ ቤት ሲሔድ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ከቤታቸው ሲደርሱ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ወደ ሸዋ ለመምጣት ሲያስቡ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ በአቶ ልመንህ ቤት። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ሁለተኛ ጊዜ ወደ አዲስ አበባ ሲሔዱ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ የግርማዊነታቸውን መምጣት ሲጠባበቁ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ከእግዚአብሔር ሰጠኝ ጋር በበቅሎ ሆነው አምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ዘመዶች አገር ደረሱ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ጠላት በደሴ ከተማ ከመግባቱ የፈጸመውን የግፍ ሥራ እያንገፈገፈህ እነርከን። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ጉዞአቸውን ቀጠሉ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ሁሉንም ነገር ከተመለከቱ በኋላ ጉዞአቸውን ወደ አምሳ አለቃ አባት ቤት ሲቀጥሉ ያዩትን ሁሉ መገላመጥ ጀመሩ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ከካሣዬ ጋር አባቱ ቤት ደረሰ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ አባት በቤተ ክርስቲያን በተለይ የጸሎት ቤታቸው ሱባዔ ስለሚገቡ የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ በአቅራቢያቸው ሆኖ ሊረዳቸው ከካሣዬ ጋር ለጥቂት ጊዜ ተለያዩ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ የጠሉን ይጠላሉ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ አባባ መጣሁ አለ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ታላቅ ወንድሙ ሐይቅ ደረሱ። ሥቃዩ እስከ ሕይወቱ መጨረሻ ሳይረሳው የሚኖር እስራቱንና ከካፒቴን ማሪዮ የወረደባቸውን የዛቻ ናዳ የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ታላቅ ወንድሙ ተቀብለው ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ወደ ኋላ ያሳለፉቸውን አንዳንድ ነገሮች አስታወሰ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ታላቅ ወንድሙ ደሴ ከአገረ ገዢው ጽሕፈት ቤት ደረሱ። የጠላት ወታደር አለቃ ክንዱን ሲደክመው የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈን ጥሎት ሔደ። ካፒቴን የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈን ይመርምሩልኝ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈ ከካሣዬ ጋር በካፒቴን ማሪዮ ፊት ቆሙ። መንፈቀ ሌሊት ሲሆን የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ በለሆሳስ ንግግር ጀመሩ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ በአቶ ልመንህ ቤት ብዙ ጊዜ አሳለፉ። የአምሳ አለቃ በድሉ ተረፈና ካሣዬ ከአዲስ አበባ አምቢሳ ከአቶ ልመንህ ቤት በደህና ደረሱ።