Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሟ ሟ ቸ ቸ ሃ ይዕጡ ሪዛዙ ያዖሦሥጠቋዉመን የካሳ መዝቋታ ምን ያሀሷ ዖሚነስብረ ነዉ። ለዋስትና በአዋጅ ቁ ላይ የተመለከተው የ ዓመት መስፈርት መተርጎም ያለበት አንዴት ነው። መነሻ ቅጣቱ ዝቅ ያለ ቢሆንም ዓመት ድረስ ካስቀጣ ነው። በወሕሥሥቁ መሰረት ጉዳዩ እንደገና መታየት ካለበት ዐሕግ ስለሁኔታው በክሱ ላይ ገልጾ አዲስ ክስ በሌላ መዝገብ ማቅረብ አለበት ወይስ በዚያው መዝገብ ላይ ጉዳዩ በሌላ አዲስ ዳኛኞች እንዲታይ መደረግ አለበት። ተከሰሹ የፍቤት መጥሪያ ደረሶት ቢቀር እና ታስሮ እንዳይቀርብ ቢሰወር ወይም ጉዳዩን መከታተል ከጀመረ በኋላ ሆነ ብሎ ቢሰወር በጋዜጣ እንዲቀርብ ጥሪ ማድረግ ምን ያህል ተገቢ ነዉ። የፍትዛብፄር ዉሳኔ የሚታገድበትን ሁኔታ ከሚገዙት የፍትዛፃብፄር ሥነሥርዓት ህግ ድንጋጌዎች ቁ አኳያ ይወያዩበት በወንጀል ይግባኝ ያስቀርባል አያስቀርብም የማለት ሂደት አስፈላጊነት ላይም እንዲሁ በወመህሥሥቁ እንደተደነገገዉ ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠዉን ፍርድ ቀሪ ለማስደረግ የሚቀርበዉን ማመልከቻ ፍርድ ቤቱ ሳይፇበሳ ፇርዶ ዉድቅ ጳንዲያሆን በመወሰኑ ይግባኝ ማለት አይቻልም ነገር ግን ስለተፈረደበት ቅጣት ብቻ ማመልከቻዉ ዉድቅ እንዲሆን ከተወሰነበት ቀን እንስቶ በአስራአምስት ቀን ጊዜ ዉስጥ ይግባኝ ቢል አይከለከልም የይግባኝ ክልከላዉ ማመልከቻዉን በሚመለከት በተሰጠዉ ዉሳኔ ላይ ብቻ ነዉ ወይስ በዋናዉ ፍርድ ላይ ጭምር ነዉ።
ነሃ ር ሃ። ነሃ» ። ፖ ሃ ነሃ ነ። ጊዜ ቀጠሮ እና ዋስትና የፍርድቤት ሚና የጊዜ ቀጠሮ ውሳኔ አሰጣጥ በወንጀል የተጠረጠረ ሰው በፖሊስ ከተያዘ በኋለ ፍቤት መቅረብ ያለበት ሲሆን የዚህን አሰራር ጠቀሜታና ፍቤት ከቀረበ በኋላ የሚፈጸሙ ስነስርዓቶችን እንመለከታለን ፖሊስ ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተያያዘ ዜጉችን ያለአግባብ በመያዝ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተግባር እንዳይፈጽም ለመከላከል ሐገራት በህግ ከሚያደርጉት ጥበቃ አንዱ የተያዘ ሰው በህግ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ፍቤት እንዲቀርብ ማድረግ ነው በሀገራችንም ይህ መብት በህገ መንግሥስቱ አንቀፅ እና በወመህሥሥሃቁ መሰረት በወንጀል ተጠርጥረው ለተያዙ ሰዎች የተረጋገጠ መብት ነው ተጠርጣሪው ከተያዘ በኋላ ፍቤት ወዲያውኑ እንዲቀርብ የሚያስፈልገው የእስሩን ህጋዊነት ለማረጋገጥ ነው ይህም ማለት ተጠርጣሪዉ ሲያዝ ያለፍርድቤት ትዕዛዝ ሊሆን ስለሚችል ለመያዝ የሚያበቃ ምክንያት መኖሩን ፍርድቤት ስላልተቆጣጠረ ይህን ቁጥጥር ሊያደርግ የሚችለዉ በዚህ ጊዜ ነዉ ተጠርጣሪው እንደቀረበ ፍቤቱ ማንነቱን አረጋግጦ ከመዘገበ በኋላ በምን ዓይነት ወንጀል ተጠርጥሮ እንደተያዘ ለተጠርጣሪው ሊገልፅለት ይገባል ከዚህ በኋላ ፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ የሚጠይቅ መሆኑን ፍቤቱ አረጋግጦ ተጨማሪ ጊዜ የሚጠይቅ ከሆነ ምክንያቱን ከፖሊስ ማጣራት አለበት የተጠርጣሪውም ሐሳብ መሰማት አለበት ተጨማሪ ጊዜ የሚፈቀድበት በቂ ምክንያት ከሌለ እና የተጠረጠረበት ወንጀል ዋስትና የማያስነፍግ ከሆነ ተጠርጣሪው በዋስትና እንዲለቀቅ ፍቤቱ ማዘዝ አለበት የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ፖሊስ ያቀረበው ተጨማሪ ምርመራ የማጣሪያ ጊዜ ላይ ትእዛዝ ከመስጠቱ በፊት የተጀመረ የፖሊስ ምርመራ የደረሰበትን ደረጃ ለማወቅ የቀረውን ምርመራ ለማጠናቀቅ የሚያስፈልገውን ተጨማሪ ጊዜ የተጠርጣሪው በእስር ላይ መቆየት አስፈላጊነት ለማረጋገጥ ፖሊሱን በመጠየቅ እና እንደአሰፈላጊነቱ የፖሊስ ምርመራ መዝገብን በመመልከት ማጣራት ይጠበቅበታል መለማመጃ ምረመራ ፅጀመረ ተጠረጣሪ ሥፀይዖ ፅዓት ዉሰጥ ጳኋረዕዎ ያሟጀነሰቸሐያት ፇሎ ፈፇረዝና መረማሪዉ ጸደሃዞ ምርመራ ሰሐማቅሯድ ታጠረሮማሪዉ ያቁጥጥረ ሰረ ለደሆኑ ጳዳፀይ ይፈፉድልጳኝቹ ዖሟል ዖሂሄ ፇጠሮ ጥሇ። ይዳፉት በወመሀሥሥቁ ያፖፈራም ምርመራ ያልተፈጸመ ጳኋደሆኑ ተብሎ ከተደነገገዉና በወመሀሥሥቁ እና ከተደነገጉት ጋር አገናዝበዉ ይወስኑ በተግባር ጥያቄ የሚያስነሣው የጊዜ ቀጠሮ የሚያስተናግድ ችሎት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ስልጣን ወሰን ነው በህጉ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ከመፍቀድ እና በዋስትና ከማሰናበት ውጪ የተቀመጠ ሌላ ኛ አማራጭ የለም ከዚህ አንጻር ችሎቱ ተጠርጣሪውን በዋስትና ብቻ ነው መልቀቅ ያለበት ሊባል ይችላል መለማመጃ የጊዜ ቀጠሮ ጉዳዮችን እያስተናገዱ እንደሆነ ያስቡ በዕለቱ ከቀረቡልዎ ጉዳዮች በአንዱ የተጠራዉ ተጠርጣሪ መርማሪዉ ያቀረበዉን የጊዜ ቀጠሮ ጥያቄ ተቃወመ ያለምንም ቅድመሁኔታ ልለቀቅ ይገባል ብሎ ተከራከረ የመቃወሚያዉም ምክንያት የተጠረጠረበት ወንጀል በግል አቤቱታ የሚያስከስስ እና እስከ ሦስት ወር ቀላል እስራት የሚያስቀጣ ሆኖ እያለ የግል አቤቱታ ባልቀረበበትና የመያዣ ትዕዛዝ ባልተሰጠበት ተይዞ የቀረበ መሆኑ ነዉ ይህን ነገር ሲያጣሩ በርግጥም ተጠርጣሪዉ እንደሚለዉ ያለፍርድቤት ፈቃድ የተያዘ ሲሆን የተያዘበትም ወንጀል በግል አቤቱታ የሚያስቀጣ ሆኖ ይህ አቤቱታ አለመቅረቡን ተገነዘቡ ሂሄ ፇጠሮዉ ምሞዖያሄ ይ ዉጪሪዕሪዎ ይዳፉ ከጊዜ ቀጠሮ ችሎት ሥልጣን ጋር በተያያዘ ሊነሣ የሚገባው ሌላ ነጥብ ተጠርጣሪው የተጠረጠረበት የወንጀል ጉዳይ ዋስትና የሚያስነፍግ በሆነበት አጋጣሚ ፖሊስ ምርመራውን ያለበቂ ምክንያት ሳያጠናቅቅ ወይም ዓሀግ የምርመራ መዝገቡ ደርሶት በወቅቱ ውሣኔ ሣይሰጥበት ሲቀር የሚፈጠር ሁኔታ ነው በዚህ ጊዜ ተጠርጣሪው እንዲለቀቅ ወይም በእስር እንዲቆይ ትእዛዝ ሣይሰጥበት የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ የመዝጋት አሰራርን የሚከተሉ ዳኞች ያጋጥማሉ በዚህን ጊዜ ፖሊስ ተጠርጣሪውን የመልቀቅ ወይም ያለመልቀቅ ችግር ውስጥ ይገባል ይህ ዓይነቱ አሰራር ሊገመት ለማይችል ሁኔታ ተጠርጣሪውን የሚያጋልጥ ነው ተጠርጣሪው ለረጅም ጊዜ በእሥር ላይ ሆኖ ሊንገላታ የሚችልበትን በር ይከፍታል መለማመጃ በጊዜ ቀጠሮ ችሎት ሲታይ በነበረ የከባድ ነፍስግድያ ጉዳይ ምርመራዉ ተጠናቆ ለዐቃቤ ህግ ዉሳኔ ስለቀረበ ፍርድቤቱ ክስ እስኪቀርብ ተጠርጣሪዉ ማረፊያቤት ይቆይ በማለት ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ መዝግቡን ዘግቶ ወደመዝገብ ቤት መለሰዉ ያምድሜጄያዖያ ጳ ጴይኑኙኦ ለሰራረ ምጋ ያል ፓሷ መዉ። ይሀ ዉዓዕ ያማሃፇ ጢጨሮያቋነታፖ ሰዎ ይገባጳ ፖፈፅዕ ዉይፅዕ ዐቃቤያሆፖፓ ምንም እንኳ አዘዉትሮ የሚያጋጥም ባይሆንም በዚህ ደረጃ አስፈላጊ ሥነሥርዓት ሊሆን የሚችለዉ በጠበቃ የመታገዝ ነገር ነዉ አዘዉትሮ በምርመራ ጊዜ የተሰጠ የተከሳሽነት ቃል ወደኋላ ሲካድ ይስተዋላል ተከሳሽ በራሱ ወገን የሆነ ሰዉ በሌለበት ቦታና ሁኔታ ቃሉን ሲሰጥ ይህ በራሱ ተጽዕኖ ሊፈጥርበት ይችላል ተብሎ ስለሚታሰብ በምርመራ ጊዜ በሚሰጥ የተከሳሽነት ቃል ላይ ጥርጣሬ ሲፈጠር ይስተዋላል መለማመጃ በጊዜ ቀጠሮ ጉዳይ እያስቻሉ ያሉ ዳኛ እንደሆኑ ያስቡ በዕለቱ ከቀረቡልዎ መዝገቦች በአንዱ የተጠራዉ ተጠርጣሪ ከቀረበ በኋላ መርማሪዉ ከአስር ሰዓታት በፊት ነዉ ተጠርጣሪዉ የተያዘዉ የተከሳሽነት ቃሉን እንቀበላለን ቀደም ሲል በጀመርነዉ ምርመራ ቃላቸዉን ያልሰማናቸዉ ምስክሮች ስላሉ እነሱንም እንሰማለን ለዚህ ቀጠሮ ይሰጠኝ በማለት አመለከተ ተጠርጣሪዉ ሲጠየቅ ቃሌን በምሰጥበት ጊዜ ከጠበቃ ጋር መማከር አለብኝ ፈጸምክ የተባልሁት ወንጀል ከባድ ነዉ እኔ ጠበቃ መቅጠር አልችልም ስለዚህ ቃሌን ከመስጠቴ በፊት እና ቃሌን ስሰጥ ጠበቃዬ ጋር እንድማከር ፍርድ ቤቱ በመንግሥት ወጪ ጠበቃ ይስጠኝ በማለት አመለከተ ሂ ያርያር ይ ቋድታፍ ጪጎዕ ይዕጡ ፍርድ ቤት ስለመቅረብ እና በዋስ ስለመለቀቅ የዋስትና መብት ማግኘት ለአንድ በወንጀል ለተጠረጠረ ሰው የተሰጠ በዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችም የተደገፈ መብት ነው ይህ መብት በሀገራችንም ሕገ መንግስታዊ መሠረት ያለው ነው የዚህን መብት በተመለከተ በሀገራችን ያለውን ህግ እና አተገባበሩን እንመለከታለን የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ማንኛውም ሰው በህግ ከተደነገገው ሥርዓት ውጭ ሊያዝ ክስ ሳይቀርብበት ወይም ሳይፈረድበት ሊታሰር አይችልም ይላል የዋስትና መብት ጥያቄ የሚነሳው አንድ ሰው ነፃነቱ በአስር ምክንያት ሲገደብ በመሆኑ በቅድሚያ አንድ ተጠርጣሪ ሊታሰር የሚችልባቸውን ምክንያቶች ከግምት ማስገባት ያስፈልጋል ፍርድ ቤት ከመቅረብ በፊት በዋስ ስለመለቀቅ የፖሊስ ጣቢያ ዋስ ፖሊስ የያዘውን ተጠርጣሪ በዋስ ሊለቀው ይችላል ይህን ለማድረግ ወንጀሉ በጽኑ አሥራት የማያስቀጣ ሊሆን ወይም ደግሞ ተጠርጣሪው ወንጀሉን ለመፈፀሙ አጠራጣሪ ሆኖ መገኘት ይኖርበታል የወሕሥሥቁ መለማመጃ በእርስዎ ችሎት በጊዜ ቀጠሮ ለምርመራ የታሰረ ተጠርጣሪ በቀጠሮዉ ቀን ሳይቀርብ ቀረ መርማሪዉ ተጠርቶ ሲጠየቅ በቀጠሮዉ ዕለት መልስ ሰጥናል ተጠርጣሪዉን በዋስ ለቀነዋል ዋስትናዉ የፖሊስ ጣቢያ ዋስትና ነዉ በማለት ገለጸ የተጠረጠረበትን ወንጀል ከጊዜ ቀጠሮ መዝገቡ ሲመለከቱ የነፍስ ግድያ ወንጀል ነዉ። ይዳፉት ፖሊስ ተጠርጣሪዉን እንደያዘዉ ወደፍርድቤት ከማቅረቡ በፊት በዋስ ለመልቀቅ የሚቸገርበት እና በፍርድቤት እንዲታሰር ከታዘዘ በኋላ በዋስ ለመልቀቅ የሚገደድበት አንዱ ምክንያት የሚሆነዉ ተጠርጣሪዉን ከመያዙ በፊት ወንጀል ፈጽሟል ብሎ ለማመን የሚያስችለዉ ምክንያት ሳይኖረዉ ማለትም ምርመራ አድርጎ ለዚህ በቂ የሆነ ማስረጃ ሳይሰበስብ የሚይዝ መሆኑ ነዉ ተጠርጣሪዉ በፖሊስ ዋስ ሊለቀቅ ከሚችልባቸዉ ምክንያቶች አንዱ ወንጀሉን ለመፈጸሙ አጠራጣሪ ሲሆን ነዉ ይህን ደግሞ አስቀድሞ በሚደረግ ምርመራ ሊያረጋግጥ ይችላል ወንጀል ሰርቷል ለማለት የሚያበቃዉን ያህል ማስረጃ ካጣ ተጠርጣሪዉን ወደ መያዝም አይፄድም የወመህሥሥቁ ፍርድቤትም ተጠርጣሪ ተይዞለት ሲቀርብ በዚህ ህግ እንደተደነገገዉ አስቀድሞ ተጠርጣሪዉ ወንጀል ፈጽሟል ብሎ ለማመን የሚያስችል ምን ምክንያት እንዳለ ከመርማሪዉ ከተረዳ በኋላ መሆን ይኖርበታል ተጠርጣሪዉን በጊዜ ቀጠሮ እንዲታሰር ማዘዝ ያለበት በፍርድ ቤት በዋስ የመለቀቅ ጥያቄ አቀራረብና አወሳሰን ፖሊስ በወንጀል ጠርጥሮ በመያዝ ለፍቤት ያቀረበውን ተጠርጣሪ ፍቤቱ በዋስትና ወረቀት ሊለቀው ይችላል ይህን የሚያደርገው ተጠርጣሪው የተከሰሰበት ወንጀል የዋስትና መብት የማያስከለክለው ምርመራ እየተካሄደበት ከሆነ መለቀቁ በማስረጃ ማሰባሰቡ ሂደት ላይ እንቅፋት የማይፈጥር ቢለቀቅ ግዴታውን አክብሮ የሚቀርብ መሆኑን መለቀቁ ለሕዝብ ፀጥታና ሠላም አስጊ አለመሆኑና ሌላ ወንጀል የማይፈጽም መሆኑን በማገናዘብ ሊሆን ይገባል የወሕሥሥቁ የተያዘ ሰው የተከሰሰበት ወንጀል የሞት ቅጣትን ወይም ዓመት ወይም በላይ የሆነ ጽኑ እሥራት የማያስቀጣው ከሆነና ወንጀል የተፈፀመበት ሰው በደረሰበት ጉዳት የማይሞት የሆነ እንደሆነ ፍቤት የዋስትና ወረቀት አስፈርሞ ሊለቀው እንደሚችል ይደነግጋል በተለምዶም የዚህን ድንጋጌ ተቃራኒ ንባብ በመዉሰድ የፍትህ ሥርዓቱ ባልደረቦች የተስማሙበት ነገር ይህ ድንጋጌ ዋስትና የሚያስከለክል ወንጀልን ባህሪ አንደሚደነግግና በዚህ መሰረት በዋስ የመለቀቅ ጥያቄ ተቀባይነት አንዳያገኝ ማድረግ ነዉ መለማመጃ በነፍስ ግድያ የተጠረጠረ ሰዉ ምርመራ ሲደረግበት ቆይቶ በተጠርጣሪዉና በተበዳዩ ወገኖች መካከል በተደረገ ረዢም ጊዜ የወሰደ ሽምግልና አርቅ ስለተደረገ የአካባቢዉ የሀገር ሽማግሌዎች ስብሰባ የአካባቢዉን የፍትህ አካላት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ባላሰለሰ ሁኔታ ተመላልሰዉ በመጠየቅ ክስ ከመቅረቡ በፊት ተጠርጣሪዉ በዋስ እንዲፈታ አደረጉ ክሱ ከአንድ ዓመት በኋላ በዞኑ ከፍተኛ ፍርድቤት ቀረበ ተከሳሽም ሲጠራ ቀረበ በዚህ ጊዜ ሁሉ ተከሳሹን ለመበቀል የሞከረም ያሰበም አልነበረም በህብረተሰቡ መህሃል የጸጥታ አደጋ አልደረሰም ተከሳሹም ከአካባቢዉ ለመሸሽ አልሞከረም ይልቁንም የግብርና ተግባሩን እያከናወነ ቤተሰቡን ሲያስተዳድር ቆይቷል ክሱ ቀርቦ የክሱ ማመልከቻ ደርሶት በተራ ነፍስ ግድያ እንደተከሰሰ አዉቆ የህግ ባለሙያ አማክሮ የሚያስከትለዉን ቅጣት ቢያዉቅም ከፍርድ ቤት አልቀረም ክሱን ከሰማ በኋላ በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ አለመሆኑን ተበዳይን የገደለዉ ቢሆንም በተበዳዩ ጠብ ቆስቋሽነት በተነሳ አለመግባባት መሆኑን ወዘተ በመከራከር በዋስ ሆኖ እንዲቆይ አመለከተ ዐቃፊ ሀሦ ኋሕርዕዎሥ ነሥጮታፖ። ክስ ለፍቤት በቀረበበት ጉዳይ ዓሕግ የምርመራ መዝገቡን አይቶ ክስ የሚያዘጋጅ አንደመሆኑ በዋስትና ጥያቄዉ ላይ ሃሳቡን ለማቅረብ የተጨማሪ ጊዜ ሊጠይቅና ሊፈቀድለት የሚገባ አይደለም ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ ውስብስብ ሁኔታዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ ዳኞችና ዓሕጐች ፍትህ እንዳይጓደል በጥንቃቄ ሊሰሩ ይገባል ክስ በፍቤት ያልተመሠረተበት ጉዳይ ከሆነም መርማሪው ምርመራ መዝገቡ በእጁ ያለ የነበረ እንደመሆኑ ወዲያውኑ አስተያየቱን ለመስጠት ይቸገራል ሊባል አይችልም ፍቤቶችም ቢሆኑ የዋስትና ማመልከቻ ከሌሎች ጉዳዮች በተለየ ሁኔታ በአጭር ጊዜ እንዲወስኑ ሕግ የሚጠይቅ በመሆኑ ቅድሚያ ሰጥተው ሊወስኑ ይገባል በዋስትና ጥያቄዉ ላይ የሚሰጠዉ ዉሳኔ ሊያተኩር ከሚገባባቸዉ ጉዳዮች አንዱ በወሕሥሥቁ ሥር የተደነገገው ነው በዚህ ሕግ የዋስትና ማመልከቻ መቀበል የማይቻልባቸዉ ሁኔታዎች ተዘርዝረዋል እነሱም አመልካቹቺ ሀ በዋስትና ወረቀቱ የተመለከቱትን ግዴታዎች የማይፈጽም ነው ተብሎ ሲገመት ለ ሌላ ወንጀል ይፈጽም ይሆናል ተብሎ የሚገመት ሲሆን ሐ ማስረጃ ሊያጠፋ ይችላል ተብሉ ሲታሰብ ነው ተጠርጣሪው የተከሰሰበት ወንጀል ዋስትና የማይከለክል ቢሆንም ከላይ የተጠቀሱትን የማያሟላ ተጠርጣሪ በዋስ ላይለቀቅ ይችላል በዋስትና ወረቀት የሚገለፀው ዋነኛው ግዴታ በቀጠሮ ቀን ያለመቅረት አንደመሆኑ ተከሳሹ ተመልሶ ወደ ፍቤት የማይመጣ ነው ተብሎ ከተገመተ አይለቀቅም ህብረተሰብን በተጠርጣሪው ሊፈፀም ይችላል ከሚባል ተጨማሪ ወንጀል ለመጠበቅ ሲባልም ዋስትና ሊከለከል ይችላል ሌላው ተጠርጣሪው ከዓሕግ ማስረጃዎች ጋር ካለው ቀረቤታም ይሁን በሌላ ምክንያት ማስረጃ ያጠፋል ምስክሮች ሊያባብል ይችላል የሚል ግምት ካለም የዋስትና መብቱ ተጠቃሚ ላይሆን ይችላል ማለት ነው በዚህ የሕግ አንቀጽ ሥር ከ ሀሐ የተጠቀሱትን ሁኔታዎች ለመቀበል ሕጉ ጥያቄው የቀረበለት ፍቤት ግምት ብቻ በቂ መሆኑን ያሳያል ግዴታዎቹን የሚፈጽም የማይመስል የሚለው ሐረግ ግምትን ያመለክታል ይህ ማለት ግን ፍቤት ከተባለው ግምት ላይ ለመድረስ ምንም መነሻ ሳይኖረው በዘፈቀደ የሚወስነው ነው ማለት አይደለም ለምሣሌ ያህል አንድ ተጠርጣሪ የዋስ መብቱ እንዲከበርለት ለፍቤቱ ሲያመለክት ዓሕጉ ወይም መርማሪው ተጠርጣሪው ተደብቆ ከሀገር ሊወጣ ሲል መያዙን ቢያረጋግጥና በዋስትና መለቀቁን ቢቃወም ፍቤቱ ይህ ተጠርጣሪተከሳሽ ቢለቀቅ አይመለስም ብሎ ለመገመት በቂ መነሻ ምክንያት አለው ማለት ነዉ መለማመጃ ተጠርጣሪዉ በዋስትና ወረቀት ለመለቀቅ ያቀረበዉ ጥያቄ ማስረጃ ያጠፋል በሚል ምክንያት በወመህሥሥቁ መሰረት ዉድቅ ተደርጎበት በማረፊያ ቤት ይገኛል በዚህ ዉሳኔ ላይ ይግባኝ ሳይል አንድ ወር ቆይቷል ከዚህ በኋላ ያንኑ ጥያቄዉን መልሶ ዋስትና ለከለከለዉ ችሉት አቀረበ እንደምክንያት ያቀረበዉም የዐቃቤህግ ምስክሮችን ተሰምቶ መጠናቀቅ ነዉ ፍርድቤ እጳረሰዎ ዐቃቤሀግ ሰሐያኑ ሃሳቭ እፇዲያፇረቡበም ጠያፇምታ ምን ሃቭ ያቀረባታ። ህአክ ሃከገአ ህሃ ኮባ አኤ ይጀሃወ ሐፎ ወክዐዬ ርክ ሀ ዝክ ፊር ኘ ሂ ሄዐጩር ከሃክጸህ አኘሃፀወዞዝ ከርዕር አፉህሆሃል ሃህ ፉከ ርበ ከፍ ከይሕኋለከ ሃዝገከአዚር ፐ ኦህ ሂጩመመር ከኮዖቫዣ ፐ ህዛነሃኮ ከሃ ዐክ አሃ ከአባብሽ የ ክስ አይቀርብም ዉሳኔና ዉጤቱ ምርመራን ከመዝጋት ጋር ያለዉ ልዩነት ክስ አይቀርብም የሚለዉ ዉሳኔ እና ምርመራ የመዝጋት ዉሳኔ ዉጤታቸዉ ተቀራራቢ ነዉ ምክንያቱም ለነዚህ ዉሳኔዎች ምክንያት የሆኑት ምክንያቶች ከፊሉ ወደፊት ክስ እንዳይቀርብ የሚከለክሉ ሲሆኑ አንዳንዶቹ ደግሞ ሊለወጡ የሚችሉ ምክንያቶች ስለሆኑ ወደፊት ክስ እንዳይቀርብ የሚከለክሉ አይደሉም ሆኖም ክስ አይቀርብም የሚለዉ ዉሳኔ በይርጋና ምህረት ምክንያት የተሰጠ ካልሆነ በቀር ለተከሳሹ የክስ መቃወሚያ ሊሆን አይችልም ተከሳሹ ሊገኝ አለመቻሉ በተከሳሹ መገኘት ሊለወጥ ይችላል እንዲሁም በቂ ማስረጃ ያለመኖሩ ማስረጃ ሲገኝ ሊለወጥ ይችላል በዚህ ጊዜ ዐቃቤህግ ክስ አላቀርብም በማለት የሰጠዉን ዉሳኔ በቀላሉ በመቀየር ክስ ሊያቀርብ ይችላል የመጀመሪያዉ የዐቃቤህግ ዉሳኔ ክሱን ዉድቅ ለማድረግ መነሻ ሊሆን አይችልም በሌላ በኩል ምርመራ በወመህሥሥቁ መሰረት ሲዘጋ ጊዜያዊ ዉጤት ባለዉ ያለመከሰስ መብት ምክንያት ከተዘጉት ጉዳዮች በቀር በሌሎቹ የዉሳኔ ምክንያቶች ወደፊት በሚቀርበዉ ክስ ላይ ተቃዉሞ ማንሳት ይቻላል በሞተ ሰዉ ላይ ክስ ቢቀርብም ሊታይ አይችልም ተከሳሹ ዘጠኝ ዓመት ያልሞላዉ እአስከነበረ ድረስ ክስ ቢቀርብም ክሱ ዋጋ አይኖረዉም አንዳንዶቹ ያለመከሰስ መብቶች ቋሚነት ያላቸዉ በመሆኑ ክስን ከማቅረብ የሚያግዱ ናቸዉ ከዚህ ሌላ ሁለቱ ዉሳኔዎች ሊሰጡ የሚችሉበት ጊዜም ቢሆን ልዩነት አለዉ ክስ አላቀርብም የሚለዉ ዉሳኔ ምርመራ ካለቀ በኋላ በቀረበዉ ሪፖርት ላይ ተመስርቶ የሚሰጥ ዉሳኔ ሲሆን የምርመራ መዝገብ መዝጋት ግን የምክንያቱ መኖር እንደተረጋገጠ ሊሰጥ ይችላል ይህም ማለት ዐቃቤ ህግ ምርመራ እንዲቋረጥ ለማድረግ ባለዉ ሥልጣን መሰረት ሊወስነዉ የሚችል በመሆኑ የምርመራን መቋረጥ የመወሰን ጉዳይም ይሆናል ስለዚህ ምርመራ ከመጠናቀቁ በፊት ሊሰጥ የሚችል ዉሳኔ ነዉ ክስ ስለማቅረብ የክስ አጻጻፍ ክስን በፍርድቤት ስለማስተናገድ ክስን ስለማሻሻል ክስ የሚቀርብበት ጊዜ የዐቃቤህግና የፍርድቤት ሚና ከመ። « ነሃ ። ታተታኛ ጠቀሳሳ ፍጳ ያዘሰ መሰቋማታ ሂደ ቀደም ባለዉ ክፍል የወንጀል ሥነሥርዓት የሚጀመርበትን ሁኔታና በዚህ ሂደት ማስረጃን ስለመሰብሰብ እንዲሁም በማስረጃዉ ላይ በዐቃቤህግ ስለሚሰጥ ዉሳኔ ወዘተ ተመልክተናል ጠቅላላዉ ሂደት ይህን ደረጃ ካለፈ በጊላ ዐቃቤህግ በቂ ማስረጃ አለ ብሎ ሲያምን ክስ ስለሚቀርብ ተጠርጣሪዉ የተፈለገበትን ወንጀል መፈጸሙ በገለልተኛ ወገን ፊት ሊረጋገጥ ስለሚገባ ፍርድቤት በጉዳዩ ላይ ክስ ይሰማል ይህም የሚጀመረዉ ከላይ እንደታየዉ ዐቃቤህግ በሚያቀርበዉ የክስ ማመልከቻ መነሻነት ነዉ ይህ ሂደት የተከሳሹን አጥፊነት ወይም ነጻነት ለመወሰን የሚከናወን አንደመሆኑ የመጀመሪያዉ ቅድመሁኔታ ፍርድቤቱ ይህን ለማድረግ ሥልጣን ያለዉ መሆኑን መወሰን ነዉ ይህን በተመለከተ የተለያዩ ድንጋጌዎች በህጎቻችን ዉስጥ ተመልክተዉ ይገኛሉ በተለይም ወንጀል በዓለም በየትኛዉም አካባቢ ሊፈጸም የሚችል እንደመሆኑ የት ነገር ያለ ፍርድቤት በየትኛዉ የፃገሪቱ አካባቢ በየትኛዉ ደረጃ ያለ ፍርድቤት ነገሩን ሊያይ ይችላል የሚለዉ በተለያዩ ጊዜያት በወጡ የተለያዩ ህግጋት የተወሰነ ስለሆነ እነዚህን በተመለከተ የሚከተለዉ ሥልጠና ይቀርባል ባለሥልጣኑ ፍርድቤት ከተለየ በኋላ የክስ መሰማቱ ሂደት ይጀመራል አጀማመሩም ሆነ በሂደቱ የሚከናወኑ ተግባራት በህግ የሚገዙ ስለሆነ እነዚህን ህግጋት ማወቅ አስፈላጊ ነዉ የክሱ መሰማት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ፍርድ እስከሚሰጥበት ጊዜ ድረስ ፍርድቤት የተለያዩ ዉሳኔዎችን አንዲሰጥ የተፈቀዱለት በርካታ ሥልጣኖች አሉት አነዚህን በመተግበር ረገድ ህግና አሰራር የማይጣጣሙባቸዉ አጋጣሚዎች ይኖራሉ እነዚህንም መመርመር ያስፈልጋል እነዚህንና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ በዚህ ክፍል ሥልጠና ይቀርባል በዚህም ጊዜ በሥልጠናዉ ማብቂያ ላይ ሰልጣኞች የሚከተሉት ላይ እንዲደርሱ ያስፈልጋል በክስ መሰማት ጊዜ ያለዉን ሂደት የሚገዙ ህግጋትና ትርጉማቸዉ ምን እንደሆነ ማወቅ እነቪህ ህግጋት በአተገባበር ጊዜ የሚፈጥሩትን ችግር መርምሮ መለየት ህጎችን በመከተል የተሻለ አሰራር ለማምጣት የሚያስችል ልምምድ ለማድረግ የተለያዩ ዉሳኔዎችን መስጠት ምዕራፍ አንድ የፍርድ ቤትን ሥልጣን ስለመወሰን በወንጀል ጉዳይ የሚሰጥ ፍርድ የሰዉን ዋና ዋና መብቶች የመቀነስ ዉጤት ስለሚኖረዉ ይህ በህግ በተሰጠ ሥልጣን መሰረት ሊከናወን ይገባዋል ስለዚህ ክስ የቀረበለት ፍርድቤት የመጀመሪያ ተግባሩ የሚሆነዉ ነገሩን ለመዳኘት ሥልጣን ያለዉ መሆኑን መወሰን ነዉ በዚህ ረገድ ክሱን የሚያቀርበዉ ዐቃቤህግም የሚጫወተዉ የራሱ ሚና አለዉ በተለይም ወንጀል በተለያየ የዓለም አካባቢ ሊፈጸም የሚችል እንደመሆኑ በተለያየ ምክንያት ከአንድ ፃገር በላይ በነገሩ ላይ ሥልጣን አለኝ ብሎ ሊፈርድ ስለሚችል የየትኛዉ ሃገር ፍርድቤት ሥልጣን እንዳለዉ የዚህ ሀገር ኢትዮጵያ በምትሆንበት ጊዜ የትኛዉ ፍርድቤት በተለይ ነገሩን የመዳኘት ሥልጣን እንደተሰጠዉ መወሰን ለተሰጠዉ ፍርድ ተቀባይነት ማግኘት ወይም ለህጋዊነቱ ቁልፍ መመዘኛ ነዉ ይህ ሁሉ የሥልጣን ነገር በተለያዩ ህግጋት የተወሰነ ስለሆነ እነዚህን ህግጋትና አተገባበራቸዉን በዚህ ክፍል በሚቀርበዉ ሥልጠና እንመረምራለን ስለዚህ ይህ ምዕራፍ ሲያበቃ ሰልጣኞች ክስ የሚቀርብበትን ፍርድቤት ለመወሰን የሚያስችሉትን መመዘኛዎችና እነዚህን መመዘኛዎች የሚደነግጉትን ህግጋት ያዉቃሉ በነዚህ ህግጋት መሰረት በተለያዩ የፍርድቤት ሥልጣን ጥያቄዎች ላይ ክርክር ማዘጋጀትና ማቅረብ እንዲሁም በክርክሮች ላይ ዉሳኔ መስጠት ይችላሉ የዐቃቤ ህግና የፍርድ ቤት ኃላፊነት ፍርድ ቤቶች አንድ ክስ ከቀረበላቸው በኋላ በቅድሚያ ትኩረት ሰጥተው ማየትና ማረጋገጥ ያለባቸው ጉዳይ ቢኖር ክሱን ለማየት ስልጣን ያላቸው መሆን አለመሆኑን ነዉፅፄ በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ ዳኞች ጉዳዩን የማየት ስልጣን ያላቸው መሆኑን ሳያረጋግጡ ነገሩን መስማት የለባቸውምሩ ወንጀል የሚፈጸምበት ቦታ የትኛዉም የዓለም ክፍል ሊሆን ስለሚችል የአንድ ሃገር ፍርድቤት በዚህ ጊዜ ስለሚኖረዉ ሥልጣን መወሰን አስፈላጊ ነዉ የአንድ ሃገር ፍርድቤቶች በዚሁ ሀገር በተፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ብቻ ሳይሆን በሌላ ሃገር በተፈጸመ ወንጀልም ሥልጣን ሊኖራቸዉ ይችላል ከዚህ አኳያ በጠቅላላዉ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች ወንጀሎችን በሚመለከት ያላቸው ስልጣን ሁለት ባህሪያቶች ይዞ ይገኛል የመጀመሪያዉ የኢትዮጵያ የወንጀል ህግ ተፈጻሚ በሚሆንባቸዉ ወንጀሎችና አጥፊዎች ምንነትና ማንነት ላይ የተመሰረተ ነዉ የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ ተፈጻሚ የሚሆንባቸዉ ሰዎች ላይ ሁሉ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች ስልጣን አላቸው በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች ስልጣን ስር የሚወድቁ ሰዎች እና ወንጀሎች ጉዳይ በወንጀል ሕግ ከቁ እስከ ተዘርዝሮ ይገኛል ሁለተኛዉ ሁኔታ ደግሞ ከላይ በተመለከተዉ አይነት በተገኘዉ ሥልጣን መሰረት የትኛዉ የኢትዮጵያ ፍርድቤት ሥልጣን ይኖረዋል ከሚለዉ ጥያቄ ጋር የተያያዘ ነዉ ይህም ፍርድቤቶች በቦታና በደረጃ የተዋቀሩ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሚወሰን ነዉ የት ቦታ ያለ የትኛዉ ደረጃ ፍርድቤት ጉዳዩን ሊሰማ ይችላል በሚለዉ መሰረት የተለያዩ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች የወንጀል ጉዳይን ለማየት ያላቸው ስልጣን ይወሰናል ይህ ጉዳይ በወመሕስስቁ እና ከ በተደነገጉት የሚመራ ነዉ ከዚህም በቀር አሁን ባለዉ የፌዴራልና የክልል መንግሥት አወቃቀር ምክንያት በሁለቱ መንግሥታት ፍርድቤቶች መካከል የሥልጣን ክፍፍል ስላለ ይህን ክፍፍል በሚደነግጉ ህግጋት መሰረት ሥልጣናቸዉ ይወሰናል ህገመንግሥትና የፌዴራል ፍርድቤቶች አዋጆች ሊጠቀሱ ይችላሉ ስለዚህ ዐቃቤ ህግ ክስ በሚመሰርትበት ጊዜ እነዚህን የኢትዮጵያ ፍርድቤቶች ሥልጣን ሁኔታዎች አጣርቶ መሆን ይኖርበታል በቅድሚያ ነገሩ ከኢትዮጵያ ዉጪ የሆነ ነገርን ያካተተ ከሆነ የኢትዮጵያ ፍርድቤቶች በነገሩ ላይ ሥልጣን ያላቸዉ መሆኑን ሊያረጋግጥ ይገባልሥልጣኑ እንዳላቸዉ ካረጋገጠ ደግሞ የትኛዉ ፍርድ ቤት የክልል ወይስ የፌዴራል ከፍተኛ ወይስ የመጀመሪያ ደረጃ ሥልጣን እንዳለዉ ለይቶ ክሱን ማዘጋጀት ይጠበቅበታል ፍርድ ቤቶችም ክስ ሲቀርብላቸዉ እነዚህ ሥልጣኖች ያላቸዉ መሆን አለመሆኑን ካጣሩ እና ካረጋገጡ በኋላ ነገሩን ወደማየት መግባት መቻል አለባቸዉ ይህን ነገር ተከራካሪዎች እስኪያስታዉሷቸዉ መጠበቅ የለባቸዉም ክስ እንደቀረበ ተከራካሪዎችን ከመጥራታቸዉ በፊት የመጀመሪያ ተግባራቸዉ መሆን ያለበት በነገሩ ላይ ሥልጣን ያላቸዉ መሆኑን መለየት ነዉ ዐቃቤህግ ከላይ የተመለከትነዉን ግዴታዉን ሳይወጣ ቀርቶ ክሱን ሥልጣኑ ላልሆነ ፍርድቤት ሊያቀርብ ይችላል በዚህ ጊዜ ፍርድቤት ክሱን ተቀብዬ አላስተናግድም ማለት አለበት ዐቃቤህጉንም ክሱን ሥልጣን ላለዉ ፍርድቤት እንዲያቀርብ በክስ ማመልከቻዉ ላይ ሊያዝዘዉ ይገባል የወመሀሥሃሥቁ የኢትዮጵያ ፍርድቤቶች ሥልጣን የኢትዮጵያ የወንጀል ህግ ተፈጻሚ የሚሆንባቸዉ ጉዳዮችና ሰዎች አንድ ሰው የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ ተፈጻሚ የሚሆንበት መሆን አለመሆኑን ለመወሰን የሚያስችሉት ሀ ወንጀሉ የተፈፀመበት ቦታ ለ የተከሳሹ ወይም የተጎጂዉ ዜግነት እና ሐ የተፈፀመው ወንጀል ዓይነት ናቸው እነዚህ ነገሮች ደግሞ ኢትዩጵያ በጉዳዩ ላይ የሚኖራትን ሥልጣን ዋና ስልጣን ሀበከርዐ ሀበርሀህበ ወይም ምትክ አነስተኛ ሥልጣን ህ ሀዘርበ እንዲሆን ሊያደርጉት ይችላሉ ዋና ሥልጣን የኢትዮጵያ ፍርድቤቶች በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ዋና ስልጣን አላቸዉ ሀ ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈፀመ ወንጀል ለ በውጭ አገር በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ በተፈጸመ ወንጀል ሐ የማይደፈር ወይም ያለመከሰስ መብት ያለዉ ኢትዮጵያዊ በውጭ አገር በፈጸመዉ ወንጀል እና መ የኢትዮጵያ መንግስት የመከላከያ ሰራዊት አባል በውጭ አገር በፈጸመዉ ዓለም አቀፍ ወይም ወታደራዊ ወንጀል መለማመጃ የኢትዮጵያ ፍርድቤቶች በአንድ ወንጀል ወይም ወንጀለኛ ላይ ዋና ሥልጣን አላቸዉ ማለት ምን ማለት ነዉ ከወሀቁ አኳያ ይተንትኑት ከባልደረባዎ ጋር ይከራከሩበት ኃ ጴትዖድጵዖ ውፅኃዎ ፅለሰቋማሟዕሩ ወጀሎች ዖወህሠ የወሀቁ በወንጀል ሕግ ከተጠቀሱት ማንኛውንም ወንጀል በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የሰራ ማንኛውም ሰው በዚሁ ሕግ መሰረት እንደሚቀጣ ይገልፃል ግዛት ሲባል የብስና አየርም ይጨምራል ስለዚህ እንዲህ አይነት ወንጀሎችና ፈጻሚዎቻቸዉ በኢትዮጵያ ፍርድቤቶች ሥልጣን ስር ናቸዉ በየትም ሃገር ተከሰዉ ቢቀጡ በኢትዮጵያ ተከሰዉ ከመቀጣት አይድኑም ለምሳሌ አንድ የግብፅ ዜጋ ለጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የወንጀል ሕግ ቁ በመተላለፍ በሌላ ግብፃዊት ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈፅሞባታል ቢባል ወንጀሉ የተፈፀመው በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ በመሆኑ ተከሳሹ በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ ይዳኛል ስለዚህ የወንጀል ሕግ ቁ ጥሰሃል ተብሎ ሥልጣን ባለዉ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ተከስሶ ሊፈረድበት ይችላል መለማመጃ አንድ የዉጭ ሃገር ዜጋ በአርባምንጭ ከተማ ዉስጥ በአንድ ኢትዮጵያዊ ላይ እጅግ አሰቃቂ የግድያ ወንጀል ፈጸመ ተብሎ ተያዘ ወዲያዉም ወደፍርድቤት ተወሰደ ወዲያዉ ወደፍርድቤት የተወሰደበት ምክንያትም ተፈላጊዉ ሰዉ እንደተያዘ የሀገሩ የዲፕሎማቲክ ቡድን አባል መሆኑን ስለገለጸ ነዉ ፍርድቤት እንደቀረበም ይህንኑ ለፍርድቤቱ ገለጸ ማስረጃም አቀረበ በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ፍርድቤቶችም ሆኑ ሌሎች ባለሥልጣናት በርሱ ላይ ወይም በተፈለገበት ጉዳይ ሥልጣን እንደሌላቸዉ በጠበቃዉ አማከኝነት አመለከተ ዳኛዉ ጳረዕዎ ፈሆኑ ያሆ ሮገርረ ይ ምጋ ይወዕናሐ። ባረሮ ይ ርሰዎ ሥጳጣጋ ያሜሰጡፖን መሳኔ ይዳፉ በወህቁ እንደተመለከተው አንድ ሰው በውጭ አገር ወንጀል ሰርቶ በኢትዮጵያ ፍርድቤቶች ምትክ ስልጣን ስር የሚከሰስ ቢሆን የውጭ አገሩና የኢትዮጵያ የወንጀል ሕጎች በሚደነግጉት ቅጣት መካከል ልዩነት ያለ እነደሆነ ተፈፃሚ የሜሆነው አነስተኛዉ ወይም ቀላሉ ቅጣት ይሆናል ለምሳሌ ወንጀሉ በተሰራበት አገር በዕድሜ ልክ የሚያስቀጣ በኢትዮጵያ ሕግ ግን በሞት የሚያስቀጣ ቢሆን የኢትዮጵያ ፍቤቶች ተፈፃሚ የሚያደርጉት የዕድሜ ልክ እስራት የሚያዘውን የሌላዉን ሃገር ሕግ ይሆናል ማለት ነው ይህ ሰው በውጭ አገር ተከስሶ ነፃ ከወጣ ወይም አያስከስሰውም ከተባለ እንደገና ኢትዮጵያ ውስጥ እንደማይከሰስ ከሕጉ መገንዘብ ይቻላል የወህቁ ይህን ሥልጣን ኢትዮጵያ ልትሠራበት የምትችለዉ ወንጀሉ በሌላ ፃገር ባለሥልጣን ክስ ሳይቀርብበትና ፍርድ ሳይሰጥበት ከቀረ ነዉ ምትክ ሥልጣን የሚያስብለዉም ይኸዉ ነዉ መለማመጃ በሶማሊያ በወታደራዊ ግዳጅ ላይ የሚገኝ የኢትዮጵያ ወታደር በአንድ የዉጊያ ወቅት ከአንድ የሶማሊያ ሰዉ ጋር በመሆን የሰዉ ንብረት መዝረፍ ተግባር ፈጸሙ ተብለዉ ምርመራ ከተደረገባቸዉ በኋላ አያስከስሳቸዉም ተብለዉ ተሰናበቱ ከዚህ በኋላ ወደኢትዮጵያ መጥተዉ እያለ የፌዴራል ዐቃቤህግ በዚሁ ተግባር ክስ መሰረተባቸዉ ተከሳሾቹም ወንጀል የተፈጸመበት ሃገር ባለሥልጣናት አያስከስሳቸዉም ስላለ ልንከሰስ አይገባም ፍርድቤቱ ይህን ክስ ለማየት ሥልጣን የለዉም ብለዉ ተቃወሙ ዳኛዉ ጳረዕዎ ቢሆኑ ያቋ ተቃዉየ ቂፅ ያሟበጡታት ቁብይፇ ያዝሇርዝሃር ይዳፉ መለማመጃ ኢትዮጵያዊዉ በአንድ ጎረቤት ሃገር ለሥራ ጉዳይ ተገኝቶ ባለበት ጊዜ አንድን የሀገሪቱን ዜጋ በድንገት በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት በቡጢ ስለመታዉ ጉንጩ እንዲያብጥ አደረገዉ ተበዳዩ ለሃገሪቱ የአካባቢዉ ፖሊስ ክስ ቢያቀርብም ኢትዮጵያዊዉ ሥራዉን ጨርሶ ሰለነበር በማግስቱ ወደኢትዮጵያ ተመለሰ ይህ ጉዳይ በሳምንቱ ለኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ሪፖርት ተደረገ ጳርዕዎሥ ነገፉ ያራፖመራልዎ ዐቃቤሀፇ ፖሥ ዝብሰ ጸለናዕዝቭ ደሀሆሀ ፉዳይ ፋይ ያጄያዖገናኖዉደኛዉጪፇዎ ሥራዎች ዝረሃር ይዳፉ ሂሆ መፅረሦ ዖሟሚዖሰፈል ፉሥት ነገሮቻ ጓገኙ ዖሟዕጡም ዉልጎሪዕ ይዳፉ የፌዴራልና የክልል ፍርድ ቤቶች ሥልጣን ከዚህ በፊት ባለዉ ክፍል ባየነዉ አይነት የኢትዮጵያ ፍርድቤቶች ሥልጣን ሲያገኙ በአሀሪቱ ካሉት እጅግ በርካታ ፍርድቤቶች የትኛዉ ነገሩን ለመዳኘት ሥልጣን አንደሚኖረዉ ሊወሰን ይገባል አሁን በፃገሪቱ ባለዉ የፍርድቤቶች አወቃቀር መሰረት ሊወሰን የሚገባዉ የመጀመሪያዉ የሥልጣን ጥያቄ ከፌዴራል እና ከክልል መንግስታት ፍርድቤቶች የትኛዉ ፍርድቤት ሥልጣን ሊኖረዉ እንደሚችል ነዉ የክልል ፍቤቶች ስልጣን በየክልሉ ብቻ የተወሰነ ነዉ የፌዴራል ፍቤቶች ስልጣን ግን በአአበባና ድሬዳዋ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን በጉዳዮች ዓይነት ተለይቶ ወደ ሁሉም ክልሎች ሊደርስ ይችላል የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ ኣዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁ እንደተሻሻለዉ በዓንቀፅ ላይ የፌዴራል ፍቤቶች በወንጀል ጉዳይ ያላቸው ስልጣን ተደንግጎ ይገኛል በዚሀ ዓንቀፅ ላይ የተዘረዘሩት ወንጀሎች በየትኛውም ክልል ተፈፅመው ሲገኙ ጉዳዮቹን ኣይተው የመወሰን ስልጣን ያላቸው የፌዴራል ፍቤቶች ናቸው ያም ሆኖ ግን በፌዴራል ፍቤቶች ስልጣን ስር የሚወድቁ ሆነው በክልሎች ውስጥ የሚፈፀሙ የወንጀል ጉዳዮች የክልል ፍቤቶች በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት ዓንቀፅ ባገኙት ውክልና መሰረት ከራሳቸው ስልጣን በተጨማሪ የፌዴራል ፍቤቶች ስልጣን የሆነውን የወንጀል ጉዳይም ደርበው ያያሉ መለማመጃ በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድቤት ዳኛ መሆንዎን ያስቡ በዚህ ጊዜ የክልሉ ዐቃቤህግ አንድን ሰዉ በአካባቢዉ የታጠቁ ሰዎችን በማነሳሳት የትጥቅ አመጽ አካሂዶ በወህቁ ሥር ወንጀል ፈጽሟል በማለት ክስ አቀረበ ራ ቋጾ ቋ ዕሐፍርድቤቱ ሥልማጣሃ ያዖሟወሰኑታት ይዳፉም በአዋጅ ቁ እና በማሻሻያዎቹ አዋጅ ቁ እና መሰረት የፌዴራል ፍቤቶች በወንጀል ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ስልጣን እንደሚከተለው ማስቀመጥ ይቻላል በሕገ መንግስታዊ ስርዓቱና በመንግስት የሃገር ዉስጥ ፀጥታ ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች በውጭ አገር መንግስት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች በሰው ልጆች መብት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች በፌዴራል መንግስቱ የቀረጥና የግብር ገቢዎችና በጠቅላላ የገንዘብ ጥቅሞች ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች የሐሰት ገንዘብን በሚመለከቱ ወንጀሉች በፌዴራል መንግስት ሰነዶች ላይ የሐሰት ስራ በመስራት በሚፈፀሙ ወንጀሎች ከአንድ ክልል በላይ ወይም በዓለም ኣቀፍ ደረጃ አግልግሎት በሚሰጡ መገናኛዎች ፀጥታና ነፃነት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች የበረራ ደህንነትን በሚመለከቱ ወንጀሎች የውጭ ኣገር ዜጎችን በሚመለከቱ ወንጀሎች የአደገኛና አደንዛዥ ዕፆች ሕገ ወጥ ዝውውርን በሚመለከቱ ወንጆሎች በተለያዩ ክልሎች ወይም በፌዴራልና በክልል ፍቤቶች የስልጣን ክልል ስር በሚወድቁና በተያያዙ ወንጀሎች እና የፌዴራል መንግስቱ ባለስልጣኖችና ሰራተኞች በስራቸው ወይም በሃላፊነታቸው ምክንያት ተጠያቂ በሜሆኑባቸው የወንጀል ጉዳዮች በተለያዩ ብሄሮች ብሄረሰቦች ጎሳዎች በሃይማኖት ተከታዮች ወይም በፖለቲካ ቡድኖች መካከል ከተፈጠረ ግጭት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች እና በፌዴራል መንግሥቱ ንብረቶች ላይ በሜፈጸሙ አና ከአምስት ዓመት ጽኑ እስራት በላይ ሊያስቀጡ በሚችሉ ወንጀሎች የፌዴራል ፍርድቤቶችን ሥልጣን ከሚወስኑት አዋጆች በተጨማሪ በፀረሽብርተኝነት አዋጅ ቁ መሰረት እንዲሁ የሽብርተኝነት ተግባሮች ክስ ቀርቦባቸዉ የሚዳኙት በፌዴራል ፍርድቤቶች ነዉ ይህ ዝርዝር የፌዴራል ፍርድቤቶች ሥልጣን የሚሸፍናቸዉን ወንጀሎች የሚወስን ነዉ ስለዚህ ከነዚህ ወንጀሎች ዉጪ ያሉት ወንጀሎች በክልሎች ዉስጥ ተፈጽመዉ ሲገኙ የሚዳኙት በፌዴራል ፍርድቤቶች ሥልጣን መሰረት አይሆንም ማለት ነዉ እነዚህ ወንጀሎች ሁሉም በወንጀል ህጎች የተደነገጉ ወንጀሎች ናቸዉ እነዚህም በዋናነት በፌዴራል መንግሥት ህግ አዉጪ ባለሥልጣን የሚወጡ ናቸዉ በህገመንግሥቱ እንደተመለከተዉ የወንጀል ህግጋትን የማዉጣት ሥልጣን የፌዴራል መንግሥት ህግ አዉጪ አካል ነዉ በነዚህ ህጎች ያልተሸፈኑ ጉዳዮች ካጋጠሙ የክልል መንግሥታት የወንጀል ህግ ሊያወጡ ይችላሉ በነዚህ የክልል የወንጀል ህግጋት መሰረት ዳኝነት የሚሰጡት ፍርድቤቶች ደግሞ የክልሉ ፍርድቤቶች መሆን ይኖርባቸዋል የፌዴራል ፍርድቤቶችን የሚመለከቱ ህግጋት የፌዴራል ፍርድቤቶች የዳኝነት ሥልጣን ያላቸዉ በፌዴራል መንግሥት በወጡ ህግጋት መሰረት ወንጀል በሆኑ ጉዳዮች ላይ ነዉ ይላሉ አዋጅ ቁ ቁ ይመለከቷል ስለዚህ ለፌዴራል ፍርድቤቶች ከተሰጡት ሥልጣኖች ዉጪ በሆኑ ወንጀሎችና በክልል ህግጋት በተደነገጉ ወንጀሎች ጉዳይ ሥልጣን የሚኖራቸዉ የክልል ፍርድቤቶች ናቸዉ የሥረነገር ሥልጣን ከፌዴራልና ከክልል የትኛዉ ፍርድቤት ሥልጣን እንዳለዉ ከተወሰነ በኋላ የዚህ ፍርድቤት የትኛዉ ደረጃ ላይ ያለ ፍርድቤት የመጀመሪያ ደረጃየወረዳ ፍርድ ቤት የዞንከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነገሩን ለማየት ሥልጣን እንዳለዉ ይወሰናል ይህም የሥረነገር ሥልጣን የሚባለዉ ነዉ የፌዴራል ፍርድቤቶች ሥልጣን በመጀመሪያ ደረጃ በከፍተኛና በጠቅላይ ፍርድቤት ደረጃዎች የተዋቀረ ሲሆን የክልል ፍርድቤቶችም ሥልጣን በተመሳሳይ ሁኔታ በወረዳ በዞንና በክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተከፋፈለ ነው አንዳንድ ክልሎች ቀላል የወንጀል ጉዳዮችን በማህበራዊ ፍርድ ቤት እንዲዳኙ ስልጣን የሰጡበት ሁኔታም አለ መለማመጃ በሚሰሩበት ክልል የማኅበራዊ ፍርድቤቶች ሥልጣን አንዳንድ የደንብ መተላፍ ወንጀሎችን ማየት የሚያጠቃልል ነዉ ብለዉ ያስቡ በዚህ መሰረት የማኅበራዊ ፍርድቤቱ ችሎት በቀረበለት የደንብ መተላለፍ ክስ ነገሩን መርምሮ ተከሳሹን በነጻ አሰናበተዉ ዖላዳጳቅዚዉ ወረዳ ዐቃይቤጌሃግ ጳደሆኑ ያፆዕታና ሂ ጪሳኔዕ ይ ዖሟወሰዕፉም ረምጃኛ ምሃ ኋደሆነ ዝረገር ይወሰኑ በዚህ ክልል ዉስጥ ማኅበራዊ ፍርድቤቱ በሚገኝበት አካባቢ በአንዱ የክልሉ ፍርድቤት ዳኛ እንደሆኑ ያስቡ ሂሆ ዖማንሀዐራዊፎ ፍርድቤት ዉዓኔዕ ቂፅ ይግባኝ ቢፇርዝልዎ ምሃ ይወሰናኖሱ። ይዳፉት ኛዉ ጳረሰዎ ጳደሆኑ ያማዕዝ ባልጳደሪባዎ ዖዐቃዜቤህሀግ ሃጎዝ ይፇያሐና ሇዕመቃወሟያዉ ሪ ይወሳኑ ይዳፉሦ ከአካባቢያዊ ስልጣን ጋር ተያይዞ መታየት ያለበት ሌላ ነገር ኣንድ ክስ ካንድ ነገሩን ለማየት ስልጣን ካለው ፍርድ ቤት ወደ ሌላው ፍርድ ቤት የመዛወሩ ጉዳይ ነው መለማመጃ በአንድ የክልል ጠቅላይ ፍርድቤት በመታየት ላይ ባለ የብሄረሰብ ግጭት ጋር የተያያዘ ወንጀል ጉዳይ ተከሳሹ ዳኞቹ ጉዳት ደረሰበት የተባለዉ ብሄረሰብ አባላት ስለሆኑ ነጻ የሆነ ዳኝነት ስለማላገኝ ጉዳዩ በሌላ ክልል ጠቅላይ ፍርድቤት ወይም በፌዴራል ከፍተኛ ወይም ጠቅላይ ፍርድቤት ይታይልኝ ሲል ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድቤት አመለከተ ጳረዕዎ ያቋ ጠቀቂፅ ፍርድቤኔት «ኛ ጳደሆኑ ያማሰሇቭ ሰደዞህሃ ማመልያዎፖ ያዖሟሰጡት ዉዓሪዕ ይዳፉ ጉዳዩ የሃሰት ገንዘብ ማዘዋወርን ወንጀል የሚመለከት በመሆኑ ጉዳዩ በክልል ከፍተኛ ፍርድቤት በመታየት ላይ እያለ ተከሳሹ ዳኞቹ ጉዳዩ ከመወሰኑ በፊት በችሎት ላይ ከተማችንን የወንበዴ ጎሬ አደረግከዉ ብለዉ በችሎት የተናገሩኝ በመሆኑ ነጻ ዳኝነት እንደማላገኝ ማስረጃ ነዉ ለዚህም ምስክሮች አሌኝ በማለት ዘርዝሮ ጉዳዩ በሌላ ሥልጣን ባለዉ ፍርድቤት ወይም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድቤት እንዲታይለት ማመልከቻዉን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድቤት አቀረበ ማመልስሰቸዉ የያፇረፅያለት ዳኛ ጳረሰዎ ጳንደሆኑ ሯዖዕዑናኖ ያማመልሰቻዉ ፈሪ ይወሰኑ ይዳፉተም ፍ ለዉሳኔዎ እንዲረዳዎ ህገመንግሥት ቁ የወመሀሥሥቁ የፌዴራል ፍርድቤቶች አዋጅ ቁ ከቁ በአዋጅ ቁ እና እንደተሻሻለ የሚደነግጉትን ይመርምሩ የሚመለከተው ፍርድ ቤት ኣንድ ክስ ከአንድ ፍርድ ቤት ወደ ሌላ ለማስተላለፍ የቀረበለትን ማመልከቻ የሚቀበልበት ኣራት ሁኔታዎች እንዳሉ ቁጥር ያመለክታል እነዚህም የሚከተሉት ናቸው ሀ የበታች ፍርድ ቤት በልዩ ልዩ ምክንያቶች ኣድልዎ የሌለበት ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት እንደማይችል ግልፅ ሲሆን ለ ክሱ በጣም ኣስቸጋሪና ከባድ የሆነ ለውሳኔ የሚያዳግት የሕግ ጉዳይ ሲኖርበት ሐ የክሱ መዛወር ለባለጉዳዮችና ለምስክሮች በቦታው ቅርበትም ሆነ በሌላ ምክንያት ምቹ ወይም ተፈላጊ ሲሆን እና መ በአጭር ጊዜ ትክክለኛ ፍርድ የሚገኘው በክሱ መዛወር ብቻ ሲሆን ወይም የክሱ መዛወር በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ስነ ስርዓት የተፈቀደ ሲሆን ነው ምሳሌ በአንድ ስፍራ ኣንድ ጧሪ የሌላቸዉ የ ዓመት ኣዛውንት ሸማግሌ ከኣከባቢው ነዋሪ ህዝብ በእርዳታ ያገኙትን እህል ሰርቀሃል ተብሎ የተከሰሰ ሰው ስርቆቱ በተፈፀመበት ቀን በሌላ ቦታ ነበርኩ ነገር ግን የአከባቢው ህዝብ በሽማግሌው መሰረቅ በጣም ስለተቆጣ በሌላ ቦታ እንደነበርኩ የሚያውቁልኝ ምስክሮች የማስፈራሪያ መልእክት ስለደረሳቸው እዚህ ሊመሰክሩልኝ ኣይችሉምና ወደ ሌላ ፍርድ ቤት ይዛወርልኝ ሲል ለዞን ፍርድ ቤት ቢያመለክት ፍርድ ቤቱ ምክንያቱን ከተቀበለ ነገሩን ለማየት የሥረነገር ሥልጣን ወዳለዉ ወደ ሌላ ፍርድ ቤት ሊያዛውርለት ይችላል ከዚህም ሌላ ራሱ የዞን ፍርድቤቱ ምንም እንኳ ነገሩን የማየት የሥረነገር ሥልጣን ባይኖረዉም ነገሩን ወደራሱ አዛዉሮ ሊያየዉ ይችላል ምሳሌ አንድ ሰው የወንጀል ሕግ ዓንቀፅ በመተላለፍ ለአካለመጠን ያልደረሱ ልጆችን የግብረ ስጋ ተፈጥሮአዊ ዝንባሌ ከልክ በላይ የሚቀሰቅሱ የሚያበላሹ ወይም የሚያነሳሱ ፅሑሮችን ኣሳይቷል ተብሎ ቢከሰስ የዚህ ዓይነት ክስ የሚታየው በወረዳ ፍርድ ቤት ነው ተከሳሹ ለህዝብ ያሳየሁት ፅሑፍ በዓንቀፅ ኣተረጓጎም የግብረ ስጋ የተፈጥሮአዊ ዝንባሌ ከመጠን በላይ አላነሳሳም ብሎ ቢከራከር የግብረ ስጋ ተፈጥሮአዊ ዝንባሌ ከመጠን በላይ ማነሳሳት የሚለው ከባድ የሆነ የሕግ ክርክር ለመፍጠር ስለሚችል ተከሳሹ ቢያመለክት የዞን ፍርድ ቤት ክሱን ራሱ ለማየት ሊወስን ይችላል ክሱ ሥልጣን ባለዉ ፍርድቤት ከቀረበ ወይም በተገቢዉ ሁኔታ ወደሌላ ፍርድቤት ከተዛወረ በኋላ ክሱን ለመስማት የሚያስችሉ ርምጃዎች ይወሰዳሉ ምዕራፍ ሁለት ክስ ስለመስማት የክስ ማመልከቻ የቀረበለት ፍርድቤት ነገሩን ለመዳኘት ሥልጣን እንዳለዉ ከወሰነ ወደክስ መስማት ይገባል ይህ ሂደት የተከሰሰዉ ሰዉ አጥፊነት ወይም ንጽህና የሚወሰንበትን ዋናዉ የጠቅላላዉ ሂደት ደረጃ ስለሆነ የሚመለከታቸዉ ባለሙያዎች በዚህ ጊዜ የሚያከናዉኗቸዉ ተግባራት ከፍተኛ ጥንቃቄን እንደሚጠይቅ አይካድም ይህን ሂደት ለማከናወን ደግሞ ፍርድቤቱ ተከራካሪዎችንና ምስክሮቻቸዉን በግንባር ማግኘት ይኖርበታል ይህን የሚያስፈጽምባቸዉ ህግጋት ተደንግገዉ ይገኛሉ ባለጉዳዮች ከቀረቡ በኋላም የክስ መስማቱ ሂደት እንዴት እንደሚከናወን የሚመሩት የሥነሥርዓት ህግጋት እንዲሁ ተደንግገዉ ይገኛሉ እነዚህ ድንጋጌዎች የግራቀኙን መብቶችና ጥቅሞች ለማመዛዘን ወይም ለማቻቻል በሚያስችል ሁኔታ የተደነገጉ ስለሆነ ይህ እንዴት እንደሆነ መመርመርና ተፈጸሚ እንዲሆን ማድረግ ከባለሙያዎች የሚጠበቅ ነዉ ለዚህም ይህ የሥልጠናዉ ክፍል ለሠልጣኛች ቀርቧል ስለዚህ በዚህ ምዕራፍ መጨረሻ ሠልጣኞች የክስ መሰማት ዛደትን የሚገዙትን ህግጋት ይተነትናሉ ህግጋቱ በአተገባበር ጊዜ የሚያስነሱትን ችግር ይመረምራሉ እነዚህን ችግሮች ማስወገድ የሚያስችል አሰራር መለማመድ አንዲችሉ የተለያዩ ጭብጦች ላይ ክርክሮች ያቀርባሉ ዉሳኔ ይሰጣሉ ክስ ለመስማት የሚደረጉ ዝግጅቶች ቀን መቁረጥና ተከራካሪዎችን ከነምስክሮቻቸዉ ስለመጥራት ፍርድቤቱ ክስ ከቀረበለት በኋላ ነገሩን ለማየት ሥልጣን ያለዉ ከሆነ ክሱን የሚሰማበትን ቀን በመወሰን ለመዝገቡ ቀጠሮ ይሰጠዋል በዚህ ቀን ተከሳሽ ክሱን ለመከላከል እንዲችል መቅረብ ስላለበት የወመህሥሥቁ እንዲቀርብና መልስ እንዲሰጥ መጥሪያ ይላክለታል ከዚህ መጥሪ ጋር ተያይዞም የክሱ ቅጂ ከነሰነድ ማስረጃዉ ይላክለታል ዓቃቤ ሕጉም ክሱን ለመስማት በተቀጠረበት ቀን እንዲቀርብ መጥሪያ ይላክለታል ክሱ የሚሰማበት ቀን ለመወሰን ሌላ ቀጠሮ ሳያስፈልገው ፋይሉ እንደተከፈተና ፍርድቤቱ ሥልጣን እንዳለዉ እንዳረጋገጠ ወድያው ቀነ ቀጠሮ ተለይቶ ሊቀመጥ ይገባል ፍርድ ቤቱ ክሱ የሚሰማበትን ቀን ሲወስን እንዲሁ በግምት ሳይሆን ተከሳሹ የሚገኝበት ቦታ ቅርበትና ርቀት ምስክሮች የሚገኙበትና ለመቅረብ የሚወስድባቸው ጊዜ የፍርድ ቤቱ የመዝገብ ብዛት ወዘተ ግምት ውስጥ በማስገባት መሆን አለበት የቀጠሮ ቀን ስለመወሰንና ስለመጥሪያ አላላክ የወመሕስስቁ ይመለከቷል ከዚህ የተለየ የሚሆነዉ በአሁኑ ጊዜ አር ቲ ዲ በተባለዉ አሰራር መሰረት የሚካሄደዉ የክስ መስማት ሂደት ነዉ በዚህ አሰራር መሰረት ተከሳሹና ዐቃቤህግ ከዐቃቤህግ ምስክሮች ጋር ክሱ ሲቀርብ አብረዉ ይቀርባሉ ስለዚህ ቀጠሮ መስጠት ሳያስፈልግ ክሱ መሰማቱ ይጀምራል ምናልባት ነገሩ ቀጠሮ የሚሰጠዉ ተከሳሽ እንዲከላከል ተወስኖ መከላከያ ማስረጃዉን ለማቅረብ ጊዜ ሲያስፈልገዉ ነዉ ክሱ የሚሰማበት ቀን እንደተወሰነ ሌላ መደረግ ያለበት ዓሕጉና ተከሳሹ የምስክሮቻቸውን ዝርዝር ለፍርድ ቤቱ ሬጂስትራር ማቅረብ ነው የወመሕስስቁ የማስረጃው ዓይነት የክሱ ፍሬ ነገር በቀጥታ ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ የሚያውቁ ምስክሮች እና ወይም ልዩ እውቀት ያላቸው ሰዎች ኤክስፐርቶች ሊሆኑ ይችላሉ እነዚህ ምስክሮች ነገሩ በሚሰማበት ቀን ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን መስጠት እንዲችሉ በፍርድ ቤቱ ሬጂስትራር በኩል መጥሪያ ይላክላቸዋል የተለመደዉ አሰራር ክሱ የሚሰማበት ቀን ሲቆረጥ ዐቃቤህግና ተከሳሽ እንዲቀርቡ መጥሪያ መላክ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ደግሞ በአንዳንድ ፍርድቤቶች ግራ ቀኙ ምስክሮቻቸዉን ይዘዉ እንዲቀርቡ ይታዘዛል ነገር ግን እነዚህ ተፈሳጊ ሰዎች ተሟልተዉ ላይቀርቡ ስለሚችሉ ምስክሮች ቀርበዉ ተከሳሽ ባይቀርብ ምስክሮች ሊጉላሉ ነዉ የተከሳሽ ምስክሮች ቀርበዉ የዐቃቤህግ ምስክሮች ባይቀርቡ ዐቃቤህግ ማስረጃዉን ሳያቀርብ ተከሳሽ ሊያቀርብ ስለማይገባ የተከሳሽ ምስክሮች አላግባብ ሊደክሙ ነዉ ስለዚህ ክሱ የሚሰማበት ቀን ከተቆረጠ በኋላ ስለተፈላጊ ሰዎች አቀራረብ የሚሰጠዉ ትዕዛዝ ለዚህ ችግር መፍትሄ የሚሰጥ ሊሆን ይገባል መለማመጃ በርስዎ ችሎት አንድ የወንጀል ክስ ቀረበ በማመልከቻዉ መጨረሻ ላይ ተከሳሹ በማረፊያቤት ይገኛል የሚል ማስታወሻ ይገኛል የምስክሮች ዝርዝር ከማመልከቻዉ ጋር ተያይዚል ክሱን አንብበዉ ፍርድቤቱ ሥልጣን እንዳለዉ አረጋገጡ ከዚያ በኋላ ጉዳዩን ለመስማት ቀን ወስነዉ በአጀንዳዎ ላይ መዘገቡት በዚህ ቀን ነገሩን ለመስማት የሚያስችሉትን አስፈላጊ ትዕዛዞች ሁሉ በሥነሥርዓት ህጉ መሰረት ይስጡ ሂ ሪረሁሮዮ ያምሰጵሮቻሃ ጳፇራረሪዝ ያታመሰሰታ ያሟፅፀጡት ተሪዕዛሃ ምጋ ይመሰላል። ምያሟቦያ ምዎ ይረዝሩ ክስን ለተከሳሽ ስለማድረስ ፍርድ ቤት የቀረበለትን ክስ ለማየት ስልጣን ያለው መሆኑን ያረጋገጠ እንደሆነ የክሱ ግልባጭ ክሱ ከሚሰማበት ቀን በእጅጉ ቀደም ብሎ እንዲደርሰዉ ለተከሳሹ ሊልክለት እንደሚገባም የወመሕስስቁ እና ሰ ይደነግጋሉ ይህ የክስ ግልባጭ የማግኘት መብት በኤፌዴሪ ሕገ መንግስት እውቅና ኣግኝቷል ይህ ድንጋጌ በሕገ መንግስቱ ዓንቀፅ የተመለከተ ሲሆን የተከሰሱ ሰዎች ክሱ በቂ በሆነ ዝርዝር እንዲነገራቸው እና ክሱን በፅሑፍ የማግኘት መብት እንዳኣላቸው በግልፅ ሁኔታ ተቀምጧል ከሕገ መንግስቱ ድንጋጌ መረዳት እንደሚቻለው የተከሰሱ ሰዎች የክሱ ግልባጭ በፅሑፍ ሊደርሳቸው ይገባል ብቻ ሳይሆን የክሱ ማመልከቻ በበቂ ሁኔታ ዝርዝር ነገሮችን መያዝ እንዳለበትና ተከሳሾች የተከሰሱበት ጉዳይ በሚገባ እንዲረዱ የሚያስችላቸው መሆን እንደአለበት ነው ክስ ከማድረስ ጋር ተያይዞ ሊነሳ የሚገባዉ ተግባር ማስረጃን የማግኘትና የማየት መብትን የሚመለከት ነዉ በተለይም ይህ ማስረጃን የማየት ወይም የማግኘት መብት ተፈጻሚ የሚሆነዉ መቼ ነዉ የሚለዉ ጭብጥ ትኩረት የሚሻ ነዉ መለማመጃ ለችሎትዎ የቀረበዉ ክስ በማስረጃ ዝርዝሩ ዉስጥ የተለያዩ ሰነዶች ተጠቅሰዋል ሆኖም የተያያዘ ሰነድ የለም ሰነዶቹ ካሉበት ቦታ እንዲቀርቡ የሚጠይቅም ማመልከቻ ተያይዞ አልቀረበም ሰሐታ ጎደራረዕ ቦየሟሰጡንጋ ታሪዛዝ ይዳፉ ለተከሳሽ የክስ ማመልከቻዉ ቅጂ ከቀጠሮዉ ቀን እጅግ ቀደም ብሎ እንዲደርሰዉ ሲላክለት ከምን ጋር አንደሚላክለት በሥነሥርዓት ህጉ የተደነገገ ነገር የለም የዚህ አይነት ሥነሥርዓት ምናልባት በሙስና ወንጀሎች ሥነሥርዓት ህግ መሰረት የቅድመክስ ሂደት የሚከናወን ከሆነ ዐቃቤህግ መግለጫ ሲሰጥ አብሮ ማስረጃዎቹን አያይዞ እንዲሰጥ በሚደረግበት አጋጣሚ ጊዜ ሊያጋጥም ይችላል ቀደም ሲል በነበረዉ የፍርድቤቶች አሰራር ልማድ መሰረት የክስ ቅጂ ለተከሳሽ የሚላከዉ ብቻዉን እንዲያዉም የማስረጃ ዝርዝር እንኳ የሌለዉ ቅጂ ነበር የሰነድ ማስረጃ ካለ እንዲደርሰዉ ይደረግ የነበረዉ ተከሳሽ ቀርቦ ክሱ ተሰምቶ የዐቃቤህግ ምስክሮች ተሰምተዉ ሲያበቁ ነበር ስለሰነድ ማስረጃዎች አቀራረብ ግልጽ የሆነ ድንጋጌ ባለመኖሩ ከላይ የተገለጸዉ አሰራር ተስፋፍቶ የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ጊዜ ዐቃቤህግ ከክስ ማመልከቻዉ ጋር የሰነድ ማስረጃዎቹን ቅጂ አያይዞ እንዲያቀርብ እየተደረገ ይገኛል ስለዚህ በአሰራር በዳበረዉ የአሁኑ ጊዜ ልማድ ተከሳሽ ከክስ ማመልከቻዉ ቅጂ ጋር የሰነድ ማስረጃዎች እንዲደርሰዉ ይደረጋል የማስረጃው ግልባጭ ከክሱ ቅጂ ጋር ለተከሳሹ እንዲደርሰው ማድረግ ያለው ፋይዳ ተከሳሹ የተመሰረተበት ክስና ክሱን ለማስረዳት የቀረበበት ማስረጃ በቂ ጊዜ አግኝቶ እንዲያየውና እንዲመረምረው ያስችለዋል ለክሱ የሚሰጠዉ መልስ ወይም የሚያቀርበዉ ክርክር በደፈናዉ ሳይሆን በተሟላ መረጃ ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ያደርጋል የመከላከል ዓቅሙ እንዲጎለብት ያስችለዋል መለማመጃ ለተከሰሰበት ጉዳይ በችሎትዎ እንዲቀርብ መጥሪያና የክስ ቅጂ ከነሰነድ ማስረጃዉ የላኩለት ተከሳሽ ቀረበ ለክሱ ያለዉን መልስ ሲጠየቅ ክሱ ላይ የሚቀርብ መቃወሚያ እንደሌለዉ ነገር ግን የወንጀሉን የተግባር ክፍል የፈጸመዉ ቢሆንም ጥፋተኛ እንዳልሆነ በመግለጽ ተከራከረ በዚህ ጊዜ ዐቃቤህጉ እንደተለመደዉ ምስክሮቼን አቀርባለሁ የሚል ማመልከቻ አላቀረበም ይልቁንም ተከሳሹ በወመህሥሥቁ መሰረት መብቱን ጠብቆ ላቀረበዉ ክርክር ያሉትን ማስረጃዎች እንዲደርሰን ያድርግ የዕኩልነት መብት ዐቃቤህግ እንዲያሟላ የሚጠየቀዉን ተከሳሽም እንዲያሟላ ማድረግን ያስገድዳል የተከሳሹን ማስረጃ ካየን በኋላ በክሱ አሰማም ላይ ያለንን ሃሳብ እናቀርባለን በማለት አመለከተ ሂ ያርያር ይ የሟዕጡት ዉጎዕ ይዳፉ ለሐዉጎዕዎሥ ጳኋዳረዳዎ ጳዳታፖኑ ይ ዖሃግ ሥሮ ጳጳል ያሆነዉጪፇ ያጸረሙሰና ሁዳዶቻ ዖህድመያዕ ሂደሦንጋ ያሟመሰታዉን ፇና ለዳፅራረ ዛቤኔ ያዕገታ ክሱ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን አንዲቀርቡ የተጠሩ ወገኖች ሊቀርቡ ወይም ላይቀርቡ ይችላሉ ስለዚህ እነዚህ ወገኖች ሳይቀርቡ ሲቀሩ ወይም ሲቀርቡ ስለሚፈጸሙ ሥነሥርዓቶች በሚከተሉት ሁለት ክፍሉች እናያለን በቀጠሮ አለመገኘትና ዉጤቱ ተከሳሽ ባለመቅረቡ የሚወስድ ርምጃ ዓሕግ የክስ ማመልከቻ ካቀረበ በኋላ ፍቤቱ ክሱን ለመስማት ቀነ ቀጠሮ ሰጥቶ ዓሕግና ተከሳሽ እንዲቀርቡ መጥሪያ እንደሚልክላቸውና ተከሳሽ በኣካል ቀርቦ መከራከሩ አስፈላጊ መሆኑ ከላይ ተመልክቷል ተከሳሽ መጥሪያ ደርሶት እያለ በቀጠሮው ዕለት ያልቀረበ እንደሆነ ፖሊስ በእስር እንዲያቀርበው ፍቤቱ ትዝዛዝ ይሰጣል ቁ እና በእስር እንዲቀርብ በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት የቀረበ እንደሆነ የክሱ መሰማት ሂደት ይቀጥላል በሌላ በኩል ተከሳሽ መጥሪያ የተላከለት ቢሆንም ተፈልጎ ሊገኝ ባለመቻሉ መጥሪያዉ ሳይደርሰዉ ይቀራል በዚህም ጊዜ ፖሊስ ተከሳሹን አለማግኘቱን በመግለጽ በተለዋጩ ቀጠሮ እንዳቀርበዉ ተለዋጭ ቀጠሮ ይሰጠኝ የሚል መልሰ ወይም ተከሳሹ ሊገኝ ስለማይችል ማቅረብ እንደማይችል በመግለጽ መልስ ይሰጣል በዚህ ጊዜ ፍርድቤት እና ዐቃቤህግ ምን ሊያደርጉ ይገባል የሚለዉ አከራካሪ እየሆነ ይገኛል ሌላዉ ጥያቄ ፖሊስ ተከሳሽን ይዞ እንዲያቀርብ የተሰጠው ትእዛዝ አፈጻጸም ሳይሳካለት ቢቀርስ ለመያዝ ፈልጎ ቢያጣውስ የሚወሰድ እርምጃ ምንድን ነው የሚል ይሆናል ይህ ጥያቄ በሁለት መንገድ ሊመለስ የሚችል ነው ይኸውም ተከሳሽ በቂ ባልሆነ ምክንያት ክስ እንዲሰማ በተቀጠረበት ቀን ያልቀረበ እንደሆነ ተከሳሹ በሌለበት ክሱ እንዲሰማ ፍቤቱ ሊያዝዝ ይችላል ቁ ይህ ዓይነት ትእዛዝ ሊሰጥ የሚቻለው ለሁሉም የወንጀል ዓይነቶች ሳይሆን በቁ እንደተመለከተው ከአስራ ሁለት ዓመት በማያንስ ፅኑ እስራት የሚያሳስር ወንጀል የሰራ ወይም በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ከቁ እስከ በአዲሱ ወንጀል ሕግ ከቁ እስከ ድረስ ያሉትን ወንጀሎች ፈፅሞ ፅኑ እስራት ወይም ከአምስት ሺህ ብር በላይ መቀጫ በሚያስቀጣ ወንጀል የተከሰሰ ሲሆን ነው በሌሎች የወንጀል ዓይነቶች የተከሰሱትን ተከሳሾች በሚመለከት ግን መጥሪያ ደርሶኣቸው ባይቀርቡም እንኳ በተገኙበት ጊዜ የክሱ መሰማት ሂደት እንዲቀጥል ለማድረግ መዝገቡ ተዘግቶ እንዲቆይ ከማዘዝ በስተቀር ተከሳሾቹ በሌሉበት ክሱ ሊሰማ አይችልም ከዚህ በተያያዘ ተከሳሽ በሌለበት ክስን ስለመስማት በሚናገረዉ የዚህ ማሰልጠኛ ጽሁፍ ክፍል የሰፈረዉን ይመለከቷል መለማመጃ በችሎትዎ በቀረበ የወንጀል ክስ ተፈላጊ የሆነዉ ሰዉ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጡ ትዕዛዙን ሊያደርስ የወሰደዉ የፖሊስ ክፍል ተከሳሹን ሊያገኘዉ አለመቻሉን በመግለጽ የተላከዉን መጥሪያ መለሰዉ ክሱ የነፍስ ግድያ ወንጀልን ይመለከታል ተጎጂዉ በህክምና ይረዳ በነበረበት ጊዜ የሞት ስጋት ስላልነበረ ተፈላጊዉ በመጀመሪያ በዋስ የተለቀቀ ሲሆን ከሦስት ቀናት ህክምና በኋላ የተጎጂዉ ሁኔታ እየተበላሸ መጥቶ ስለሞተ የነፍስ ግድያ ክስ የቀረበ መሆኑን ከመዝገቡ ተረድተዋል ዐቃቤህግ ባቀረበዉ ማመልከቻ ተከሳሹ በጋዜጣ ይጠራልኝና ካልቀረበ በሌለበት ክሱ እንዲሰማ ይታዘዝልኝ በማለት ጠየቀ ሂሆ ይ ሪሃዛሃ ይሰጡ ተዕዛፉ ይዳፉ በሌላ በኩል በክሱ ዉስጥ ሦስት ሰዎች መከሰሳቸዉን ያስቡ ሁለቱ የሚቀርቡት ተከሳሾች የዐቃቤህጉን ጥያቄ በመቃወም ያልቀረበዉ ተከሳሽ ያልተገኘ በመሆኑ ነገሩ በሌለበት ሊታይ ስለማይችል እርሱን ለመጥራት የጋዜጣ መዉጣትና በዚህ መሰረት መቅረብ አለመቅረቡን ማረጋገጥ የሚወስደዉ ጊዜ በፍጥነት ፍርድ የማግኘት መብታችንን ስለሚቀንስ ጥያቄዉ ዉድቅ ሆኖ በኛ ላይ የቀረበዉ ክስ ብቻ መታየቱ እንዲቀጥል ይደረግልን በማለት አመለከቱ ዖሟዕጡ ዉጎሪዕ ይዳፉ ተከሳሽ ከፍርድቤት የሚቀረዉ በመጀመሪያዉ ጥሪ ጊዜ ብቻ አይደለም ተከሳሸ ከተጠራ በኋላ መቅረብ ጀምሮ ሊቀር ይችላል የዐቃቤህግ ማስረጃዎች ከመሰማታቸዉ በፊት አንዲህ ያለዉ መቅረት ክሱ በወመህሥሥቁ የተመከቱትን ወንጀሎች የተመረኮዘ እስከሆነ ድረስ ተከሳሹ በሌለበት ይታያል እንዲህ አይነት ወንጀሎችን የሚመለከት ክስ ከሌለ ግን ክሱ ሊቋረጥ ይገባል በሌላ አጋጣሚ ተከሳሽ የዐቃቤህግ ምስክሮች ከተሰሙ በጊላ ፍርድቤቱ በነገሩ ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ከያዘበት ቀን አንስቶ ከዚህ በኋላ በሚኖሩ ቀጠሮዎች ከፍርድቤት ሊቀር ይችላል መለማመጃ በአንድ ክስ ጉዳይ የዐቃቤህግ ምስክሮች ተሰምተዉ ካበቁ በኋላ ተከሳሱ ስለተመሰከረበት ይከላከል ተብሎ ቀጠሮ ተያዘ ተከሳሽ በዚህ ቀጠሮ አልቀረበም ምስክሮቹም አልቀረቡም ዐቃቤሀፖሦ ኋሕርዕሥ ቢፖት ዚህ ሦዳይ ሏይ ም ያመሰይሯታታ። ይቋፉምፖ ዐቃቤ ህግ ባለመቅረቡ የሚወሰድ ርምጃ ክሱ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ዐቃቤህግ ሳይቀርብ ቢቀር ምን ሊደረግ እንደሚገባዉ በሚነሳዉ ጥያቄ ላይ የሚሰጡት መፍትሄዎች ከቦታ ቦታ ከባለሙያ ባለሙያ ይለያያሉ አንዳንድ ቦታ በአንዳንድ ዳኞች የሚሰጠዉ መፍትሄ መዝገቡን መዝጋት ነዉ ሌሎች ደግሞ ዐቃቤህግ ሲቀርብ ክሱን መስማት ለመቀጠል ቀጠሮ ይለዉጣሉ የመጀመሪያዉ መፍትፄ ከተከሳሹ በተገቢዉ ፍጥነት ፍርድ የማግኘት መብት አኳያ መዝገቡ የሚዘጋበት ምክንያት ሳይገለጽ ለነገሩ መቋጫ ሳይደረግ ማለትም በጉዳዩ ላይ ሳይወሰን መዝገቡን መዝጋት ይህን የተከሳሹን መብት አንጠልጥሎ የሚተዉ ነዉ በህግ የሚደገፍ መሆኑም ያጠራጥራል ወደሁለተኛዉ መፍትፄ ስንመጣ በተመሳሳይ ሁኔታ የተከሳሹን መብት የሚጎዳ ሆኖ ይገኛል ይህን በፍጥነት ፍርድ የማግኘት መብት ለመንከባከብ ሲባል የተደነገገዉን የቀጠሮ ድንጋጌ የወመህሥሥቁ ሀ ስር የተደነገገዉን የሚያፈርስ ነዉ በዐቃቤህግ አለመቅረብ ምክንያት ቀጠሮ ሊለወጥ የሚችለዉ በምን ሁኔታ እንደሆነ ተደንግጎ ስለሚገኝ ሁልጊዜ ዐቃቤህግ እንዲቀርብ ለመጠበቅ ቀጠሮ መለወጥ ይህን ድንጋጌ ያልተከተለ አሰራር ይሆናል መለማመጃ በችሎትዎ በቀረበ ክስ ጉዳይ ተከሳሽንና ዐቃቤህግን እንዲሁም ምስክሮች እንዲቀርቡ አዘኩ በቀጠሮዉ ቀን ተከሳሽና የግራቀኙ ምስክሮች ቀርበዋል መዝገቡ ሲጠራ ዐቃቤህግ አለመቅረቡን ተገነዘቡ ተከሳሽን ጠርተዉ ስለማንነቱ ካጣሩ በኋላ ተከሳሹ የሚያመለክተዉ ነገር እንዳለ ጠየቁ ተከሳሹ በጠበቃ በኩል ዐቃቤህግ ክሱን አንደተወዉ ተቆጥሮ ከክሱ በነጻ እንዲሰናበት ጠየቀ ዐቃቤህግ የቀረበትን በቂ ምክንያት ለማወቅ በተደረገዉ ማጣራት ይህን ሊያስረዳ የቀረበ ማንም አለመኖሩን ከዐቃቤህጉ ጽቤትም ሲጠየቅ ዐቃቤህጉ ለምን እንዳልቀረበ የሚታወቅ ነገር አለመኖሩን ተገነዘቡ ዚሀ ዳዕ ዲይ ፉሃቢዉመ ፇሪዛሃ ዐጽሥፍ ይሰጡ ትፅዛዙን ሲሰጡ በወመህሥሥቁ ሀ የተደነገገዉን ከግንዛቤ ያስገቡ በወመህሥሥቁ ሀ መሰረት ዐቃቤህግ ሲቀር በዚህ ዕለት ቀጠሮ ለመለወጥ ከቀጠሮ የቀረዉ በበቂ ምክንያት መሆኑ ሊረጋገጥ ይገባል ይህም ቀጠር ከመለወጡ በፊት መከናወን አለበት ይህን ምክንያት ለማጣራት ቀጠሮ መለወጥ ይህን የቀጠሮ ድንጋጌ የሚከተል አይሆንም በቂ ምክንያት መኖሩ በዚሁ ቀን ለፍርድቤት ቀርቦ መረጋገጥ አለበት ምስክር ባለመቅረቡ የሚወሰድ ርምጃ አእንደተከራካሪዎቹ ሁሉ ምስክሮችም የማይቀርቡበት አጋጣሚ አለ ልክ እንደተከሳሹ ሁሉ ምስክርም በሁለት ሁኔታዎች ሳይቀርብ ሊቀር ይችላል አንድኛዉ ሳይገኝ በመቅረቱ መጥሪያ ስላልደረሰዉ ማለትም መጠራቱን ባለማወቁ ሲሆን ሌላኛዉ ከተጠራ በኋላ ለመቅረብ ባለመፈለጉ ወይም ቢፈልግም ከአቅም በላይ የሆነ አክል ስላጋጠመዉ ሊሆን ይችላል በምስክር አለመቅረብ ምክንያት በፍርድቤቶች የሚወሰደዉ የተለመደዉ ርምጃ በቅድሚያ ቀጠሮ መለወጥ ከበርካታ ወይም ከመጠነኛ ተደጋጋሚ የቀጠሮ ለዉጥ በላ ምስክር አሁንም ሊቀርብ ካልቻለ የተለመደዉ አሰራር የክሱን መሰማት ምስክር እስኪገኝ አቋርጦ መቆየት ወይም ምስክሩ በምርመራ ጊዜ የሰጠዉ ነዉ የተባለዉን ቃል በጽሁፍ የተቀመጠዉን በማስረጃነት እንዲቀርብ ማድረግ ነዉ በርግጥም ምስክር ባልቀረበ ጊዜ ይኸዉ ቀጠሮ ለመለወጥ ምክንያት እንደሆነ በወመህሥሥሃቁ ለ ስር ተደንግጓል ሆኖም ይህ ቀጠሮ የመለወጥ ነገር ከላይ በታዩት ሁሉም ምስክር የሚቀርባቸዉ ሁኔታዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆን እንደሁ መወሰን ያስፈልጋል እንደሚታየዉ ድንጋጌዉ ሁኔታዎቹን በመለየት የሚደነግግ አይደለም ሆኖም በምስክር አለመቅረብ ምክንያት ቀጠሮ ሲለወጥ ሊሰጡ የሚገባቸዉን ትዕዛዞች በተመለከተ የተደነገገዉን የወመህሥሥሃቁ ከግንዛቤ በማስገባት ነገሩን መወሰን ያስፈልጋል ይህ ድንጋጌ በዚህ ጊዜ እንዲሰጡ የሚደነግጋቸዉ ትዕዛዞች ቀጠሮ ሊለወጥ የሚችልባቸዉን ምክንያቶች ባህሪ የሚጠቁሙ ናቸዉ መለማመጃ በከፍተኛዉ ፍርድቤት በቀረበ አንድ የወንጀል ክስ ጉዳይ ለምስክርነት የተጠሩ ሰዎች የተላከላቸዉን መጥሪያ እንዲያደርስ ዐቃቤህግ ለፖሊስ ልኳል ፖሊስ ከቀጠሮዉ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ምስክሮቹ በአድራሻቸዉ ሊገኙ አለመቻላቸዉን በመጥቀስ እንደማያቀርባቸዉ ለዐቃቤህግ መልስ ጻፈ በቀጠሮዉ ቀን ምስክሮች በችሎት ሲጠሩ አልቀረቡም ዐቃቤህግ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶኝ ፍለጋ በማድረግ እንዲቀርቡ አስደርጋለሁ በማለት አመለከተ ተከሳሹ በጠበቃዉ አማካኝነት ምስክሮች በአድራሻቸዉ ሊገኙ ካልቻሉ ከየት ተፈልገዉ እንደሚገኙ ግልጽ አይደለም ምስክሮች ሊገኙ ያልቻሉ በመሆነ ዐቃቤህግ በቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍርድቤት የተመዘገበ ምስክርነት ካለዉ እርሱን ያቅርብ ከሌለዉ ደግሞ የት እንዳሉ የማይታወቁ ምስክሮች እንዲቀርቡ ቀጠሮ ሊለወጥ አይገባም ዐቃቤህግ ማስረጃ ስለሌለዉ ከክሱ በነጻ ልሰናበት በማለት ተከራከረ ዳኛዉ ጳኋረሰዕዎሥ ነዎሥታ። ሀገመፇግሥታዊ መዝሇዶቸቻ ዖጄሟያጎነያብረ ታሪዕዛገ ይሰጡ በሌላ በኩል በቀረበልዎ የክስ ማመልከቻ ላይ ከማስረጃ ዝርዝር ቀጥሎ አንድ ማስታወሻ ተጽፎ አዩ ይህም ማስታወሻ ተከሳሹ በማረፊያቤት እንደሚገኝ የናይጀሪያ ዜጋ በመሆኑ ጠያቂ የሌለዉ ስለሆነ ነገሩ በአስቸኳይ ቅድሚያ ተሰጥቶት እንዲታይለት ዐቃቤህግ እንደሜፈልግ የሚገልጽ ነዉ ዕሐሦዳጾ ኋሰማም ዕጠቅጎዉ ገሩ ያሟፅማዕሦ ፇ የያታያችቾ መዝብቶቸቻ ያሟፀይዖሰዕያቭብረ መልፁ ጉፅሃሃ ይሰው ክስን ስለመቃወምና በመቃወሚያዉ ላይ ስለመወሰን ተከሳሽ ፍርድቤት ሲቀርብ ማንነቱ ተረጋግጦ ክሱ ተነቦለትና እንዲረዳዉ ተደርጎ ሲያበቃ ለክሱ ያለዉን መልስ እንዲያቀርብ ይጠየቃል ለዚህም ከሁሉ አስቀድሞ የሚጠየቀዉ ክሱን ይቃወም እንደሆነ ነዉ ክሱ ግልፅ ስለመሆኑና ሌሎች የክስ መቃወሚያዎች ይኖሩት እንደሆነ ፍርድቤቱ ይጠይቀዋል መቃወሚያ ያለው መሆኑን ኣለመሆኑን ሳያረጋገጥ ፍቤቱ የእምነት ክህደት ቃል ወደ መቀበል መሄድ የለበትም የክስ መቃወሚያ አቀራረብና አወሳሰን በወመሀሥሥሃቁ እና ተከታዮቹ መሰረት የሚገዛ ነዉ በተከሳሹ ሊቀርብ የሚችል መቃወሚያ በሁለት መልኩ ሊታይ ይችላል ኣንደኛ በወመህሥሥቁ እንደተመለከተው ተከሳሹ በክሱ ማመልከቻ ፎርም ወይም ይዘት ላይ መቃወሚያ ሲኖሮው የሚቀርብ ነውይህ ዓይነቱ መቃወሚያ በወመሕስስቁ እና የተዘረዘሩትን ነገሮች የሚመለከት ነው በ በወመሀሥሥቁ ላይ የተመለከቱት ነገሮች ስናይ ማንኛውም የክስ ማመልከቻ ቀንና ዓመተ ምህረት የተፃፈበትና የተፈረመበት የተከሳሹን ስም የያዘ « ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀል መሰረታዊ ነገር ያካተተ ላ ወንጀሉ የተፈፀመበትን ጊዜና ስፍራ የሚያሳይ የተበደለውን ሰው ስም ወይም ወንጀሉ የተፈፀመበትን ንብረት ተገቢ በሆነ ጊዜ የሚያመለክት ተከሳሹ ወንጀሉን ሲፈጽም ተላልፏል የተባለዉን የሕግ ዓንቀፅ የያዘ መሆን አለበት በወመሀህሥሥቁ የተመለከተው ደግሞ ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀል ለይቶ ኣውቆ መልስ ለመስጠት እንዲችል እያንዳንዱ ክስ ወንጀሉንና ሆኔታውን በዝርዝር መግለፅ እንዳለበት ነው በተለይም የተከሰሰበት ህግ አነጋገርና የክሱ ዝርዝር አነጋገር በጣም ሊመሳሰል ይገባል የተለያየ ከሆነ ክሱ ሁለት ይሆናል ማለት ነዉ አንዱ በተጠቀሰዉ ህግ የተመለከተዉን ወንጀል ሌላዉ ደግሞ በዝርዝሩ የተመለከተዉን ወንጀል የሚመለከት ክስ ይሆናል ስለዚህ ተከሳሽ የቱን ወንጀል እንደሚከላከል ግራ ሊጋባ ስለሚችል ይህ ድንጋጌ በጥብቅ ሊሰራበት ይገባል ስለዚህ በወመህሥሥቁ ወይም ላይ ከተመለከቱት ሁኔታዎች ነገሮች ኣንዳንዶቹ በክሱ ማመልከቻ ላይ ያልተካተቱ ሆነው ያገኛቸው እንደሆነ ተከሳሹ በመቃወሚያ መልክ ሊያነሳቸው ይችላል ሁለተኛው አይነት መቃወሚያ በወመህሥሥቁ ላይ የተደነገገው ነው በዚህ ንኡስ ቁጥር ስር በመቃወሚያነት ሊነሱ የሚችሉ በርከት ያሉ ምክንያቶች ተዘርዝረው የሚገኙ ሲሆን ኣብዛኛዎቹ የመቃወሚያ ነጥቦች በተከሳሹ ወይም በጠበቃው ብቻ ሊነሱ የሚችሉ ናቸው በወመህሥሥሃቁ ሐ መሰረት የይርጋ ጊዜን ኣስመልክቶ የሚቀርብ ተቃውሞ ግን ተከሳሹ ባያነሳውም ዓቃቤ ሕጉ ሊያነሳው ይችላል ወይም ፍቤቱ በራሱ ውሳኔ ክሱን መዝጋት ኣለበት የወሕግ ቁ ፍቤቱ ሌላ ማድረግ ያለበት የተከሳሹ ፍፁም ወይም ከፊል ሃላፊነት ኣጠራጣሪ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ሁሉ ተከሳሹ ተቃውሞ ባያቀርብም ስለዚሁ ነገር ልዩ እውቀት ያለውን የአዋቂ ኣሳብ መጠየቅ ነው ቢያስፈልግም በተከሳሹ ጠባይ ባለፈ ህይወት ታሪኩና በሁኔታዎቹ ላይ ምርመራ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል የወሀቁ በተለይ ተከሳሹ የኣእምሮ በሽታ ያለበት ወይም በሚጥል በሽታ የሚታወክ ለመሆኑ ወይም መስማትና መናገር የሚሳነው ለመሆኑ ወይም ኣእምሮን በሚያደነዝዝ ነገር ወይም በመጠጥ አዘውታሪነት በሽታ የተለከፈ ለመሆኑ የሚያመለክቱ ሁኔታዎች በተገኙ ጊዜ ፍቤቱ ለዚሁ ልዩ እውቀት ያለውን ሰው ኣሳብ የመጠየቅ ግዴታ ኣለበት የወሕግ ቁ በመቃወሚያነት መቅረብ የሚችል ምን እንደሆነና መቃወሚያው ማንሳት ያለበት ማን እንደሆነ ካየን ዘንድ የሚቀርብበት ጊዜ መቼ ነው። የሚል ነው ለዚህ ጥያቄ መልስ ሊሆኑ የሚችሉ ሶስት ምሳሌዎች መጥቀስ ይቻላል ቁ ለ ተከሳሹ በዚሁ ክስ ከዚህ ቀደም ተከሶ ነፃ የወጣ ወይም የጥፋተኝነት ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑ ወይም ቁ ሐ ክስ የቀረበበት ወንጀል በይርጋ ሕግ የታገደ ወይም ምሕረት ወይም የኣዋጅ ምሕረት ይቅርታ የተደረገለት መሆኑን ወይም ቁ ሰ ለፈፀማቸው ተግባሮች ሃላፊ ያለመሆኑን ባመለከተ ጊዜ ነው የመጀመሪያው ምሳሌ ብንመለከት በስነ ስርዓት ሕጉ ብቻ የተቀመጠ ሳይሆን በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት ዓንቀፅ ላይም ፃግንኛዉም ሰው በወንጀል ሕግና ስነ ስርዓት መሰረት ተከሶ የመጨረሻ በሆነ ውሳኔ ጥፋተኛነቱ በተረጋገጠበት ወይም በነፃ በተለቀቀበት ወንጀል እንደገና ኣይከሰስም ወይም ኣይቀጣም በሚል መልኩ ተገልፆ ይገኛል በሁለተኛው ምሳሌ የተጠቀሰ ይቅርታን በተመለከተም ሕገ መንግስተዊ እውቅና ያገኘ ነው ዓንቀፅ እንዲሁም የይርጋ ጉዳይ በፍርድ ቤት ሳይቀር መነሳት ያለበት መቃወሚያ በመሆኑና ለተግባሩ ሃላፊ ያለመሆን ጥያቄም ኣስገዳጅ ድንጋጌ ሆኖ በወንጀል ሕግ የሰፈረ በመሆኑ ክሱ እንደተነበበ ወድያው ባይቀርቡም የሚፀና ፍርድ ከመስጠት የሚያግዱ በመሆናቸው በማንኛውም ጊዜ ሊነሱ የሚችሉ መቃወሚያዎች ናቸው መለማመጃ በበታች ፍርድቤት በታየ የወንጀል ክስ ጉዳይ ተከሳሹ ጥፋተኛ ተብሎ ቅጣት ከተወሰነበት በኋላ ይግባኝ አቀረበ ከይግባኘ ቅሬታዎቹ መሃል አንዱ ነገሩ የይርጋ ጊዜ ያለፈበት ሆኖ እያለ የበታች ፍርድቤት ክሱን በይርጋ ታግዷል ብሎ ማሰናበት ሲገባዉ አይቶ ፍርድ መስጠቱ ተገቢ አይደለም ስለዚህ የበታች ፍርድቤት ዉሳኔ ይሻርልኝ የሚል ነዉ ይግባኝ ሰሚዉ ዳኛ እርስዎ ስለሆኑ ዐቃቤህግ ለዚህ ቅሬታ መልስ እንዲሰጥ አደረጉ ዐቃቤህግም ይህ ክርክር በበታች ፍርድቤት ክሱ በተሰማ ጊዜ ሊቀርብ የሚገባዉ መቃወሚያ ነዉ በይግባኝ ጊዜ ሊቀርብ አይገባም ዉድቅ ይደረግልኝ ብሎ ተከራከረ ሂ ዖቀሬታ ሮነጥሇ ቂይ ዖሟዕጡም ዉዓሪ ምሮ ነዉ። ምያሟሟዖዶቸዎ ዉይም ርሮቸዎዎ ያዝረዝሃረ ይዳፉ በዚህ ጉዳይ ይግባኝ ቀረበ እንበል ይግባኙ የቀረበልዎ ይግባኝ ሰሚ ዳኛ እንደሆኑ ያስቡ ሂሆ ቀሬታ ቂይ የሟዕሰጡት ዉጪጎሪዕ ይዳፉ ከመቃወሚያ ጋር ተያይዞ ሌላ መታየት ያለበት ነጥብ በመቃወሚያነት መቅረብ ያለበት በወመሕስስቁ ላይ ከተዘተዘሩት ምክንያቶች ሲገኝ ብቻ ነው ወይስ ከዚያ ውጭ የሆኑ ምክንያቶች ሲገኙም ማቅረብ ይፈቀዳል የሚለው ነው በዚህ ዙርያ ሁለት ኣስተሳሰቦች ይራመዳሉ በአንድ በኩል በወመሕስስቁ ላይ ባይሸፈንም የክሱ መሰማት ሂደት እንዳይቀጥል የሚያደርጉ ሌሎቸ ምክንያቶች በተገኙ ጊዜም ተከሳሽ እንዲያነሳ ሊፈቀድለት ይገባል የሚሉ ኣሉ በሌላ በኩል ደግሞ የወመሕስስቁ ሌላ የመቃወሚያ ነጥብ በማይጨምር ሁኔታ ዘርዝሮ ያስቀመጠ በመሆኑ ከዚያ ውጭ የሚቀርብ ተቃውሞ ተቀባይነት ሊያገኝ ኣይገባም የሚል ሓሳብ የሚያራምዱ አሉ መለማመጃ በእርስዎ ችሎት ከቀረቡት የወንጀል ክሶች በአንዱ ላይ ተከሳሹ ቀርቦ ክሱን ከሰማ በኋላ ፍርድቤቱ ነገሩን ለማየት ሥልጣን የለዉም ምክንያቱም የነፍስ ግድያ ወንጀል በመሆኑና ፍርድቤቱ የወረዳየመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት ስለሆነ የሚል መቃወሚያ አቀረበ ዐቃቤህግ ይህ በሥነሥርዓት ህጉ ዉስጥ ለክስ መቃወሚያነት ተብሎ ያልተመለከተ በመሆኑ መቃወሚያዉ ዉድቅ ይደረግልኝ በማለት ተከራከረ ፖ ያረርር ይ ይወሰዕኑ ዉዓዕዉ ይዳፉ መቃወሚያ ዲይ ያዖመወሰ ሂጄደፖ በወመህሥሥቁ መሰረት የሚቀርበውን ማንኛውንም መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ በመዝገቡ ከፃፈ በኋላ ዓሕጉ መልስ እንዳለው ይጠይቃል የቀረበውን መቃወሚያ ሕግን በመጥቀስ ለመወሰን የሚቻል ከሆነ ወይም ዓሕጉ መቃወሚያውን ካልተቃወመ ፍቤቱ ወድያው ይወስናል የወመህሥሥቁ ፍቤቱ ጉዳዩን ለማጣራት ማስረጃ መቅረቡ ኣስፈላጊ ሆኖ ካገኘውና ማስረጃ ሳይቀርብ ወድያው ውሳኔ ብይን መስጠት የማይቻል በሆነ ጊዜ ኣስፈላጊው ማስረጃ እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል የወመሀሥሥቁ የተፈለገው ማስረጃ አስቀርቦ ከመረመረ በኋላ ፍቤቱ ወዲያው ውሳኔ መስጠት እንዳለበት የወመሀሥሥሃቁ ይደነግጋል ፍርድ ቤቱ በመቃወሚያው ላይ የሚሰጠው ውሳኔ ብይን እንደየመቃወሚያው ዓይነት ሊለያይ ይችላል ይኸዉም ሀ የቀረበው መቃወሚያ የሕግ ድጋፍ የሌለው ከሆነ ወይም በማስረጃ ካልተደገፈ መቃወሚያውን ውድቅ ያደርጋል ለ በወመሀሥሥቁ ለ ሐ መሰረት የቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት ካገኘ ክሱን ዘግቶ ተከሳሹን ያሰናብታል ሕሐ በወመህሥሥሃቁሀ መሰረት የቀረበ መቃወሚያ ከሆነ ጉዳዩ በተጀመረበት ፍቤት እንዲቀጥል በማዘዝ መዝገቡን ይዘጋል መ በወመሀሥሥቁ መ መሰረት የቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት ካገኘ ክሱ ተነጥሎ እንዲታይ ያዝዛል ሠ በወመህሥሥቁ ሥ የቀረበ መቃወሚያ ከሆነ ኣስፈላጊው ፈቃድ እስኪሰጥ መዝገቡን ለጊዜው ይዘጋዋል ረ በወመሀሥሥቁ ረ የቀረበ ከሆነ ደግሞ ኣስቀድሞ መፈፀም ያለበት ስርዓት እስኪፈፀም መዝገቡን ለጊዜው ይዘጋዋል ሸ በወመህሥሥቁ ሰ የተመለከተዉ መቃወሚያ በማስረጃ ከተረጋገጠ ተከሳሹ ተገቢዉን ህክምና ወይም ጥበቃ በሚያገኝበት ቦታ እንዲቆይ በማድረግ የክሱ መሰማት ይቋረጣል የወሕግ ዓንቀፅ እስከ መለማመጃ በአንድ የወንጀል ክስ ተከሳሹ ክሱን በችሎት ከሰማ በኋላ በጠበቃዉ አማካኝነት ለፈጸማቸዉ ተግባሮች ኃላፊነት የሌለዉ ሰዉ መሆኑን ተከራክሮ ፍርድቤቱ በሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረት የአዋቂ ምርመራ ተደርጎለት ከባድ የአዕምሮ ህመም ያለበት ስለዚህም ስለሚያደርገዉ ነገር ምንም ግንዛቤ የሌለዉ ሰዉ መሆኑ ስለተረጋገጠ ፍርድቤቱ መዝገቡ ተዘግቷል ተከሳሹ ህክምና እንዲያገኝ በአማኑኤል ሆስፒታልና በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ተይዞ ይቆይ የሚል ትዕዛዝ ሰጠ ለበርካታ ወራት ሲታከም የቆየዉ ተከሳሽ ከሞላ ጎደል ወደ መልካም ጤንነት ተመለሰ ዐቃቤህጉም ተከሳሹ የዳነ ስለሆነ የተዘጋዉ መዝገብ ተከፍቶ ክሱ መሰማቱ ይቀጥልልኝ በማለት አመለከተ ሆኖም ፍርድቤቱ ተከሳሹ ኃላፊነት የሌለዉ ሰዉ በመሆኑ ክሱ የተዘጋ ስለሆነ አሁን ቢድንም ክሱ እንደገና አይታይም በማለት ማመልከቻዉን ሳይቀበለዉ ቀረ ዐቃቤህጉም ይግባኝ አቀረበ ዋና ይዘቱም የተከሳሹ ህመምተኛ መሆን የተረጋገጠዉ በመቃወሚያ ጊዜ ነዉ በዚህ ሁኔታ ክሱ ሊቀጥል ስለማይችል መዘጋቱ ተገቢ ነበር አሁን ግን ተከሳሹ ስለዳነ ክሱ ሊሰማ ይችላል ከክሱ ነጻ ሊወጣ የሚችለዉ ማስረጃዎች ቀርበዉ ክሱን በመከላከያ ማስረጃ አስተባብሎ መሆን አለበት እንጂ ለመቃወሚሜያዉ መሰረት የነበረዉ ሁኔታ ከተወገደ በኋላ ክሱ የማይቀጥልበት ምክንያ የለም የሚል ነዉ ኛዉ ጳኋረሰዎ ዎፇ ይግባኙ ይ ዉዓጎዕ ይሰጡ ይዳፉሦት ክስን ማሻሻል እና ክስን ማንሳት ኣኣንድ ክስ ፍርድ ውሳኔ ከመሰጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ ፍቤቱ በራሱ ኣስተያየት ወይም በባለጉዳዩች ማመልከቻ በቀረበለት ጊዜ ተሻሽሎ እንዲቀርብ ሊያዝዝ እንደሚችል በወመሕስስቁ ተደንግጎ ይገኛል ይህ ሕግ እንደሚያመለክተው በተከሳሹ ላይ በቀረበው ክስ ዋና ስህተት የተገኘ ሲሆን ወይም ያልተጠቀሰ ነገር ሲገኝና ይኸውም ተከሳሹን የሚያሳስት ወይም ያሳሳተ በመሰለ ጊዜ እንደ ነገሩ ሁኔታ ክሱ እንዲለወጥ ወይም እንዲጨመር ወይም ኣዲስ ክስ እንዲዘጋጅ ፍቤቱ ማዘዝ ይችላል ስለዚሀ የክስ ማሻሻል ውጤት በክሱ ላይ ለውጥ ማድረግ ወይም መጨመር ወይም ኣዲስ ክስ ማዘጋጀት ነው በዚሀ የሕግ ቁጥር ዙርያ ሲያከራክር የነበረና ኣሁንም እያከራከረ ያለው ነጥብ ክስን የማሻሻል ዓላማ በሚመለከት ነው ክስን የማሻሻል ዓላማ ተከሳሹን ሊያሳስትና ሊጎዳ የሚችል ስሕተት ያለበት ሆኖ ሲገኝ ለተከሳሹ ጥቅም ሲባል የሚደረግ ነው የሚሉ እንዳሉ ሁሉ ለተከሳሹ ጥቅም ብቻ ተብሎ ሳይሆን ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት የማያስችል ስህተት ሲገኝም ክስ መሻሻል አለበት ብለው የሚከራከሩ አለሉ የመጀመርያው ሓሳብ የሜደግፉ ሰዎች ለክርክራቸው መሰረት አድርገው የሚወስዱት ዓንቀፅ ብቻ ሲሆን ሁለተኛውን አማራጭ የሚደግፉ ደግሞ የወመሕስስቁ ከቁ በማጣመር ሊታይ ይገባል ይላሉ የወመሕስስቁ እንደሚያመለክተው ስሀተቱ ወይም ሳይጠቀስ የቀረው ኣስፈላጊ ነገር ካልሆነ ወይም ስህተቱ ወይም ሳይጠቀስ የቀረው ተከሳሹን ያሳሰተው ካልሆነ ወይም ኗ ምያዖት ትቋቋኛ ፍርድ መሰጠት ያማይቻለ ካልሆነ በቀር እንዲህ ያለ ስህተት ወይም ሳይጠቀስ የቀረው ነገር ክሱን ዋጋ ኣያሳጣውወም ይሳል ስለዚህ ከሁለቱ ቁጥሮች አገላላፅ ክስን የማሻሻል ዓላማ በአንድ በኩል ተከሳሹን እንዳያሳስትና እንዳይጎዳ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ክስ የማሻሻል ውጤቱ ተከሳሽን ሊጎዳ የሚችል ቢሆንም ትክክለኛውን ፍርድ ለመስጠት ክሱን ማሻሻል ኣስፈላጊ ሆኖ በተገኘ ጊዜም ሊሻሻል እንደሚገባ የሚያንፀባርቅ ነው ስለዚህ የወንጀል ፍትሕ ስርዓት ዓላማ የመንግስትና የህዝብ ጥቅም በወንጀሉ የተጎዳ ሰውን እና የተከሳሹን መብት ለማስጠበቅ በመሆኑ በክስ ማሻሻል ሂደትም የተከሳሹን መብት ለማስጠበቅ ለመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በኣጠቃላይ የፍትሕ ስርዓቱን ለማሳካት ሲባልም ሊደረግና ግምት ውስጥ ሊገባ የሚገባው ነው ለዚህም የወመሥሥሃቁ መመልከት በቂ ይሆናል መለማመጃ አንድ ተከሳሽ ተራ ግድያ ፈጽሟል ተብሎ ክስ ቀርቦበታል ይህን ክስ ከሰማ በኋላ ተከሳሹ በክሱ ላይ መቃወሚያ የለኝም ክሱ ግልጽ ነዉ ወንጀሉን አልፈጸምኩም ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት በመከራከሩ ዐቃቤህግ ክሱን አስረዳለሁ ብሉ ማስረጃ ለማቅረብ ቀጠሮ ባስያዘበት ቀን ምስክሮች ከመቅረባቸዉ በፊት አግኝቷቸዉ ሲያነጋግራቸዉ ተከሳሹ ከተከሰሰበት ወንጀል የከፋ ወንጀል መፈጸሙን ሊያስረዱ እንደሚችሉ ስለተረዳ ክሱን ለማሻሻል እንዲፈቀድለት ሊያመለክት ወሰነ በዚህ መሰረት በቀጠሮዉ ቀን ቀርቦ ማስረጃ ከማሰማቱ በፊት ክሱን ለማሻሻል ጠየቀ ፍርድቤቱ የሚፈቅድ ከሆነም የተስተካከለ የክስ ማመልከቻ ይዞ መቅረቡንና ለፍርድቤቱ እና ለተከሳሽ በችሎት ማድረስ የሚችል መሆኑን ገለጸ ዖታፅዓቻ ተያጎዲፀ ጠሪቃ ቢሆኑ ም ረርሃርሮ ፈያፖፇርሁታ ይቸፇጎ። የሚል ነው ለምሳሌ ኣንድ የወንጀል ጉዳይ የተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ እስከተሰማበት ጊዜ ኣንድ ዓመት ፈጅቷል እንበል ከዚያ በኋላ የክስ መሻሻል ጥያቄ ቢቀርብና ቢፈቀድ የክርክሩ ሂደት ኣንድ ብሎ ስለሚጀምር ተጨማሪ ኣንድ ዓመት ሊወስድ ይችላል ማለት ነው መለማመጃ ክሱ የመከላከያ ማስረጃ እስከመስማት ከተካሄደ በኋላ ዐቃቤህግ ክሱ በከባዱ ወንጀል ሊሆን ስለሚገባዉ ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት ክሴን ላሻሽል ብሎ አመለከተ በርግጥም ሲቀርብ የነበረዉ የዐቃቤህግ ማስረጃ በከባዱ ወንጀል ሊከሰስ የሚገባዉ እንደነበረ ያመለክታል ሆኖም ተከሳሹ ባቀረበዉ ተቃዉሞ ነገሩ ከዚህ በኋላ አዲስ ሊደረግ አይገባም ከዚህ በኋላ ማስረጃዎቼን እንደገና ፈልጌ ማግኘት አልችልም በዚሁ ፍርድ ሊሰጥ ይገባል በማለት ቢቃወምም በቀረበዉ መከላከያ ማስረጃ መሰረት ተከላክሏል አልተከላከለም የሚለዉ ሳይወሰን በፊት ፍርድቤቱ ለትክክለኛ ፍትህ አሰጣጥ በሚል ምክንያት ክሱ አስቀድሞ እንዲሻሻል አዘዘ በዚሁ መሰረት ክሱ ቀርቦ የዐቃቤህግ ማስረጃ ከተሰማ በኋላ ተከሳሹ እንዲከላከል ታዘዘ በዚህ ጊዜ የተከሳሹ ምስክሮች ሊገኙ አልቻሉም በዚህ ምክንያት ክሱን አልተከላከለም ጥፋተኛ ነዉ ተብሎ ቅጣት ተወሰነበት በዚህ ፍርድ ላይ ይግባኝ ሲል የክስ መሻሻሉን ሂደት በተመለከተ ቅሬታ አቀረበ ይግባኝ ዕሟዕማዉ ፍርድቤት ዳኛ ጳደሆኑ ያማሰሇ ደሀ ቅሬታ ቂይ ዖሟዕጡም ዉልጎኔ ይዳፉ ክስን የማሻሻል ውጤት ምን እንደሆነ ወይም ክስ እንዲሻሻል ከተፈቀደ በኋላ መደረግ ያለበት ነገር ምን እንደሆነ በወመሕስስቁ እና ተደንግጓል ቁጥሮቹ እንደሚያመለክቱት ኣንዱ ውጤት ዓሕግ ያቀረበው የተሻሻለ ክስ ግልባጭ ለተከሳሹ እንዲደርሰው ይደረግና የክስ መሰማቱ ሂደት እንደ ኣዲስ ይጀምራል ቀጥሉ ዓሕግ ማስረጃውን ያሰማል ተከሳሽም የመከላከያ ማስረጃ ካለው ያቀርባል ዕ ዕሐማጋታፖ ከክስ ማንሳት ጋር በተያያዘ የተለያዩ ህግጋት ክስን ለማንሳት ዐቃቤህግ ሥልጣን ያለዉ መሆኑን ይደነግጋሉ ለምሳሌ የፌዴራል አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣዉ አዋጅ ቁ የፍትህ ሚኒስቴርን ሥልጣንና ተግባር በሜወስነዉ ክፍሉ ይህን ሥልጣን ይሰጠዋል ይህንም በህግ መሰረት እንደሚፈጽመዉ ይደነግጋል ከዚህ ጋር ተያይዞ ህግ የሚለዉ የወመህሥሥቁ ሲሆን ይህ ህግ የተሻረ በመሆኑ በምን ህግ መሰረት ክስ ይነሳል የሚል ጭብጥ የክርክር መነሻ ሲሆን አዘዉትሮ ይስተዋላል በሌላዉ ወገን ደግሞ ይህ ድንጋጌ በሙሉ ስላልተሻረ ህግ አለ ማለት ነዉ ስለዚ በዚህ መሰረት ክስ ማንሳት ይቻላል የሚል ክርክር ይነሳል ስለዚህ ጥያቄዉ ይህ ህግ ተፈጻሚነት አለዉ ወይ የማለዉ ነዉ ከዚህ ጋር ተያይዞ ክስ ማንሳት የሚቻለዉ በሂደቱ የትኛዉ ደረጃ ላይ ነዉ የሚለዉም ጥያቄ መልስ የሚሻ ነዉ መለማመጃ ዐቃቤህግ ባቀረበዉ ክስ ምስክሮቹን አቅርቦ አሰምቶ ሲያበቃ ችሎትዎ ዐቃቤህግ ክሱን አስረድቶ እንደሆነ ለመበየን ቀጠሮ ይዘዉ ባሉበት ጊዜ ዐቃቤህግ ክሱን ለማንሳት ማመልከቻ በጽቤትዎ አቀረበ የቀረበዉን ማስረጃ በሰሙበት ጊዜ እንደሚያስታዉሱት እና በመሃሉ አንድ ጊዜ እንደመረመሩት ክሱን ሊያስረዳ የሚችል አይደለም በዚህ ምክንያት ተከሳሹን መከላከል ሳያስፈልገዉ ከክሱ በነጻ ይሰናበት የሚል ብይን እያዘጋጁ ይገኛሉ ያሂ ዖዐቃቤሆያፇሃ ዊዖዌ ሏይ ዖሟዕጡምፖ ዉጪዓሪ ይዳፉ በሌላ በኩል ብይኑን አዘጋጅተዋል ይህንንም በችሎት ለማሰማት ጉዳዩን ሲጠሩ ዐቃቤህግ ብይኑ ከመነገሩ በፊት ክሴን አንስቻለሁ የሚል ማመልከቻ በጽሁፍ አድርጎ አቀረበ ምጋ አጳደሟወኑ ይዳፉ ከዚህ በተለየ ሁኔታ ችሎትዎ ተከሳሽን ተከላከል ብሎ የተከሳሽን መከላከያ ማስረጃ ሰምቶ አብቅቶ ለፍርድ ቀጥሮታል ብለዉ ያስቡ መከላከያ ማስረጃዉን በችሎት እንደሰሙትም ሆነ በቀጠሮዉ መሰረት እንደመረመሩት ክሱን በግልጽ የሚያስተባብል ነዉ ዐቃቤህግ ምናልባትም ይህን ስለሚያዉቅ ይሆናል ክሴን አንስቻለሁ የሚል ማመልክቻ በጽቤት አቀረበ ፇፇጠሮዉ ሪለሐታት ያዖሟዕጡምትና ዖሟያገሰሙት ዉጎሪዕ ይዳፉ ወይም መከላከያዉን በሰሙበትም ሆነ በመረመሩበት ጊዜ በነበረዉ አቋምዎ መሰረት ፍርዱን አዘጋጅተዉ ተከሳሹ ክሱን የተከላከለ መሆኑን የሚገልጽ ፍርድ አዘጋጅተዋል ይህንኑ ለመንገር በችሎት በተሰየሙበት ጊዜ ዐቃቤህግ ማመልከቻ አለኝ ብሎ ክሴን አንስቻለሁ የሚል ማመልከቻ አቀረበ ያታሰቋያዖ ዉጎኔዕ ይዕማሐ። ይዳፉት ሰሐነሀሠሀደ ቃልሷ አንድ ተከሳሽ የቀረበበትን ክስ በሚመለከት መልሱን እንዲሰጥ ጥያቄ ሲቀርብለት የሚኖረዉ ሁለተኛ አማራጭ የክህደት ቃል መስጠት ነውሩ ተከሳሹ ለቀረበበት ክስ ክዷል የሚባለው ምን ዓይነት ቃል ሲሰጥ ነው የሚል ጥያቄ የሚመልስልን የወመሕስስቁ ነው እንደ ቁ አነጋገር ተከሳሹ ለክሱ የክህደት መልስ ሰጥቷል የሚባለው ለክሱ መልስ ያልሰጠ እንደሆነ በሕገ መንግስት ዓንቀፅ መሰረት የተያዙ ሰዎች ለተከሰሱ ሰዎችም ተፈፃሚነት አለው ላለመናገር መብት ስላላቸው ወይም ወንጀሉን ኣልፈፀምኩትም ጥፋተኛ ኣይደለሁም ብሎ የካደ እንደሆነ ወይም በወመሕስስቁ እንደተመለከተው ተከሳሹ የወንጀል ድርጊቱን አምኖ ስለኣፈፃፀሙ ምክንያት ያቀረበ እንደሆነ ጥፋተኛ ኣይደለሁም ብሏል ሲል ፍቤ በመዝገብ መፃፍ አለበትፅ በተግባር እንደሚታየው ተከሳሹ ሙሉ በሙሉ የክህደት ቃሉን በሚሰጥበት ጊዜ ቁ በፍርድ ቤት በኩል የሚፈፀም ስህተት ባይኖርም ወይም ግምት ውስጥ የሚገባ ባይሆንም ተከሳሹ በወመሕስስቁ መሰረት የሰጠው ቃል በሚኖርበት ጊዜ ግን በስህተት ወይም ሆን ተብሎ ስራን ከእጅ ፈጥኖ ለማዉጣት ሲባል እንደ እምነት ቃል እየተወሰደ ማስረጃ ሳይሰማ ውሳኔ እንዳይሰጥ መጠንቀቅ ያስፈልጋል የጥፋተኝነት ቃል ስላልሆነ መለማመጃ በችሎትዎ በቀረበ የወንጀል ክስ ተከሳሹ ተጠርቶ ቀርቧል እርስዎም ክሱን አንብበዉለት ስለክሱ በዝርዝር ካስረዱት በኋላ ክሱ ገብቶኛል ነገር ግን ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት መልስ ሰጠ ዐቃቤህጉ ግን እኛ ከክሳችን ጋር በምን እንደፈለግነዉና ይህንንም የምናስረዳበትን ማስረጃ ዝርዝርና የሰነድ ማስረጃ አያይዘን ያቀረብንለት ስለሆነ ተከሳሽ ጥፋተኛ አይደለሁም ሲል ለምን እንደሆነ ዝርዝር ክርክሩን እንዲሰጥ ይደረግልን በደፈናዉ ጥፋተኛ አይደለሁም ማለት የተከሳሽን ክርክር አያሳይም አንድ ሰዉ በአንድ ወንጀል ጥፋተኛ የማይሆነዉ በበርካታ ምክንያቶች ስለሆነ ከነዚህ በየትኛዉ ምክንያት እንደሆነ ሊገለጽ ይገባል ይህ ካልሆነ የዐቃቤህግ ማስረጃ ከቀረበ በኋላ በዚያዉ ልክ ማስረጃ በማዘጋጀት የመከላከል ነገር ይፈጥራል ወዘተ የሚል ክርክር አቀረበ ጳደቻሎቱ ዳኛ ፀዚሀሃ ረዝሃር ይ ይወሰት ይዳፉ ሰቋሪምነ ጵሀሠደጐ መቋወዋ በእኛ አገር የሕግ ስርዓት የእምነት ቃል ማሻሻልን በተመለከተ በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ሕጉ ቁ ተደንግጎ ይገኛል በንኡስ ቁጥር እንደተመለከተው ጥተሰጠው ቃል የእምነት በሆነ ጊዜ እና ፍርድ ቤቱ ክሱን መስማት በሚቀጥልበት ጊዜ ጥፋተኛ ኣይደለሁም የማለት ቃል መመዝገብ የሚገባው ሆኖ ያገኘው እንደሆነ ጥፋተኛ አይደለሁም የሜለው ቃል ይመዘግባል ይላልፄ ተሰጥቶ የነበረ እምነት ቃል እንዲሻሻል ሓሳቡን የሚያመነጨው ማን ነው። ይዳፉ ከላይ በተመለከቱት ሁኔታዎች ምስክሮች በተከታዩ ቀጠሮ እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥተዋል ብለን እናስብ በዚህ መሰረት ምስክሮች ቀረቡ ሆኖም በመጀመሪያዉ ሁኔታ ተከሳሹ አሁንም አልቀረበም በሁለተኛዉ ሁኔታ ደግሞ የዐቃቤህግ ምስክሮች አሁንም አልቀረቡም ፅሐፇረሁት ምሰቋያሮቻ ትዕዛሃ ይዳፉ ምስክሮች ሳይቀርቡ ወይም ሳይሟሉ ሲቀሩ የሚፈጸም ሥነሥርዓት አንድ ክስ በሚሰማበት ቀን የዐቃቤህግም ሆነ የተከሳሽ ምስክሮች ሳይቀርቡ ሲቀሩ ቀጠሮ መለወጥ ከሚቻልባቸዉ ምክንያቶች አንዱ ተደርጎ በወመህሥሥሃቁ ለ ተደንግጎ ይገኛል ምስክሮች በንዲህ ያለ ቀጠሮ ሳይቀርቡ የሚቀሩት አንድም ተፈልገዉ ሊገኙ ባለመቻላቸዉ መጠራታቸዉን የሚያዉቁበትን መጥሪያ ማድረስ ባለመቻሉ ነዉ አለያም መጠራታቸዉን አዉቀዉ ሊቀርቡ ባለመፈለግ ወይም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መቅረብ ባለመቻላቸዉ ነዉ ከላይ የተገለጸዉ ቀጠሮ የመለወጥ ነገር ከነዚህ ሁኔታዎች በአንዱ ወይም በሌላዉ ብቻ ወይም በሁሉም ሁኔታዎች ተፈጻሚ ይሆን አንደሆነ በህጉ ዉስጥ በግልጽ የተመለከተ ነገር የለም ሆኖም ምስክሮች ባለመቅረባቸዉ ምክንያት ቀጠሮ ሲለወጥ ቀጠሮ የተሰጠበትን ጉዳይ ለማስፈጸም በፍርድቤት የሚሰጡ ትዕዛዞችን ባህሪ የሚደነግገዉን ህግ የወመህሥሥቁ ስንመለከት ያልቀረበዉ ምስክር ተይዞ እንዲቀርብ የሚያደርግ መሆኑን እንገነዘባለን ይዞ የማቅረብ ትዕዛዞችን የሚመለከተዉን የወመህሥሥቁ ስንመለከት ተይዘዉ የሚቀርቡ ሰዎች ምን አይነት ሰዎች እንደሆኑ ይደነግጋል መለማመጃ ችሎት በተሰየሙበት አንድ ዕለት ከቀረቡ ጉዳዮች አንዱ ምስክር ለመስማት ቀጠሮ የተያዘበት ነዉ ለዚህም ምስክሮች እንዲቀርቡ ትፅዛዝ የተሰጠ መሆን መዝገቡ ያሳያል መዝገቡ ሲጠራ ተከሳሽና ዐቃቤህግ ቀረቡ የተፈለጉት የዐቃቤህግ ምስክሮች ግን አልቀረቡም ዐቃቤህግም ፖሊስ ምስክሮቹ አድራሻቸዉን ለቀዉ የት እንደፄዱ እንደማይታወቅ የገለጸልኝ ሰለሆነ ቀጠሮ ተለዉጦ ምስክሮች እንዲቀርቡ ድጋሚ መጥሪያ ይሰጥልኝ በማለት አመለከተ ተከሳሽ በበኩሉ መጥሪያ ደርሶት ሳይቀርብ ለቀረ ምስክር አንጂ ላልተገኘ ምስክር ቀጠሮ አይለወጥም ለዚህም የወመህሥሥቁ ለ እና የሚደነግጉትን አጣምሮ ማየት ይበቃል ስለዚህ ዐቃቤህግ በቀዳሚ ምርመራ ጊዜ ያስመዘገበዉ የምስክሮች ቃል ካለዉ ያቅርብ እንጂ ምስክሮቹ የት እንደሚገኙ አንኳ ሳይታወቅ አንዲቀርቡ መታዘዝ የለበትም በአማራጩ ዐቃቤህግ ክሱን የማያነሳ ከሆነ ክሱ ማስረጃ የለዉም ተብሎ ብይን ይሰጥልኝ በማለት አመለከተ ዐዚሀሠ ርኣቋር ሏይ ሇቢ ነዉ የሟታ ፖሪዛሃ ዐፓጽሥፍ ይሰጡ ምስክር ባለመገኘቱ ሳይቀርብ ሲቀር ቀጠሮ መለወጥ በፍርድቤቶች አካባቢ የተለመደ ነዉ ከህጋዊነቱ አኳያ የሚያከራክር ቢሆንም ይህ አይነቱ አሰራር የምንታገሰዉ ሆኖ ተቀብለነዉ ስንሰራበት ይስተዋላል ሆኖም በድጋሚ በሰጠነዉ ቀጠሮ መሰረት ምስክሩ ሳይገኝና ሳይቀርብ ቢቀር የምንሰጠዉ ትዕዛዝ ቀደም ሲል ከሰጠነዉ የተለየ ሊሆን ይችል እንደሆነ እንዲሁ የሚያከራክር ይሆናል አንድ ጊዜ ቀጠሮ መለወጥ ከጀመርን ምክንያቱ እስካልተለወጠ ድረስ ቀጠሮ የማንሰጥበት ምክንያት አይኖርም መለማመጃ በዳኝነት በሚሠሩበት ችሎት በዕለቱ ከተያዙት ቀጠሮዎች አንዱ የአንድ ተከሳሽን መከላከያ ምስክሮች ለመስማት የተያዘ ነዉ ለዚህ እንዲረዳ ተከሳሽ ምስክሮቹን እንዲያቀርብ መጥሪያ ተሰጥቶት ከወሰደ በኋላ ሊያገኛቸዉ ስላልቻለ የፍርድቤቱን መጥሪያ እንዳልሰጣቸዉ በመግለጽ ቀጠሮ እንዲለወጥለት አመለከተ ዐቃቤህግ ስላልተቃወመ ሆኖም ለመጨረሻ ጊዜ እንዲታዘዝ ስለጠየቀ ቀጠሮ ለዉጠዉ መጥሪያ በድጋሚ አዘዙ ሆኖም አሁንም ተከሳሹ ምስክሮቹን ሊያገኛቸዉ እንዳልቻለ ስለዚህ ምስክሮቹ በጣም የሚያስፈልጉት ስለሆነ ሳይሰሙ ፍርድ ቢሰጥ የመከላከል መብቱን አንደሚጎዳዉ በመግለጽ በድጋሚ መጥሪያ አንዲሰጠዉ አመለከተ አያይዞም የዐቃቤህግ ምስክሮች በተደጋጋሚ ፍለጋ የቀረቡና የተሰሙ ከመሆኑም በላይ በተለያየ ጊዜ ተከፋፍለዉ እየተንጠባጠቡ ቀርበዉ ስለተሰሙ በተመሳሳይ የኔንም ምስክሮች አቀራረብ ፍርድቤቱ ታግሶ ሊጠብቅ ይገባል በማለት አመለከተ ዐቃቤህግ ግን ከዚህ በኋላ ምስክር እንዲቀርብ ሊታዘዝ አይገባም እኛ ክሳችንን ያስረዳን ስለሆነ ተከሳሽ ፈጥኖ ካልተከላከለ ባቀረብነዉ ማስረጃ መሰረት ፍርድ ሊሰጥ ይገባል እንጂ የመከላያ ምስክር ለማቅረብ ቀጠሮ ሊለወጥ አይገባም በማለት በጽኑ ተከራከረ ቢ ነዉ የሜታታ ኙሪዛሃ ይዳፉ በምስክሮች አቀራረብ ዙሪያ የሚታይ ሌላዉ ችግር የምስክሮች ተንጠባጥቦ መቅረብን የሚመለከት ነዉ ቀደም ባለዉ ጊዜ በቀጥታ ለፖሊስ አሁን አሁን ደግሞ ለዐቃቤህግ ፍርድቤት በሚሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረት ምስክሮች እንዲቀርቡ ይደረጋል ነገር ግን ይህን ትዕዛዝ ሁልጊዜ አሟልቶ መፈጸም ማስቸገሩ አይቀርም ስለዚህ በከፊል ምስክሮች በርከት በሚሉባቸዉ ጉዳዮች ሁሉም ምስክሮች በአንድ ጊዜ እንዲቀርቡ ማድረግ ሲያዳግት ይስተዋላል በዚህ የተነሳ የምስክሮች አሰማም የተዘበራረቀ ሆኖ ይታያል አንዳንድ ችሎቶች ምስክሮች ካልተሟሉ አንሰማም በማለት ቀጠሮ ሲለዉጡ ሌሉች ደግሞ ይህ ምክንያት ቀጠሮ ለመለወጥ በቂ አይደለም የቀረበ ምስክር ሊመለስ አይገባም በሚል የቀረበን ምስክር መስማት እስከቻሉ ድረስ መስማትን ይመርጣሉ መለማመጃ በአንድ ችሎት በአንድ ዕለት ከቀረቡት መዝገቦች ዉስጥ በአንዱ ምስክሮች እንዲቀርቡ ቀጠሮ ተይዚል በዚህ መሰረት መዝገቡ ተጠርቶ ምስክሮች ቀርበዉ እንደሁ ሲጠየቅ ሁለት ምስክሮች መቅረባቸዉን አሳወቁ በዚህ ጉዳይ እንዲቀርቡ ታዝዞ የነበረዉ አምስት ምስክሮችን ነዉ በዚህ ጊዜ ፍርድቤቱ በተለምዶ እንደሚደረገዉ ዐቃቤህግ ምን እንደሚያመለክት ጠየቀ ያሃሎቱ ዐቃቤሀ። ሃሳባቻዉ ይፇፀታ በሦዳደ ዲይ ቢዉዖ ታሪዛሃ ዐበጽሥፍ ይሰው በተመሳሳይ ሁኔታ የዐቃቤህግ ምስክሮችና ኤግዚቢት እንዲቀርቡ በሚታዘዝበት ጊዜ የማስረጃ መንጠባጠብ ይከሰታል በዚህ ጊዜ የምስክሮች ተሟልቶ አለመቅረብ እንዳለ ሆኖ ምስክሮች ቀርበዉ ኤግዚቢት የማይቀርብበት አጋጣሚ የበዛ ነዉ ከኤግዚቢት ማስረጃ ባህሪ አኳያ የማስረጃ አሰማም ላይ ከፍተኛ ችግር ይፈጥራል ኤግዚቢት በምስክር አማካኝነት ካልሆነ በራሱ ለፈራጁ ወገን የሚናገረዉ ነገር ብዙም አይደለም ምስክሮች ይህን ማስረጃ እንዴት የት መቼ ለምን ከማን በማን እንደተያዘ ካልገለጹ በቀር ማስረጃዉ ግዑዝ ነገር ነዉ በዚህ አይነት ማስረጃዉ ተንጠባጥቦ ሲቀርብ ምስክሮች ኤግዚቢት ባይቀርብም የሚሰሙበት አጋጣሚ በርካታ ነዉ በተለይ የኤግዚቢት አለመቅረብ ብዙም ትኩረት ሲሰጠዉ አይስተዋልም አንዳንዴ ኤግዚቢት ቢኖርም እንዲቀርብ ሳይታዘዝ ሲዘነጋ ይታያል በዚህ ጊዜ ኤግዚቢት አይቀርብም አንዲሁም እንዲቀርብ ታዝዞ ሳይቀርብ ይቀራል በዚህ ጊዜ ምስክሮች ከቀረቡ ይሰማሉ ከዚህ ሁሉ በኋላ ማለትም ምስክር ከተሰማ ነገሩ ካለቀ በኋላ ፖሊስ ወይም ዐቃቤህግ ኤግዚቢት የተባለዉን ነገር ለፍርድቤቱ ይዘዉ በመቅረብ ይመዝገብልን የሚል ጥያቄ ያቀርባሉ መለማመጃ በአንድ ክስ ጉዳይ ኤግዚቢትና ምስክሮች እንዲቀርቡ ታዝዞ በተቀጠረበት ዕለት መዝገቡ ተጠርቶ ምስክሮች በከፊል መቅረባቸዉ ተረጋገጠ ኤግዚቢትና ከፊሉ ምስክሮች አልቀረቡም ችሎቱ ዐቃቤህግን ምን እንደሚያመለክት ጠየቀ ዐቃፊቤሀ ኋረሰዎ ኋደሆት በማሰቭ ዐዚህ ሦዳይ ይ ያመጳቋቱቋ ይዳፉምት በዚህ ጉዳይ ዐቃቤህግ ምስክሮች ያልተሟሉ ስለሆነና ኤግዚቢት ባልቀረበበት ሊመሰክሩ ስለማይገባ ዛሬ የቀረቡት ምስክሮች በሚቀጥለዉ ቀጠሮ ያለመጥሪያ እንዲቀርቡ ተነግሯራቸዉ ኤግዚቢቱን ፖሊስ ዛሬ ያላቀረበበትን ምክንያት ከመግለጽ ጋር እንዲያቀርብ ታዝዞ ሌላ ቀጠሮ ይሰጠን በማለት አመለከተ ተከሳሹና ጠበቃዉ ግን ይህን በጽኑ ተቃወሙ ምስክር ቀርቦ እያለ ያልቀረበ ምስክር እስኪቀርብ ተብሎ እንዲመለሱ ማድረግ በሚቀጥለዉ ቀጠሮ ሳይቀርቡ ቢቀሩ ለሌላ ቀጠሮ ስለሚዳርግ አሁን እንደቀረቡ ምስክሮቹ ይሰሙልን አለበለዚያ በተገቢዉ ፍጥነት ፍርድ የማግኘት መብቴን ይጎዳል የሚል ክርክር አቀረቡ ዳኛዉ ጳረዕዎሥ ጳንደሆት ለሰዐዉ ዚህ ርር ሏይ ይወሰዕኑ ይዳፉት በችሎትዎ ከታዩት ጉዳዮች በአንዱ የመከላከያ ማስረጃ ከሰሙ በኋላ መዝገቡን ለፍርድ ሊቀጥሩ ሲዘጋጁ በችሎቱ የተገኘዉ ዐቃቤህግና ፖሊስ አንድ ነገር አመለከቱ ይኸዉም ለክሱ የተጠቀሰ ኤግዚቢት በምስክሮች ሲጠቀስ የነበረዉ ዕቃ ዛሬ ይዘነዉ ስለቀረብን በፍርድቤቱ መዝገብ ላይ በማስረጃነት ይመዝገብልን የሚል ማመልከቻ ነዉ በዚህ ጊዜ ተከሳሹ በጠበቃዉ አማካኝነት ምስክሮች ይህን የተባለዉን ዕቃ አይተዉ ስላልመሰከሩ ሲጠቅሱት የነበረዉ ይህ ዕቃ ይሁን ሌላ ማረጋገጥ በማይቻልበት ሁኔታ ይህ ኤግዚቢት ሊቀርብ አይገባም ምስክሮች ዕቃዉን እያዩ ስለዚህ ዕቃ የሚመሰክሩትን ዕቃዉን እያየን በመስቀለኛ ጥያቄ ሳንመረምር ማስረጃ ተብሎ ሊመዘገብ አይገባም በማለት ተቃወመ ዳኛዉ ኋጳረዕዎ ቢሆፖት ያሟወሰኑታን ይዳፉ ምስክሮች ስለመስማት የዐቃቤህግ ማስረጃ አሰማም እና በማስረጃዉ ላይ የሚሰጥ ዉሳኔ ሀ ያጓሕፇ ምዕአር መሰማት በተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ መሰረት ባለው ፍሬ ነገር ላይ የተመሰረተ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ የግድ መሰማት ይኖርበታል ይህ አስፈላጊ የሆነበት ምክንያትም በዘመናዊው የዳኝነት አሰራር ሓቁን አንጥሮ ለማውጣት ብቸኛው መንገድ ክስን መስማት በ በመሆኑ ነው ተከሳሹ ለቀረበበት ክስ መልስ ካልሰጠ ወይም የተከሰሰበትን ድርጊት አልፈፀምኩም ብሎ የካደ እንደሆነ ከሳሹ ወገን አብዛኛው ጊዜ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን ክስ ያስረዱልኛል የሚላቸውን ማስረጃዎች አቅርቦ በማሰማት ማስረዳት አለበት በመሆኑም ዓሕግ አንድን የወንጀል ክስ ከመመስረቱ በፊት ሀ ተፈፀመ የተባለው ድርጊት በሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑን እና ለሾ የሚያስጠይቅ ነው ቢባል እንኳ ማስረዳት የሚቻል መሆኑን ማረጋገጥ ይጠበቅበታል ከሳሽ ወገን እንደ ክሱ በሚገባ ማስረዳት የሚጠበቅበት ምክንያት የትኛዉም ሰዉ እስኪፈረድበት ድረስ ንጹህ ሆኖ እንዲታሰብ መብት ስላለዉ ንፁህ ሰው ባልሰራው ወንጀል እንዳይቀጣና እንዳይበደል ለመጠንቀቅ የወንጀል ቅጣት አንዴ ከተፈፀመ የደረሰውን ጉዳት ወደኋላ ተመልሶ ማስተካከል ስለማይቻል ከመቅጣት በፊት አጥፊነትን አስቀድሞ በማገባ ማረጋገጥ አስፈላጊ ስለሆነ ተከሳሹ አንዴ ጥፋተኛ ነው ተበሎ ከተቀጣ በህዝብ ዘንድ ስሙና ታሪኩ ስለሚጎድፍ የወደፊት ዕድሉ ስለሚበላሽና የቀደሞ ስሙን ለመመለስ ከባድ በመሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቄ ለማድረግ ተብሎ ነው ዓሕጉ ምስክሮቹን ከማሰማቱ በፊት ያቀረበውን ክስና የሚያቀርበውን ማስረጃ ዓይነት በአጭሩና ያለ ኣድልዎ በመግለፅ ክሱን መክፈት አለበት የወመሀሥሥቁ። ጽታፍ ይሃኘሰጽ ሌላዉ ጉዳይ በሕግ በግልፅ ካልተፈቀደ በቀር የተከሳሽ የጥፋተኝነት ታሪክ ሪኮርድ ከፍርድ በፊት ስለማይገለፅ ይህን የሚያመለክቱ ጥያቄዎች ለምስክሩ መቅረብ የለባቸውም ለምን ቢባል ተከሳሹ በተያዘው ክስ ጥፋተኛ ሳይባል ፍቤቱ ኣስቀድሞ ስለተከሳሹ የጥፋተኝነት ሪኮርድ ያወቀ እንደሆነ ዳኞች በነፃ ህሊናቸው ውሳኔ እንዳይሰጡ ሊያደርጋቸው ይችላል የሚል ስጋት እአለ ምስክሮች የሚቀርብላቸውን ጥያቄ በነፃና በመሰላቸው መንገድ ሊመልሱት ይገባል ዓሕግ ያቀረበው ምስክር ክሱን በሚጎዳ ሁኔታ ቢመሰክር ዓሕጉ ይህ ቃል እንዳይመዘገብ ምስክሩም ቃሉን መስጠት እንዲያቆም ፍቤቱን መጠየቅ የለበትም ጥያቄው ቢቀርብም ፍቤቱ ጥያቄውን ሳይቀበል የምስክሩን ቃል መመዝገብ አለበት ዓሕጉ ጥያቄውን ቢያቆምም ፍቤቱ ኣስፈላጊ መስሎ ከታየው ምስክሩን መመርመር መቀጠል ይችላል የምስክሮች ቃል ሲመዘገብም ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ለዋና ጥያቄ የተሰጠዉ ምስክርነት ዋና ጥያቄ ወይም ለዐቃቤህግ ዋና ጥያቄ የምስክር መልስ የሚል ርዕስ ይሰጠዋል መስቀለኛ ጥያቄም እንዲሁ እና ድጋሚ ጥያቄና የፍርድቤት ማጣሪያ ጥያቄ በተመሳሳይ የየራሳቸዉ ርዕስ እየተሰጣቸዉ እያንዳንዱ የጥያቄ ዓይነት የሚጀምርበትና የሚያልቅበትን ቦታ በሚያሳይ መልኩ መመዝገብ አለበት የአመዘጋገቡ ስርዓትም በዋነኛነት በሓተታ መልክ መሆን አለበት እያንዳንዱ ቃል በምስክሩ ኣገላለፅ መመዝገብ ይገባዋል ቁ በዚህ አይነት የሚመዘገበዉም የምስክር ቃል እንጂ ጥያቄዉ አይደለም ሆኖም በድምጽ መቅጃ በመጠቀም የሚከናወን ክስ መስማት የሚነገረዉን ሁሉ ስለሚመዘግብ ጥያቄና መልሱ ጭምር ተገልብጦ መቅረቡ አይቀርም ስለማስረጃ ሊባል የሚገባዉና የሚቻለዉ ይህን ያህል ብቻ እንዳልሆነ ይታወቃል ሆኖም የማስረጃ ህግን በተመለከተ ራሱን የቻለ ስልጠና ስለሚሰጥ ይህን ያህል አጠቃላይ ነገር ስለዐቃቤህግ ማስረጃ አሰማም በዚህ ስልጠና ከተነሳ በቂ እንደሆነ ይታሰባል ያጓሕፇ ማሰረጃ ጳደ ሱታ ሰረዳ ይ ያሟፈፀም ሰኑ ሰሮረናት ዓሕጉ ማስረጃውን ኣሰምቶ ከጨረሰ በኋላ ፍቤቱ መዝገቡን መመርመር ያለበት ሲሆን ይህ ማስረጃ መከላከያ ማስረጃ ባይቀርብ ተከሳሹን ጥፋተኛ ሊያደርገዉ የማይችል ከሆነ ተከሳሹ በነፃ እንዲለቀቅ ፍቤቱ ያዝዛል የወመህሥሥቁ ይህ ትእዛዝ ብይን ክርክሩ የመጨረሻ ዕልባት እንዲያገኝ የሚያደርገው በመሆኑ ትዕዛዙ ሲሰጥ መዝገቡን በጥንቃቄ መመርመር ይጠይቃል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በወመዝቁ የሚከተለውን ትእዛዝ ሰጥቶ ነበር የስር ተከሳሽ የወመሕግ ቁ ሐ ተላልፎ ከባድ የውንብድና ወንጀል ፈፅሟል የሚል ክስ ይቀርብበታል ክሱን ክዶ ስለተከራከረ ዓሕግ ማስረጃውን እንዲያቀርብ ይታዘዛል ሆኖም ዓሕግ ማስረጃውን እንዲያቀርብ በተደጋጋሚ ታዝዞ ሊያቀርብ ስላልቻለ በተከሳሸ ላይ የመሰረተውን ክስ በማስረጃ አስደግፎ ማስረዳት ኣልቻለም በማለት ተከሳሹ መከላከል ሳያስፈልገው በወመሕስስቁ መሰረት በነፃ ይሰናበት ሲል ብይን ሰጥቷል ዐቃቤ ህግ የከፍተኛ ፍቤትን ትእዛዝ በመቃወም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ያለ ሲሆን ይግባኝ ሰሚው ፍቤትም በመዝቁ የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥቷል በመሰረቱ አንድ ተከሳሽ በወመሕስስቁ መሰረት በነፃ ሊሰናበት የሚችለው ዓሕግ ማስረጃውን ኣሰምቶ ከጨረሰ በኋላ ማስረጃው ተከሳሹን ጥፋተኛ የሚያደርገው ሆኖ ባልተገኘ ጊዜ እና ማስረጃው በቂ ሆኖ ሳያገኘው ሲቀር ነው በዚህ በተያዘው ጉዳይ ላይ ግን የዓሕግ ማስረጃዎች ኣልተገኙም ተባለ እንጂ ቀርበው ተሰምተው ምስክርነታቸው በቂ ኣይደለም ባልተባለበት ሁኔታ የስር ፍቤት ከፍ ሲል የተመለከተውን የወመሕስስቁ መሰረት አድርጎ መልስ ሰጭውን በነፃ ማሰናበቱ የሕጉን ትርጉም የሳተ ነው ስለሆነም የስር ፍቤት የሰጠውን ብይን ሸረን ዓሕግ ምስክሮቹን ባገኘ ጊዜ ክሱን የማንቀሳቀስ መብቱን ጠብቀናል ሲል ወስኗል መለማመጃ በችሎትዎ እየተስተናገደ በነበረ የወንጀል ክስ የዐቃቤህግ ማስረጃ ተሰምቶ ተከሳሽ እንዲከላከል ታዝዞ ባለበት ደረጃ ተከሳሹ ምስክሮቹን ፈልጎ ሊያገኛቸዉ አልቻለም ለዚህም ምክንያቱ ጉዳዩ መታየት ከጀመረ በኋላ የዐቃቤህግ ምስክሮች ባለመገኘታቸዉ ክሱ ሳይሰማ ምስክሮች እስኪገኙ ለሰባት ዓመታት ተቋርጦ ቆይቶ እንደገና ስለተጀመረና በመሃሉ የተከሳሽ ምስክር ሊሆኑ የሚችሉ ሰዎች በሞትና ከሃገር በመዉጣት ሊገኙ ባለመቻላቸዉ ነዉ ስለዚህ ተከሳሹ ከሃገር የወጡት ምስክሮች እስኪገኙ ድረስ ክሱ ተቋርጦ ይቆይልኝ በማለት አመለከተ ዖፇኙፇሎቱጭ ዐቃቤሃግ ቢሆኑ ሰደ ርሃቻር የሚዖፇርታሁት ሀዕመረርሀሃ ቂይ ቦታመፅረሥ ያዖመልለፅሰ ያረርያሮ ሪዳፉ ጳደሦሎቱ ዳኛ ባልጳደረባዎፇ ጳደዐዎቃቤሀ። ፍርፉ ጳሳጭሩ ይዳፉ ተከሳሹ ማሰማት የሚችለው ማስረጃ በወመህሥሥቁ መሰረት ባቀረበው ዝርዝር ላይ ያሉትን ምስክሮች ነው ሆኖም ግን በዓሕግ ምስክር ጉዳይ እንዳየነው በዝርዝሩ ላይ ያልተጠቀሰ ምስክር እንዲቀርብለት ተከሳሹ ከጠየቀና ፍቤቱም ጥያቄውን ከተቀበለው ምስክሩ እንዲቀርብለት ሊያዝዝ ይችሳል የወመሀሥሥቁ በተጨማሪም የነገሩ መሰማት ከተጀመረ በኋላ ክሱ የተሻሻለ ወይም አዲስ ክስ የተዘጋጀ ከሆነ በማንኛውም ጊዜ ተከሳሹ ከተሰሙት ምስክሮች ውስጥ ማንኛውም እንደገና ኣስጠርቶ እንዲያሰማ የመጠየቅ መብቱ የተጠበቀ ነው የወመህሥሥቁ ከዚህ በተጨማሪ ተከሳሹ ቃሉን መስጠት የፈቀደ የፈለገ እንደሆነ በመጀመሪያ ቃሉን መስጠት ኣለበት ሆኖም በሚሰጠው ቃል ላይ መስቀለኛ ጥያቄ ሊጠየቅ እንደማይችልና ነገር ግን ፍቤቱ ነገሩን ለማብራራት መጠየቅ እንደሚችል ሕጉ ኣስቀምጧል የወመህሥሥቁ ይሁን እንጂ ተከሳሹ የሚሰጠው ቃል የተመሰከረበትን ነገር ከመከላከል ኣንፃር ምን ፋይዳ እንዳለው ሕጉ በግልፅ ያለው ነገር የለም የተከሳሹ መከላከያ ምስክሮች አጠያየቅ የጥያቄዎቹ ዓይነትና የምስክርነት ቃል አመዘጋገብ ከላይ ስለ ዓሕግ ምስክሮች በተገለፀው አይነት ይሆናል ይህ ማስረጃ ከተሰማ በኋላ ፍርድቤቱ ክሱ ተስተባብሎ እንደሁ ይመረምራል በዚህ መሰረትም በጉዳዩ ላይ ፍርድ ይሰጣል ፍርዱም ተከሳሹ ጸሱን አስተባብሏል ከክሱ በነጻ ይሰናበት ወይም ጸሱን አላስተባበለም ለወንጀሉ ጥፋተኛ ነዉ የሚል ይሆናል በማስረጃ መስማት ጊዜ የፍርድቤት ሚና በማስረጃ ረገድ ፍርድ ቤቶች ዳኞች ያላቸው ሚና ስንመለከት በዓለማችን በሚገኙ ሁለት ዋና ዋና የሕግ ስርዓቶች ልዩነት ይታያል በኮመን ሎዉ የሕግ ስርዓት አገሮች የክርክሩ ኣድማስ የሚወስኑት ጥፋተኛ ነኝ በማለትና ለማመን በመስማማት ኣማካኝነት የክርክሩን ስትራተጂ የሚቀይሱት ማስረጃን የማቅረብና የመጠየቅ ሜና የሚወጡት በዋነኛነት ባለጉዳዮች ናቸዉ ስለዚህ የዳኘው ሚና በጣም ውሱን ነው በኮንቲኔንታል የሕግ ስርዓት ያለው ኣሰራር ስናይ ግን የክርክሩን ስትራተጂ የሚቀይሰው የክርክሩን ኣድማስ የሚወስነው የትኛው ማስረጃ መቅረብ እንደለበትና እንደሌለበት ከመወሰን ኣኳያ ከፍተኛ ሚና የሚጫወተዉ በዋነኝነት ለምስክሮች ጥያቄ የሚያቀርበዉ ወዘተ ዳኛ ነው በእኛ ኣገር የሕግ ስርዓት በመሰረቱ ማስረጃ ማቅረብና ምስክሮችን መመርመር የዓሕጉና የተከሳሹ ሃላፊነት ቢሆንም ፍቤቱም ሰፋ ያለ ሚና እንዳለዉ ማየት ይቻላል ፍቤቱ በምስክር ኣቀራረብና ምርመራ ያለው ሚና ሰፊ ነዉ ሆኖም ይህን ሜናዉን ሲጫወት ገለልተኛነቱን በማይነካና በጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ መርሳት የለብንም ስለዚህ ይህንን እንደመነሻ በመያዝ የፍቤቱ ሚናዎች ምን እንደሆኑ እናያለን ሀ ምስክሮችን መመርመር መጠየቅ በዋነኛነት የባለጉዳዮች ሃላፊነት ቢሆንም ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ኣስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍቤቱ በማንኛውም ጊዜ ምስክሮቹን ማናቸውንም ጥያቄ ለመጠየቅ ይችላል የወመህሥሥቁ በተለምዶም የፍርድ ቤት ማጣሪያ ጥያቄ እየተባለ ይጠራል ከሕጉ ኣነጋገር ተነስተን ዳኞች ምን ዓይነት ጥያቄ ማንሳት ኣለባቸው ብለን እናስባለን ሕጉ የሚለው ማናቸውንም ጥያቄ ነው በተግባር ያለው ኣካሄድ በተለይ ያለጠበቃ የሚከራከሩ ተከሳሾች የዋና ጥያቄ ምንነትና እንዴት እንደሚቀርብ ባለማወቃቸው ወደ ማዘበራረቅ ስለሚገቡ ዳኞች ራሳቸው ዋና ጥያቄ ሳይቀር ሲጠይቁላቸው ይታያል መለማመጃ ምስክር እየተሰማ ባለበት በአንድ የወንጀል ክስ ጉዳይ ዐቃቤህጉ ዋና ጥያቄ እየጠየቀ ባለበት ጊዜ ፍርድቤቱ ጣልቃ እየገባ የተለያዩ ጥያቄዎችን በመጠየቅ መመርመር ስለጀመረ ዐቃቤህግ በፈለገዉ አይነት ማስረጃዉን ማሰማት አልቻለም ስለዚህ ዐቃቤህግ ፍርድቤቱ የማጣሪያ ጥያቄ የሚጠይቅበት የራሱ ጊዜ መጨረሻ ላይ ስላለዉ ምስክሬን በተዘጋጀሁበትና በምፍልገዉ መንገድ እንዳሰማ በተለያዩ ጥያቄዎች አያቋርጥብኝ ብሎ አመለከተ ዳኛዉ ጳረሰዎ ቢሆኑ ያኗ ዊያዌ ይ ዖሟዕጡም ጉዕዛሃሃ ምድ ይሆናል። ም ጥያቄ ከመጠየቅ ጋር በተያያዘ ፍርድቤት ለተከራካሪ ወገኖች ያልተፈቀደ ሥልጣን አለዉ ይኸዉም በምስክር መስማት ሂደት ተከሳሽ ቃሉን ለመስጠት በፈቀደ ጊዜ ቃሉን ሲሰጥ ከፍርድቤት በቀር በሚሰጠዉ ቃል ላይ ሊጠይቀዉ የሚችል ወገን የለም የወመሀሥሥቁ በዚህ ጊዜ ዐቃቤህግ ይቅርና ተከሳሹ ጠበቃ ያለዉ ቢሆን ጠበቃዉ እንኳ ጥያቄ እየጠየቀ ሊያስመሰክረዉ አይችልም ለ ዳኞች ተጨማሪ ምስክር እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላሉ በዚህም መሰረት ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ምስክርነቱ ኣስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍርድ ቤቱ ፍርድ ከመስጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ ማንኛውንም ምስክር መጥራት ይችላል የወመሀሥሥቁ ማንኛውንም ምስክር ሲል ኣስቀድሞ ቃሉን ያልሰጠ ሆኖም የቀረቡ ምስክሮች ቃላቸውን ሲሰጡ ስሙን የጠሩትና ስለጉዳዩ የሚያውቅ ሰው ወይም ሌላ ዓይነት ማስረጃ ሊኖር ይችላል በፍቤቱ ጥያቄ ኣማካኝነት ባለጉዳዮች በሚሰጡት ጥቆማ ወይም በሌላ መንገድ የተገኝ ሊሆን ይችላል ዓሕጉና ተከሳሹ በምስክር ዝርዝር ላይ ያልተጠቀሱ ምስክሮች እንዲቀርቡላቸው በጠየቁ ጊዜ ምስክሮቹ ነገሩን ለማዘግየት ሳይሆን ለትክክለኛ ፍትሕ ኣስፈላጊ መስሎ ከታየው ምስክሮቹ እንዲጠሩ ፍቤቱ ለማዘዝ ይችላል የወመሀሥሥቁ ተከሳሹ ለቀረበበት ክስ የእምነት ቃል የሰጠ ቢሆንም ፍቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ዓሕጉ ለክሱ የሚደግፈውን ማስረጃ እንዲያቀርብ ለማዘዝና ተከሳሹም መከላከያውን እንዲያቀርብ ለመፍቀድ ይችላል የወመሀሥሥቁ ይመለከቷል እንዲሁም በወመህሥሥቁ እንደተደነገገዉ በይግባኝ መስማት ጊዜም ቢሆን ፍርድቤት ተጨማሪ ማስረጃ እንዲቀርብ ሊያዝዝ ይችላል መለማመጃ በአንድ የወንጀል ክስ ጉዳይ የተቆጠሩ ምስክሮች ተሰምተዉ አብቅተዋል በዚህ ጊዜ ለፍርድ ቀጠሮ ከመያዙ በፊት ተከሳሹ አንድ የሰነድ ማስረጃ በማስረጃ ዝርዝሩ ዉስጥ ያልተጠቀሰ በተጨማሪ ማስረጃነት እንዳቀርብ በወመሀሥሥቁ መሰረት ይፈቀድልኝ በማለት አመለከተ እንዳጋጣሚ ሆኖ ተከሳሹ በዋስ የሚገኝ ነዉ ይህ ሰነድ ደግሞ ከኢትዮጵያ ዉጭ የሚገኝ ነዉ ሆኖም በጉዳዩ ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት የሚረዳ ሰነድ ነዉ ዐቃቤህግ ምን እንደሚል ተጠየቀ እርሱም እንዲህ አይነት ማስረጃዎችን በተጨማሪነት ለማቅረብ ይህ ህግ አግባብነት የለዉም ህጉ ምስክሮችን የሚመለከት ስለሆነ ሰነዶችን አስቀድሞ ማቅረብ ይገባል እንጂ በዚህ ህግ መሰረት በተጨማሪ ማስረጃነት ማቅረብ አይቻልም ጥያቄዉ ዉድቅ ሆኖ መዝገቡ ለፍርድ ይቀጠርልኝ በማለት ተከራከረ ዳኛዉ ጳረዕዎ ቢሆኑ ያዚ ርቻር ቂይ ዖሟዕሰጡሦ ዉጪጎዕ ይዳፉ ከዚህ በተያያዘ የፍርድቤት ኃላፊነት በሥነሥርዓት ህጉ የተመለከቱትን ከላይ የተገለጹትን ብቻ በማከናወን ይወሰናል ወይ የሚለዉ ጥያቄ አግባብ ያለዉ ጥያቄ ነዉ ፍርድቤት ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት አስፈላጊ እስከሆነ ድረስ ከነዚህ ያለፈ ነገር ግን ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸዉን ተግባሮች እንዳያከናዉን ሊከለከል ይገባ እንደሁ መልስ ሊያገኝ ይገባዋል መለማመጃ በችሎትዎ በሚታይ የወንጀል ክስ ማስረጃዎች በሚቀርቡበት ጊዜ ከተነሱት ክርክሮች አንዱ ወንጀሉ የተፈጸመበትን ቦታ የአካባቢ ሁኔታ የሚመለከት በመሆኑ የዐቃቤህግ ምስክሮች የመሰከሩትን ነገር ዕዉነትነት ፍርድቤቱ በቦታዉ ተገኝቶ ይመርምርልኝ በቦታዉ ያለዉ ሁኔታ ከተመሰከረዉ ፈጽሞ የማይገናኝ ነዉ ወዘተ በማለት አመለከተ ዐቃቤህግም በወንጀል ጉዳይ ፍርድቤት እንዲህ አይነት የማስረጃ ስብሰባ ተግባር ለመፈጸም ሥልጣን አልተሰጠዉም ተጨማሪ ምስክሮችን ለመጥራት የቀረቡ ምስክሮችን ማጣሪያ ጥያቄ መጠየቅ እንጂ ወንጀል የተፈጸመበት ቦታ ተገኝቶ ማስረጃ መሰብሰብ በሥነሥርዓት ህጉ አልተፈቀደም ስለዚህ ችሎቱ ጥያቄዉን ዉድቅ ያድርግልኝ በማለት ተከራከረ ሂ ርሃር ይ ዖሟዕጡታ ታተዕዛሃ ይዳፉ የክርክር ማቆሚያ ንግግር የመፋረጃ ሃሳብ የክርክር ማቆሚያ ንግግር የሁለቱም ተከራካሪዎች ወገን ምስክሮች ተሰምተው ካለቁ በኋላ ተጨማሪ ምስክሮች ቀርበው ከሆነም ከተሰሙና ሌሎች የሰነድ ማስረጃዎችም ካሉ ተጠቃልለው ከቀረቡ በኋላ ዓሕጉና ተከሳሹ ወይም ጠበቃው የሚያቀርቡት ነው የመፋረጃ ሓሳቡ የሚቀርበውም በቃል እንጂ በፅሑፍ እንዳልሆነ ከሕጉ የቋንቋ ኣጠቃቀም ይናገራል ስለሜል መረዳት ይቻላል ሆኖም ሲሰራበት የነበረና አሁንም ሙሉ በሙሉ ቀርቷል ለማለት የማያስደፍረው ተከራካሪዎች የመፋረጃ ሓሳባቸውን ለማቅረብ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ሲጠየቁ ፍቤትም የሚፈቅድላቸው መሆኑ ነው የመፋረጃ ሓሳብ እየተባለ ሲቀርብ የነበረውም በቃል ሳይሆን ብዙ ሓተታ በያዘ ፅሑፍ ነበር መለማመጃ አንድን የወንጀል ክስ በችሎትዎ ሰምተዉ ማስረጃዎች ከተጠናቀቁ በኋላ ዐቃቤህግ የመፋረጃ ሃሳብ እንዳቀርብ አጠር ያለ ቀጠሮ ይሰጠኝ ብሎ ስለጠየቀና በችሎቱ የተለመደ አሰራር በመሆኑ በጽሁፍ መፋረጃ ሃሳቡን በሬጂስትራር በኩል እንዲያቀርብ ፈቀዱ ተከሳሹ ግን ዐቃቤህግ የሚያቀርበዉን ሃሳብ ማወቅ ስላለብኝና ለዚህም የራሴን የመልስ ሃሳብ ማቅረብ መብት ስላለኝ ይህ የዐቃቤህግ ሃሳብ ሊደርሰኝ እንዲችል በሬጂስትራር በኩል ሳይሆን ወይ እዚሁ አሁን በቃል ያቅርብ ካልሆነም ቀጠሮ ተይዞ እዚሁ ችሎት ላይ ደርሶኝ በተራዬ ቀጠሮ ተይዞልኝ መልሴን እንዳቀርብ ሊታዘዝ ይገባል የወመሀሥሥቁ ይህን ይደነግጋል በማለት ተከራከረ ምሃ ይወሰናሕ። ይዳፉት ዓሕግ ንግግሩን ካቆመ በኋላ ቀጥሎም ተከሳሹ ወይም ጠበቃው ስለ ሕጉና ስለማስረጃው ሁኔታ ይናገራል የዓሕግ ማስረጃን በመከላከያው ያፈረሰው መሆኑን በነፃ ሊለቀቅ እንደሚገባ ወይም ወደ ቀላል ዓንቀፅ መለወጥ የሚገባው መሆኑ አለመሆኑን ወዘተ ይገልፃል ተከሳሾቹ ብዙ ከሆኑ ተከሳሹ ወይም ጠበቃው ንግግር የሚያደርግበትን ተራ ፍቤቱ ይወስናል በሁሉም ሁኔታ ግን ተከሳሽ የመጨረሻዉ ንግግር አድራጊ ነዉ የወመህሥሥቁ መጀመሪያ ዐቃቤህግ ቀጥሎ ተከሳሽ እንደሚናገሩ ደንግጎ ከዚህ በማስከተል ሁልጊዜም ተከሳሽ በመጨረሻ እንደሚናገር መደንገጉ ዐቃቤህግ ለተከሳሽ ንግግር መልስ ሊሰጥ እንደሚችል ወይም ከተከሳሽ ቀጥሎ ሊናገር እንደሚችል መጠቆሙ ነዉ ይህ ከሆነ ደግሞ በተቻለ መጠን ንግግሩ በችሎት ሆኖ አንዱ የሌላዉን ንግግር እየሰማ እንዲነጋገሩ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል ስለዚህ ግራ ቀኙ በየፊናዉ ሳይሰማማ ንግግሩን በጽሁፍ አድርጎ ነገሩን በማይወስን ወገን ማለትም በሬጅስትራር አማካኝነት መለዋወጡ ተገቢ እንዳልሆነ ያሳያል የመዝጊያ ንግግር ማድረግ ግዴታ ባለመሆኑ ሁለቱ ተከራካሪዎች ከፈለጉ የሚያደርጉት ነው ንግግር እንዲያደርጉ ተጠይቀው ፈቃደኞች ካልሆኑ ካላቀረባችሁ ብሎ ፍቤቱ የሚያስገድድበት ሁኔታ መኖር የለበትም ምዕራፍ ሦስት ስለፍርድ በወንጀል ክስ ጉዳይ የክስ መስማቱ ሂደት ሲገባደድ ፍርድቤት ይህን ሂደት የሚያሳርገዉ በዚህ ሂደት የደረሰበትን ግኝት በመግለጽ ነዉ ይህ ግኝት ተከሳሹን ከክሱ ነጻ የሚያደርግ ወይም ጥፋተኛ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሊሆን ይችላል ይህ ሁሉ በጽሁፍ ሊሰናዳ ይገባል በዚህ መሰረት ተከሳሹ ጥፋተኛ ነዉ የሚል ግኝት ላይ የተደረሰ እንደሆነ ከዚህ የሚቀጥል ሌላ የፍርድ ሂደት ይኖራል ይህም የቅጣት አወሳሰን ሂደት ሲሆን የፍርድ አሰጣጥ አካል ነዉ ፍርድ የክርክሩ ሂደት ግኝት መግለጫ አንደመሆኑ መጠን ይህን ዓላማዉን የሚያሳካ ሊሆን ስለሚገባዉ ይህን ጉዳይ በሚገዙት ህግጋትና አሰራሮች ላይ የሚከተለዉ ሥልጠና ቀርቧል የፍርድ አጻጻፍና የቅጣት አወሳሰን ጉዳዮች ራሳቸዉን የቻሉ ሥልጠናዎች የሚሰጥባቸዉ ስለሆነ በዚህ ክፍል የሚቀርበዉ ሥልጠና ከሥነሥርዓት ህጉ ጋር የተያያዙ ነጥቦች ላይ ብቻ ያተኩራል ስለዚህ በዚህ ምዕራፍ ማለቂያ ላይ ሠልጣኞች ስለፍርድ አጻጻፍ እና ስለቅጣት አወሳሰን መንደርደሪያ የሚሆን ዕዉቀት ያገኛሉ ስለፍርድ አሰጣጥና አጻጻፍ ስለፍርድ አጻጻፍ ራሱን የቻለ ሥልጠና የሚሰጥበት ስለሆነ በዚህ የሥልጠናዉ ክፍል ብዙ የሚባል ነገር አይኖርም ከዚህ የሚከተለዉን ብቻ እናያለን ፍርድ ማለት ምን ማለት እንደሆነ የወመሕስስ ያስቀመጠው ትርጉም ባይኖርም ከስነ ስርዓቱ ኣጠቃላይ ይዘት አንፃር ሲታይ ፍርድ ማለት በከሳሽ ወገን የተመሰረተ ክስ እና በሁለቱ ወገኖች የቀረበ ማስረጃ ይዘት ኣግባብነት ካለው ሕግ ጋር በማገናዘብ ተከሳሽን ነፃ ወይም ጥፋተኛ ማድረግ ማለት ነው በሚል መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል የፍርድ ዓላማ በዓሕግ ወይም በግል ከሳሽ እና በተከሳሸ መካከል ሲካሄድ የቆየው ክርክር በተቻለ መጠን ኣጭር ግልፅ በምክንያት ላይ የተመሰረተ ቅደም ተከተሉን የጠበቀ አድርጎ ከነክርክሩ መፍትሄ ለባለጉዳዮችና ለህዝቡ ለመግለፅ ለመንገር ነው ይህን ዓላማ ለማሳካት ዳኞች ውሳኔ በሚፅፉበት ጊዜ የክስ ፍሬ ነገር የማስረጃና የሕግ ተጠየቃዊ ትስስር ር ከርፄዘቨርበ በሚያሳይና በምክንያት ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት ፍርድ የሚሰጠው ዓሕጉና ተከሳሹ ወይም ጠበቃው የመዝጊያ ሓሳባቸውን ካሰመ በኋላ ነው የወመህሥሥቁ ክሱ ከአንድ በላይ በሆኑ ዳኞች የሚታይ ከሆነ ዳኞቹ በሕግ ጉዳይና በማስረጃው ላይ ሙያዊ ውይይት ያደርጋሉ በዚህ መሰረት ውሳኔ ማግኘት ያለባቸው ነጥቦች ጭብጦች ለይተው ያወጣሉፄ ፍርዱም በሙሉ ድምፅ ወይም በድምፅ ብልጫ ሊሰጥ ይችላል በድምፅ ብልጫ የተወሰነ እንደሆነ በሓሳብ የተለየው ዳኛ የተለየበትን ምክንያት በመግለፅ የራሱን ሓሳብ በፅሑፍ ማስፈር አለበትፄ በድምፅ የተለየው ዳኛ ሓሳቡን በፅሑፍ ሲያስቀምጥ በአብላጫ ድምፅ ውሳኔ የሰጡትን ዳኞች መዝለፍና ማንቋሸሽ የለበትምሩ ከእነሱ የተለየበትን የፍሬ ነገር ኣስተያየት ወይም የሕግ ኣተረጓጎም ብቻ ማስቀመጥ አለበትዓ የሚሰጠው ፍርድ የቀረበውን ክስና በግራ ቀኙ ተከራካሪ ወገኖች ቀርቦ የተሰማውን ማስረጃ ኣጭር መግለጫ ሀበጠባ ፍቤቱ ማስረጃውን የተቀበለበትን ወይም ያልተቀበለበትን ምክንያቶች ፍርዱ የተመሰረተበትን ሕግ መጥቀስና ጥፋተኛም ሆኖ በተገኘ ጊዜ ጥፋተኛ የተባለበትን የሕግ ዓንቀፅ መጥቀስ አለበትፄ ፍርዱም ቀን ተፅፎበት ፍርዱን በሰጠው ዳኛ ወይም ዳኞች መፈረም አለበት የወመህሥሥቁ ፄ በአጭሩ በወንጀል ጉዳይ የሚሰጥና የሚፃፍ ፍርድ በአጠቃለይ የኅብረተሰቡን በተለይ ደግሞ የተከሳሹና የወንጀሉ ሰለባ የሆኑትን ሰዎች መብት የሚነካ በመሆኑ ዳኞች በእነዚህ ባለመብቶች በተለይ ደግሞ በተከሳሹና በተበዳዩ እግር ቆመው ነገሮችን በጥልቀትና ኣስተዋይነት በተሞላበት መንገድ መዝገቡን በመመርመር ፍርድ ሊሰጡና ሊፅፉ ይገባልፅ በግራ ቀኙ ተከራካሪዎች የቀረቡትን ማስረጃዎች በፍቤት በተጨማሪነት የቀረቡትንም ጭምር ፍቤቱ ከመረመረ በኋላ ተከሳሹን ጥፋተኛ የማያደርግ ሆኖ ካገኘው በወመሕስስቁ መሰረት ነፃ እንዲሆንና ታስሮ ከሆነም እንዲለቀቅ ትእዛዝ በመስጠት ይወስናል ፍቤቱ ማስረጃዎቹን ከመረመረ በኋላ ተከሳሹ በሚገባ የተመሰከረበትና በመከላከያው ያላስተባበለው ሆኖ ያገኘው እንደሆነ በተከሳሹ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ይሰጣልቆዓ ያወመህሥሥቁ ይመለከቷልቆዓ የጥፋተኛነት ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ የሚቀጥለው የቅጣት ስነ ስርዓት ሆኖ የቅጣት ውሳኔውን ለመስጠት ቀጠሮ መስጠት አስፈላጊ ሊሆን ይችላል መለማመጃ ሲታይ በቆየ አንድ የወንጀል ክስ ማስረጃዎች ተሰምተዉ ክርክሩ ከተጠናቀቀ በኋላ ተመርምሮ ተከሳሽን ጥፋተኛ ነች የሚል ዉሳኔ ተሰጠ ወንጀሉ በእስራት ወይም በገንዘብ መቀጮ ሊያስቀጣ የሚችል ነዉ ተከሳሺ በዋስ ሆና ስትከራከር ቆይታለች ችሎቱም በስራ ብዛት ምክንያት የቅጣት ዉሳኔዉን በሌላ ጊዜ ለመስጠት አሰበ ስለዚህ ዳኛዉ ቀጠሮ ለመያዝ ሲዘጋጁ ተከሳቪሺ በዋስ የቆየሁ ስለሆነና ልቀጣ የምችለዉ ገንዘብ ብቻ ሊሆን ስለሚሟችል ህጻናት ልጆች ለብቻዬ የማሳድግ በመሆኑ ወዘተ የሚሉትን ምክንያቶች በመግለጽ ለቅጣት ዉሳኔ በሚያዘዉ ቀጠሮ ለመቅረብ አሁን ባለችበት በዋስ ቆይታ ለመቅረብ እንድትችል አመለከተች ዐቃቤያሆፇ ቢሆኑ ያዖሟያፇርረታትን መረሃ ይ ቦታመበረሦ ረያረ ይዳፉ ዳኛዉ እርስዎ ነዎት ዐቃቤህግም ጥፋተኛ የተባለችዉ በእስራት ሊያስቀጣ በሚችል ወንጀል በመሆኑ ጥፋተኛ ከተባለች በኋላ በእስር ቆይታ ቅጣት ሊወሰን ይገባል እንጂ በዋስ ልትቆይ አትችልም በማለት ተከራከረ ምን ይወሰናሐ። ነሃ። መሳኔዎሃ ይዳፉ ንብረት ከታገደ በላ ከንብረቱ ስፋት አኳያ በፍርድቤቱ አስተዳዳሪ ሊሾምለት ይችላል ንብረቱ አነስተኛ ሆኖ የተለየና የተመዘገበ ሲሆን እንዳይሸጥ እንዳይለወጥ ታግዶ በተጠርጣሪዉ እጅ ሊቆይ ይቸላል የቅድመ ክስ ዝግጅት ሥነሥርዓት በኢትዮጵያ ፍርድቤቶች ባህል ለረዥም ጊዜ ሳይታወቅ የቆየ ቢሆንም በአንዳንድ የሥነሥርዓት ህጉ ድንጋጌዎች በዉስጠታዋቂ ሊኖር ይችላል ብለን ልንከራከርበት የምንችለዉ የማስረጃ መገላለጥ ሥነሥርዓት በዚህ ልዩ የሥነሥርዓት ህግ ከተካተቱት ጉዳዮች አንዱ ነዉ ይህም የቅድመክስ ዝግጅት ተብሎ የተደነገገዉ ሥነሥርዓት ነዉ ዓላማዉና የሚከናወንበት ምክንያቶች በተግባር ይህ ሥነሥርዓት ዓላማዉ ምን አንደሆነ በአዋጁ ተዘርዝሮ ይገኛል ቁ የቅድመክስ ዝግጅት ዓላማና ሂደት የቅድመክስ ዝግጅት ዓላማ የሚከተሉት ናቸዉ ሀ ለክሱ አወሳሰን ሊረዱ የሚችሉ ጭብጦችን ለመለየት ለ ባለጉዳዮች ጭብጦቹን እንዲረዱ አገዛ ለማድረግ ሐ የክሱን ሂደት ለማፋጠን መ ፍርድቤት የክሱን አካፄድ ለመምራት እንዲያስችለዉ ለማገዝ አነዚህ ዓላማዎች ያሉት ሥነሥርዓት ቀደም ሲል ስለሙስና ጉዳዮች ታዉጆ የነበረዉ ህግ በአስገዳጅነት በሁሉም የሙስና ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚ እንዲሆን ይደነግግ ነበር ሆኖም ይህን ህግ ባሻሻለዉ በአዋጅ ቁ ይህ ሥነሥርዓት በፍርድቤት አስፈላጊነቱ ሲታመንበት ብቻ እንዲከናወን ተደንግጓል በተግባር አንደሚታየዉ የቅድመክስ ዝግጅት ሥነሥርዓት ረዢም ጊዜ ሲወስድ ይታያል ይህ የተወሰደዉም ጊዜ ቢሆን ዋናዉን የክሱን ሂደት እንዲያጥር የማድረግ ዉጤት የለዉም ምክንያቱም ፍርድቤቶች የቅድመክስ ዝግጅት ሥነሥርዓት ሲያካሂዱ ማጠቃለያዉ ላይ በዋናዉ የክሱ መስማት ሂደት የሚታዩ ጭብጦችን የመለየት ልማድ እየተዉ መጥተዋል የቅድመ ክስ ዝግጅት የሚደረግበትና የማይደረግበት አጋጣሚዎች የቅድመ ክስ ዝግጅት ማድረግ አለማድረግን በተመለከተ በአዋጁ በቁ የተደነገገዉ መርህ ሲታይ ይህን ዝግጅት ማድረግ እንደማያስፈልግ ሆኖም ፍርድቤቱ የቀረበዉ ክስ ጭብጦችና የማስረጃዉ ዝርዝር ዉስብስብ በመሆኑ ምክንያት የፍርድ ሂደቱን የሚያራዝመዉና የሚያወሳስበዉ መስሎ ከታየዉና በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተመለከቱትን ዓላማዎች ሊያሟላ ይችላል በሎ ካመነ የቅድመክስ ዝግጅት አንዲከናወን ሊወስን እንደሚችል መገንዘብ ይቻላል በአሰራር ልማድ የማስረጃዉ ዝርዝር አነስተኛ ከሆነ የሙስና ወንጀሎችን የሚያዩ ችሎቶች የቅድመክስ ዝግጅትን ሥነሥርዓት ሲገድፉት ይስተዋላል የማስረጃ ልዩ ሥነሥርዓቶች በዚህ ልዩ የሥነሥርዓት ህግ ማስረጃን የሚመለከቱ ለየት ያሉ ሂደቶችን ተቀብለናል እነዚህ ጉዳዮች ምንም እንኳ የማስረጃ ህግ ስለሌለን ከህጋችን አኳያ ያልተለመደ ነዉ ማለት ባይቻልም በተግባር ከታወቀዉ አቀራረብ ለየት የሚል ነገርን የያዙ ናቸዉ የህግ ግምት ማስረጃ አንዳንድ ነገሮችን ማስረዳት አስቸጋሪ በመሆኑ ለህግ ማስፈጸም ጉዳይ መሰናክል ሊሆን ስለሚችል ይህን የማስረዳት ሸክም በህግ ግምት የማዉረድ አሰራር በማስረጃ ህግ የተለመደ ነዉ ስለዚህ የሙስና ወንጀልን በተሳካ መንገድ ለመዋጋት ለዚሁ ሲባል የወጡ ህጎችን ያለመሰናክል ማስፈፀም እንዲቻል በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ እንደተረጋገጡ እንዲቆጠር የህግ ግምት ተደንግጎ ይገኛል የአዋጁ ቁ ይህ ድንጋጌ በ ዓም በወጣዉና ተፈጻሚነቱ ከአዋጁ በላ አንዲሆን በተደረገዉ የወንጀል ህግ በቁ እንደገና ተደንግጎ ይገኛል ይኸዉም ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በቀር የሙስና ወንጀሎቹ የተፈጸሙት የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ወይም ለመጉዳት መሆኑ በተደነገገ ጊዜ በአንቀጹ ዉስጥ የተመለከተዉ ግዙፋዊ ፍሬ ነገር ድርጊት እንደተፈጸመ ከተረጋገጠ ድርጊቱ የተፈጸመዉ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለራስ ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰዉ ለማስገኘት ወይም የሦስተኛ ወገንን መብት ወይም ጥቅም ለመጉዳት እንደሆነ ይገመታል የሚል ነዉ ስለዚህ ይህ አይነት የተለየ የፃሳብ ሁኔታ የተደነገገባቸዉ ወንጀሎችን መሰረት ያደረገ ክስ ከቀረበና የተግባር ክፍሉ በማስረጃ ከተረጋገጠ ይህን የዛሳብ ሁኔታ ማስረዳት ሳያስፈልግ እንደተረጋገጠ ስለሚቆጠር ዐቃቤህግ የማስረዳት ኃላፊነቱን ተወጣ ይባላል ተከሳሽም እንዲከላከል ይጠበቃል ይህ የሃሳብ ሁኔታ ስለመኖሩ በህግ የተወሰደዉ ግምት ትክክል እንዳልሆነ የሚያሳይ ማስረጃ በመከላከያነት ከቀረበ ተቀባይነት ይኖረዋል ለማስተባበል የተፈቀደ የህግ ግምት ስለሆነ መለማመጃ እርስዎ የሙስና ጉዳዮች በሚታዩበት ችሉት ዳኛ ነዎት በዚህ ጊዜ የወህቁ የሚደነግገዉን ተላልፎ ጉቦ የመቀበል ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ የተከሰሰ ሰዉ ጉዳይ ቀርቧል ይህን ጉዳይ በተመለከተ የመንግሥት ሠራተኛ የሆነዉ ተከሳሹ ከአንድ ሰዉ ገንዘብ የተቀበለ መሆኑን ብቻ ዐቃቤህግ በምስክሮች አስረዳ ለምን ይህን ገንዘብ እንደተቀበለ ግን አላስመሰከረም ይልቁንም ምስክሮቹ ለምን ገንዘቡን እንደተቀበለ እንደማያዉቁ መሰከሩ ዐቃቤህግ በዚሁ ብይን እንዲሰጥ ጠየቀ ያሟሰጡ ብይን ፀጎጭሩ ይዳፉ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ላይ የህግ ግምት መደንገግ ለኢትዮጵያ ህግ ሙሉ ለሙሉ አዲስ ነዉ ሊባል አይችልም በሙስና ወይም በመንግሥት ሥራ ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች የታወቀ ባይሆንም በንብረት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ጉዳይ ይህ የህግ ግምት ታዉቆ ይገኝ ነበር ይህም በአእንግሊዝኛዉና በፈረንሳይኛዉ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቅጂዎች በግልጽ ተደንግጎ የነበረ ሲሆን በአማርኛዉ ግልጽ ሳይሆን ቆይቶ በ ዓም በወጣዉ የወንጀል ህግ በቁ በግልጽ ተደንግጓል የግብረ አበር ምስክርነት አንደ የህግ ግምት ሁሉ ህግ የማስፈጸም አቅምን ከፍ ለማድረግ ሲባል በአዋጁ ተቀባይነት ካገኙ አዳዲስ ሥነሥርዓቶች አንዱ ግብረአበርን ምስክር የማድረግ ነገር ነዉ ይህም ያለመከሰስ መብት በልዋጩ በማግኘት የሚሰራበት ሥነሥርዓት ነዉ በዚህ አይነት ምስክር የሆነ ሰዉ ምስክርነት እንደማንኛዉም ምስክር ምስክርነት አንዲወሰድ ወይም ክብደት እንዲሰጠዉ ተደንግጓል የአዋጁ ቁ ፊ አንዲህ አይነት ሰዉ ምስክር ሊሆን የሚችለዉ ነገሩ ወደፍርድቤት ከመድረሱ በፊት ነዉ የወህቁ መለማመጃ የሙስና ጉዳዮችን በሚያይ ችሉት ዳኛ ነዎት በዚሁ መሰረት የቀረበልዎትን ክስ እያዩ ባለበት ጊዜ በመቃወሚያ በተደረገ ክርክር ከተከሳሾቹ አንዱ በተከሰሰበት ነገር ቀደም ብሎ ተከሶ የተቀጣ ስለሆነ ክሱ ቀሪ ተደርጓል በማለት አሰናበቱት ዐቃቤህግም በሌሎቹ ተከሳሾች ላይ ምስክር እያሰማ ባለበት ወቅት የተሰናበተዉ ተከሳሽ ሰጥቶ የነበረዉን የተከሳሽነት ቃል ሲያይ ሌሎቹን ተከሳሾች ወንጀሉን ፈጽመዋል የሚል ይዘት ያለዉ ሆኖ ስላገኘዉ ይህን ሰዉ በምስክርነት ሊያቀርበዉ ጠየቀ ሌሎቹ ተከሳሾች ይህ ምስክር አብራቸዉ የተከሰሰ ስለሆነ ከዚህ በኋላ በምስክርነት ሊጠራ አይገባም በማለት ተከራከሩ ዚሀ የፉሥጨማሪ ምሰዕጳረ ለፇራረዝ ይ ያታነሳመ ርሃር ይቧይኑት ዝይኑት ይዳፉ የአስጠቂ ምስክር ሥነሥርዓት ይህ የልዩ ሥነሥርዓት አዋጅ ከመዉጣቱ በፊት በልማድ ይደረግ እንደነበረዉ አንድ ምስክር በምርምራ ጊዜ ከሰጠዉ ቃል የተለየ ምስክርነት በችሎት ከሰጠ የምርመራ ጊዜ ቃሉን ለፍርድቤቱ በማሳየት ዐቃቤህግ ምስክሩን መሪ ጥያቄ መጠየቅ ይፈቀድለት ነበር ይህ ሥነሥርዓት በዚህ የልዩ ሥነሥርዓት ህግ ዕዉቅና አግኝቶ በህግነት ተደንግጓል የአዋጁ ቁ ይኸዉም በዐቃቤህግ ወይም በመከላከያ ምስክርነት የቀረበ ማንኛዉም ሰዉ በምስክርነት በተጠራበት ጉዳይ እዉነቱን ለመናገር ባለመፈለግ ቀድሞ ከሰጠዉ የምስክርነት ቃል የሚቃረን የምስክርነት ቃል የሰጠ እንደሆነ ፍርድቤቱ ምስክሩን ያቀረበዉ ወገን መሪ ጥያቄ እንዲጠይቅ ሊፈቅድለት ይችላል ፍርድቤቱ መሪ ጥያቄ እንዲጠየቅ ከመፍቀዱ በፊት ተቃራኒ የምስክርነት ቃል የሰጠ መሆን አለመሆኑን ምስክሩን ይጠይቀዋል ምስክሩ ተቃራኒ የምስክርነት ቃል መስጠቱን ከተቀበለ መሪ ጥያቄዉን ይፈቅዳል ምስክሩ ተቃራኒ የምስክርነት ቃል መስጠቱን የካደ እንደሆነ ፍርድቤቱ ምስክሩ ተቃራኒ ቃል መስጠት አለመስጠቱን ይወስናል በማለት ተደንግጎ ይገኛል ምዕራፍ ሁለት ስለወጣት አጥፊዎች ወንጀል ሥነሥርዓት ህጻናት በወንጀል ነገር ገብተው ሲገኙ የሚስተናገዱበት ሂደት ከአዋቂዎች የተለየ ነው የተለየ ጥበቃ የሚደረግላቸውን ህጻናት በመለየት ይህ ልዩ ሥነስርዓት ያስፈለገበት ምክንያትና ሂደቱ ምን እንደሚመስል ይዳሰሳል የወጣት አጥፊነት የፍትህ ሂደት የሚባለው ህጻናት ወንጀል ፈጽመው ሲገኙ የምንከተለው ሥነስርዓት ነው አዋቂዎች ወንጀል ፈጸሙ ሲባል ከምንከተለው መደበኛ አሰራር የተለየ ነው ሆኖም ህጻን ማነው የሚለው በቅድሚያ መታወት አለበት የወጣት አጥፊነት ፍቺ ህጻን ማለት ኢትዮጵያ በአፀደቀቻቸው የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን ህመኮ አንቀፅ የአፍሪካ ህጻናት መብቶች እና ደህንነት ቻርተር አህመደቻ አንቀፅ እና በኢትዮጵያ የቤተሰብ ህግ አንቀፅ መሰረት እድሜው ከ ዓመት በታች የሆነ ማንኛውም ሰው ነው ለወንጀል ተግባር ህጻን ማለት አና ለፍትሐብሔር ተግባር ህጻን ማለት የተለያየ ነው ለወንጀል ጊዜ የተጠያቂነቱ አድሜ መነሻ እንደ ፃገሩ ሁፄታ ሊለያይ ይችላል የወንጀል ተጠያቂነት እድሜ ከፍትሐብሔር ዝቅ ያለ ነው በአገራችን ህጻናት ዝቅተኛ የወንጀል ተጠያቂነት እድሜ በወህቁ መሰረት ዓመት ነው ወጣት አጥፊዎች ተብለው የተለየ ጥበቃ የሚያገኙት እድሜያቸው ከ ዓመት የሚሆኑ ህጻናት ናቸው በዚህ ዕሑፍ ውስጥም ህጻናት ተብለው የሚጠቀሱትም እነዚሁ ክፍሎች ብቻ ናቸው ህጻኑ ኛ ዓመት ልደቱን ካከበረ ለወንጀል ህግ ጉዳይ እንደ አዋቂ ይቆጠራል በወህቁ መሰረት እድሜያቸው ለሆኑት ህጻናት ጥበቃ የሚደረገው ከጥፋተኝነት ውሣኔ በኋላ በቅጣት ጊዜ ብቻ ነው የጥበቃው አድማስ ጠባብ ነው ሁሉም ህጻናት ሊካተቱ ይገባል የሚል ተቃውሞ በህጻናት ዙሪያ ከሚሰሩ ድርጅቶች ይደመጣል የወጣት አጥፊነት ፍትህ ሂደትን የሚገዙት ድንጋጌዎች በወመህስስቁ ያሉት ናቸው በወጣት አጥፊዎች ጉዳይ የክስ አጀማመርና የወንጀል ምርመራ ሂደት ህጻናት ገና በአካልም ሆነ በአእምሮ ያልበሰሉ በመሆናቸው ወደ ወንጀል ውስጥ ገብተው ከተገኙ መታየት ያለበት በዋነኛነት ለዚህ ችግር የዳረጋቸው ምክንያት ነው አጥፍተው ሲገኙ አላማው እነሱን መቅጣት ሣይሆን በቀላሉ ሊታረሙ የሚችሉበት የአድሜ ሁኔታ ላይ ስለሚገኙ የወደፊት ህይወታቸው ፈር የሚይዝበትን ሁኔታ ማመቻቸት ነው የፍትህ አካላት ሚና መሆን ያለበት አንደ ሐኪም ችግራቸውን ተረድተው መፍትሔ ማፈላለግ ነው ለዚህም ተግባር ፍቤቶች የህጻናቱን ችግር ለመገንዘብ የስነ ልቦና እና የማህበራዊ ሣይንስ ባለሙያ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል በዚህ ረገድ በአዲስ አበባ ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በህጻናት ጉዳይ ባለሞያዎችን የማሳተፍ አሰራር ይከተላል ህጻናት በወንጀል ነገር ገብተው ከተገኙ ፖሊስ ዓህግ ወላጅ ሞግዚት ወይም የተበደለ ወገን ህጻኑን በጥበቃ ወደ ፍሃቤት መውሰድ አለበት በተበዳይ አቤቱታ የሚያስከስስ ጉዳይ ከሆነ ተበዳዩ አቤቱታ በቅድሚያ ማቅረብ አለበት ፖሊስ ፍርድ ቤት የሚሰጠውን ትእዛዝ ሣይቀበል ምርመራውን ማከናወን አይችልም ምርመራን ማጣራት የሚኖርበት ፍቤቱ በሚሰጠው መመሪያ ላይ በመመስረት ነው መለማመጃ በችሎትዎ ከቀረቡት ጉዳዮች አንዱ በተጠራበት ጊዜ የቀረበዉ ተከሳሽ ስለማንነቱ ተጠይቆ ሲያስረዳ ዕድሜዉ ዓመት መሆኑን ገለጸ በዚህ ጊዜ በዚህ ተከሳሽ ላይ የተጣራዉ ምርመራ በማን ትዕዛዝ እንደሆነ ዐቃቤህጉን ጠየቁት ዐቃቤህግም ስለዚህ የሚያዉቀዉ ነገር እንደሌለ ነገር ግን ተከሳሹ በምርመራ ጊዜ የሰጠዉ ዕድሜ ዓመት መሆኑን ስለዚህ ምርመራዉን ለማጣራት የማንም ትዕዛዝ እንደማያስፈልግና ጉዳዩ መሰማቱ እንዲቀጥል አመለከተ በዚህ ጊዜ ተከሳሹ በምርመራ ጊዜም ሆነ አሁን ዕድሜዬ ዓመት መሆኑን ብቻ ነዉ የተናገርኩት ዐቃቤህጉና መርማሪዉ ራሳቸዉ ናቸዉ ዕድሜዬን ዓመት ብለዉ የመዘገቡት ብሎ ለፍርድቤቱ ተናገረ ምጋ ፇሪሃሃ ይሰጣታ። ይዳፉት አንድን የወንጀል ክስ ተከሳሽ በሌለበት መስማትና መወሰን የሚቻለው በወመህሥሥቁ መሠረት ከ ዓመት በማያንስ ጽኑ እሥራት የሚያሳስር ወንጀል ሠርቷል ተብሎ ወይም በአዲሱ የወንጀል ሕግ ቁ እስከ ድረስ ያሉ ወንጀሎች ፈጽሟል ተብሎ በጽኑ እሥራት ወይም ከዐዐዐ ብር በላይ በሚያስቀጣ ወንጀል የተከሰሰ ሰዉ ሲሆን ነው ከነዚህ በአንዱ ወይም ከዚያ በላይ በሆነ ወንጀሎች ተከስሶ ያለበቂ ምክንያት በቀጠሮዉ ቀን ሳይቀርብ ከቀረ ፍርድቤቱ ተከሳሹ በሌለበት ክሱን ለመስማት ይችላል በዚህ መሰረት ፍርድቤቱ ነገሩን ተከሳሽ በሌለበት ለማየት ከወሰነ ይህንኑ ወሳኔና ነገሩ ሊታይ ቀጠሮ በተሰጠበት ቀን ባይቀርብ በሌለበት ጉዳይ አንዲታይ በታዘዘው መሠረት ቀጥሎ እንደሚታይ ለተከሳሹ ለማስታወቅ በወመህሥሥቁ መሠረት ፍቤት በጋዜጣ ማስታወቂያ እንዲያወጣ ያዝዛል ከጋዜጣ በተሻለ በሌላ መንገድ መጥሪያው ለተከሳሽ ሊደርስ ይችላል ከተባለም አማራጩ ለፍቤት የተተወ ነው መለማመጃ በአንድ የወንጀል ክስ ከተከሰሱት ሰዎች አንዱ አልቀረበም ፖሊስ ነገሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ፅለት ተከሳሹን ማግኘት አልቻልንም ስናገኘዉ እናቀርባለን በማለት መልስ ሰጠ ሆኖም ይህ ተከሳሽ ከዚህ ቀጠሮ ሁለት ቀናት ቀደም ብሎ በነበረ አንድ ምሽት በፈረንሳይኛ ቋንቋ በሚተላለፍ አንድ የዉጭ ፃገር ሬዲዮ ፕሮግራም ላይ ስለተከሰሰበት ነገርና ስለክሱ መግለጫ በቃለመጠይቅ መልክ ሲሰጥ እንደነበር አርስዎ ዐቃቤህጉ ፈረንሳይኛ ስለሚችሉ ሰምተዋል በቃለመጠይቁ ከተነሱት ነገሮች አንዱ ተከሳሹ ያለበት ፃገር መንግሥት ተከሳሹን አሳልፎ እንዲሰጥ በኢትዮጵያ መንግሥት የተጠየቀ ቢሆንም ስምምነት ላይ አለመደረሱን ይልቁንም የተሰጠዉ መልስ የእንቢታ መሆኑን የሚገልጽ ነበር በሌላ በኩል ወንጀሉ በዕድሜልክ ጽኑ እስራት ወይም በሞት የሚያስቀጣ ነዉ ጳደዐቃቤሀፇ ዚህ መረጃ ይ መሰርሇሦዉ ምሃ ጳረሃህር ዉይም ሰፊታቻቸ ሇቋማሦ ጥያቋ ያፇረባ። አራተኛ ጠቅላላ ክፍል ከፍርድ በኋላ የወንጀል ህግ ሥነሥርዓት የወንጀል ሥነሥርዓት ሂደት እስከፍርድ ድረስ ብቻ የሚዘረጋ አይደለም ከፍርድ በኋላም የወንጀል ሥነሥርዓት ይቀጥላል የተሰጠዉን ፍርድ ያልረካበት ተከራካሪ ወገን እንደገና አንዲሁም በልዩ ሥነሥርዓቶች ክፍል እንደታየዉ አንድ ሰዉ በሌለበት ነገሩ ቢታይና ቢፈረድ የሚያስመረምርበት ሂደት ከፍርድ በኋላ የሚጀምር ነዉ የይግባኝ ሂደት ከፍርዱ በኋላ ይህን በሌለበት የተሰጠን ፍርድ የተመለከተ ክርክር የሚያካሂድበት ዕድል አለዉ ፍርዱ ቢሻሻል ወይም ቢጸና የሚፈጸምበት መንገድ በዚህ ከፍርድ በኋላ ባለዉ ደረጃ የሚከናወን ነዉ ስለዚህ እነዚህን ሂደቶች አስመልክቶ ለባለሙያዎች ከዚህ ቀጥሎ ያለዉ ሥልጠና ቀርቧል በዚህ ክፍል ማለቂያ ላይ ሠልጣኞች ስለይግባኝ ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠ ፍርድን ስለማስቀረት እና ስለቅጣት አፈጻጻም የተደነገጉትን ህግጋት ይተነትናሉ ስለነዚህ ህግጋት አፈጻጸም የሚነሱ ችግሮችን ይመረምራሉ በነዚህ ህግጋት አፈጻጸም ጊዜ የሚከሰቱ ችግሮችን ለማስቀረት የሚችል አሰራር በጉዳዮቹ ላይ የተለያዩ ክርክሮችን በማቅረብና ዉሳኔ በመስጠት ይለማመዳሉ ምዕራፍ አንድ ስለይግባኝ ይግባኝ ምን እንደሆነ ከወንጀለኛ መቅጫ ሥነሥርዓት ህጉ ላይ አናገኝም ዝርዝር ድንጋጌዎቹን በማየት ግን ይግባኝ ማለት አንድ ፍርድ ቤት በመጀመሪያ ደረጃ የቀረበለትን የወንጀል ክስ በማቋረጥ ተከሳሹን ለጊዜው በመልቀቅ በሰጠው ትዕዛዝ ወይም የቀረበለትን የወንጀል ክርክር ከህጉና ከማስረጃ ጋር አገናዝቦ በሚሰጠው የመጨረሻ ፍርድ ላይ ቅሬታ ያለው ሰው ቅሬታውን ለበላዩ ፍርድ ቤት አቅርቦ የተሰጠውን ትዕዛዝፍርድ ትክክለኛነት የሚያስመረምርበት ሄደት ነው ማለት ይቻላል የይግባኝ ስርዓት መኖር የተጀመረን የክርክር ሂደት የሚያረዝም ነው ከጊዜና ከወጪ አንፃር ሲታይ ከፍ ያለ ኪሳራን የሚያመጣ የተከሰሰ ሰው የተፋጠነ ፍትህ ማግኘት አለበት ከሚለው መሠረታዊ መርህ ጋር የሚጣረስ ተደርጐ ሊወሰድም የሚችል ነው ይሁንና ይግባኝ የማለት መብት በአፈፃፀሙ ልዩነት ሊታይበት ከሚችል በቀር በሁሉም የህግ ሥርዓቶች አለ ስለሆነም የይግባኝ ሥርዓትን መዘርጋት ለምን አስፈለገ የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል አንዲኖር የተፈለገው ከሞላ ጐደል በሚከተሉት ምክንያቶች ነው ሯ ሥሀተፇዎቻ ማረም አንድ የወንጀል ክርክር በመጀመሪያ ደረጃ ቀርቦለት ፍርድ የሚሰጥ አካል የሚደርስበት መደምደሚያ ከቀረበው ማስረጃና ከህጉ ጋር የሚጣጣም ይሆናል የሚል ግምት አለ የተቋሙ ሥራ የሚከናወነው በሰዎች እንደመሆኑ መጠን ግን በማስረጃዎችና በህጉ ላይ ከሚኖረው የግንዛቤ ልዩነት የተነሳ ፍርዶች ሁሉ ቁርጥ ያለ አንድ መደምደሚያ ይኖራቸዋል ማለት ያስቸግራል በመጀመሪያ ደረጃ ዳኞች በአንድ ፍሬ ነገር ወይም ህግ ላይ ያልተሟላ መረጃን መሰረት በማድረግ ወይም የተሳሳተ ግንዛቤን በመያዝ የሚሰጡት ፍርድ መደምደሚያውምስህተት ሊሆን ይችላል በሁለተኛ ደረጃ የሰጡትን ፍርድ ሥህተት ነው ብሎ አፍ ሞልቶ መናገር ባይቻልም ከቀረበው ህግ እና ፍሬ ነገር አንፃር በዳኞች ያልተመረጠው የተለየው አማራጭ የተሻለ ውጤት ያስገኝ ነበር የሚያሰኝ ነገር ሊገኝበት ይችላል ስለሆነም የተሻለ የትምህርት ዝግጀት የሥራ ልምድ እና ክህሎት ባላቸው የበላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ስህተት አለበት የተባለውን ፍርድ ማሳየት እአና ማሳረም አስፈላጊ ይሆናል የማይታረም ፍርድ ሊያስከትል የሚችለውን የፍትህ መጓደል ያስቀራል በሙግቱ ተሸናፊ ነህ ሊባል የሚችለው ሰው በተሳሳተ ሚዛን ምናልባትም በተንኮል ሊደርስበት ከሚችለው ፍርድ ይጠብቀዋል ተከራካሪዎች ፈጣን በሆነ የፍርድ ሂደት ውስጥ እንዲያልፉ የማድረግ ፍላጐት ሊያስከፍል ከሚችለው ዋጋ አንፃር ሲታይ የይግባኝ ሥርዓትን በመፍጠር ሥህተትን ማረም ውጤታማና የበለጠ ጥቅማቸውን የሚያስጠብቅ ይሆናል የተከሰሱ ሰዎች መሰረታዊ መብት ህዩ ፀዐርርዩ ሀርእ አካል ነው የሚባለውም ለዚህ ነው ባይሆን ተወዳዳሪ የሆኑ ጥቅሞችን ለምሳሌ በአሁኑ ጉዳይ የተፋጠነ ፍትህ እና መሠረታዊ መብትን ህ ፀዐር በማጣጣም ተፈላጊውን ውጤት ለማስገኘት የይግባኝ ስርዓቱን በተለያየ ዘዴ መምራት ይገባል ሁሉም ቅሬታ ያለው ወገን በተካሄደው በእያንዳንዱ በክርክር ላይ በሚፈጠር ግድፈት ይግባኝ በመጠየቅ ሂደቱ ላይ ጫና እንዳይፈጥር አና ተፈላጊውን ሥልጠትና ውጤታማነት ፎቨሸርፎበርሃ በ ዩቨፀርከህዩበ ለማግኘት ይግባኝ የሚባልበትን ጉዳይ ወሰን ማበጀት ያስፈልጋል ለምሳሌ ሊጓደል ከሚችለው መብት አንፃር አምብዛም ጉዳትን የማያስከትል ሲሆን ይግባኝ እንዳይባልበት በመከልከል ጊዜያዊ በሆኑ ትዕዛዞች ወይም ብይኖች ይግባኝ አንዳይባል በማድረግ ጊዜው ካለፈ በኋላ በቂ ምክንያት ካልተገኘ በቀር ይግባኝ እንዳይቀርብ በህግ እንጂ በፍሬ ነገር ላይ ይግባኝ እንዳይባል ወይም ከአንድ ደረጃ በላይ ይግባኝ እንዳይኖር በማድረግ በተፋጠነ ፍትህ እና በፍትሀዊነት በውጤታማነት መካከል ያለውን ሚዛን መጠበቅ ሳይሻል አይቀርም ይህን ሂደት አልፎ የሚቀርብ ይግባኝ ቢኖር የሚቀርቡትን ጉዳዮች ውጤታማ በሆነ መንገድ ማየት ይቻላል ስለሆነም ይግባኝ ተከራካሪዎች ተፈፀመብን የሚሉትን ሥህተት በማሳረም መብቶቻቸውን የሚያስጠብቁበት መሳሪያ ነው ማለት ይቻላል ሐ ጥጥረ ማድረሃ ዕሀክዐርርደይቭዐ ፍርድ ቤት አንድን ጉዳይ በመጀመሪያ ደረጃ አስተናግዶ የሚሰጠው ፍርድ የመጨረሻ ሲሆን ስህተቶችን የማረም ዕድል አይኖርም ዳኛው ሥህተት እንዳይሠራ የሚያተጋው ነገር ያጣል የይግባኝ ሥርዓት መኖር ግን ፍርዱ እንዲመረመር ያደርጋል ዳኛው ይመዘንበታል ዕድገት ያገኝበታል ወይ ይወቀስበታል በዚህ የተነሳ የበላዩን ፍርድ ቤት መልካም ግምት ለማግኘት በተቻለ መጠን ሥህተቶች እንዳይኖሩ ለማድረግ ይጥራል ይህ ጥረት በራሱ የተሻሻሉ ውሳኔዎች እንዲታዩ ምክንያት ይሆናል የውሳኔዎቹ ጥራት ከፍ ማለትም ህብረተሰቡ በፍትህ ሥርዓቱ ላይ ያለውን መተማመን በማዳበር ይግባኝ የሚባልባቸውን ጉዳዮች ቁጥር የመቀነስ ኃይል ይኖረዋል ስለሆነም ይግባኝ የተሰጠ ፍርድን መቆጣጠሪያ መንገድ በመሆን ዳኞችን የሚያተጋ ለፍርዶች መሻሻልና ይግባኝ የሚባልበትን ጉዳይ በመቀነስ ረገድ አስተዋጽኦ የሚያደርግ የቁጥጥር ሥርዓት ነው ማለት ይቻላል የይግባኝ መብትና ወሰኑ ዝርክር በሚታይበት ፍርድ ቤት በተሰጠባቸው ትዕዛዝ ወይም ፍርድ ላይ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ይግባኝ የማቅረብ መብት አላቸው በማለት ህገመንግስቱ ስለተከሰሱ ሰዎች መብት በአንቀጽ ላይ ይናገራል ስለሆነም ይግባኝ የማለት መብት ህገ መንግስታዊ ነው ይህ ማለት ፍትህን መሰረታዊ መብትን ህ ሀዐርዩ ትርጉም ባለው መንገድ ለመተግበር ሥልጠት ቨርበርሃ እና ውጤታማነትን ዩቨዩርከህዩበዩ በማሳደግ የፍትህ ሥርዓቱ በህገመንግስቱ ላይ የታሰበውን ተግባር አንዲወጣ ለማስቻል መብቱ ገደብ አይደረግበትም ማለት አይደለም ይህ ገደብ የሚቀመጠው በዝርዝር ህጉች ላይ ነው ለምሳሌ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር በትዕዛዝ ላይ ይግባኝ ማለት እንደማይቻል ተደንግጓል የአማርኛው ቅጂ ጊዜያዊ አገልግሎት ያላቸው ትዕዛዛት በማለት ፋንታ ትፅዛዝ የሚል ቃል ብቻ በመያዙ ነገሩን ያሰፋው ቢመስልም ዞሮ ዞሮ በቀጠሮ መስጠት ወይም አለመስጠት በወንጀለኛ መቅጫ ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት በክስመቃወሚያዎች ላይ ሚሰጡ ብይኖች በክርክር ሂደት በሚቀርብ ማስረጃ ወይም በሚሰጥ የምስክርነት ቃል አቀባበልላይ በሚቀርቡ መቃወሚያዎች ላይ የሚሰጡ ብይናች ይግባኝ አይባልባቸውም በማለት በይዘቱ ጊዜያዊ አገልግሎት ያላቸውን ትዕዛዛት ለማለት ስለመፈለጉ መረዳት ይቻላል እነሺህ ጉዳዮች ዋናው ክርክር እስኪጠናቀቅ ቆይተው በዋናው ፍርድ ላይ ይግባኝ ሲቀርብ ተጠቃለው ሊቀርቡና ሊታዩ የሚችሉ ናቸው በነፒህ ብይኖች ምክንያት ተከራካሪዎች ጉዳት ሊደርስባቸው የሚችል ቢሆንም ይግባኝ በመፍቀድ ምክንያት በኢኮኖሚም ሆነ አጠቃላይ በፍትህ ሥርዓቱ ውጤታማነት ላይ ሊያስከትል ከሚችለው ጫና አንፃር ሊፈቀድ እንደማይገባ ህጉ አቋም ይወስዳል በወንጀለኛ መቅጫ ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ላይም ይግባኝ የሚባልባቸው በጥፋተኝነትና በቅጣት ውሳኔ በዕምነት በተሰጠ ፍርድ በቅጣቱ ላይ ብቻ ለጊዜው በመልቀቅ ነፃ በመልቀቅ እና በቅጣቱ መጠን ላይ እንደሆነ ተገልዷል ስለሆነም ሁሉም ነገር ይግባኝ የሚቀርብበት አይደለም ስለሆነም ይግባኝ የሚቀርብበትንና የማይቀርብበትን ጉዳዮች ወሰን መለየት ጠቃሚ ይሆናል የይግባኝ መብት በፌዴራል እና በክልል ፍርድቤቶች የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓት መጽሐፍ በ ዓም የወጣ እንደመሆኑ ይግባኝ አቀራረብን በተመለከተ ከቁ የተቀመጡት የድሮውን የፍርድ ቤቶች መዋቅርና አደረጃጀት የሚያሣዩ ናቸው በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ያለውን የፌዴራል ሥርዓት ተከትሎ ፍቤቶችም በፌዴራልና በክልሎች ተደራጅተዋል በዚሁ መሠረት በፌዴራል ደረጃ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሲኖሩ በክልሎችም ወረዳ ፍቤት ዞን ከፍተኛ ፍቤትና ክልል ጠቅላይ ፍቤቶች አሉ በአዋጅ ቁጥር በተለያዩ አዋጆች እንደተሻሻለዉ መሠረት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተሰጠ ውሣኔ ላይ ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይቀርባል ውሣኔው በይግባኝ ከፀና ሁለተኛ ጊዜ ይግባኝ ማለት አይቻልም ነገር ግን በውሣኔዎቹ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚል አቤቱታ ሲኖር ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ማመልከት እንደሚቻል ተደንግጓል በተመሳሳይ ሁኔታ በፌዴራል ከፍተኛ ፍሃቤት በመጀመሪያ ደረጃ ታይቶ በተሰጠ ውሣኔ ላይ ይግባኝ የሚቀርበው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ነው አንቀጽ እና መለማመጃ በክልልዎ የፍርድቤቶች አዋጅ ይግባኝን አስመልክቶ በተለይ የተደነገገ ነገር የለም ብለዉ ያስቡ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድቤት ከወረዳ ፍርድቤት ዉሳኔ ላይ የተነሳዉን ቅሬታ በይግባኝ መርምሮ የወረዳዉን ፍርድቤት ዉሳኔ ሳይለዉጥ በማጽናት ስለወሰነ በወመህሥሥሃቁ መሠረት ከወረዳዉ ቀጥሎ ያለዉ የበላይ ፍርድቤት በይግባኝ ከሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ ማለት ይቻላል የሚለዉን ተመርኩዞ ይግባኝ ለርስዎ ችሎት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድቤት ቀረበ ዐዚሀሠ ላይ የሟሰጡታ መጎኔ ይዳፉት ጳፅርዕዎ ዐቃቤሀሦ ጳሳፇደፖኑ ያሰዑ። ይዳፉምት ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠ ፍርድና ይግባኝ ተከሳሽ በሌለበት ነገሩ ታይቶ ሲፈረድ ተከሳሹ ይህን ፍርድ ቀሪ እንዲደረግለት የሚጠይቅበት ሥነሥርዓት አለ ይህም ተከሳሹ ነገሩ እርሱ ባለበት የመከላከያ ማስረጃዉን አቅርቦ የቀረበበትን ማስረጃ አግኝቶ መስቀለኛ ጥያቄ አቅርቦ እንዲፈረድ ከፈለገ ነዉ በዚህ መሰረት የሚያቀርበዉ ጥያቄ በፍርድቤት ታይቶ ዉድቅ የማድረግ ዉሳኔ ከተሰጠ በዚህ ዉሳኔ ላይ ይግባኝ ማለት አይቻልም የወመህሥሥቁ መለማመጃ በሌለበት ነገሩ ታይቶ የተፈረደበት ሰዉ ፍርዱ በተሰጠ ማግስት ፖሊስ መኖሪያዉ ድረስ በመሄድ ፍርዱን ለማስፈጸም አንደሚፈልገዉ ገልጾ ይዞት ወደማረሚያቤት ወሰደዉ አርሱም በሚቀጥለዉ ቀን ፍርዱ ላይ ይግባኝ እንደሚል በመግለጽ ማመልከቻ ለፈረደዉ ፍርድቤት አቀረበ አስከትሎም በዚሁ ቀን ፍርዱ ቀሪ እንዲደረግለት አመለከተ ሆኖም ጥያቄዉ ላይ ፍርድቤቱ በቀረበ በሁለተኛዉ ቀን ዐቃቤህግን አስቅርቦ ከሰማ በኋላ ዉድቅ አደረገዉ በዚህ ምክንያት ተከሳሹ ከፍርድቤቱ በደረሰዉ የፍርዱ ግልባጭ ላይ ተመስርቶ ዐቃቤህግ በሌለሁበት ያቀረበዉ ማስረጃ ሲመዘን ጥፋተኛ ሊያስብለኝ አይችልም ነበር ስለዚህ የጥፋተኛነት ዉሳኔዉ ይሻርልኝ ይህ የማይሆን ከሆነ ቅጣቱ እኔ የመከላከል መብቴን ሳልሰራበት የተሰጠ ፍርድ እንደመሆኑ ሊቀልል ይገባ ነበር ስለዚህ ቅጣቱ ቀልሎ ይወሰንልኝ በማለት ይግባኝ አቀረበ ይይፇግባኝ ሰሟዉ ፍርድቤ ዳኛ እሕደፖት ያሰቡና ዐዚህ ይቨግባኝ ታሃቢነም ሏይ ይወሰዕት ይዳፉት በተከሳሽ ዕምነት መሰረት በተሰጠ የጥፋተኛነት ዉሳኔ ላይ ይግባኝ ስለማለትና የዕምነት ቃልን ስለማሻሻል በወመሕሥሥቁ ድንጋጌ አንድ ተከሳሽ በእምነት ቃሉ መሠረት የጥፋተኛነት ውሣኔ ከተሰጠበትና ከተቀጣ በቅጣቱ ላይ ካልሆነ በጥፋተኝነት ውሣኔው ላይ ይግባኝ ማለት አይፈቀድም የወመሕሥሥቁ ተከሳሹ በክሱ ማመልከቻ ላይ የተዘረዘረውን ወንጀል ለመሥራቱ በሙሉ ያመነ እንደሆነ ፍቤቱ ተከሳሹ ጥፋተኛ ነኝ ብሏል በማለት አንደሚመዘግብ ያሣያል የዚህ አንድምታ ደግሞ ለተከሳሽ ክሱን በዝርዝር አንዲያውቀው ማድረግ እንደሚገባ ነው የኢፌዴሪ ሕገመንግስትም በአንቀጽ ላይ ክሱ በቂ በሆነ ዝርዝር ለተከሳሽ እንዲነገረውና በጽሑፍም ሊያገኘው መብቱ መሆኑን ያስቀምጣል በዚህ መልክ ክሱ ምን እንደሚል በሚገባ ሳይረዳ ተከሳሽ እምነት ክህደት ቢጠየቅና ጥፋተኛ ነኝ ቢል በሕጉ መሠረት ጥፋተኛነቱን አምኗል ለማለት በቂ ነው ማለት አይቻልም አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ ነኝ ሲል ፍቤት ጥፋተኛ ነኝ ያለበትን ምክንያት በዝርዝር ሊጠይቀው እና የክሱን ዝርዝር በሙሉ ማመኑን ወሕሥሥቁ ማረጋገጥ ይኖርበታል ይህ ባልሆነበት ሁኔታ ተከሰሹ በወሕሥሥቁ መሠረት ክሱን በሙሉ እንዳመነ ተቆጥሮ ሊፈረድበት አይገባም መለማመጃ አንድ በወንጀል የተከሰሰ ሰዉ የፍርድቤቱን የሥራ ቋንቋ ስለማያዉቅ በአስተርጓሚ እየተረዳ ፅምነት ክህደቱን ሲጠየቅ አጥፍቻለሁ በማለት ጸጸት ባዘለ ሁኔታ ለፍርድቤቱ ነገረ ፍርድቤቱም ይህንኑ መሰረት አድርጎ ጥፋተኛ ነዉ በማለት ቅጣት ወሰነ ሆኖም ተከሳሹ በዉሳኔዉ ላይ ቅሬታ አለኝ በማለት ይግባኝ አቀረበ ይዘቱም ጥፋተኛ ተብዬ ሊፈረድብኝ አይገባም ነበር ምክንያም አጥፍቻለሁ በማለት ለፍርድቤቱ የገለጽኩት በባህላችን እኔ የፈጸምኩት ተግባር ጸያፍ ስለሆነ ይህንኑ ለመግለጽ እንጂ አስተርጓሚዉ ለፍርድቤቱ መንገሩን ከፍርዱ እንደተረዳሁት ለወንጀሉ ተጠያቂ ነኝ ማለቴ አልነበረም አለመግባባቱ ሊፈጠር የቻለዉ አስተርጓሚዉ የፍርድቤቱንና የእኔን ንግግር ለሌላችን በትክክል ተርጉሞ ባለማስተላለፉ ነዉ ፍርዱ በሌላ አስተርጓሚ እየተተረጎመ በሰማሁበት ወቅት እኔ ያላልኳቸዉ ነገሮች እንዳልኳቸዉ ተደርገዉ በፍርዱ ዉስጥ ሲነገሩ ስሰማ በችሎት ተቃዉሜም በፍርድቤቱ ተግሳጽ ደርሶብኛል ቅሬታ ካለኝም በይግባኝ ማቅረብ እንደምችል ተነግሮኛል ስለዚህ የጥፋተኛነት ዉሳኔዉ ተሽሮ ጥፋተኛ አይደለሁም ብሏል የሚለዉ ተመዝግቦ ማስረጃ ቀርቦ ነገሩ እንደገና ሊሰማ ይገባል የሜል ነዉ ዐቃቤህግ በሰጠዉ መልስ በዕምነቱ መሰረት ጥፋተኛ የተባለ ሰዉ በጥፋተኛነቱ ላይ ይግባኝ እንዲል አይፈቀድም ስለዚህ ይግባኙ ዉድቅ ተደርጎ የበታች ፍርድቤት ዉሳኔ ይጽናልኝ በማለት ተከራከረ ዳኛዉ ጳረዕዎሥ ቢሆኑ ፀዚሀ ደይፇባኝ ቀሬታ ፏይ ምሃ ይወሰዕናታ።