Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የሉቃስ ወንጌል.pdf


  • word cloud

የሉቃስ ወንጌል.pdf
  • Extraction Summary

ጳውሎስ የተወደደው ሐኪሙ ሉቃስ ቆላ አብረውኝ የሚሠሩት ሉቃስ ፊሞ ብሎ ከሚጠራው ከሉቃስ በስተቀር የዚህ ወንጌል ጸሓፊዎች አንድን ሁነ ድርጊት በአጽንፆት ለማመልከት ሲሉ ለድርጊቱ ቅደ ትኩረት ሳይሰጡ ሁኔታዎችን ወይም ድርጊቶችን ያቀርባሉ በዚህ መደምደሚያ ላይ መሆኑን ይገልጻሉ ማቴ ዮሐ ማብ ይመ።ድ ቁራጃ ምግብ የሚፈ ልግ ሥጋዊ አካል እንዳለው የሚያመለክት ነው።

  • Cosine Similarity

መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት መን ፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል የልዑ ልም ኀይል ይጸልልቫል ስለዚህ የሚወ ለደው ቅዱሱ ሕፃን የከገዚስብኤር ልጅ ይባላል ጓእነሆ ዘመድሽ ኤልሳቤጥም በስተ እርጅናዋ ወንድ ልጅ ፀንሳለች መካን የተ ባለችውም ስድስተኛ ወሯን ይዛለች ለእግ ዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና ማርያምም እነሆ እኔ የጌታ ባሪያ ነኝ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ አለች ከዚ ያም መልአኩ ተለይቶአት ሄደ ማርያምም በዚያው ሰሞን በፍጥነት ተነ ሥታ ወደ ደጋው አዝር ወደ አንድ የይ ሁዳ ከተማ ሄደች ወደ ዘካርያስ ቤትም ገብታ ለኤልሳቤጥ ሰሳምታ አቀረበች ኤል ሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማሕፀኗ ውስጥ ዘለለ ኤልሳቤጥም በመንፈስ ቅዱስ ተሞላች ድምፅዋን ከፍ ማለት ነው ናሬት የማቴ ማብ ይመ ወደ ታጨቐ የማቴ ማብ ይመ ሊይኑወ የዚህን ስም ትርጐም በተመለከተ የማቴ አማራጭ ትርጐም ይመ ዖያለውጋለ ሲሯፓ ይህ የማዕረግ ስም ሁለት ነገሮችን ያመለክታል እነዚህንም የእግዚአብሔር የመለኮኮ ልጅ መሆኑንና ጊዜው ሲደርስ የተወለደ መሚሕ መሆኑን ነው መሲሕነቱ በግልጽ የተመለከተው ቀጥሉ ባለው ዐውደ ምንባብ ላይ ነው ሞ ልወልያ በብሉይና በአዲስ ኪዳን ብዙውን ጊዜ ለእግዚአብሔር የተሰጠ የማዕረግ ስም ነው ቀ ዘፍ እኖ ማብ ሳሙ መዝ ይመ ከዳዊት ዘር ለሆነው መሚሕ በብሉይ ኪዳን የተገባ ተሰፋ ነው ሳሙ መዝ ኢሳ ዮሴፍ ከዳዊት ዘር እንደ ሆነ ሁሉ ማርያምም ከዳዊት ዘር ናት ማቴ ይመ ስለዚህ ኢየሱስ የዳዊት ልጅ ተብሎ ሊጠራ ይገባዋል ሐዛሪምያ መዝ ራእ ይመ ሐመ ግሥቱሠም ፍዳሜ ይላውም የክርስቶስ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል መሆን አንድ ቀን የሚያበቃ ቢሆንም በበቆሮ ይመ አብና ወልድ በአንድነት የሚገዙበት መንግሥት ግን ፍጻሜ የለውም ይሀ ለዴቶ ዲሆን ይቻል ማርያም የጠየቀችው እንደ ዘካርያስ ቀ ባለማመን አልነበረም ቀኦ ይመ ቆዱሐሖ ኢየሱስ ከቶ ኀጢአት አላደረገም ቆሮ ዕብ ጴጥ ዮሐ መድቻ ጴልቤጥ ዝምድናቸው ምን ዐይነት እንደ ሆነ አይታወቅም። የ ማብ ይመ። ወሀ ቤቶ ለሰው ዮሴፍ ወልደ ኮሪዮን በጻፈው መሠረት ዮሐንስ የታሠረው ከሙት ባሕር በስተ ምሥራቅ ማከኬሩስ በተባለው አንቲኩቲ ስፍራ ነው ይኸውም ኢየሱስ አገልግሉት ከጀመረ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ነው ዮሐ ሆኖም እዚህ ላይ ሉቃስ ይህን የጠቀሰው የኢ የሱስን አገልግሎት ከመተረኩ በፊት የጀመረውን የዮሐንስን አገልግሎት ትረካ ለመደምደም ስለ ፈለገ ነው ማቴ ማር ይመ ይህም ሆኖ ሳለ ስለ ዮሐንስ አሟሟት በሌላ ክፍል በአጭሩ ገልጸአል ቀጠመፇ የማቴ ማብ ይመ ኋያዳቋያም በተጠመቀ ጊዜ ኢየሱስ የጸለየ መሆኑን የጻፈው ሉቃስ ብቻ ነው ሉቃስ በተደጋጋሚ ካቀረባቸው ዐበይት ሐሳቦች አንዱ ኢየ ሱስ ይጸልይ እንደ ነበር ነው ይመ መጋፈሰ ቆፉሲ ወረደያ በኢየሱስ ላይ መንፈስ ቅዱስ በአካል መልክ መውረዱን ሉቃስ ቢጽፍም ይህ ሁኔታ ለዮሐንስ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠ ምልክት ነበር ዮሐ እንዲ ሁም የማር ማብ ይመ ያምወድሀ ልጄ ለ ሠ መዝ ኢሳ ዕብ ይመ ከዚህ ሌላ በሁለት የተለያዩ ጊዜያት ስለ ኢየሰስ ከሰማይ ስለመጣው ድምፅ የወንጌል ጸሓፊ ዎቹ ገልእዋል ይኸውም በደብረ ታቦር ተራራ ላይ በኢየሱስ አገልግሎትች የመጨረሻ ሳምንት በቤተ መቅደሱ ግቢ ውስጥ ነው ዮሐ በሉቃስና በማቴዎስ በቀረበው የዘር ሐረግ ዝርዝር መካከል አንዳንድ ልዩነት አለ ። ማቴ ዎስና ሉቃስ የጻፉት የዘር ሐረግ ዝርዝር ከአብርሃም እስከ ዳዊት ዘዐ ነገዕብ ዘፍ ዘፍ ዘፍ ቀሕዝ አን ው « አንዳንድ የጥንት ቅጆች ጎ ይላሉ ሌሎች ቅጆች ይለያያሉ አንዳንድ ቅጆች የአሚናዳብ ልጅ የአዲም ልጅ የአርኒ የማጣት ልጅ የናታን ልጅ የዳዊት ልጅ የእሴይ ልጅ የኢዮቤድ ልጅ የቦዔዝ ልጅ የሰልሞንሩ ልጅ የነአሶን ልጅ የአሚናዳብ ልጅ የአራም ልጅ የአርኒ ልጅ የኤስሮም ልጅ የፋሬስ ልጅ የይሁዳ ልጅ የያዕቆብ ልጅ የይስሐቅ ልጅ የአብርሃም ልጅ የታራ ልጆ የናኮር ልጅ ኝየሴሮህ ልጅ የራጋው ልጅ የፋሌቅ ልጅ የአቤር ልጅ የሳላ ልጅ የቃይንም ልጅ የአርፋክስድ ልጅ የሴም ልጅ የኖኅ ልጅ የላሜህ ልጅ የማቱሳላ ልጅ የሄኖክ ልጅ የያሬድ ልጅ የመላልኤል ልጅ የቃይናን ልጅ የሂኖስ ልጅ የጫት ልጅ የአዳም ልጅ የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ መፈተን ተዓ ምብ ማቴ ማሮ ኢየሱስ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ከዮ ርዳኖስ እንደ ተመለሰ መንፈስ ወደ በረሓ ወሰደው በዚያም አርባ ቀን በዲ ያብሎስ ተፈተነ በእነዚያም ቀናት ምንም ሳይበላ ቄይቶ በመጨረሻ ተራበ ልጅ ይላሉ የግሪኩ ቅጅ ዋራጋው ድረስ ተመላሳይ ነው ከዳዊት በኋላ ባለው የዘር ሐረግ ግን ልዩ ነት አላቸው ይህ የሆነበትን ምክንያት አስመልክተው አንዳንድ ምሁራን ማቴዎስ የዘረዘረው ዙፋኑ የወረሱትን የዳዊት ቤት የዘር ሐረግ ተከትሎ ሲሆን ሉቃስ ግን ከዮሴፍ ጀምሮ እስከ ዳዊት ድረስ ያለውን የዘር ሐረግ በመከተል ነው በማለት ይናገራሉ ሆኖም ተቀባይነት ያለው ሐሳብ ግን ማቴዎስ የጻፈው የዮሴፍን የዘር ሐረግ ተከትሎ ሲሆን ሉቃስ ግን የማርያምን የዘር ሐረግ ተከትሎ ነው የዘር ሐረግን በእናት በኩል መተጠር የተለመደ ነገር እንዳልሆነ ሁሉ ከድንግል መወለድም እንዲሁ ከኢየሱስ በቀር ተሰምቶ የማይታወቅ ነው ሉቃስ እንደመሰላቸው የዮ ሴፍ ልጅ ብሎ መጻፉ ቀ ኢየሱስ ከድንግል መወለዱን በግልጽ ለማሳየት የተጠቀመበት ስልት ሲሆን ይህም የኢየሱስን የዘር ሐረግ ሲዘረዘር በማርያም በኩል መሆኑ ምን ያህል አስፈላጊ እንደ ሆነ ያመለክታል ሠ ግመት ያሀልያ ታሪክ ጸሓፊው ሉቃስ የኢየ ሱስን ይፋ አገልግሎት የጻፈው ከዓለም ታሪክና ቀ ይመ ከቀረው የኢየሱስ ሕይወት ጋር በማገናዘብ ነው አንድ ሊዋዊ አገልግሎቱን የሚጀምረው ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ሲሆን ነው ዙጐ ገን ይህ ዕድሜ ማንኛውም ሰው ሙሉ ሰው ነው የሚባልበትም ነው ልጃም ይመዕጎቸው ጎበሮርጃ ቀደም ሲል ሉቃስ ኢየሱስ ከድንግል መወለዱን አረጋግጦአል እዚህ ላይ ደግሞ ዮሴፍ የኢየሱስ ወላጅ አባት አለመሆኑን በድ ጋሚ ግልጽ አድርጎአል በመጋፈዕ ቆቶዕ ሦምልፇ ሉቃስ ስለ መንፈስ ቅዱስ በአጽንዖት የገለጸው በወንጌሉ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሐዋርያት ሥራ ውስጥም ነው ወድ በሪሓ የይሁዳ በረሓ ማለት ነው ማቴ ይመ እንዲሁም የ ማብ ይመ ፈፖ የማቴ ዕብ ማብ ይመ ኢየሱስ አርባ ቀን በጾመ ጊዜ ተፈትኖ እንደ ነበር ሉቃስ ይናገ ራል በማቴዎስና በሉቃስ የተገለጹት ሦስት ፈተናዎች የቀረቡ ዲያብሎስም የእግዚአብሔር ልጅ ከ ንህ እስቲ ይህ ድንጋይ እንጀራ እንዲሆ እዘዘው አለው ኢየሱስም ሰው በእንጀራ ብቻ አይ ርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት ከዚያም ዲያብሎስ ወደ አንድ ከፍ ቦታ አውጥቶት የዓለምን መንግሥታት ሁ በቅጽበት አሳየው እንዲህም አለው የ ነዚህ መንግሥታት ሥልጣንና ክብር ሁ ለእኔ ተሰጥቶአል እኔም ለምወደው ስ ምሰጥ ለአንተ እሰጥሃለሁ ስለዚህ ብ ሰግድልኝ ይህ ሁሉ የአንተ ይሆናል ኢየሱስም መዕሶ ስገታ በለምሳከህ ስህ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአሪ አለው ከዚያም ወደ ኢየሩሳሌም ወስዶ በቤ መቅደስ ጐልሳት ላይ አቆመውና እንዲ አለው የክዝስሐር ልጅ ከሆንህ እስቲ ራ ህን ከዚህ ወደ ታች ወርውር ምክንያቱ። ረፈሰ ቀፍሰ ሦምልፇ ሉቃስ ስለ መንፈስ ቅዱስ ገለጸው በወንጌሉ ውስጥ ብቻ ሳይሆን ሥራ ውስጥም ነው ወደ ፅረሓ የይሁዳ በረሓ ልታ ይመ እንዲሁም የ ማብ ይመ ፈያ የማቴ ዕብ ማብ ይመ ባ ቀን በጾመ ጊዜ ተፈትኖ እንደ ነበር ሉቃስ ይናገ ዎስና በሉቃስ የተገለጹት ሦስት ፈተናዎች የቀረቡ ዲያብሎስም የእግዚአብሔር ልጅ ከሆ ንህ እስቲ ይህ ድንጋይ እንጀራ እንዲሆን እዘዘው አለው «ኢየሱስም ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖ ርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት ከዚያም ዲያብሎስ ወደ አንድ ከፍታ ቦታ አውጥቶት የዓለምን መንግሥታት ሁሉ በቅጽበት አሳየው እንዲህም አለው የእ ነዚህ መንግሥታት ሥልጣንና ክብር ሁሉ ለእኔ ተሰጥቶአል እኔም ለምወደው ስለ ምሰጥ ለአንተ እሰጥሃለሁ ስለዚህ ብት ሰግድልኝ ይህ ሁሉ የአንተ ይሆናል ኢየሱስም መልሶ ስገታ ሰለምሳክህክ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአል አለው ከዚያም ወደ ኢየሩሳሌም ወስዶ በቤተ መቅደስ ጐልላት ላይ አቆመውና እንዲህ አለው ናከስዝለሕእ ልጅ ከሆንህ እስቲ ራስ ህን ከዚህ ወደ ታች ወርውር ምክንያቱም እንዲህ ተብሎ ተጽፎአል ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዛቸዋል እግርህም ከድንጋይ ጋር እንዳይጋጭ በእጆቻቸው ወደ ላይ አንሥተው ይይዙሃል ኢየሱስም ጌታ ስምሳከህነ አትፈታ ተነው ተብሎአል ብሎ መለሰለት ትም በጸሙ መጨረሻ አካባቢ ሲሆን ይህም ኢየሱስ በተራ በበትና በተዳከመበት ጊዜ ነው የሁለተኛውና የሦስተኛው ፈተናዎች ቅደም ተከተል በማቴዎስና በሉቃስ ወንጌል ውስጥ ልዩነት አለው በተራራ ላይ ከቀረበው ፈተና በኋላ በማቴዎስ ሦስተኛ ነውከእርሱ እንዲለይ ኢየሱስ ሰይጣንን አዝዞት ስለ ነበር ማቴዎስ ፈተናውን ያቀረበው በቅደም ተከተል ሳይሆን አይቀርም የወንጌል ጸሓፊዎች አንድን ሁኔታ ወይም ድርጊት በአጽንዖት ለማመልከት ሲሉ ለድርጊቱ ቅደም ተከተል ትኩረት ሳይሰጡ ሁኔታዎችን ወይም ድርጊቶችን አጣምረው ያቀርባሉ በዚህ መደምደሚያ ላይ ኢየሱስ በኢየሩሳሌም እንደ ነበር ሉቃስ መግለጹ የእርሱ ትኩረት መልክዐ ምድራዊ መሆ ኑን ያመለክታል ስፖጋሀያ የማቴ ማብ ይመ ይሀ ድጋጋይ ያራ ዲሆጋ እ ሰይጣን ምን ጊዜም ፈተና ሲያቀርብ በሚ ማርክ ሁኔታ ነው ሇትፅጋድልጃች ኢየሱስ የመጣው በመስቀል ላይ ሥቃይ ለመቀበል ሆኖ ሳለ ማር ሰይጣን ግን ከዚህ ዐላ ማው ፈቀቅ እንዲል ፈተነው ስለዚህም ይህ ፈተና ኢየሱስ በአ ቋራጭ መንገድ በዓለም ሳይ ገዥ መሆን የሚችልበትን መንገድ የሚያመለክት ነው ቤቱ መቆደፅ ሃልለጎሥ ከበታቹ ሜትር ያህል ዝቅ ብሎ ከሚገኘው ቄድሮን ሸለቆ በደቡብ ምሥራቅ በኩል ያለው የቤተ መቅደሱ መመላለሻ በረንዳ ጫፍ ወይም የቤተ መቅደሱ ጐልላት ጫፍ ሊሆን ይችላል ሆጋሀ የማቴ ማብ ይመ ወደታቻ ራሰዕሀቻ ወሮውረሃ ኢየሱስ የአብን ታማኝ ነት እንዲፈታተንና የሰውን ሐሳብ በሚያስደንቅ ሁኔታ በመ ማረክ ዝናን ለራሱ እንዲያተርፍ ሰይጣን ፈተነው ሦጽፎዳልያ ሰይጣን በመዝ ላይ ያለውን ለክፉ ዐሳማው ለመጠቀም በመጥቀስ ኢየሱስን ፈተነው ያያ ኢየሱስ በሁለቱ ፈተናዎች ጊዜ ከቅዱሳት መጻሕ ፍት በመጥቀስ መልስ እንደ ሰጠ ሁሉ አሁንም ከዘዳግም በመጥቀስ መልስ ሰጠ አማራጭ ትርጐም ይመ ለመቺ ሂዜ ለሰሷያ። ሥ ማቴ። የማር ማብ ይመ ተ ማቴ የግሪኩ ቃል የግድ ከለምጽ ጋር ብቻ የተያያዘ ሳይሆን የተለያየ የቁዳ በሽታዎች ለመግለጽ ጥትም ላይ ይውላል ወይም መሷል ጋኔይድረየምያ ለአረመኔዎች ኃኔን ማለት በጎም ይሁን ክፉ ሰብአዊ ያልሆነ ፍጡር ማለት ነው ሉቃስ ግን ይህ ጋኔን ክፉ መንፈስ እንደ ሆነ ግልጽ አድርጎአል እንዲህ ያለው መንፈስ አእምሮን ያቃውሳል ዮሐ ለክፉ ሥራ ያነሣሣል ሉቃ በአካል ላይ በሽታ ያደርሳል እንዲ ሁም በእግዚአብሔር ላይ ያሳምፃል ራእ ይእጋጂዚለዝቭሔሮ ቆዱ የማር ማብ ይመ ይሰምዖጋም ለማቶ ጴጥሮስ ባለትዳር እንደ ነበር ያመለክታል በቆሮ ንይሐኛ ቅሎቶቅ ሦስቱም ተመ ሳሳይ ወንጌሳት ስለዚህ ታምር ይናገራሉ ማቴ ማር የበሽታውን ሁኔታ ኀይለኛ ትኩሳት በማለት የገለ ጸው ግን ሐኪሙ ሉቃስ ብቻ ነው ፀዳይ መጥቋቋያ «ይ የሰንበት ቀን ቀ የሚ ያበቃው ፀሓይ ስትጠልቅ ሲሆን ይህም ከምሽቱ ዐሥራ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው ከዚህ ሰዓት በፊት ከሆነ ግን በሽማግሌዎች ወግ መሠረት አይሁድ ከሁለት ኪሜ የበለጠ ሊጓዙ ወይም ማን ኛውንም ዐይነት ሸክም ሊሸከሙ አይገባቸውም ነበር ሕመም ተኛን ተሸክመው ወደ ኢየሱስ ለመውሰድ የሚችሉትም ፀሓይ ከጠለቀች በኋላ ነበር ገና ፀሓይ እየጠለቀች ሳለች መንገድ መጀመራቸው ሕሙማኑ እንዲፈወሱላቸው ምን ያሀል ጓግተው እንደ ነበር ያሳያል ክርስቶስ መሆኑንም ያውቁ ስለ ነበር የማር ማብ ይመ ሲነጋም ኢየሱስ ወደ አንድ ገለልተ ስፍራ ሄደ ሕዝቡም ይፈልጉት ነበር እር ወዳለበትም ቦታ መጡ ከእነርሱ ተለደ እንዳይሄድ ሊከለክሉት ሞከሩ እርሱ ግ ወደ ሌሎቹም ከተሞች ሄጄ የከገዚስለብሔ መንግሥት ወንጌል መስበክ ይገባኛል የ ክሁት ለዚሁ ዐላማ ነውና አላቸወ በይሁዳ ምኩራቦችም መስበኩን ቀጠለ የመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት ተጠሩ ተጓ ምብ ማቴ ማር ዮሐ ሕዝቡ ዙሪያውን እያጨናነቁት የሚ ተምረውን የከገዚስበሐርኀ ቃል ሲሰሙ የሱስ በጌንሳሬጥ። ፈሪሳውያን የሚከተሉት የራሳቸው የሆነ የኑሮ ዘይቤ ነበራቸው የ ማብ ይመ ይሁን እንጂ ኢየሱስ ወደ ግብዣ ሄደ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ ባገኙት ነጻነት ተደሰቱ ይህ ዐይነት ነጻነት ግን በፈሪሳውያን ዘንድ አይታወቀም ነበር ይያማቱ የማር ማብ ይመ ኢየሱስ ለታይታ የሚደረገውን ቢቃወምም በኢሳ ጋር ያነጻጽሩ አርሱ ራሱ ግን ትክክለኛውን ጾም ጸሞአል ለመንፈሳዊ ሕይ ወት ጠቀሜታ በፈቃደኝነት ሳይ የተመሠረተውንም ጾም ፈቅ ዶአል ማቴ የማር ማብ ይመ ምሳሴያ የማቴ ማር ማብ ይመ ለሮጌ ለሥማዳ የማቴ ማብ ይመ ለሮሄፄው ያቀፉቹጎ ው አንዳንድ ሰዎች ልማዳዊ ከሆነ የሃይማኖት መንገዳቸው ተላቀው ወደ ወንጌል እውነት ለመምጣት ምን ያህል ፈቃደኞች እንዳልሆኑ ኢየሱስ አመለከተ ዕርሻ መሳስሰ ይለፍ ጎዕዐር የማር ማብ ይመ ዳዊ ዖደረፃውጋያ የማር ማብ ይመ ግዝፅጥ ገጽ የማቴ ማብ ይመ ያጎው ልደድኛ የማር ማብ ይመ ዕጋያፍ ቃ ኢየሱስ ሰንበትን በተመለከተ የወጡትን ሕግጋት በተለ ይም ፈሪሳውያን ሰንበት አስመልክተው የሰጡትን ትንታኔ የመ ሻር ሥልጣን አለው ማቴ ማር ይመ ሉቃስ ሰው ተነሥተህ በመካካል ቁም አለው። ማቴዎስ ቶማስ የእልፍዮስ ልጅ ያዕ ኢላ የቀድሞ አባቶቻቸውም በነቢያት ላይ ያደ ቆብ ቀናተኛ የተባለው ስምዖን የያዕ ማቴ ቆብ ልጅ ይሁዳና ኋላ አሳልፎ የሰጠው ኢላብ ዮሐ የአስቆሮቱ ይሁዳ ነበሩ የቡራኬና የወዮታ ስብከት ተጓ ምብማቴ ኢየሱስም አብሮአቸው ከተራራው ወርዶ ምላ ደልዳላ ቦታ ላይ ቆመ ከደቀ መዛሙርቱም በመጓስለ ቆም አስቀድመው የሰውዬውን ሁኔታ እን ዲያዩና ስለ ፈውሱ ምንም ዐይነት ጥርጣሬ እንዳይኖራቸው ለማ ድረግ ነው በየት ፆፉፈፇደውፇ ኢየሱስ ከፈሪሳውያን ሲቀርብበት የነበረውን ጥያቄና ሲሰነዘርበት የነበረውን ተቃውሞ ተቋቀሞአል አሁን ደግሞ በምኩራብ ውስጥ ተሰብስቦ ለነ በረው ሕዝብ ጥያቄ በማቅረብ ቀዳሚ ሆነ የማር ማብ ይመ ሪፍፈጦው ያፋቅጋ ሁራ ስታመለስቶ ፅቋብ ያቀ ረበውን ጥያቄ ወይም ከጥያቄው በስተ ጀርባ ያለውን መልስ የሚቃወም ሰው እንዳለ ለማወቅ ኢየሱስ ፈለገ ሆኖም ለመ ቃወም የደፈረ ማንም አልነበረም በሥማ ጥምሱ ምክንያቱም ኢየሱስ ሳቀረበው ጥያቄ ምሳሽ መስጠት ስላልቻሉ ነው ከዚህም የተነሣም ሕይወቱን ለማጥፋት አረው ነበር ዮሐ የማር ማብ ይመ ኢየሱስ ዐሥራ ሁለቱን ሐዋርያት የመምረጥ ዐቢይ ተግባር ከማከናወኑ በፊት እንደ ልማዱ ሌሊቱን በሙሉ ሲጸልይ አደረ ደቀ መሃሙሮ» ጠሮፆያ በ ላይ እንደ ተገለጸው ወንጌልን ለማስተማር የተላኩት ሰዎች ቀጥር ሰባ ሁለት ይርስ ስለ ነበር ኢየሱስን ለመስማት ይሰበሰቡ ከነበሩት መካከል አዘውትረው የሚከተሉትና ለትምህርቱ ራሳቸውን የሰጡ ይህን ያህል ቀጥር ያላቸው ሰዎች ነበሩ ማለት ይቻላል ከጌታ ዕርገት በኋላም መቶ ሃያ ምእመናን በኢየሩሳሌም ሆነው የተሰጣቸውን ተስፋ እየተጠባበቁ እግዚአብሔርን ያመልኩ ነበር ሐሥ ዐሥራ ሁለቱንም ሐዋርያት የመረጠው ከእነዚህ ደቀ መዛሙርቱ መካከል ነው ሐዋርያ ማለትም ልዩ ዐደራ ተቀብሎ የተላከ ማለት ነው የማር የቆሮ የዕብ ማብ ይመ ዘፉያ በተጨማሪ የሐዋርያት ስም ዝርዝር በማቴ በማር በሐሥ ተጽፎ ይገኛል በማንኛ ውም ቦታ የሐዋርያት ስም ዝርዝር ሲጻፍ የጴጥሮስ ስም በመጀ መሪያ የአስቆሮቱ ይሁዳ ደግሞ በመጨረሻ ሲጠቀስ የሌሎቹ ረጉት ይህንኑ ነበርና ዓገር ግን እናንት ሀብታሞች ወዮላችሁ መጽናናታችሁን አሁኑኑ ተቀብላችኋልና እናንት አሁን የጠገባችሁ ወዮሳችሁ ኋላ ትራባላችሁና እናንት አሁን የምትሥቁ ወዮላችሁ ኋላ ታዝናላችሁ ታለቅሳሳችሁም ወይም ይፉ ስም ቅደም ተከተል ግን ልዩ ልዩ ነው በሮሁራሜመነ በተመሳሳይ ወንጌላት ውስጥ በዚሁ ስም የሚጠራ ሲሆን በዮሐንስ ወንጌል ግን ናትናኤል የተባለው ይሆናል በዮሐ ላይ ናትናኤል ከፊልጸስ ጋር ተጠቅሶ ይፐል ማፍዎዕ ሌላው ስሙ ሌዊ ነው ያጳልፍዶዕ ልሯ ያሪዝ ምናልባትም ታናሹ ያዕቆብ ተብሎ የሚጠራው ሳይሆን አይቀርም ማር ቀናሦሃኛ የማቴ ማብ ይመ ደይሇ ልቾ ይሁ ሌሳው ስሙ ታዴዎስ ነው ማቴ ማር ያላሰይፅሮጭ ይሁዳ ምናልባት ከይሁዳ አገር የሆነ እርሱ ብቻ ነበር የተቀሩት ግን ከገሊላ የመጡ ነበሩ የማር ማብ ይመ ደልጳዳጎ ቦታ ቂይ ፇመ ሜዳማ የሆነ ቦታ ሳይሆን አይቀርም ይህም በዚህና በማቴ ላይ ካለው ዐውድ ጋር ተመሳሳይ ነው ዑሪሀያ በሉቃስ ወንጌል የተጠቀሰው በደልዳሳ ቦታ ላይ የቀረበው ስብከትና በማቴዎስ ወንጌል ውስጥ የሚገኘው የተራራው ስብከት ተመሳሳይ ናቸው። አለ በዐይኑም ሊያየው ይሻ ነበር ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን መገበ ተጓ ምብ ማቴ ማር ዮሐ ማመ ሐዋርያትም ተመልሰው በመጡ ጊዜ ያደረጉትን ሁሉ ነገሩት እርሱም ይዞ አቸው ቤተ ሳይዳ ወደምትባል ከተማ በመ ሄድ ለብቻው ገለል አለ ሕዝቡም ይህ ንኑ ዐውቀው ተከተሉት እርሱም ተቀብሎ አቸው ስለ ከገዚስብሔር መንግሥት ይነግራ ቸው ነበር ፈውስ የሚያስፈልጋቸውንም ፈወሳቸው ቀኑም ሊመሽ ሲል ዐሥራ ሁለቱ ወደ እርሱ ቀርበው ያለነው በምድረ በዳ ስለ ሆነ ሕዝቡ ወደ አካባቢው መንደርና ገጠር ሄደው ማደሪያና ምግብ እንዲፈልጉ አሰና ብታቸው አሉት እርሱ ግን የሚበሉትን እናንተው ስጧቸው አላቸው እነርሱም ለዚህ ሁሉ ሕዝብ የሚበቃ ምግብ ሄደን ካልገዛን በስተቀር እኛ ያለን ከአምስት እንጀራና ከሁለት ዓሣ አይበል ጥም አሉት አምስት ሺህ ያህል ወን ዶች በዚያ ነበሩና ኢየሱስም ደቀ መዛሙርቱን ሕዝቡን በአምሳ በአምሳ ሰው መድባችሁ አስቀምጧ ቸው አላቸው ደቀ መዛሙርቱም በታ ዘዙት መሠረት ሰዎቹ አንዲቀመጡ አደ ረጉ እርሱም አምስቱን እንጀራና ሁለ ኤልያስ እንደ ተገለጠ ሌሎች ደግሞ ከቀ ጣቴ ድሞዎቹ ነቢያት አንዱ ከሙታን እንደ » ፉ ቱን ዓሣ ይዞ ወደ ሰማይ አሻቅቦ እያየ ባረ ካቸው ፄርሶም ለሕዝቡ እንዲያቀርቡ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ ሁሉም በልተው ጠገቡ ያላግራቻሥሁጋ ቅቢዖ ለራፇፍቸቻሯ የእግዚአብሔርን ቃል ባለማቀበሳቸው ዕዳው በእነርሱ ላይ መሆኑን ለመግለጽ እንዲሁም ከእነርሱና የእነርሱ ከሆነው ነገር ጋር ምንም ግንኙነት ከእንግዲህ ወዲያ እንደማያደርጉ ለማሳየት የሚጠቀሙበት ምል ክት ነው ይመ የማቴ የሐሥ ማብ ይመ ያለራተኛቸው ፍል ጅ ሮድሃ የማቴ ማብ ይመ ዶኃሪጋዕ ፅሙታጋ ድደ ፓቀታሣግ የማር ማብ ይመ ሉቃስ ስለ ዮሐንስ ሞት ቢጽፍም ሦ ስለ አሟሟቱ ግን ምንም አልተጠቀሰም ማቴ ማር ጴልለነ ደ ታጠ የ ማር ማብ ይመ ኺያዖውም ይኛ ዕበረ ጌታ ኢየሱስ ተከሶ እስከ ቀረ በበት ጊዜ ድረስ ሄሮድስ እርሱን ለማየት የነበረው ፍላጎት አልተሳካም ነበር ይያፖ ከኢየሱስ ትንሣኤ በተጨማሪ በአራቱም ወንጌ ሎች ተጠቅሶ የሚገኘው ታምር ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን መመዝገቡ ነው የየማር ዮሐ ማብ ይመ ዜይፇ ሳይያዩ የማቴ ማብ ይመ ኢየሱስ ከዚህ ከተማ ወጣ ወዳለ ስፍራ ለዕረፍት ሳይሄድ አይቀርም ፉ ቀኑም ፈመጃ ሷል ኢየሱስ ከሰበከና በሽተኞችን ከፈወሰ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ስለ ምግብና ማደሪያ ሞሥቋ አቀረቡ በዮሐ ላይ ጥያቄውን ያቀረበው ኢየሱስ ቢሆንም በተመሳሳይ ወንጌላት ውስጥ ግን ጥያቄውን ያቀረቡት ደቀ መዛሙርቱ ናቸው በቋላምዓ በላምጎ ሰው መድያቻሁ ለዳዕፇምሟቸው የማር ማብ ይመ ሉቃስ ደቀ መዛሙርቱም ከእነርሱ የተረፈውን ፉርስራሽ እንጀራ ዐሥራ ሁለት መሶብ አነሠ ጴጥሮስ ስለ ኢየሱስ ማንነት መሰከረ ተጓ ምብ ማቴ ማር ተጓ ምብ ማቴ ማር ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ብቻውን ይጸልይ ነበር ደቀ መዛሙርቱም ከአርሱ ጋር ነበሩ እርሱም ሕዝቡ እኔን ማን ነው ይሉኛል። ዮሐንስ በዳስ በዓል ወቅት ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ያደረገው ጉቱ እንደ ሆነ በግልጽ የጻፈውን ዮሐ ማርቆስ በ ወዴ ይሁዑዳ ያደረገው ጐዞ መሆኑን ገልጸአል በይሁዳ የነበረውን አገልግሎት በ እና በዮሐ ላይ በዝርዝር ተገልጸአል ያፅምራውያጋ መጋደረሃ ሳምራውያን በኢየሩሳሌም የሃይማኖት በዓል ለማክበር ጐዞ በሚያደርጉት አይሁዳውያን ላይ ጥላቻ ነበራቸው ከገሊላ በሰማርያ በኩል ወደ ኢየሩሳሌም ለመ ድረስ ቢያንስ ሦስት ቀን ይወሰድ ነበር ይህም ሆኖ ሳለ ሳምራ ውያን መንገደኞችን ለአንድ ቀን እንኳ ለማሳረፍ ፈቃደኞች አይ ደሉም ከዚህ ጥሳቻቸው የተነሣምከገሊላ ወደ ኢየሩሳሌም የሚ ጓዙ አይሁዳውያን አብዛኛውን ጊዜ የሚጓዙት ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ በኩል ነበር ዳጎት ወርዶ ኤልያስ እንዳደረገው ማለት ነው ያዕቆብና ዮሐንስ የነጎድጓድ ልጆች ይባሉ ነበር ማር ማቴኃ ማቴ ማቴ ሉቃስ አሉት ኝኢየሱስ ግን ዘወር ብሎ ገሠጻቸ ዩ ግ ውና እናንተ ከምን ዐይነት መንፈስሪ ማ እንደ ሆናችሁ አታውቁም የመጣው የሰውን ሕይወት ለማዳን ነው ሣ ቃ እንጂ ለማ ጥፋት አይደለምና አላቸው ርሉቃ ወደ ሌሳ መን ደርም ሄዱ ደቀ መዝሙርነት የሚያስከፍለው ዋጋ ተጓ ምብ ማቴ በመንገድ ሲሄዱም አንድ ሰው ቀርቦ ወደምትሄድበት ሁሉ እከተልሃለሁ አለወ ኢየሱስም ቀበሮዎች ጐድጓድ የሰማይ ወፎችም ጎጆ አላቸው የሰው ልጅ ግን ዐን ገቱን እንኳ የሚያስገባበት የለውም አለው ሌላውን ሰው ግን ተከተለኝ አለው ሰውየውም ጌታ ሆይ አስቀድሜ ልሂ ድና አባቴን ልቅበር አለው ኢየሱስም ሙታን ሙታናቸውን እን ዲቀብሩ ተዋቸው አንተ ግን ሄደህ የከገዚ ስብሔርኀገ መንግሥት ስበክ አለው ሌላ ሰው ደግሞ ጌታ ሆይ መከተ ልስ እከተልሃለሁ ነገር ግን ልመለስና መጀ መሪያ የቤቴን ሰዎች እንድሰናበት ፍቀድ ልኝ አለ ኢየሱስ ግን ዕርፍ ጨብጦወደ ኋላ የሚመለከት ሰው ሰከገዚለክብሴር መንግሥት የተገባ አይደለም አለው ኢየሱስ ሰባ ሁለቱን ሳካቸው ተዓ ምብ ሉቃ ተጓ ምብ ማቴ ተጓ ምብ ማቴ ማቴ ማቴ በትም ከተማና ቦታ ሁሉ እንዲቀድሙት ጣሣ ሁለት ሁለት አድርጎ ላካቸው እንዲህም ። ፅቃ ራእ ጥቂት ናቸው ስለዚህ የመከሩ ጌታ ሠራ ሣቴ ሃፃመዳቸውና የነገ ማብ ይመ ጳሄዬም በሰማርያ አድርገው ወደ ኢየሩሳሌም በመጓዝ ላይ እንዳሉ ማለት ነው ለባሬ ልቆበረ በዚህ ጊዜ አባትየው ሞቶ ቢሆን ኖሮ ይህ ሰው የሚገኘው በቀብር ሥርዐቱ ላይ ነበር ነባር ግን ሰወየው መቄየት የፈለገው አባቱ እስኪሞት ድረስ እንደ ሆነ ግልጽ ነው ይህ ደግሞ ዓመታት ሊቄይ ይችላል በመንፈስ ሙታን የሆኑ በሥጋ ሙት የሆኑትን ሊቀብሩ እንደሚችሉና በመንፈስ ሕያው የሆኑ ግን የእግዚአብሔርን መንግሥት በማወጅ ተግባር ሊጠ መዱ እንደሚዝባቸው ነገረው ሐያ ሁለት ሰዎቻጋ መርጦ ጽመያ ጥራቸው የተ ገለጸው በዚህ ወንጌል ውስጥ ብቻ ቢሆንም ተመሳሳይ ትእዛዝ ግን ለዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያትም ተሰጥቶአል ማቴ ማር ይመ ከሉቃ ጋር ያነጻጽሩ በጥ ንት ቅጆች የሚገኘው አንዳንድ ልዩነት የተሾሙት ሰዎች ቀጥር ይሁኑ ግልጽ አይደለም አማራጭ ትርጐሙን ይመ ጌታ ኢየሱስ በትምህርቱ ገሊላን እንዳዳረሰ ሁሉ ይሁዳንም አዳርሶአል የ ማብ ይመ ቃዕሐጐ ሁሐጉት በገሊሳ አገልግሎቱ ወቅ ትም ኢየሱስ ሐዋርያቱን ሁለት ሁለት አድርጎ ልኮአቸዋል ማር እና ማብ ይመ በጥንቷ ቤተ ክርስቲያንም ይኸው ልምድ ይሠራበቾ ነበር ሐሥ ኡሮቿ ወይም ዕረጢቶ ወይም ጫማ ለቅያሁያ የገንዘብ ቦርሳ የልብስ ሻንጣ ወይም ትርፍ ጫማ ሳይዙ ቀለል የሰው ልጅ ቭ ዮሐ ማቴ ጢሞ ቆሮ ከዚህ በኋላ ጌታ ሌሎች ሰባ ሁለት ። ማቴ። አይደለም ላችኋለሁ እኔ የመጣሁት ለመለያየት ከአሁን ጀምሮ እርስ በርስ የተለያዩ ንድ ቤተ ሰብ ውስጥ አምስት ሰዎች ይኖ ሉ ሁለቱ በሦስቱ ላይ ሦስቱም በሁለቱ ተነሥተው ይለያያሉ አባት በወንድ ላይ ወንድ ልጅም በአባቱ ሳይ እናት ት ልጂ ሳይ ሴት ልጅም በእናቷ ላይ ላይ ነቅተው መጠበቅ እንዳለባቸው በማስጠንቀቅ የተና መዛሙርቱ ብቻ አልነበረም ማር ይመ ቀተጥሮችም ኀሳፊነትን መወጣት ምን ያህል አስፈ ነ በአጽንዖት ገልጸአል ዝል መጋቢያ ትጉሕ የሆነ አገልጋይ ቀ ግላፊ እንዲሆን ይሾም ነበር ይመ ይቋራርጠዎል ጵዶሞ ይይፃረፉልያምዌቱ እያንዳንዱ ሰው በተሰጠው መብት መጠንና መብተ መበት ልክ ዳኛው የሚፈርድበት ሦስት የቅጣት ቸው ሮሜ ይመ ነ ዛቀ በአዲስ ኪዳን ውስጥ በተለያየ ዐይነት ተጠቅሶ ይገኛል የ ማብ ይመ እዚህ ላይ መለያየትን ም የሚያመለክት ነው ከጽድት ች ላይ ፍርድ ተበይኖባቸዋል ጥምቃቶያ ኢየሱስ በመስቀል ላይ የተቀበለውን ክታል የማር ማብ ይመ ዳኃፈደጸምም በመስቀል ላይ መከራ መቀበሉ ቢቀር ይወድ ግን በመስቀል ላይ ሆኖ መከራውን በመቀበል ዮሐ ቋመፈምዎቻዖ የማቴ ማብ ይመ ኡፌ ፌሬ የምትናገረው ለእኛ ብቻ ነው ወይስ ለሁ አማት በምራቷ ላይ ምራትም በአማቷ ላይግ ማቴ ማቴ ማቴ ማር ማቴ ዮሐፀ ዮሐዩ ማቴ ሐሥ ተነሥተው ይለያያሉ ዘመናትን መመርመር ደግሞም ለሕዝቡ እንዲህ አለ ደመና በምዕራብ በኩል ሲወጣ ስታዩ ወዲያው ዝናብ ሊመጣ ነው ትላላችሁ እንደዚ ያም ይሆናል የደቡብ ነፋስም ከደቡብ በኩል ሲነፍስ ቀኑ ሞቃት ይሆናል ትላ ላችሁ እንደዚያም ይሆናል። ጣቱ እርሱንና የሚያደረገውን ፈውስ መቃወም ነበር ይገናፍጭ ቀቻማቻያ የማቴ ማር ማብ ይመ ቅዱሳት መጻሕፍት ዛፎች አንዳንድ ጊዜ የሕዝብ ትእምርት ናቸው ሕዝ ዳን ይመ እሮጆ የማቴ ማብ ይመ ትንሹ እርሾ ሊጡን በሙሉ ሊያቦካ እንደሚችል በአጽንዖት ተገልጸአል የእግ ዚአብሔር መንግሥት ምን ያህል የመለወጥ ኀይል እንዳለው ከዚ ህም ተምሳሌት መገንዘብ ይቻላል ብዛት ባቋው አማራጭ ትርጐሙን ይመ በዘፍ ላይ እንደ ተገለጸው ሣራ የወሰ ደችውን ያሀል ማለት ነው ያንኑ አማራጭ ትርጐም ይመ በጄደለፍናቸው ዕታፖምቻና መጋደሮም የኢየሱ ስን ሕይወት የሚያመለክተውን ይመ በ እና በ ላይ በሚገኘው ታሪክ መካከል ኢየሱስ ይሁዳን ለቆ በፔሪያና አካባ ቢዋ አገልግሎቱን ጀመረ ይህም በ በማቴ በማር ና በዮሐ ላይ ተጽፎ ይገኛል በፔሪያ በነበ ረው የመጨረሻ አገልግሎቱ በሰሜን በኩል ወደ ገሊሳ ሄዶ ከዚያም እንደ ገና ወደ ደቡብ በመጓዝ በፔሪያ አድርጎ ወደ ኢያሪኮና ወደ ኢየሩሳሌም የሄደ ይመስላል ኢየሰስ በፔሪያ አገልግሎቱ ያስተማረው ትምህርት ነው በማለት ሉቃስ የጻፈውን ማቴዎስ ከፔሪያ ውጪ ኢየሱስ ባስተማረው ምንባብ ውስጥ ፎታል ምና ልባት ኢየሱስ በተለያዩ አጋጣሚዎች የተናገራቸውን ልዩ ልዩ አባባ ሎች ከሉቃስ በተለየ ሁኔታ ደጋገሞ ያቀረበ ይመስላል ወደ ዲዖራ ፊም ሊዖመሪ የመሰቀልን ሞት ወደሚቀበልበት ከተማ ማለት ነው ኢየሱስ በፔሪያ አገር ቢያሰተ ምርም ትኩረት ያደረገው ግን ቅድስቲቱ ከተማ ላይና ሊቀበለው ባለው መከራ ላይ ነበር ያሟድኦቅ ጥዊት ናቸው የኢየሱስን ትም ህርት ለመስማትና ለመፈወስ የመጡት ሰዎች አያሌ ቢሆኑም በታማኝነት ኢየሱስን ይከተሉ የነበሩት ሰዎች ጥቂቶች ብቻ መሆናቸውን ጠያቂው ያስተዋለው ይመስሳል ኢየሱስም ጥያ ቄውን በቀጥታ አልመለሰም ነገር ግን ጊዜው ካለፈ በኋላ ብዙ ሰዎች ወደእርሱ መንግሥት ለመግባት እንደሚሞክሩ ተናገረ ማያም እጋድሆኖቻሯ ላጎውቀምያ ማቴ ይመ ፅዎቻ ስምሥራቆቅ ስምሪኃራዝ ፅዕዕፅሜና ስደ ዝ ከአራቱ ማእዘናት መዝ አሕዛብንም ጨምሮ ከሁሉም ሕዝቦች ማለት ነው ሯሄፎድዕ ፈድልሀ ሰሐሟፈልግ የማቴ ማብ ይመ በዚህ ጊዜ ኢየሱስ የሄሮድስ ግዛት በሆነው በፔሪያ አገር ነበር የ ማብ ይመ ኢየሱስ ይህን አገር ለቆ ወደ ይሁዳ እንዲሄድ ፈሪሳውያን ሊያስፈራሩት ሞከሩ ፇበሮያ ተንኩለኛ አውሬ ነው ዛሬኖ ቱዕፓ ይህ ሐ ረግ በሴም ቋንቋ መቼ እንደሆነ ያልታወቀን ነገር ግን ውሱን ወቅ ትን ያመለክታል ስግቤ ጳዳደረዛሯራያ ኢየሱስ እንዲያከ ናውነው አስቀድሞ የተወሰነ ዕቅድ ስላለው ዐላማው እስኪፈ ጸም ድረስ ምንም ዐይነት ጐዳት ሊደርስበት አይችልም ከቁ ጋር ያነጻጽሩ ስዲዖሩዓቴም ውጭ ኢየሱስ መከራ የሚቀበልበት ጊዜ ገና አልደረሰም ነበር ዮሐ ይመ ከዮሐ ጋር ያነጻጽሩ ብዙ ነቢያት በኢየሩሳሌም እንደ ሞቱ ሁሉ እርሱም በኢየሩሳሌም ውስጥ ይገደሳል ኢየሩሳሌም ኢየሩሳሌም ሆይ ነ ያትን የምትገድ ወደ አንቺ የተላኩ ንም በድንጋይ የምትወግሪ። ዲፈቶ ድጋዐሮ በሱሪ በስተደቡብ በኩል ወደምትገኘው ኢየሩሳሌም ሲጓዝ ባቢ አስተማረ የ ማብ ይመ ራጎጆፆ ቋሳሀናቅ ለቆይ አንድ ሰ በኋላ መፈወሱን ለካህን ማሳየት የተለመደ አሠራ ይመ ምራዊያ የ ማብ ይመ አይሁዳውያን ከሳምራውያን ጋር ኅብረት አያደርጉም ሰውየው ከለምጽ መንጻቱ በመካከል የነበ ግድግዳ ጥሶ እንዲመጣ አደረገው የዘሌ ጳምታምሀ ዲድኖኦልያ ማቴ ይመ ያላጋጂለጠብሴር መጋጋሥም ሪመሳፅዕ የእግዚአብሔር መንግሥት በዐይን የምትታይ ሳገሳ ጋር ያነጻጽሩ መንፈሳዊ መሆንዋን የ ማቴ ነገር ግን አማራጭ ትርጐሙን ይመ ሐሥ ጋሮ ያነጻጸሩ መንግሥቱ ንጉሥ ስቶስ ባለበት ቦታ ሁሉ እውን ነው የ ማብ ይ እንጂ ዐውደ ምንባቡ ቀ የእግዚአብሔር መንፈሳዊ መሆኑን በግልጽ ያመለክታል እንግዲህ ካከት ትክክል ከሆነ በመካከላችሁ የሚለው ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ሰዎችን ሁሉ ነው ሐማዖቶ ይያምቶመኙዕታ በመከራ ጊ ኖች ኢየሱስ በክብሩ ወደ ምድር ዳግም መጥቶ ማ ስፍራ እንዳይመጡ ያስጠንቅቃቸው አብርሃም ግን ሙሴና ነቢያት አሏ ቸው እነርሱን ይስሙ አለው እርሱም አብርሃም አባት ሆይ እን ዚህ አይደለም አንድ ሰው ከሙታን ነሥቶ ቢሄድላቸው ንስሓ ይገባሉ አለ ኝአብርሃምም ሙሴንና ነቢያትን የማይሰሙ አንድ ሰው ከሙታን ቢሃሃ እንኳ አያ አለው ነጢአት እምነት ኀላፊነት ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ አላቸው ሰዎችን የሚያሰናክል መምጣቱ አይቀርም ነዢ ግን ለመሰና ከሉ መምጣት ምክንያት ለሚሆን ለዚያ ው ወዮለት ህ ሰው ከእነዚህ ከታና ሾች አንዱን ከሚያሰናክል የወፍጮ ንጋይ በዐንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ሻለው ነበር ቀቁ ወንድምህ ቢበድል ገሥጸው ቢጸጸት ኔቅር በለው በቀን ሰባት ጊዜ ቢበድል ና ሰባት ጊዜ ተጸጽቻለሁ እያለ ወደ ንተ ቢመለስ ይቅር በለው ሐዋርያትም ጌታን እምነታችንን ዜምርልን አሉት ጌታም የሰናፍጭ ቅንጣት የምታህል ምነት ቢኖራችሁ ይህን ሾላ ተነቅለህ ሕር ውስጥ ተተከል ብትሉት ይታዘዝላ ኋል አላቸው ደግሞም ኢየሱስ እንዲህ አለ ከእ ንተ መካከል አንድ ሰው ዐራሽ ወይም ጠባቂ የሆነ አገልጋይ ቢኖረው ከዕርሻ ስለዚህ ለራሳችሁ ተጠ ሲኦል የተናገረውን ሐሳብ ቃል በቃል አይታይም ለምዕምኦ ወጋድምቻ ፅጎራቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ው ለሌሎች መጨነቅ ጀመረ ሙሴፊኖ ቢያቅት ብሉይ ኪዳን ማለት ነው ውዬ በሕይወት ሳለ ለቅዱሳት መጻሕፍትና ለሚ ህርት ደንታ ስላልነበረው ወንድሞቹም እንደ ደርጐ መሰለው ዳ። ሰው የውንም ተነሥተህ ሂድ እምነትህ አድኖ ሃል አለው የስገዚስቨሔር መንግሥት መምጣት ተጓ ምብ ማቴ ፈሪሳውያን የከገዚለክቨፏር መንግሥት መቼ እንደምትመጣ ኢየሱስን በጠየቁት ጊዜ እንዲህ በሰማፎዖኖ ቋገሏቶ ድጋፀራ ፀሉልያ ኢየሱስ በስተደቡብ በኩል ወደምትገኘው ኢየሩሳሌም ሲጓዝ በፔሪያ አካ ባቢ አስተማረ የ ማብ ይመ ራጎቻቻሥ ቋሳጎሀናም ለጎይ አንድ ሰው ከተፈወሰ በኋላ መፈወሱን ለካህን ማሳየት የተለመደ አሠራር ነበር ዘሌ ይመ ምራፎያ የ ማብ ይመ በመሠረቱ አይሁዳውያን ከሳምራውያን ጋር ኅብረት አያደርጉም ነበር ዮሐ ሰውየው ከለምጽ መንጻቱ በመካከል የነበረውን የጥል ግድግዳ ጥሶ እንዲመጣ አደረገው የዘሌ ማብ ይመ እምታትህሀ ዱድሞጳያ ማቴ ይመ ያእግሂዳወሔሐ መፇፇግሥት ዕመሳስሰጎቻሁ ኖትና የእግዚአብሔር መንግሥት በዐይን የምትታይ ሳትሆን ከዮሐ ጋር ያነጻጸሩ መንፈሳዊ መሆንዋን የሚያሳይ ነው ማቴ ። ነገር ግን አማራጭ ትርጐሙን ይመ ከ ሐሥ ጋር ያነጻጸሩ መንግሥቱ ንጉሠ ኢየሱስ ክር ስቶስ ባለበት ቦታ ሁሉ እውን ነው የ ማብ ይመ ይሁን እንጂ ዐውደ ምንባቡ ቀ የእግዚአብሔር መንግሥት መንፈሳዊ መሆኑን በግልጽ ያመለክታል እንግዲህ ይህ አመለ ካከት ትክክል ከሆነ በመካከላችሁ የሚለው ፈሪሳውያንን ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ሰዎችን ሁሉ ነው ሐማዎታ ይምትመኙዕትና በመከራ ጊዜ ክርስቲያ ኖች ኢየሱስ በክብሩ ወደ ምድር ዳግም መጥቶ ማየትንና ከጭ ማቴጸ ሉቃ ራእህ ሉቃ ቆሮ ሉቃ ዮሐቭ ዘሌ ማቴ ሉቃ ዘሌ ማቴ ማቴ ማቴ ማቴ ቀ ማቴ ማቴ ሉቃ ማቴ ማቴ ማር ሉቃ ዘፍ ዘፍ ማቴ ቆሮተሰ ተሰ ጴጥ ማቴ ዘፍ ዮሐ ሉቃስ ሲል መለሰላቸው ዋስገዚስበሐዩ መንግሥት በሚታዩ ምልክቶች አትመጣም ሰዎችም እዚህ ነው ወይም እዚያ ነው ማለት አይችሉም እነሆ የከገዚስቨከር መንግሥት በመካከላችሁናትና ለደቀ መዛሙርቱም እንዲህ አላቸው ከሰው ልጅ ቀኖች አንዱን ለማየት የም ትመኙበት ጊዜ ይመጣል ደግሞም አታ ዩትም። አሉ ኢየሱስም በሰው ዘንድ የማይቻል ከከገዚስብሔር ዘንድ ይቻላል አለ ጴጥሮስም እነሆ እኛ ያለንን ሁሉ ትተን ተከትለንሃል አለው ኢየሱስም እንዲህ አላቸው እውነት እላችኋለሁ ስስገዚስብሴር መንግሥት ብሎ ቤቱን ወይም ሚስቱን ወይም ወንድ ሞቹን ወይም ወሳጆቹን ወይም ልጆቹን የተወ በዚህ ዘመን ብዙ ዕጥፍ በሚመጣውም ዘመን የዘላለምን ሕይወት የማይቀበል ማንም የለም ኢየሱስ ስለ ሞቱ ዳግመኛ ተናገረ ተጓ ምብ ማቴ ማር ኢየሱስም ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛ ሙርት ለብቻ ወስዶ እንዲህ አላቸው እንግዲህ ወደ ኢየሩሳሌም ልንወጣ ነው ይመ ከጴጥ ጋር ያነጻጽሩ የማር ማብ ይያ ይህን በተመለከተ የማር ማብ ይሃቀሰሐምጋ ሕይወታ የማቴ ማብ በጂሆ መጋ በሟመጣውም መጋ ዮነኀጢአትና የሥቃይ ዘመን መሲሑ ሲመለስ የሚ መጪውን ዘመን ማለት ነው ዕዚያት ዖያፉቅችም ሥሉ ኢየሱስ ስ አስቀድሞ የተናገረው ከሦስት ጊዜ በሳይ ቢሆንም ሦስተኛ ነው ተብሎ ይታሰባል የ ማብ የመጀመሪያው በ ላይ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በ ላይ የተገለጸው ነው የመሲሑ ሞት ከምእተ ዓመታሳ አስቀድሞ ተነግሮ ነበር ለምሳሌ መዝ ኢሳ ዘ ሉቃ ማቴ ይመ ፆዕው ልደ ማብ ይመ ወድ ዲያሪኦ ፅቀረቦ ሂፊ የማር ዴዴ ርር ፈሪሳዊውና የቀረጥ ሰብሳቢው ምሳሌነት ራሳቸውን እንደ ጻድቃን በመቀጠር ሚመኩና ሌሎቹን በንቀት ዐይን ለሚመ ከቱ ሰዎች እንዲህ ሲል ይህን ምሳሌ ነገ ቹቸው ሁለት ሰዎች ሊጸልዩ ወደ ቤተ ወቅደስ ወጡ አንዱ ፈሪሳዊ ሌሳው ቀረጥ ብሳቢ ነበሩ። አሉ ኢየሱስም በሰው ዘንድ የማይቻል በከስገዚስብሔጾ ዘንድ ይቻሳል አለ ጴጥሮስም እነሆ እኛ ያለንን ሁሉ ትተን ተከትለንሃል አለው ኢየሱስም እንዲህ አላቸው እውነት እላችኋለሁ ሰስግዚለብኬፀር መንግሥት ብሎ ቤቱን ወይም ሚስቱን ወይም ወንድ ሞቹን ወይም ወላጆቹን ወይም ልጆቹን የተወ በዚህ ዘመን ብዙ ዕጥፍ በሚመጣውም ዘመን የዘሳለምን ሕይወት የማይቀበል ማንም የለም ኢየሱስ ስለ ሞቱ ዳግመኛ ተናገረ ተጓ ምብ ማቴ ማር ኢየሱስም ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛ ሙርት ለብቻ ወስዶ እንዲህ አላቸው እንግዲህ ወደ ኢየሩሳሌም ልንወጣ ነው ከፀ ዘዳ ሮሜ ሥጋ ሉቃፀ ሉቃ ሉቃ ማቴሐ ምሳ ማቴ ማቴ ማቴ መዝ ኢሳ ማቴ ማቴ ሉቃሐሥ ቀ ማቴ ማቴ ሉቃስ ነቢያት ስለ ሰው ልጅ የጻፉትም ሁሉ ይፈ ጸማል። ብሎ ጠየቀው ዐይነ ስውሩም ጌታ ሆይ ማየት እፈልጋ ለሁ አለው ሽ ኢየሱስም እይ እምነትህ አድኖሃል አለው ሰውየውም ወዲያውኑ ማየት ቻለ ከገዚስብሕሲርኀገም እያከበረ ኢየሱስን ተከተለው ሕዝቡም ሁሉ ይህን ሲያዩ ከገዚስብሕርኘ አመሰገኑ ቀረጥ ሰብሳቢው ዘኬዎስ ወደ ኢያሪኮ ገብቶ በዚያ አልፎ ይሄድ ነበር ስሙ ዘኬዎስ የተባለ አንድ ሰው በዚያ ነበረ ዋና ቀረጥ ሰብሳቢና ሀብታም ነበረ እርሱም ኢየሱስ የተባለው የትኛው እንደ ሆነ ሊያይ ይፈ ልግ ነበር ቁመቱ አጭር ነበረና ከሕዝቡ ብዛት የተነሣ ሊያየው አልቻለም ኢየሱስ ማቴ ማር ሉቃ ሉቃ ቀ ማቴ ሉቃ ይመ ከጴጥ ጋር ያነጻጽሩ የማር ማብ ይመ ያይ ይሀን በተመለከተ የማር ማብ ይመ ቦሃጎሳምቻ ሕይወት የማቴ ማብ ይመ ሂሆ መ በሟመጣውም ጸመጋ የአሁኑን የኀጢአትና የሥቃይ ዘመን መሲሑ ሲመለስ የሚመጣውን መጪውን ዘመን ማለት ነው ሮዕቢያት ዖፆያዶቅም ታሐ ኢየሱስ ስለ ሞቱ አስቀድሞ የተናገረው ከሦስት ጊዜ በላይ ቢሆንም ይኸኛው ሦስተኛ ነው ተብሎ ይታሰባል የ ማብ ይመ የመጀመሪያው በ ላይ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በ ላይ የተገለጸው ነው የመሲሑ ሞት ከምእተ ዓመታት በፊት አስቀድሞ ተነግሮ ነበር ለምሳሌ መዝ ኢሳ ዘካ ሉቃ ማቴ ይመ ፆጎው ልድ የማር ማብ ይመ ወድ ሊያሪሶ በቀሪ የማር ማብ ይመ ለድ ወይዕ ሰውር በርጤሜዎስ ነው ማር ማቴዎስ ሁለት ዐይነ ስውራን እንደ ተፈወሱ ፎአል የማቴ ማብ ይመ ምናልባት ማርቆስና ሉቃስ የሁለተኛውን መገኘት ያልጻፉት ከሁለት አንዱ አፈ ቀላጤና ላቅ ብሉ የታየ በመሆኑ ሳይሆን አይቀርም ፆቆድም ጴደሻ የመሲሑ ማዕረግ ነው ማቴ ማር ዮሐ ይመ እንዲሁም ሳሙ መዝ አሞ ማቴ ይመ ዳምታቻሀ የ ማብ ይመ ወደ ሊያሪዞ ዝ የማር ማብ ይመ ዎኖ ቀረጥ ታወጎቢና በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ ማዕረግ ተጽፎ የሚገኘው በዚህ ቦታ ብቻ ነው ምናልባት በእ ርሱ ሥር ሌሎች የአንድ አውራጃ ቀረጥ ሰብሳቢዎች ያሉት ሹም ሊሆን ይችላል በዚህ ወቅት ይህ አውራጃ ሀብታሞች ያሉ በት ስለሆነ ዘኬዎስ ሀብታም ሆኖ መገኘቱ የሚያስደንቅ አይ ደለም የ ማር ማብ ይመ ሉቃስ በዚያ መንገድ ያልፍ ስለ ነበርም ወደ ፊት ሮጦ አንድ ሾላ ዛፍ ሳይ ወጣ ኢየሱስም እዚያ ቦታ ሲደርስ ቀና ብሎ ከኬዎስ ሆይ ዛሬ አንተ ቤት መዋል ይገ ባኛልና ፈጥነህ ውረድ አለው እርሱም ፈጥኖ ወርዶ በደስታ ተቀበለው በዚያ የነበሩ ሰዎችም ይህንን አይተው ከኀጢአተኛ ቤት ገብቶ ሊስተናገድ ነው በማለት ሁሉም ማጐረምረም ጀመሩ ዛኬዎስ ግን ቆመና ጌታን ጌታ ሆይ እነሆ ካለኝ ሀብት ሁሉ ግማሹን ለድኾች እሰጣለሁ ማንንም በሐሰት ቀምቼ ከሆነ አራት ዕጥፍ አድርጌ እመልሳለሁ አለው ኢየሱስም እንዲህ አለው ይህ ሰው ደግሞ የአብርሃም ልጅ ስለ ሆነ ዛሬ መዳን ወደዚህ ቤት መጥቶአል ምክንያቱም የሰው ልጅ የመጣው የጠ ፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው የፀሥሩ ምናን ምሳሌ ማመ ማቴ ሕዝቡ ይህን እየሰሙ ሳሉ በምሳሌ መናገሩን ቀጠለ ምክንያቱም ወደ ኢየሩ ሳሌም በመቃረቡና ሰዎቹም የከገዚስብሕር መንግሥት የሚገለጥ ስለ መሰላቸው ነው ስለዚህም እንዲህ አለ አንድ መስፍን የንጉሥነትን ማዕረግ ተቀብሎ ለመመለስ ወደ ሩቅ አገር ሄደ ከአገልጋዮቹም መካከል ዐሥሩን ጠርቶ ዐሥር ምናን ሰጣ ቸውና ተመልሼ እስክመጣ ድረስ በዚህ ገንዘብ ነግዱበት አላቸው ዋአገሩ ሰዎች ግን ስለ ጠሉት ይህ ሰው በላያችን እንዲነግሥ አንፈልግም ብለው ከኋላው መልእክተኞችን ላኩበት ። ጌታውም እዚያ የቆሙትን ምናኑን ውሰዱበትና ዐሥር ምናን ላለው ስጡት አላቸው እነርሱም ጌታ ሆይ እርሱ እኮ ዐሥር ምናን አለው አሉት ጊውን ማር እርሱም እንዲህ አለ እላችኋለሁ ሉቃይ ላለው ሁሉ ይጨመርለታል የሌለው ግን ሣቴ ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል ነገር ላሙ ግን እኔ በላያቸው እንዳልነግሥ የፈለጉትን ተራ አቁ እነዚያን ጠላቶቼን ወደዚህ አምጡና በፊቴ ማቴ ማቴ ዕፌዷቸው ሳሙ ሕዝ ሉቃ ሉቃ ሕዝ ዮሐ ማቴኃ ሉቃ ሐሥ ማር ሎጎ ፍ ከ እስከ ሜትር የሚረዝም ወፍራም ግንድና የተንሰራፋ ቅርንጫፍ ያለው ሲሆን ትልቅ ሰውን መሸከም የሚችል ጠንካራ ዛፍ ነው ለታ ቤት መዎል ይገባቸልና መለኮታዊ ቸርነት ያመለክታል ለራም ቃዎፍ የሰረቀ ሰው ካሳ እንዲከፍል ሕጉ ከደ ነገገው በላይ ከፍተኛ ክፍያ ነው ዘፀ ሳሙ ከምሳ ጋር ያነጻጽሩ ይላዱብሮሃም ጴሯ አውነተኛ አይሁድ ማለት ነው ይኸውም በዘር ግንድ ብቻ ሳይሆን የአብርሃምን እምነት ሮሜ አርአያ አድርጎ የተቀበለ ሰው ማለት ነው የአይሁድ ኅብረተሰብ ይሀን ቀረጥ ሰብሳቢ ቢያገለውም ኢየሱስ ይህን ሰው የተመለከተው በርኅራጌ ነበር ዐያ በሉቃስ ወንጌል ውስጥ ምልፍ ቀ ጥር ነው ያዕው ልያ የመሲሑ የማዕረግ ስም ሲሆን ዳን ይህም በአራቱ ወንጌላት ውስጥ ኢየሱስ በሐሥ እስጢፋኖስ እንዲሁም በራእ ዮሐንክ ተጠቅመውበታል በመግቢያው ሳይ አደረጃጀት የሚለውንና የማር ማብ ይመ ዲፈልግና ፌዶድጋያ ኢየሱስ ድነትን ለመስጠት እንዲሁም የእግዚአብሔርን መንግሥት ለሰዎች ለመግለጥ የመጣበትን ዐላማ አጠቃሎ የያዘ ሐ ሳብ ነው የ ማብ ሪይመ ያለ ዳጨሴሮ መንጋግሥት ያሚሟገፓ መሚሑ በኀይልና በክብር መጥቶ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ጠሳቶቻቸውን በማሸነፍ ምድራዊ መንግሥቱን እንደሚያቋቁም ይጠብቁ ነበር ያቻይሥንት ማዕረግ ተኾፇብሑ ይህ የተለመደ አሠ ራር ባይሆንም ሄሮድሳውያን አይሁዳውያንን ለመግዛት ወደ ሮም በመሄድ ገዥ በመሆን በዚሁ መልክ መጥተዋል ልክ እንደዚህ ኢየሱስም ወዴ አባቱ ከሄደ በኋላ ወደ ፊት ንጉሥ ሆኖ ይመጣል ተመልሶ እስከሚመጣም ድረስ አገልጋዮቹ የጌ ታቸውን ሥራ እንዲያከናውኑ ኀላፊነትተጥሎባቸዋል ከዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆነውን ምሳሌ በማቴ ሳይ ይመ ሪፅሥራ ምኖጋ የአንድ ሠራተኛ ከሁለት እስከ ሦስት ዓመት ደመወዝ የሚያህል ገንዘብ ነው በማቴዎስ ወንጌል ላይ ከተሰጠው ምሳሌ ጋር ሲነጻጸርይህኛው አነስተኛ ነው እዚህ ላይ ለዐሥሩ ሠራተኞች የተሰጠው የገንዘብ መጠንም እኩል ነው መለዳሆያታኞቻ ጎሉዕቶቅ ዮሴፍ ወልደ ኮሪዮን የዚህ ዐይነት ሁኔታ ከ ዓመታት በፊት በአርኬላዎስ ላይ እንደ ደረሰ ጽፎአል ይህ ታሪክ በዚህ ሁኔታ የተነገረው አይ ሁዳውያን የኢ የሱስን ንጉሥነት አንቀበልም እንዳይሉ ለማስጠንቀቅ ነው ጨቅቻ ሰው መሆኔ ሳወቅሀያ ጌታው የአገልጋዩን ንግግር ትክክል ነው ብሎ አልተቀበለም ይሁን እንጂ ለአገልጋዩ መልሶ በጥያቄ መልክ አቀረበለት አገልጋዩም ያወቀውን ይህን ነገር ማድረግ ነበረበት ይጨመረሰታል ያው ያው ኋጳ ይወያሪድሃ ታጳያ ማቴ ይመ ለራሳቸውና ለሌሎች የወንጌልን መንፈሳዊ በረከት የሚፈልጉ ይበልጥ ይባረካሉ የተ ቀበሉትን የሚንቁ ወይም የሚያባክኑ ግን ያላቸውን እንኳ በማ ጣት በመንፈስ ይደኸያሉ ዳሺሮሂያ። ኝሰዎችም እርሱ በሚሄድበት መንገድ ላይ ልብሳቸውን ያነጥፉ ነበር በደብረ ዘይት ተራራ ቱሩልቀል ወደ ሚወስደው መንገድ በተቃረቡ ጊዜ ቀጥ ራቸው እጅግ ብዙ የሆነ ደቀ መዛሙርት ስላዩት ታምራት ሁሉ ደስ እያላቸው ድም ፃቸውን ከፍ በማድረግ እንዲህ እያሉ ከገዚ ስብቤርገ ያመሰግኑ ጀመር በጌታ ስም የሚመጣው ንጉሥ የሆነውን የኢየሩሳሌምን ጥፋት የሚመለከት ሳይሆን አይቀርም በንጉ ላይ ዐምፀው በብርቱ የተቃወሙት ቀ የሚቀጡት ቅጣት ዐደራውን ችሳ ካለው ኣገልጋይ በላይ እጅግየከፋ ነው ሠዬ ኢየሱስ በታላቅ ክብር ወደ ኢየሩሳሌም የገባው በሕማማቱ ሰሞን እሁድ ቀን ነበር የክርስቶስ ምድራዊ ሕይወት እና የሕማማቱ ሳምንት የሚለውን ይመ ደዝሪ ቋይት ቱራራያ ከሰሜን ወደ ደቡብ አንድ ኪሎ ሜትር ያህል ርዝመት ያለውና የኢየሩሳሌምን ምሥ ራቃዊ ከፍል የሚሸፍን ተራራ ነው በኢየሩሳሌምና በተራራው መካከል የቄድሮን ሸለቆ ይገኛል የዘካ ማር ማብ ይመ ቤይታፉ ፉፍሄና ከኢያሪኮ ወደ ኢየሩሳሌም በሚወስደው መንገድ ላይ የምትገኝ መንደር ናት ቢታያ ከኢየሩሳሌም በስተ ደቡብ ምሥራቅ ኪሜ ያሀል ርቃ የምትገኝ ስትሆን ዮሐ ይህችም የማርያም የማርታና የአልዓዛር መኖሪያ መንደር ናት ይደቃ መዛሙሮፍ ይታሐን በዚህም ሆነ በሌሎች ተመሳሳይ ምንባቦች ስማቸው አልተጠቀሰም ማቴ ማር ይመ ከዮሐ ጋር ያነጻጽሩ መጋደረሮያ ምናልባት ቤተ ፋጌ ልትሆን ትችላለች ማም ዖልቀቀመጠበት ለምንም ዐይነት አገልግሎት ያልዋለ ማለት ነው ዘጉ ሳሙ ውርጋጫ በሌሎች ትረካ ዎች ውስጥም የአህያ ውርንጫ ተብሎ በግልጽ የተጠቀሰ ሲሆን ዮሐ የውርንጫው እናትም ማቴ ከእርሱ ጋር ነበረች እዚህ ላይ ሉቃስ የተጠቀመው የሰብዓ ሊቃናት ተርጓ ሚዎች እህያ የሚለውን የዕብራይስጥ ቃል ወደ ግሪክ ቋንቋ ሲ መልሱ የተጠቀሙበትን ነው በዚህ ጊዜ ኢየሱስ በአህያ ላይ ተቀ ምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ለመግባት የፈለገው በዳዊት ዙፋን እንዴ ሚቀመጥ ዘካ ነቢያት የተነበዩለት የዳዊት ልጅ እርሱ መሆኑን በይፋ ለማሳየት ነው ነገ ሐፄታያ እግዚአብሔርን በይበልጥም ኢየሱስን የሚ ያመለክት ሲሆን የእስራኤል ብቸኛ ጌታም እርሱ መሆኑን ማር ሉቃ ማቴ ሉቃ ነዝ ማቴ መዝ ሉቃ ማቴ ዕን ኢሳ ሉቃ ኢሳ ኤር ሕዝ ሉቃ መዝ ሉቃ ጴጥ ኢሳ ኤሮፅ ማቴ ማር ሌቃስ የተባረከ ነው። ለቄሣር ግብር መክፈል ተዓ ምብ ማቴ ማር ኢየሱስን አሳልፈው ለገዥው ኀይልና ሥልጣን ለመስጠት ከአፉ በሚወጣ ቃል ወይም ፆማዳያጋ ድጋይ ይዉይኑ ፍሬ ኋፇዲልሎተታትያ በስምምነታቸው መሠ ረት የመሬቱ ባለቤት የተወሰነ ድርሻ ማግኘት ይገባው ስለ ነበር ወቅቱ ሰደርስ ድርሻውን ለመቀበል ይጠብት ነበር ለልጋጾዩ ህ ይህ ምሳሌ ቀ በኢሳ ያለውን የሚያስታውስ ነው ወደ ገበሬዎቹ ተልከው የነበሩት አገልጋዮች እግዚአብሔር በጥንት ዘመን የላካቸውንና የእስራኤልም ሕዝብ የተቃወማቸውን ነቢያት ይወክላሉ ኤር ማቴ ሐሥ ዕብ ይመ ያምወደውን ልጀን ስለ ተወዳጁ ልጅ መጠቀሱ የአብ የባሕርዩ ልጅ የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ለማ መልከት ነው ማቴ ይመ ረነትራ ያእኛ ይሆናልና የማር ማብ ይመ ይፎወይኦጋም ሃልለ ሮታ ሴቶቻ ይቀጫለያ የማቴ ማብ ይመ ዖማጳጋ ራሰ የመዝ ማብ ይመ ይፇጠቀጣል ከድንጋይ ጋር የሚላተም ሸክላ እን ደሚሰበር ድንጋይ ተንከባሎ ያረፈበት ቨክላም እንደሚደቅ ሁሉ መሚሑን ኢየሱስ አንቀበልም ያሉ ይፈረድባቸዋል ኢሳ ይመ ከዳን ሉቃ ጋር ያነጻጽሩ ዴሐፍትና ኢየሱስን ስለ መቃወማቸው ይመ ፇጁው ሥልጣጋ የአይሁድ የሃይማኖት መሪ ዎች በራሳቸው ሥልጣን ርምጃ መውለድ ስለ ፈሩ ኢየሱስን በሚናገረው ቃል አጥምደው ሮማውያን እርሱ ከሕዝቡ ጋር እን ዳይገናኝ ርምጃ እንዲወስዱበት ሞከሩ ለማጥመድ ይከታተሉት ነበር ስለዚህ ጻድቃን መስለው የሚቀርቡ ሰላዮችን ሳ በት። ተጓ ምብ ማቴ ማር ከዚህ በኋላ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው ሰዎች ክርስቶስን እንዴት የዳዊት ልጅ ነው ይሉታል። እንዲሁ ደግሞ እነዚህ ነገሮች መፈጸማቸውን ስታዩ የከገዚስብሴር መንግሥት እንደ ቀረ በች ፅወቁ እውነት እላችኋለሁ ይህ ሁሉ እስኪፈ ጸም ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍም ሰማ ማቴ ማር ሉቃ ተሰ ማቴ ማቴ ማር ዮሐ ዮሐ ማቴ ማቴ የአስቆሮቱ ይሁዳ በተባለው ገባበት ይሁ ዳም ወደ ካህናት አለቆችና ወደ ቤተ መቅደሱ ሹሞች ሄዶ ኢየሱስን እንዴት አሳልፎ እንደሚሰጣቸው ተነጋገረ እነር ሱም በዚህ ደስ ተሰኝተው ገንዘብ ሊሰጡት ተዋዋሉ እርሱም በነገሩ ተስማማ አሳ ልፎ ሊሰጣቸውም ሕዝብ የማይገኝበትን ምቼ ጊዜ ይጠብቅ ጀመር ምሟይቻቶት ሐሥ ይመ ስደትና ሞት ቢደርስባቸውም በእግዚአብሔር ነው በመጨረሻም ዘሳለማዊ ድል የእነርሱ ይሆ ራ ጠምሦሮ ጋደጃ ዳን ለቀጠፍምና ከፉ ምንም ዐይነት ጐዳት እንደማይደርስባቸው አያ ለዋጭ ዘይቤው የሚያመለከተው በመንፈሳዊ ሕይ ንም ዐይነት ኪሳራ እንደማይደርስባቸው ነው የማር ማብ ይመ በጠር ለባ ይመ የዘመኑ ፍጻሜ ለመ ዬ ከሦ ጋር ያነጻጽሩ የኢየሩሳሌም በጦር መከ ህ ጋር ተያይዞ የሚመጣው የጥፋት ርኩሰት ነው ወደድ ራሮቻ ይሸሹቻያ የጠሳት ጦር አንድን ከተማ ጎች ውስጥ መሸሸግ የተለመደ ነው ኢየሱስ ግን ራሮችን መጠጊያ እንዲያደርጉ አዘዘ ይህም ከተ ጠፋ ያመለክታል የማቴ ማብ ይመ ያያቀለ ሂቋ በማያመኑ ሳይ እግዚአብሔር የሚያመ ይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም እንግዲህ በገደብ የለሽ ሕይወት በመጠጥ ብዛትና ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባ ጣው ፍትሐዊ ቅጣት ነው በኢሳ ኤር ሆሴ ጋር ያነጻጽሩ። ይጳልዛ መጋ አሕዛብ መንፈሳዊና ማር ከሉቃ ሮሜ ጋር ያነጻጽሩ በኢየሩሳሌም ላይ የበላይ የመሆን ዕድል ይኖራቸዋል ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ለእነርሱ ያለው ዕቅድ ሲፈጸም ይህ ጊዜ ያበቃል በዷያጋ ይ ያሰው ልደቷ መጣያ የክርስቶስን ዳግም ምጽአት ማለት ነው ዳን ይመን በዚህ ንግገር ውስጥ ያለው ሐሳብ የመጨረሻውን ዘመን የሚያመለክት ቢሆ ንም በ ዓም የተፈጻጸመውን የኢየሩሳሌምን መፈራረስ ይመለከታል ራጎቻሖጋም ቀኖ ለድሮም እነዚህ ምልክቶች በሚታዩበት ጊዜ አትደንግጡ ነገር ግን በደስታ በተስፋና በእምነት ተመልከቱት መዳኖቻሁያ ፍጹምና ሙሉ በሙሉ መዳናችሁ ማለት ነው በቋዕንና ዛድቻ ቀመልስቱ የፀደይ ወራት መግባቱ የሚታወቀው ዛፎች ለምልመው ሲታዩ ነው ከማቴ ማር ጋር ያነጻጽሩ ልክ እንደዚሁ የእ ግዚአብሔርም መንግሥት መምጣት የሚታወቀው የመምጣቱ ምልክቶች ሲታዩ ነው ይሁን እንጂ መንግሥት የሚለው ቃል በልዩ ልዩ መንገድ ጥቅም ላይ ውሉአል የ ማብ ይመ በሞን ላይ የሚገኘው ወደፊት የሚመጣውን መንግሥት የሚ ያሳየው ነው ይሀ ቶውልድና ኢየሱስ ይህን ከተናገረ ከ ዓመት በኋላ የተፈጸመውን የኢየሩሳሌምን መፈራረስ የሚመለከት ከሆነ ትውልድ የሚለው ቃል የአንድን ሰው የሕይወት ዘመን የሚመለከት ነው ትንቢቱም ኢየሩሳሌም በ ዓም ስትፈራርስ ተፈጽሞአል በሌላ በኩል ግን ይህ የሚያሳየው የክርስቶስን ዳግም ምጽአት ከሆነ ትውልድ የሚለው ቃል እስከ መጨረ ሻው ዘመን እንደሚኖሩ ተስፋ የተሰጣቸውን የአይሁድን ሕዝብ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል አማራጭ ትርጐሙን ይመ ወይም እነዚህ ትንቢቶች መፈጸም በሚጀምሩበት ጊዜ የሚኖሩ ማቴ ቀ ሐሥዳ ዘካ ወይም በሯ ትን የወደፊቱን ትውልድ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል ያ ቀጋ ክርስቶስ ዳግም የሚመጣበትና የእግዚአብሔር መንግሥት በሙሉ ከብር የሚገለጥበት ነው ከቀ ጋር ያነጻ ጽሩ ድጋሃት ዳይደረዕዋቻሠያ ክርሰቶስ ዳግም በሚመጣ በት ጊዜ የሚታዩ ምልክቶች ሰላሉ የክርስቶስ ዳግም ምአት ፈጽሞ አይታወቅም ማለት አይቻልም ቀነ በመው ምድረሃ በኢየሩሳሌም መፍረስ የደረ ሰው ጐዳት በራሷ በከተማዋ ላይ ብቻ ሲሆን በክርስቶስ ዳግም ምጻት የሚሆነው ግን ሁሉንም ይመለከታል ቀን ቀን በመጨረሻው ሳምንት ማለትም በክ ብር ወደ ኢየሩሳሌም ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ፋሲካ ድረስ ከእሁድ አስከ ሐሙስ ማለት ዳደዝረ ዳይ ፉራራያ የ ማቴ ማብ ይመ ፉፈቅ ፆቋማ በፃለ ፋሲካ በሁለት መንገድ ይታወቅ ነበር የኒሳን ወር በገባ በዐሥራ አራተኛው ቀን ምሽት የሚበላው ልዩ ምግብ ሲሆን ዘሌ የፋሲካ ምግብ ከተበላ በኋላ ያለው ሳምንት ነው ሕዝ ይህም የቂጣ በዓል በመባልም የሚታወቅ ሲሆን እርሾ ያልገባበት ምግብም የሚ በላበት ሳምንት ነው ዘፀ በአዲስ ኪዳን ዘመን ይህ ሳምንት ሙሉ የሚከበረው በዓል በሁለቱም ስሞች ፋሲካ ወይም የቂጣ በዓል በመባል ይጠራ ነበር ያሳሀኖም ለሐፆቻና ዳሐፍትምያ ይመ ፈይማጋደሖዩ ወዖባጎው ት ይህ አገላለጽ በወንጌ ላት ውስጥ በሀለት የተለያዩ ጊዚያት ተጠቅሶአል ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ወደ ካህናት አለቆች ከመሄዱ በፊትና በመ ጨረሻው ራት ጊዜ ነው ቡሐ ኢየሰስን የማገልገልና ሕይ ወቱንም ለእርሱ የማስረከብ ዝንባሌ ከቶ ያልነበረውን ይሁዳን ሰይጣን ምን ያህል በቀጥጥሩ ሥር እንዳደረገው ወንጌል እሐፊዎቹ በግልጽ አሳይተዋል ወደ ፊቱ መቆደራ ችምቻያ እነዚህ ሁሉም አይሁዳ ውያን ነበሩ አብዛኛዎቹም የተመረጡት ከሌዊ ወገን ነው ሉቃስ የመጨረሻው እራት ተጓ ምብ ማቴ ማር ተጓ ምብ ማቴ ማር ቆሮ ተዓ ምብ ማታ ማር ዮሐ ተጓ ምብ ማተ ማር ተጓ ምብ ማ ማር ዮሐ ዚህ በኋላ የፋሲካ በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ። እኛ ይመጣልና በዚያን ኢሳ ሆሴ ራእ ሕዝ ኢሳ ማቴ ማር ዮሐ መዝ ማቴ መዝ ኢሳ መዝ ማቴ ሉቃ ማቴ ቀ ቀሬ ማቴ ቆሮ ራእ አሞ ዘፀ ዕብ መዝ ማቴ ዮሐ ጴጥ ማቴ ሉቃ ሆነ ተገቢ ፍርድ ላይ ነን ይህ ሰው ግን አንዳች ክፉ ነገር አሳደረገምፁ ደግሞም ኢየሱስ ሆይ በመንግ ሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ አለው ኢየሱስም እውነት እልሃለሁ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው። ከሰማይ እጅግ ታላቅ የሆነ ምልክት ስላየ ማቴ ይመ ወይም ፈርቶ ስለ ነበር ሊሆን ይችሳል ይሃ ሰው ዳድቅ በር ወይም ይሀ ሰው በእ ርግጥ ጻድቅ ነው ማቴዎስና ማርቆስ መቶ አለቃው የተና ገረው ይህ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነው በማለት ፈዋል የእግዚአብሔር ልጅ እና ጻድቅ ሰው ማለትም ተመሳሳይ አገ ላለጾች ናቸው መቶ አለቃው ይህን ሲናገር የትኛውን ለማ መልከት ፈልጎ እንደ ሆነ ማወቅ አስቸጋሪ ነው የማቴ ማብ ይመ ወንጌሳውያኑ ኢየሱስ ንጹሕና እውነተኛ መሆኑን ይህ ሰው ከሰጠው ምሰክርነት ተገንዝበዋል ኢየሱስን እንዲሰቅል ኀላፊነት የተሰጠው ይህ የመቶ አለቃ የሮም መንግሥት ሹም እንደ መሆኑ መጠን የእርሱ ምስክርነት ተአማኒ ነው ጴላጦስ የሰጠውን ምስክርነት በቀ ማቴ ይመ ደረታቸው ጳይደቋ የሥቃይ የሐዘንና የልብ መሰበር ምልክት ነው ከ ጋር ያነጳአሩ ገዲብ ፊዶቻያ ማቴ ማር ዮሐ ይመ ከሉቃ ጋር ያነጻሩ የኢየሱስ መቀበር ተጓ ምብ ማቴ ማር ዮሐ የአይሁድ ሸንጎ አባል የሆነ አገ ዮሴፍ የሚባል በጎና ጻድቅ ሰው ነበ ይህ ሰው በሸንጎው ምክርና ድርጊት ተባበረም ነበረ እርሱም አርማችያስ የ ትባል የአይሁድ ከተማ ሰው ሲሆን ግዚለስብኤርነ መንግሥት መምጣት ይጠባ ነበር ጓይህም ሰው ወደ ሏሳጦስ ሄዶ የ የሱስን ሥጋ ለመነው በተፈቀደለት ጊዜ ሥጋውን አውርዶ በበፍታ ገነዘፀ ከድንጋይ ተፈልፍሎ በተሠራና ገና ማን ባልተቀበረበት መቃብር ውስጥ ። « በዚሁ ዕለት ቅመማ ቅመም መግዛት ይቻል ነበር ግ ይህም በሚቀጥለው ቀን ማለዳ ወደ መቃብሩ ለ« የዝግጅት ጊዜ ነበር ሴቶቹ መንገድ ሲጀምሩ ገና ጩ ዮሐ መቃብሩ ጋር ሲደርሱም ጀንበር ገና ነበር ማቴ ማር ይመ ድጋጋጾም ሦጋዕባሑ በዘራፊዎችና አስከሬኑ እንዳይነካ የመቃብሩ በር ይዘጋ ነበር ይ ከአይሁዳውያን በቀረበው ጥያቄ መሠረት በሮም ባለ ማኅተም ታሽጎ ነበር ማቴ ይመ ተገቢ ፍርድ ላይ ነን ይህ ሰው ግን ዳች ክፉ ነገር አላደረገም ደግሞም ኢየሱስ ሆይ በመንግ ትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ አለው ኢየሱስም እውነት እልሃለሁ ዛሬ ነኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው ኢየሱስ መሞት ተጓ ምብ ማቴ ማር ጊዜው ስድስት ሰዓት ያህል ነበር ከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስም በምድር ሁሉ ጨለማ ሆነ የፀሓይ ብርሃን ተከልክ ልና የቤተ መቅደሱም መጋረጃ ተቀዶ ለት ተከፈለ ኢየሱስም በታላቅ ፅ ጮኸ አባት ሆይ መንፈሴን ነኞህ እሰጣለሁ። ከሰማይ እጅግ ታላቅ ስላየ ማቴ ይመ ወይም ፈርቶ ስለ ነበር ይሀ ው ዳድቅ ፎ ወይም ይህ ሰው በእ ነው ማቴዎስና ማርቆስ መቶ አለቃው የተና ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነው በማለት ጽፈዋል ከሮ ልጅ እና ጻድቅ ሰው ማለትም ተመሳሳይ አገ ቾ መቶ አለቃው ይህን ሲናዝር የትኛውን ለማ ጎ እንደ ሆነ ማወቅ አስቸጋሪ ነው የማቴ ወንጌላውያኑ ኢየሱስ ንጹሕና እውነተኛ መሆኑን ጠው ምስክርነት ተገንዝበዋል ኢየሱስን እንዲሰቅል ሰጠው ይህ የመቶ አለቃ የሮም መንግሥት ሹም መጠን የእርሱ ምስክርነት ተአማኒ ነው ሏሳጦስ ስክርነት በቀ ማቴ ደረታቸውን ጸዳይኗቋ የሥቃይ የሐዘንና የልብ ክት ነው ከ ጋር ያነጻጸሩ ገፈጎ ፊዶቻያ ማቴ ማር ይመ ከሉቃ ጋር ያነጻጽሩ የኢየሱስ መቀበር ተጓ ምብ ማቴ ማር ዮሐ የአይሁድ ሸንጎ አባል የሆነ አንድ ዮሴፍ የሚባል በጎና ጻድቅ ሰው ነበር ። ዙ ሴቶቹ መንገድ ሲጀምሩ ገና ጨለማ ነበር ዮሐ መቃብሩ ጋር ሲደርሱም ጀንበር ገና መውጣትዋ ነበር ማቴ ማር ይመ ድጓጋጾም ተጋስባሎ በዘራፊዎችና በአራዊት አስከሬኑ እንዳይነካ የመቃብሩ በር ይዘጋ ነበር ይህ ድንጋይ ከአይሁዳውያን በቀረበው ጥያቄ መሠረት በሮም ባለ ሥልጣናት ማኅተም ታሽጎ ነበር ማቴ ይመ ሉቃ ሉቃ ማቴ ቀተ ዘፀ ማር ሌቃ ሉቃ ቀ ዮሐ ማቴ ሉቃ ማቴ ዮሐ ማር ሌቃፀጸ ማር ዮሐ ሉቃስ ከመቃብሩ ደጃፍ ተንከባሎ አገኙት ወደ ውስጥ ዘልቀው በገቡ ቂዜ ግን የጌታ ኢየ ሱስን ሥጋ አላገኙም በሁኔታው ግራ ተጋብተው ሳሉ እነሆ እጅግ የሚያን ጸባርቅ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች ድንገት አጠገባቸው ቆሙ። ኢየሱስ ስለ ሞቱና ስለ ትንሣ ኤው በልዩ ልዩ ጊዜያት አስቀድሞ የተናገረ ቢሆንም ደቀ መዛሙርቱ ግን ሊያስተውሉት ወይም ሊቀበሉት አልቻሉም ሐፀሥራ ለጋቶኖ ሐታሖቃሩት ራሑ ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ከሰጠ በኋላ ሐዋርያትን ለማመልከት አንዳንድ ጊዜ ዐሥራ አንዱ ይባል ነበር ሐሥ ከሞት የተነሣውን ክር ስቶስ ሐዋርያት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያገኙት ይሁዳ ሞቶ ነበር ያም ሆኖ ሐዋርያቱ ዐሥራ ሁለቱ ተብለው ይጠሩ ነበር ዮሐ ሌሎች የተባሉት ደግሞ ከገሊላ የመጡትን ደቀ መዛሙርት ያመለክታል መግደጎፎም ማረጦምዖያ የ ማብ ይመ በሴቶቹ የስም ዝርዝር ላይ ብዙውን ጊዜ በመጀመሪያ ተጠቅሳ ትገኛ ለች ማቴ ማር ይመ ከዮሐ ጋር ያነጻ ጽሩ እርሷም ከሞት የተነሣውን ክርስቶስ በማየት የመጀመሪያ ነበረች ዮሐ ዶጠፍ ይመ በተመሳሳይ ታሪክ ውስጥ ስሟ ተጠቅሶ የሚገኝው በሌቃስ ወንጌል ውስጥ ብቻ ሲሆን ማርቆስ ግን ዮሐናን ትቶ ሰሎሜን ጨምሮ ፎአል ማር ያይያዕይሇ እናቶ ማርያምና ማር ይመ በማቴ የተጠቀሰችው ሌላዋ ማርያም ናት የኢየሱስ እናት ማርያም በዚህ ቦታ አለመገኘቷ የሚያስደንቅ ነው ምናልባት ከዮሐንስ ጋር ልትሆን ትችሳላች ከዮሐ ጋር ያነጻጽሩ ዲዋሮዕ ሮጠ የዮሐንስ ወንጌል ሌላውን ደቀ መዝሙር ማለትም ሐዋርያው ዮሐንስን ጨምሮአል ሉቃስ እንዳለ ለብቻው ተቀምጦ አየ በሆነውም ነገር እየተገረመ ወደ ቤቱ ተመለሰ በኤማሁስ መንገድ ላይ ማር ቀ ዮሐ በዚሁ ቀን ከደቀ መዛሙርት ሁለቱ ዮሐ ከኢየሩሳሌም ዐሥራ አንድ ኪሉ ሜትር ያህል ወደሚርቅ ኤማሁስ ወደሚባል መን ደር ይሄዱ ነበር እነርሱም ስለ ሆነው ነገር ሁሉ እርስ በርስ ይነጋገሩ ነበር ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact