Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሚል ነበር መልስ አልሰጠኝም እኔ በእውነቱ ጦራችን እስካሁን ድረስ ምንም ነገር የለም ቢያስፈልግ ተመልሰን እንሄዳለን አሉ ከጐጃም ወደወለጋ እንዳይሻገሩ ዝጋ የተባለው ሠራዊትም ቦታው ለመከላከል አይመችም ተብሎ ለቆ ፄዷል ጄኔራል ጌታቸው ገዳሙ ከምሥራቅ ሠራዊት አምጥቼ አጠናክሬ ያስቀመጥኩትን ጦር ከቦታው ላይ አንስቶ አምቦ ከተማውን ከፊቱ አድርጎ አንድ ትንሽ ገዢ መሬት ላይ ሰፍሯልር «አክ ሕዝቡንና ከተማውን የመሣሪያ ፋብሪካውን ከፊት አድርጋችሁ እየሳቁ እናንተ ከኋላ ቁጭ ብላችኋል ማለት ነው ትንሹ ዓሣ ትልቁን ዓሣ እየወጣ ይኑር ነውርፎ ይህን ጨርሶ የማልቀበለው ነገር ነው። ፅርሰኃዎ ደሆኑታሥ ምን ይደደፇ ዘህዚ መንግሥቱ እኔማ መጀመሪያ አሰብን እጅ ነበር የማደርገው እንደዚህ ዓይነት ዕድል ተገኝቶ ነው። መንግሥቱ ስሚኝ። ዕፀ ሚሊዮን ሕዝብን የወደብ ለማኝ ከማድረግ የፈለገው ይምጣ የሚመጣውን እቀበላለሁ አሰብ የኢት ዮጵያ ሕዝብ ነው ነዓ አወጣንህ ብለው ወንበዴዎቹ የከረመበት አካባቢ እኛ አሸንፈን ስንገባ የሕዝቡ ስሜት እንዴት ነበር የሚቀበለን። ካምቦዲያ ምን ነበር የምትሠሩት።» መመሪያ ተሰጥቶኝ ነው «መመሪያ ነው። ሇተ ከዚያ በኋላ ይፄ አገር ወዳድ እንጂ አብዮተኛ አይደለም ብለው ዘመቻ ጀመሩብኝ ከዚያ ነገሩ ሁሉ እንዳልሆነ ሆኖ ወደ ሶማሊያ ወደ ማድላቱ አቅጣጫ አምርተው ነበር በዚያ ጊዜ በጠላት ዙሪያውን ተከበን የነበረበት ወቅት ነው። ምን ስታደርጉልን ነው።
ከወጡ በኋላ ባሉት ዓመታት በሥልጣነ ዘመናቸው ያደረ ጉትን በስከነ መንፈስ ለማስታወስና ለማገናዘብ በቂ ጊዜ አግኝተዋል ታሪክ ነውና ምናልባትም በአሁኑ ወቅት «ለሥልጣኔ ያሠጋኛል» በማ ለት ወይም በሌላ ምክንያት ጥያቄዎችን በሐቅ ሰመመለስ የሚያመ ነቱበት ምክንያት አይኖርም ብዬ ገምቻለሁ ከዚህ በተጨማሪ በአሁት ስዓት በርዕዮተ ዓለምና በፖለቲካ ጫና ያልተተበተቡ በመሆናቸው ከዘጠኝ ዓመታት ዕረፍት በቷላ ምንግሥቱ ስለዘመነ አገዛዛቸው መስማት ጉጉት አደረብኝ ሐ ኃይለማርያምን ከሥልጣን ከመባረራቸው በፊት በግል አላውቃቸውምአያውቁኝም በመጀመሪያ አድራሻቸውን ፈልጌ ካገኘሁ በኋላ ዓላማዬን አስረድቼ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡኝ የሳ ውን ፈቃደኝነት ማግኘቱ ቀላል አልነበረም በሳቸው አባባል «ማን ከማ ጋር እንደቆመ ስለማይታወቅ» ለተንኮል ያልተዘጋጀሁ መሆኔን ማጣ ራት ነበረባቸው ከዚህ ሁሉ በኋላ ደግሞ የአስተናጋጅ አገራቸውን የዚምባብዌን ባለሥልጣኖች ፈቃድ ማግኘቱ ሌላ አቀበት ነበረ በመሠረቱ ከመኖሪያዬ ከፓሪስ ከተማ ከመነሳቴ በፊት የዚምባብኛ መንግሥት ሌተና ኩሎኔል መንግሥቱን ለማነጋገር እንዲፈቅድልኘ ያቀረብኩት ጥያቄ እንዲህ በቀላሉ ይሁንታን አላገኘምፅ ከብዙ ወራ ጥበቃ በኋላ የተሰጠኝን ኦፊሴላዊ የፈቃድ ወረቀትና ቪዛ ይዢ ሐራሬ ከገባሁ በኋላ እንኳን መንግሥቱን ለማግኘት የቻልኩት ከአ ራ አምስት ቀናት መጉላላትና ውጣ ውረድ በኋላ ነበር በመጨረ መጋቢት ሐራሬ ገን ሂል በሚገኘው መኖሪያ ቤታ ው መንግሥቱ ኃይለ ማርያምን አገኘኋቸው እሳቸውን ከማግኘቴ ጥቂ ቀናት በፊት ከዚምባብዌ ባለሥልጣኖች መልስ እየተጠባበ ሁ በነበረበትና ጠቅላላ እቅዴ የመክሸፍ አዝማሚያ ባሳየበት ወቅት ፊት ለፊት ተገናኝተን ለመነጋገር ካልቻልን ቢያንስ በጽሑ ፐቂ ጥያቄዎችን እንዲመልሱልኝ ጠይቄያቸው ለመመለስ ፈቃደና ሆነው ስለተገኙ የቻሉትን ያህል በራሳቸጡ የአጅ ጽሑፍ በመፃላ መልሰ ውልኛል ከዚያ በኋላ ህዳር ለሁለተኛ ጊዜ ሐራሬ በመሄድ ከበፊቱ በተሻለ ሁኔታ አራት ቀናት የፈጀ ቃለ መጠይት አድርጌላ ቸዋለሁ ያደረግሁላቸው ለ መጠይቅ የጡይይት መልክ የያዘ ሲሆን ሙሉ በመሉ በመቅለፀዘ ድምፅ ተቀድቷል መጽሐፉን በሁለት ክፍሎች በመክፈል በመጀመሪያው የተለያዩ ሰዎችን ምስክርነት በተከታዩ ደግሞ ከኩሎኔል መንግሥቱ ጋር የተደረገውን ቃለ መጠይቅ እንዳለ አቅርቤአለሁ በክፍል አንድ ስለመንግሥቱ ኃይለማርያም ማንነት በሥልጣን ዘመናቸው በፈፀሟቸው አከራካሪ ጉዳዮች ዙሪያ ከሥጋ ዘመዶቻቸው አንዳንዶቹን እንዲሁም በቅርብ የሚያውቋቸውና አብረዋቸው የሠሩ ሰዎች የሰጡትን ምስክርነት አቅርቤአለሁ በአብዮቱ ሂደት ከመጀመሪ ያው አስከመጨረሻው አብረዋቸው የተጓዙትን ከፍተኛ ባለሥልጣኖቻቸ ውንና የጦር አለቆች ለማነጋገር ጥረት አድርጌ እስር ላይ ከሚገኙት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች አብዛኛዎቹን ዓለም በቃኝ ድረስ በመሄድ ቃለ መጠይቅ አድርጌላቸዋለሁ ብዙዎቹ ጥያቄዎቼን በመመለስ የተባበ ሩኝ ሲሆን በተለያዩ አርዕስቶች ዙሪያ ያቀረብኩላቸውን ጥያቄዎች በመመለስ የሚያውቁትን ለመናገር ምክረዋል እንደሚታወቀው ከነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ በአሁኑ ወቅት እስር ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ያለፉበትን ታሪክና በቅርብ የሚያውቁትን በመናገር አንደኛ ደረጃ ምስክርነታቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ ቢሆኑም በፍርድ ቤት በእንጥልጥል ካለው ጉዳያቸው ጋር የማያመች በመሆኑ ማንነታቸው እንዲገለፅ ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል ስለዚህም በስም ስላልተጠቀሱ በየግላቸው ማን ምን እንዳለ ወይም እንዳደረገ ዘርዝሮ ለመፃፍ አልተቻለም ከደርግ ባለሥልጣኖች ጋር ያደረግሁት ውይ ይት አብይ በሆኑት የአብዮቱ ሂደቶች ላይ ጠቅላላ ግንዛቤን ለማስጨ በጥ ያህል በመጽሐፉ የመጀመሪያ ክፍል ላይ ቀርቧል ከዚህ በተጨማሪ በመጀመሪያው ቃለ ምልልስ ወቅት ለመናገር ፈቃደኛ ሳይሆኑ ከቆዩ በኋላ በመጨረሻ ፃሳባቸውን በመለወጣቸው ያነጋገርኳቸው የደህንነቱ ኃላፊ ኩሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ የሰጡት ቃለ ምልልስ በመጽሐፉ ክፍል አንድ ቀርቧል የኩሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴን ስም ለመደበቅ ሙከራ ቢደረግም በጥያቄና መልሱ ሂደት ማንነታቸው ጎልቶ የሚታይ በመሆኑና መልሶቻቸው ከሚያስጨ ብጡት ፋይዳ አንፃር የተናገሩትን በሙሉ እንዳለ አቅርቤዋለሁ በስደትና በሥራ ምክንያት በውጪ ፃዛፃገር ነዋሪ የሆኑ የደርግ አባላትና ሌሎች ከፍተኛ ሥልጣን የነበራቸውን ሰዎች እንደዚሁ ለማነጋገር ጥረት አድርጌያለሁ በነሱም በኩል ስማቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆኑ ነበሩ ስላለፈው ሲናገሩ የሌሎችን ተሳትፎ በክፉ አንስቶ መናገሩን እንደክህደት በመቁጠር በደፈናው የሚያውቁትን ከመናገር ባሻገር ስማቸው እንዲጠቀስ አልፈለጉም መንግሥቱ «ለኢትዮጵያ ሕዝብ ተድበስብሶ ስለቀረበለት ያልተረ ዳው ሐቅ» የሚሉትን ሁሉ በዝርዝር ለማስረዳትና የበኩላቸውን «ሐቅ» ለማቅረብ ሞክረዋል የያዙት ማስታወሻ ወይም ወረቀት ባጠገባቸው ሳይኖር ጥያቄዎቹ እንደተወረወሩ ነበር የሚመልሱት አንዳችም የመጨነቅ ወይም የመረበሽ ምልክት ሳያሳዩ አስቸጋሪና ህሊናን በርባሪ ጥያቄዎችን አንድ ባንድ መልሰዋልሕልፎ አልፎ ቆጣ በማለትና በስሜት እጃቸውን በማወናጨፍ በምሬት ከሚወረውሯቸው ቃላት በስተቀር በረጋና በስከነ መንገድ ነበር የሚናገሩት ሌላ ጊዜም ቀልዶችን ጣል በማድረግ የሚገልዷቸው ነገሮች ነበሩ አንድን ነገር ሲያብራሩ በመሐል ጣልቃ ገብቼ የማቀርባቸውን ጥያቄዎች እንዳልሰሙ ሁሉ በመዝለል ዝም ብለው የጀመሩትን አረ ፍተ ነገር ወይም ፃሳብ በመቀጠል ይፄዱና በኋላ ግን ተመልሰው ያነሳሁትን ነጥብ እንደገና ያነሱታልፎ ስለዚህም ቃለ ምልልሱን እንዳለ ለማቅረብ በተደረገው ጥረት በአንድ ወቅት የተጠየቁ ጥያቄዎች ዝቅ ብለው ሲመለሱ ይስተዋላሉ አንዳንዴ ደግሞ ለሚጠየቁት ጥያቄዎች ነገሩን ከሥሩ ለማስረዳት በሚያደርጉት ጥረት ሰፋ ያለና ከዋናው ጥያቄ ጋር ግንኙነት የሌላቸው የሚመስሉ ጉዳዮችን ሲተርኩ ረጅም ጊዜ ይወስዳሉ ሰፊ ትንተናቸው ከመሠረታዊው ዛሳብ ጋር ተገናዝቦ እስኪያያዝ ድረስ ሠፋ ያለ ገለፃን የሚጠይቅ ሆፍኗል ባጭሩ የቃላት ድግግሞሽና የመሳሰለውን ለማረም ከተደረገ አነስተኛ ማስተካከል በስተቀር ቃለ መጠይቁ እንዳለ ቀርቧል በአገራችን የረጅም ጊዜ ታሪክ ውስጥ ንጉሥ አልፎ ንጉሥ ሲተካ ወይም መሪ ተለውጦ መሪ ሲተካ ያለ ሽብርና ሁካታ በሠላም የተካፄደበት ሁኔታ ብዙ አይደለም ሠላማዊ ለውጥ ብርቅዬ የመሆ ኑን ያህል በግድም በውድም የተቀመጡበትን ወንበር ከለቀቁ በኋላ አጥፍተው ከሆነ የሠሩትን የማመንና የበደሉትን ሕዝብ ይቅርታ የመጠየቁ ነገር የታየበት ሁኔታም የለም ለማለት ይቻላል አንድ በአመራር ላይ የቆየ መንግሥት በሥልጣን ዘመኑ ለሠ ራው ነገር በኃላፊነት ሲጠየቅበት ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው ምናልባት የነጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ካቢኔ መርማሪ ኮሚሽን ፊት በቀረበበት ጊዜ ነበር ከዚያ በኋላ የኩሎኔል መንግሥቱ ዘመን ባለሥልጣኖች በአሁኑ ጊዜ ለፍርድ እየቀረቡ ነው በዚህ ሁኔታ በስልጣን ዘመናቸው ወይም በሌላ የአመራር ቦታ ለተፈፀመ ስሕተት በሕግ አደባባይም ሆነ በሌላ መድረክ ክፉም ይሥሩ በጎ ላደረጉት ነገር ኃላፊነትን ወስደው «እንዲህ ያደረግሁት እኔ ነኝ የሠራሁት ስሕተት ነበር ለዚህም ሙሉ በሙሉ ፃላፊነቱን እወስዳለሁ» በማለት ለፈፀሙት ተግባር ተጠያቂነታ ችውን አምነው በሕዝብ ፊት ሞገስን ያገኙ ጥቂቶች ናቸው አንዱ በሌላው በማላከክ ወይም «አልነበርኩም አላየሁም» በማለት እስከ አንገታቸው የተዘፈቁበትን ወንጀል የሚክዱ ሞልተዋልምናልባትም አንባቢ በዚህ መጽሐፍ ገጾች ውስጥ ይፄንን ለመታዘብ ይችል ይሆናል ካለፈው ስሕተታችን ተምረን ለምንሠራው ነገር አንድ ቀን ልንጠየቅበት የምንችል መሆናችንን በመገንዘብ ኃላፊነትን የመውሰድ ባሕል ማዳበር ይገባናል መግቢያ ረወያኔ ከኔን በሕይወት መያዝ ቀርቶ ሬሳዬን ስያገኘውም መንገዎሥቱ ኃደስማርያም የ ሕዝባዊ አመፅ በፈነዳ ልክ በኛ ዓመቱ ነበር መንግሥቱ ኃይለማርያምን ያገኘኋቸው ጠዋት አራት ሰዓት ላይ ቀጠሮ የተሰጠኝ ቦታ ተገኝቼ ስጠባበቅ ሹፌሩ ሚስተር ሙኒያ ስድስት ሰዓት ከ ላይ መጣ ክርክስ ያለች ፔቱ ይዚል በመዘግየቱ ይቅርታ ጠይቆኝ በሩን ክፍቶልኝ ገብቼ ከተቀመጥኩ በኋላ ዙሪያ ገባዬን ቃኘሁና መንግሥቱ በዚች እንዳይሆን የሚሄዱት አልኩኝ በሆዴ መሳሳቴን ያወቅሁት በኋላ ነው ለመልሱ ጉዞ ወደቤቴ ሲሸኙኝ የታዘዘችልኝ እብድ ያለች ማርቸዲስ ነበረች ውጫዊ አካሏ ቢያረጅም ሞተሯ ጥይት ኖሮ ፔኙይቱ ወደገን ሂል አቅጣጫ እየከነፈች ወሰደችን ወደቤቱ መዳረሻ ላይ ሚስተር ሙኒያ በመገናኛ ሬዲዮ መምጣታችንን ለባልደረቦቹ አሳወቀ ከዋናው መንገድ በስተግራ ተገንጥላ በምትሄደዋ ቀጭን መንገድ ላይ ትንሽ የሸራ ድንኳን ተክለው ማንም ያለፈቃድ እንዳይገባ የሚጠባበቁ የጥበቃ ጓዶች ዋናው ቤት መግቢያ ላይ ካሉት ጋር በሬዲዮ ተነጋግረው ካሳለ ፉን በኋላ ትንሽ አለፍ ብለን ወደግራ ሲል ያለው ትልቅ የብረት መዝ ጊያ ተከፍቶልን ገባን ሙኒያ እንደገባን ከዋናው ቤት ጋር ተያይዞ የተሠራውን የመኪና ማቆሚያ በመተው ወዲያውኑ ወደግራ ታጥፎ ካለው ባዶ ቦታ ላይ መኪናዋን አቆመ በርካታ የጥበቃ አባሎች ቆመዋል አንዱ የመኪናይቱን በር ክፈተልኝ ሰላምታ ተለዋወጥን የመኪና ማቆሚያው ውስጥ አንድ ትልቅ የጽሕፈት ጠረጴዛ አለ ከወንበሩ ላይ አንድ ነጣ ያለ ቲሸርት የለበሰ ሰው ቁጭ ብሎ ይጽፋል መንግሥቱ ናቸው ወደፊት ጠጋ ስል ከመቀመጫቸው ተነስተው ወደኔ ቀረቡና የእጅ ሠላምታ ከሰጡኝ በኋላ ሳሙኝ ከኋላዬ ጠባቂዎ ቻቸው እንቅስቃሴዬን በንቃት እንደሚከታተሉ ይታወቀኛል በጥን ታኔ ኣስተዋሉንና ችግር እንደሌለ ካረጋገጡ በኋላ ይመስለኛል የግል ውውታቸውን በራሳቸው ቋንቋ በመ ። አሉን በኋላ ግን በመግባባት ተለቀቅን አሁን እንደገና ትግሉ በአዲስ መንፈስ ቀጠለ የሠራዊቱ አለቆች በከፍተኛ ንቅዘት ውስጥ የተዘፈቁ ነበሩ ይህም ከሠራዊቱ የኑሮ ሁኔ ታና ከሌሎች ብሶቶች ጋር ተደማምሮ ከፍተኛ ቅሬታን በማሳደሩ ውጥረት እንደሠፈነ ነበር ለምሳሌ እኔ የነበርኩበት ሦስተኛ ክፍለ ጦር ውስጥ አዛዥ የነበሩት ጄኔራል ኃይሌ ባይከዳኝ በሥልጣን መባለ ግና አለአግባብ መበልፀግ ከሚታወቁት ባለሥልጣኖች ዋነኛው ነበሩ «እሳቸው ይነሱልን» አልን አጣሪ ኩሚቴ ተቋቋመ ጄኔራል ነጋ ተሾሙ ከዚያ እንደገና ምርጫ ይደረግ ተባለና እኔ በሌለሁበት መመረጤ በሻምበል አዛዢ ተነገረኝ ከሌሎቹ ተመራጮች ጋር ሆጌ አዛ ዘንድ ቀረብን በሥነሥርዓቱ ላይ ጄኔራል ጥላሁን ቢሻኔ የክፍለሃገሩ ፖሊስ አዛዥና ኩሎኔል ቃለ ክርስቶስ ዓባይ ነበሩ እነዚህ ሁሉ አለቆች ሙሉ ድጋፍና ማበረታቻ ይሰጡን ነበር ይፄ ሥርዓት መወገድ አለበት እናንተም ተመርጣችኋቷል የሠራዊቱ ሙሉ ድጋፍ ከጎናችሁ ስላለ የሕይወት መሥዋዕትነት እንኳን ቢሆን በመክፈል የተጣለባች ሁን አደራ ከግብ ማድረስ አለባችሁ በማለት አበረታቱን ከኔ ጋራ አብረውኝ የነበሩት ተመራጮች ብርዛኑ ባይህ ተካ ቱሉ ንጉሜ ፋንታ ደመቀ ባንጃውና ሌሎችም ነበሩ ለአዲስ አበባው ጉጂችን ላንድሮቨር መኪናዎች ታዘውልን ጉጂ ችንን ቀጠልን በመንገዳችን ላይና ለምሳ በቆምንበት ጊዜ ሁሉ አዲስ አበባ ደርሰን በስብሰባው ላይ ስንገኝ ምን ዓይነት አቋም እንደምንይዝና ምን እንደምንል በስፋት ተወያየን በእውነቱ ሻለቃ መንግሥቱ የጠራ አይታና ግንዛቤ ነበራቸው በበኩሌ አዲስ አበባ ስንደርስ ከሌሎች ክፍሎች ተወካዮች በተሻለ ሁኔታ በጉዳዩ ስን ይመስለኛል አስበንበትና ተዘጋጅተን የደረ አዲስ አበባ የደረስነው ከሰዓት በኋላ በመሆኑ ሆቴል አረፍንና ፅረፍት አደረግን በማግሥቱ ጠዋት ስብሰባው ቦታ አራተኛ ክፍለ ጦር ስንደርስ ከጦሩ ተወክለው የመጡት አባላት መድረስ ጀምረው ነበር አብረን ከአንድ ክፍል ከመጣነውና ከአንዳንዶቻችን በስተቀር አብዛኛዎቻችን አንተዋወቅም ነበር በዚያን ሰዓት አንዱ ጎበዝ መጥቶ አብሮን ቁጭ ማለት ይችል ነበር እውነትም በኋላ ተጣርቶ ያልተ ወከሉ አንዳንድ ሰዎች የተመለሱ አሉ ተሰብሳቢውን ሻለቃ አጥናፉና የፃምሳ አለቃ አበራ አጋ ቁጭ ብሰው ይመዘግቡ ነበርሏቀመንበርና ፀሐፊ መሆናቸው ነው በዚያን ሰዓት ማንም የወደፊት ዕጣ ፈንታችንን ያሰበውም ያለመውም ያለ አይመስለኝም ሁላችንም የኢትዮጵያ ታሪክ አካል ልንሆን የታጨን መሆኑን ከቶ አላወቅነውም ነበር በውነቱ የሚገርም ትርዒት ነበር ግማሹ ቁጭ ብሏል። አጥናፉ አባተ ሁለተኛ ሊቀመንበር ሆነ አጥናፉ ሁለተኛ ሆኖ መመረጡ አላስከፋውም እንዲያውም ሳያስደስተው አይቀርም ምክንያቱም በራሱ አነሳሽነት ክፍሉ አራተኛ ክፍለ ጦር ስለነበር ከስብ ሰባው አዳራሽ ጀምሮ አስፈላጊውን ሁሉ ያዘጋጀውና ያስተባበረው እሱ በመሆኑ የወቅቱ ባለሥልጣኖች ጥርስ ውስጥ እንደገባ ገምቷል ሁኔታ ፈቅዶላቸው አንድ ነገር ሊያደርጉ ዕድል ቢገጥማቸው እንደ ማይለቁት ስለሚያውቅ አፊት እፊት መታየቱን አልወደደውም በዚያን ጊዜ ንጉሥም ከሥልጣን አልወረዱ የእንዳልካቸውም መንግሥት በቦታው ላይ ነበርታዲያ የደርጉ ተወካዮች በሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተገኙ ሲመጡ ገለፃ ስለሚያደርጉልን መንግሥት ምን እንደሚያደርግ ብናውቅም የነበረን ሥልጣን በጣም ውሱን ነበር ንጉሥም ጋር ብቅ እያልን ለሳቸው ያለንን ታማኝነት እንገልፅ ነበር ቤተ መንግሥት ስንሄድ ከ የምንደርስ አባላት ሆነን ነበር የምንሄደው እውነቱን ለመናገር «ለንጉሠ ታማኝ ነን ስንል የነበ ረው ከልባችን አልነበረም እንዲያው ለይስሙላ ነበር እየሳቁ በመል ካም ቃላት ለማደንዘዝ ንጉ ታዲያ በአሽከሮቻቸው በቤተ መንግ ሥት ባለሟሎች ታጅበው ነበር የሚቀበሉን እኛም «ግርማዊ ሆይ» እያልን ቀጥ ብለን ወታደራዊ ሠላምታ እየሰጠን እጅግ በማክበር ነበር የምናነጋግራቸው ቀስ በቀስ አጠገባቸው የነበሩት ሰዎች ሁሉ ተራ በተራ እየታሰሩ ጎፋ ሠፈር ገቡ ንጉሥ ያ ሁሉ ሰው አንድ ባንድ እየተለቀመ ሲታ ሠር ደንዝዘው ይሁን ወይም በምን ምክንያት እንደሆነ አላውቅም ምንም ተቃውሞ አያሰሙም ነበር አንድ ቀን ታዲያ ከሥልጣን ከመ ውረዳቸው ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የተወሰኑ መለዮ ለባሾች ቤተመን ግሥት ፄደው የእልፍኝ አስከልካያቸውን ለማሠር ሲሞክሩ በቁጣ ጦፉ ጥፈለጋችሁትን ውሰዱ እሱን ግን አትነኩም ብለው ተቆጡ በኔ ግምት የሳቸው ተራ ሩቅ አለመሆኑን የተረዱ ይመስለኛል መስከረም የወሎን ረፃብ የሚያሳየውን ፊልም የኢት ዮጵያ ሕዝብ እንዲያየው ምሽቱ ላይ አቀረብነው እኔ ማንነቴ እንዳ ይታወቅ ተጠንቅቄ ለነገሩ በዚያን ጊዜ የደርግ አባሎችን ሕዝቡ ገና አያውቀንም ነበር ደሴ ሆቴል ገባሁና ሻይ አዝዢ አንድ ጥግ ይዢ ተቀመጥኩ ቡና ቤቱ ግጥም ብሎ በሰው ተሞልቷል አብዛኛው ሰው በየቤቱ ቴሌቪዥን ስለሌለው በየቡና ቤቱ እየሄደ ፅለት በዕለት እየጋለ የሚፄደውን ያብዮቱን ሂደት በሬዲዮ በጋዜጣና በቴሌቪዥን በጉጉት ይከታተል ነበር ይህን ስለማውቅ የተራውን ሕዝብ ስሜት ለማየት ከተሰበሰበው ሰው ጋር አብሬ ማየት ጀመርኩ ፊልሙን በደርግ ስብሰባ ላይ ስላየሁት የኔ ትኩረት የያንዳንዱን ሰው ስሜት ለማወቅ ነበር ማስታወሻ ደብተሬ ላይ ያየሁትን አሰፈርኩ በውነቱ በየሰዉ ፊት ላይ ይህ ነው የማይባል ቁጣ ይነበባል ቁጭትና ንዴት በግልፅ ይታያል የተሰማቸው ስሜት በደንብ ይገባኛ ል ከኛ የደርግ አባሎች ራሳችን ፊልሙን ባየን ጊዜ ስሜታቸውን የተቆጣጠሩ ጥቂቶች ናቸው አብዛኛዎቻችን እምባችንን ማገድ አል ቻልንም በዚያን ጊዜ ሞት ብርቅ ነበር ያንን ያህል የሬሳ ብዛት አይተን አናውቅም ነበር አለቀስን የሕዝቡ ስሜት ግልፅ ነበር በንጉሙና ባጠቃ ። አሉን ስለአሟሟታቸው ለሕዝብ ከተነገረው ውጪ የማውቀው ነገር የለም ድ ፖረ ወና ወኝ ንጉሥን ታላቁ ቤተመንግሥት ውስጥ በእግራቸው መናፈሻው ውስጥ ሲዘዋወሩ አንዳንዴ አያቸው ነበር በታመሙም ጊዜ አንድ ክማቸው እንደነበረ አውቃለሁ የስዊስ ጉሥ አሟሟት ሁኔታ ትንሽ ደበስበስ ያለ መሆኑ እርግጥ ነው ይሁን እንጂ በሰው እጅ ተገድለዋል ብዬ አላምንም ከመሞ ታቸው ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ መንግሥቱ ኃይለማርያም በዶርን ስብሰባ ላይ ጤንነታቸው መታወኩን ገለፀ ኦፕራስዮን የሆኑት በ ርቡ ነበር ከጥቂት ቀናት በኋላ ደግሞ መሞታቸውን እንደዚሁ በስብሰባ ላይ ተናገረ ብዙዎቻችን ኃዘን ተሰምቶናል ታዲያ ስለቀብ ራቸው ምን ማድረግ እንደሚገባን ስንወያይ መንግሥቱ ያለን አማ ራጭ ሁለት መሆኑን ነገረን ዝምታ ወይም ኦፊሴላዊ በሆነ መንገድ ለአንድ ንጉሥ ተገቢ የሆነ የቀብር ሥነ ሥርዓትን ማስፈፀም ሁለተኛው አማራጭ ተቃውሞን አስነሳ ብዙዎቻችን «አይሆንም» አልንይህን የመሰለ የቀብር ሥነ ሥርዓት በወቅቱ መፍቀድ ለፀጥታ አስጊ መሆኑንና ያለመረጋጋትን እንደሚያስከትል ብዙዎቻችን ተስማ ማንበት መንግሥቱ ውሳኔያችን ይህ ከሆነ የተቀረውን ለኔ ተዉት አለን ጉዳዩ በዚሁ ተዘጋ እንዴት እንደተቀበሩ የት እንዳስቀ በራ ቸው ብዙዎቻችን አናውቅም አልጠየቅንምም አሁን የተቀበሩበትን ሁኔታ ስስማ ዛዘንና ድንጋጤ አድሮብኛል እርግጠኛ ነኝ ሌሎቹም ጓዶቼ ተመሳሳይ ስሜት ተስምቷቸዋል እንዲገደሉ ተወስኖ ሆን ተብሎ ተገድለዋል የሚለውን መላምት ግን ትክክል ነው ብዬ አላምንም በወቅቱ የሳቸው ሕልውና ደርግን የሚያሰጋበት ሁኔታ አልነበረም አዕዕባኛፖፓዖሃው ፅንዳደ ግርማዊ ጃንሆይ ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ ከቤተ መንግሥቱ ወጥተው አራተኛ ክፍለ ጦር ሲገቡ አብረዋቸው ከሄዱት የቅርብ አገልጋዮቻቸው አንዱ ነበርኩ ወደታላቁ ቤተ መንግሥት ተዛውረው እስኪሄዱ ድረስ የአራተኛ ክፍለ ጦር ቆይታችን ጸጥታ የሰፈነበት ነበር በአርግጥ ኩሎኔል መንግሥቱ ከሌሎች የደርግ አባላት ጋር በመሆን አየመጡ በውጪ ዛገር ያስቀመጡት ገንዘብ አለና አምጡ አያሉ ሲነዘንዚቸው ከሚደርስባቸው ብስጭት በስተቀር አብዛኛውን ጊዜያቸውን በጸሎትና በጥሞና ቅዱሳት መሣህፍትን በማንበብ ያሳልፉ ነበር ለምግብ እሳቸው ግድ ባይኖራቸውም በጥሩ ሁኔታ እየተዘጋጀ ይቀርብላቸው ነበር እኛም አገልጋዮቻቸው እንደዱሮው ልናገለግ ላቸው ሞክረናል ወደታላቁ ቤተመንግሥት ከተዛወሩም በኋላ እስከ አለተሞታቸው አልተለየናቸውም አንድ ቀን ኩሎኔል ዳንኤልን ለመ ሆኑ እናንተ ዓላማችሁ ምንድነው። ጆጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን ልክ በሬዲዮ የተነገረውን ነገረን ሌለ የጨመረው ወይም የቀነሰው ኀገር አልነበረም አገር ጥለው መሄዳቸውን ሲነገረን ማመን አቃተኝ በክዳታቸው ፃዘንና ምሬት ተሰማኝ ያ ሁሉ ድካም የስን ቶች መሥዋዕትነት መጨረሻው እንዲህ ከንቱ ሆኖ መቅረቱ ያሳዝ ናል ጀኒራል ተስፋዬ አንዳንድ ነገሮችን ለመለወጥና ለማሻሻል የፖለቲካ እስረኞችን ለመልቀቅ ያለውን ዕቅድ ገለፀልን ግን ሁላች ንም ነገሩ ያለቀለት መሆኑን አውቀነዋል የለንደኑ ጉባኤ ራሱ ፋይዳ ቢስ መሆኑን ሁላችንም ተረድተነዋል ባለቀ ሰዓት መንጠራወዝ መሆኑ ግልፅ ነበር ሠራዊቱን በተመለከተ የመንግሥቱ መፄድ እንደተሰማ ሁሉም ነገር ያለቀለት መሆኑን ገምተናል በዚህ ግምታችንም አልተሳሳትንም መንግሥቱ ሲሄዱ ጉዳዩ ሁሉ አከተመለትያው እንደታየው ሠራዊቱ እንዳለ ፈረሰ ቦላፕስ አደረገ በሰሜን ጦሩ ሲበተን አዛዝ ጄኔራል ሁሴን አህመድ ስታፎቹን ሰብስቦ በአውሮፕላን ተሳፍሮ መሄዱን ስማን ከአዲስ አበባም ከአርሚ አቪዬሽን አየር ሜዳ እየተነሱ ሲፄዱ እናያቸዋለን የተቻለንን ያህል ዲሲፕሊን እንዳይበላሽ ለማድረግ ሙከራ አደረግን ጦሩ ሲቪሉን ሕዝብ እንዳይዘርፍና ነገሮች ፍፁም ከቁጥጥር ውጪ የሚሄዱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር የተደረገው ጥረት ተሳክቷል ማለት ይቻላል በአንባሩ ግን ወታደሮች ለማሰባሰብና የመ ጨረሻ መከላከል ለማድረግ የተደረገው ሙከራ ውጤት አላስገኘም ይሄፄንን ለማድረግ የሞከሩ በገዛ ወታደሮቻቸው የተገደሉ አሉ ብርጋዲየር ጄኔራል ዘውዱ ሉልሰገድ የሚባል በስበታ መንገድ ረሏ አካባቢ የኢትዮጵያን ባንዲራ ይዞ ወታደሮችን ለማስቆም ሲሞክር የራሱ ወታደሮች ተኩሰው ገደሉት ሌሎችንም እንደዚሁ የገዛ ሮቻቸው ረሽነዋቸዋል መ መስለኝ የመንግሥቱን መፄድ አስቀድመው ያወቁ ሰዎች ነበሩ ተገደው ወይም ተፅዕኖ ተደርጎባቸው ፄዱ የሚለውን ነገር ለማመን ያስቸግራል ድ ዋረ ሃያ ፅት ስለአወጣጣቸው ኩሎኔል መንግሥቱ ያወሩት ውሸት ነው እሳቸው ያወሩትን የሳቸውን ትረካ አላምንም ዕዳበ ፍር ፅምዕቶ መንግሥቱ ኃይለማርያም ካገር የወጡ ፅለት በጠዋት ነበር ከመኝታዬ የተነሳሁት የሊቀመንበሩ አጃቢ ሆኝ ለብዙ ጊዜ ያገለገልኩ በመሆኔ ያን ቀን ወደብላቴ ስለሚጓዙ አጅቤያቸው ለመፄድ ተዘጋጅ ቻለሁ የነፍስ ወከፍ ቀላል መሣሪያዬን ብቻ ይፔ ቁርስ ለመብላትም እንኳን ጊዜ ሳላጠፋ አጭር ጉብኝት ስለሆነ ባለቤቴ ለምሳ እንድትጠ ብቀኝ ነግሬአት ወጣሁ የዚያን ቀን ጉዞዬ ታሪካዊ ይሆናል የሚል ነገር በፃሳቤ አልመጣም ከመንግሥቱ ኃይለማርያም ጋር በጣም ስለምንቀራረብና ብዙ ጊዜ አብረን ስላሳለፍን እንደወንድማቸው ያዩኝና ያምኑኝም ነበር በአጃቢነቴ በቅርባቸው ሆኝ ከማሳልፈው ጊዜ ሴላ ቤተኛ በመሆኔ ፕሬዝዳንቱ መኖሪያ ቤት ከሚገቡትና ከሚወጡት ስዎች አንዱ ነበርኩ ስለዚህም ነው ያን ዕፅለት ቤተ መንግሥት እንደደረስኩ በቀጥታ ወደመኖሪያ ቤታቸው ያመራሁት ወይዘሮ ውባንቺን ደጅ አግኝቻቸው ሠላምታ ተለዋወጥንና ወደውስጥ ዘልቄ እኔና ጓዶቼ ዝግጁ መሆናችንን ለፕሬዝዳንቱ ሪፖርት አደረግሁ ከሌላው ጊዜ የተለወጠ አንዳችም ነገር አላየሁም ወይም የተለየ ትዕዛዝ አልተሰ ጠኝም በዚህ ዓይነት ሌላ ጊዜ እንደምናደርገው የሚያስፈልገው ዝግጅት ከተጠናቀቀ በኋላ ጉዞአችንን ጀመርን ሁላችንም ብላቴ ሞቃታማ ስለሆነ ቀላል ወታደራዊ ዩኒፎርማችንን ነው የለበስነውመንግሥቱም ቢሆኑ ዘወትር ከሚይዙት ሳምሶናይትና በትረ መኩንናቸው በስተቀር ሌላ ነገር አልያዙም ሻንጣ ወይም ቦርሳ አልተጫነም ከፓይለቱና ረዳት ፓይለቱ ጭምር ጠቅላላ አውሮፕላኑ ውስጥ የነበርነው ዘጠኝ ሰዎች ነበርን። ከዚያን ዕለት ወዲህ ሙሉጌታን አላየሁትም በቷላ ሊያመልጥ ሲሞክር ተገደለ ሲባል ሰማሁ ምስኪን ልጅ ነበረ እን ዳጫወተኝ ቤተመንግሥት አካባቢ ቤት ተከራይቶ ብቻውን ነበር የሚኖረው የሊቀመንበሩ ኦፊሴል ጉብኝቶች በሚዘጋጁ ጊዜ አብረው የሚፄ ዱትን ሰዎች የሚወስኑት የሊቀመንበሩ ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ መንግሥቱ ገመቹ ናቸው የፕሮቶኮል ኃላፊዋ ስጦታ ማዘጋጀት የሚሄዱበትን አገር ኤምባሲዎች ኮንታክት ማድረግና የመሳሰለውን ትሠራለች መንግሥቱ ገመቹ ምንም ነገር በቀሳሉ ስሜታቸውን የሚነካው ሰው አይደሉም የደርግ አባል ሆነው ሲጀምሩ የአሥር አለቅነት ማዕ ረግ የነበራቸው ቢሆንም የመንግሥቱ የቀኝ እጅና የቅርብ ጓደኛ ነበሩ ማለት ይቻላል አንድም ቀን ሊቀመንበሩ የሚሉትን መቃወም ቀርቶ የራሳቸውን አስተያየት አንኳን ሲሰጡ አይቼ አላውቅም የታዘዙትን ያለአንዳች ጥያቄ መፈጸም ብቻ ነው ሥራቸው ጫናና ውጥረት የበ ዛበት ነበር ከሊቀመንበሩ ጋር ብዙ ጊዜ ለብቻቸው ይወያያሉየሥራ ፕሮግራማቸውን የሚያዘጋጁት መንግሥቱ ገመቹ ናቸው እሳቸው ሳያውቁ ማንም ሰው ወደመንግሥቱ ኃይለማርያም ቢሮ ሊገባ አይችልም የደርጉ ጽህፈት ቤት ወደመንግሥት ምክር ቤት ከተዛወረ በኋላ በታላቁ ቤተመንግሥት ውስጥ የሚኖሩት ሊቀመንበሩና ጥቂት የግል ጠባቂዎቻቸው ብቻ ነበሩ መንግሥቱ ኃይለማርያም ለራሳቸው ደህን ነት ጨርሶ ግድ አልነበራቸውም አንድም ቀን የሰኩሪቲያቸው ዶህንነታቸው ጉዳይ ሲያስጨንቃቸው አይቼ አላውቅምፈ ከታላቁ ቤተ መንግሥት ወደሸንጎው ምክር ቤት በቀጥታ የሚያስገባ መንገድ አለ አንዳንዴ መንግሥቱ በእግራቸው የሚመጡበት ጊዜ አለ ጠዋት ቢሮ የሚደርሱት ወደሦስት ሠዓት ተኩል ገደማ ነውአልፎ አልፎ ከዚያ ቀደም ብለው የሚመጠብት ጊዜም አለ እንደገቡ ከመንግሥቱ ገመቹ ጋር የዕለቱን ፕሮግራማቸውን ካዩ በኋላ ሥራቸ ውን ይጀምራሉየሥራ ፕሮግራማቸውን በሚገባ ያከብራሉ ወለም ዘለም አያውቁም ሲነሳባቸው በጣም ይቆጣሉ ፊታቸው ይለዋወጣል አንገታቸው ላይ ያሉ ሥሮች ይገታተራሉ ጉንጫቸው ይንቀጠቀጣል የሚናገ ሩትን አይመዝኑም አንዱን ትልቅ ባለሥልጣን ውሸታም። በምንም ዓይነት እኛ ጋ አልታሰረምበምንም ዓይነት እኔ ምንም የሰማሁት ነገር የለም እኔን በግሌ በዓሉ ምንም አላደረገኝም መጽሐፉም ውስጥ ቢሆን አንዳንድ ሰዎች አንድ ትልቅ ወፍራም ሰው ብሎ የሚለው አንተን የሚገልጽ ነው በዚህ ቅር ብሎህ ወይም የኢንተለጀንስ ምስጢር አወጣ በማለት ያስገደልከው አንተ ነህ የሚሉኝ አሉእኔ በቀይ ኮከብ አሥመራ አልፄድኩም እዚሁ ነበር የከረምኩት በደህንነቱ በኩል እንዲወከል የላክሁት ኩሎኔል ግርማ ወልደማርያም ይባላል እሱ ደግሞ ከበዓሉ ጋር በጣም ተስማምተው አብረውም ይሠሩ ነበር ለደህንነቱ ሥራ በጣም ይረዳናል ብሎ ኩሎኔሉም ነግሮኛል መጽ ሐፉም ላይ ያንፀባረቀው የዚህን የኩሎኔል ሁኔታ ይመስላል ስለዚህ በዓሉን የማስገድልበት ምክንያት የለኝም ያታ ያንዖት ቀምክር ቦክረው መረንቆቅፅ መንገሥቶ ውፅፖ መዛረዕ ሃፅማምውያጎ ዎን ፅንደዘዳው ጋሪ ኃውቶ ሮው ተስፋዬ መፈንቅለ መንግሥቱ ውስጥ ነበርክበት የሚለው ነገር ያኒም መንገድ ላይ ማንም ሲያወራው የቆየ ነገር ነው በሰፊው የተወራ ነው በቪኦኤም ተነግሯል መፈንቅለ መንግሥቱን በተመለ ከተ በትክክል የሆነው እንደዚህ ነው ሲኒዬር መኩንኖች በተለይም ጀኔራል ፋንታ በላይ መፈንቅለ መንግሥት ለሜድረግ ያስባሉ ብለው ራሽያኖቹ ነገሩኝ ብለው ፕሬዝ ዳንት መንግሥቱ ለኔ ነገሩኝ እኔ ምን አልኳቸው ፊፋንታ በላይን በውነቱ ሶቭዬቶቹ በሥራው ላይ እንቅፋት እየፈጠሩ ሲያስቸግሩት ቆይተዋልበሱ ላይ እንዳው አንዳንድ ትችት ይሰነዝራሉ እሱ ደግሞ በጣም ጥሩ ለሃገሩ አሳቢ ሰው እንደሆነ እናውቃለን ሶቭዬቶቹ የጠሉት አሱ በሚያዘው ኣየር ኃይል ውስጥ እንደልባቸው ለመቧረቅ አልቻሉም እዚያ ሰልጥነው የሚመጡትን የአየር ኃይል አባሎች አላሟሉም በማለት እንደገና አዚህ ስልጠና አንዲሰጣቸው ያደርጋል ለመለማመጃ የሚሆኑ አውሮፕላኖችን ከምዕራብ አገር ከጣሊያን ተገዝተው እንዲመጡ አኣድርጓል በማለት ነው በዚህ ራሽያኖቺ ጄኔራል ፋንታን ጠምደው ይዘውታል መፈንቅለ መንግሥት ታስቧል ብለን ለመንግሥቱ ብንነግረው አሳሳቢ ነገር ስለሚሆን ወዲያው ርምጃ ይወስድበታል ብለው በዚህ ዘዴ ሊያስወግዱት አስበው ይሆናል እንጂ ፋንታ እንዲህ ያለ ነገር አይሠራም አልኩ ሁለታችንም እንዳው እነዚህ ሰዎች ያሉንን አሉ የምንላቸውን ሰዎች በተንኮል ለማስጠላት የማያደርጉት ነገር የለም ተባባልን ቢሆንም እንግዲህ ኬጂቢዎቹ እንዲህ ያለ ፍንጭ ከሰጡ ምናልባት አንዳንድ ነገር ሊኖር ይችላልጥንቃቄ ማድረጉ አይከፋም በሚል በሌሎቹ ሲኒየር መኩንኖች ላይ ፊቱንም ክትትል አለንአሁን ደግሞ በነሱና በተለይም በፋንታ በላይም ትንሽ ጠበቅ አደረግነው ምንድነው ይሄ ነገር። እከሌ በዚህ ወጣ ይባላል ርዕሰ ብሔሩ ሄዱ ተባለ መጀመ ሪያ ካር እኔ ቢሮ ሆቬ እንድጠባበቅ ያደረገኝና ጥርጣሬዬን ያጎላው መርዕድ በአሸኛኙ ነካሮ ጅነራል መርዕድ በአበ ቱ ላይ ሳይገኝ ቢሮው መቆየቱ ነው ከሥነ ሥርዓቱ ፍጻሜ በኋላ ሰው ሁሉ ወደ ንጠረጥራቸው ሰዎች ግን ሁሉም ወደመከሳከያ ሄዱ አዚ ያለው የደህንነት ሬዲዮ እከሌ ገባ እከሌ ደረሰ ይላል የመጡበትን መኪና ታርጋ ሳይቀር ሪፖርት ያደርጋል በተለይ የጀኔራል ፋንታ በላይ እዚያ ቦታ መገኘት አንድ ነገር እንዳለ ይበልጥ የሚያመለክት ነበር መኪናው ውጪ ቆማለች ሲገባም ያው በሬዲዮ ተነግሮኛል ጄኔራል ፋንታ ከምንጠረጥራቸው ከፍተኛ መኩንኖች አንዱ ነው እሱ እዚያ ካሉት ጄኔራሎች ጋር ሊሰበሰብበት የሚችል ምክንያት አል መጣልህ አለኝ ምክንያቱም በወቅቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ነበር ከዚያ በኋላ ስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ገብተው ስብሰባቸውን የጀመሩ የመከላከያ ሚኒስትሩን ጄኔራል ኃይለጊዮርጊስ ኝነት ቤታቸው ሳስፈልጋቸው የሉም «አስቲ መከላእፆ ሚኒስቲር ያለው ቢሯቸው ፈልጊያቸው» ብያት ስትደውል የሉም በመጨረሻ ቤተመንግሥት ግቢ ከሚገኘው የዘመቻ ቢሮ አገኘቻቸው ጌታዬ አንድ ጊዜ እኔ ቢሮ ይምጡ የምንነጋገረው አንድ በጣም አስቸኳይ ጉዳይ አለ» አልኳቸው በኋላ ማታ ወደ ሰዓት ላይ ለምን አንገ ናኝምአሁን ብርቱ ሥራ ይዣለሁኝ አሉኝ «ኽረ ጌታዬ እኔም እኮ የምፈልግዎት በጣም ብርቱ ለሆነ ጉዳይ ነው እባክዎን ይምጡ» አልኳቸውዴኔራል ኃይለጊዮርጊስ ከዱሮም አለቃዬ ነበሩ ከዚያ ለሻምበል መንግሥቱ ገመቹ ስልክ ደወልኩ ሻምበል መንግስቱ የፕሬዚዳንቱ ልዩ ረዳት በመሆኑ እሳቸው በሌሉ ጊዜ የግቢውን ልዩ ጥበቃ ብርጌድ ሊያዝ የሚችለው እሱ ብቻ ነበር ከፕሬዝዳንቱ ጋር ሳይሄድ የቀረው አሞት ስለነበረ ነው ስፈልገው ቤቱ ተኝቶ አገኘሁት ስልኩን ያነሳችው ልጅ ለመቀስቀስ አልፈለ ገችም አሞት ተኝቷል አለችኝ «የፈለገው ይሁን ቀስቅሱልኝ አልኩ ሲቀርብ እጅግ በጣም አስቸኳይ ለሆነ ጉዳይ ስለምፈልግህ እዚያው እግቢ እኔ እመጣለሁ ተነስተህ ወታደራዊ ልብስህን ለብሰህ ተዘጋጅተህ ጠብቀኝ አልኩት እሱ እንግዲህ የሚኖረው እዚያው ደርግ ጽህፈት ቤት ግቢ ውስጥ ከመንግሥቱ ኃይለማርያም ቤት አጠገብ ነው ጂኔራል ኃይለጊዮርጊስ ሲመጡ ደርግ ጽህፈት ቤት እንዲመጡ ንገሯቸው» ብዬ እኔ ወደዚያው ፄድኩኝ ሦስታችንም እዚያ ተገናኘ ንና እኔ ሁኔታውን አስረዳኋቸው «እኛ ለብዙ ጊዜ ክትትል ስናደርግ ቆይተናል ሲኒየር መኩንኖች ኩዴታ ለማድረግ ያሰቡ ይመስለኛል በአሁኑ ስዓት መከሳከያ ሚኒስቴር የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ተሰብስበ ዋል ኩዴታ መሆኑን በእርግጠኝነት ለማረጋገጥ የምንችለው እርስዎ የመከላከያ ሚኒስትር እንደመሆንዎ መጠን እዚያ የተሰበሰቡበትን ምክንያት ለርስዎ ነግረው አስፈቅደው ከሆነ ነው እርስዎ የተሰበሰቡ በትን ጉዳይ ያውቃሉ ወይ። ይሉታል በዚህ አንድ ሁለት አንድ ሁለት ሲባባሉ ጄኔራል አበራ ሽጉጡን ያወጣና ይመታቸዋል ይወድቃሉ ከዚያ አዚያ አካባቢ የነበሩ ሰዎች አፋፍሰው ወደጦር ኃይሎች ሲወስዲቸው የስፐታሉ በር ላይ ሲደርሱ ሕይወታቸው ያልፋል በዚያን ሰዓት ለማንኛችንም ደህንነት አስተማማኝ ሁኔታ ስላ ልነበረ ግቢ ተሰባስበን ማድረግ የምንችለውን ማውጠንጠን ጀመርን በመጀመሪያ የልዩ ጥበቃ ብርጌዱን ብረት ለበሱን ታንኩን ጨማም ረን መከላከያን ሰከበብን ለዚህም ትዕዛዙን የሰጣቸው ሻምበል መንግሥቱ ገመቹ ነው ፕሬዝዳንቱ ከሌሉ ከሱ ሌ ዛዝ አይቀበሉም ጳ የማንገም ትዕ ከዚያ በመቀጠል የመንግሥት ከፍተኛ አመራ ር አካላትን ከያሉ በት አስፈልገን አስመጣናቸው ያን ዕለት መንግሥቱን ከሸኙ በኋላ ሁሉም ለምሳ ስለተበታተኑ ወደየቢሮአቸው ገና አልገቡም ነበር ግማሹ ቤቱግማሹም ልዩ ልዩ ቦታ ፄዷል ተፈልገው መጡና ደርግ ጽህፈት ቤት ተሰባስቡ ጓድ ፍቅረሥላሴ ነበረ ስብሰባውን የሚመ ራው ጄኔራል ተስፋዬ ዘግይቶ መጣ ስብሰባው እንደተጀመረ የመረ ጃው ኃላፊ ማብራሪያ ይስጥ ተባለ ጉዳዩ ከምን ተነስቶ እዚህ እንደደረሰ ጄኔራል ኃይለጊዮርጊስ መገደላቸውንና መፈንቅለ መንግሥት እናደርጋለን ብለው የተነሱት ከፍተኛ መኩንኖች አሁንም መከላከያ ሚኒስቴር ውስጥ ሆነው መግ ለጫ እየሰጡ መሆኑን ይፄን ሁሉ በማቃመር ስለሁኔታው ማብራ ሪያ ሰጠሁ እንግዲህ ትንሽ የመደናገጥና የመረበሽ ነገር ይታያል ነገሩ ሁሉ ገና ግልፅ አይደለም ምን ማድረግ አለብን። አለኝ ይሄን ሁሉ የሚያውቀው ሻምበል መንግሥቱ ገመቹ ነው እኛ ምንም አናውቅም በዕለተ ቀኑ ማለትም አሳቸው ብላቴ ይሄዳሉ ሲባል ግን የተለ ወጠ ነገር ነበር ይሄውም ምንድነው ፕሬዝዳንቱ አንድ ቦታ ሲሄዱ በተለምዶ የግቢው ጥበቃ ኃይል ቦሌ ይሄዳል የኛ ደህንነት ሰዎች ደግሞ የነሱን ጥበቃ በማያደናቅፉበት ሁኔታ ራቅ ብለው ይቃኛሉ ሁሌ የሚደረገው እንደዚያ ነው ታዲያ ያን ዕለት ሻምበል መንግሥቱ ፕሬዝዳንቱ እዚሁ ብላቴ ነው የሚሄዱት የናንተ ሰዎች አያስ ፈልጉም ምንም የሚያሳስብ ነገር ስለሌለ እንዳይሄዱ አድርግ አለኝ በዚሁ መሠረት ተፈፀመ የኛ ሰዎች ቦሌ አልፄዱም ከዚያ በኋላ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ፕሬዝዳንቱ መሄዳቸው ተነገረን እንደገና ደግሞ ዘመቻ ቢሮም ስብሰባ ነበረን እዚያም ሰብሳቢው ጄኔራል ተስፋዬ መሄዳቸውን ነግሮን ስብሰባው ላይ እንዳለን ፕሬዝዳንቱ ኬንያ እንደደረሱ ይመስለኛል ስልክ ተደወለ አንግዲህ እኔ እንደምጠረጥረው ሁለቱማለትም ተስፋዬና መንግሥቱ ቲያትር ሊሠሩብን አስቀድመው ተነጋግረዋል ስልኩን ያነሳችው መቶ አለቃ አሰለፈች ተክላረጋይ ነበረች ጄኔራል ተስፋዬን ነው። በታሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ አንድ ነበሩ ለማለት ከሆነ «ለማ በገበያ» ሆነ ማለት ነው ይህ እንዳይሆንም የጊ ዜው ሁኔታ አድርጎታልየጊዜውን ሁኔታ አይታችሁ በሚሆን መልክ ለዚህ ጉዳይ መልስ ያስፈልጋል ነው በኛ በኩል ምንም ምርጫ ስላልነበረን በሚቀጥለው ቀጠሮ ባዶ እጃችንን ፄድን «በእኛ በኩል ያላችሁትን መግለጫ ዝግጅታችንን እያ ደረግን ነው በቅርብ ጊዜ እንሰጣለን አሁን የጀመርነውን ውይይት እንጨርስ ስለጦሩ ስለምኑ እንነጋገርና ካልጨረስን አንደተለመደው ተከታይ ቀጠሮ እንያዝ» አልናቸው እነሴ ግን ለዚያ ለጠየቅነው ጉዳይ መልስ ካላገኘን ደርግ የኤርት ራን ጉዳይ በሠላም ለመፍታት ፍላጎት እንደሌለው ያሳየናል እናን ተም የምትመላለሱት ከእኛ መረጃ ለመሰብሰብና የእኛ ፍላጎት ምን እንደሆነ ለማወቅ ብቻ ነው ስለዚህ ያገኛችሁት ይጥቀማችሁ የራሳ ችሁ ጉዳይ ከእንግዲህ ወዲያ የባሰበት ይምጣና ያንኳኳ እኛም የና ንተ ወታደራዊ እርምጃ አድቅቆን የምንጠፋበት ደረጃ ላይ ከደረስን ከመጥፋታችን በፊት እናንተ ቤት መጥተን በራችሁን ቆርቁረን ያንን የጀመርነውን ነገር እንቀጥል ብለን እንጠይቃችሁ እናንተም እንደ ዚያው የሚቀጥለውን ቀጠሮ ሰርዘነዋል ብለውን ተለያየን በእውነቱ እኔ በጣም አዘንኩኝ በሕይወቴ ሠራሁ ብዬ የምመካ በትጥሩ ነገር አደረግኩ ብዬ ለወገኖቼ ደህና ነገር አደረግሁ የምለው ያንን ነበርእኔም ሆንኩ አብረውኝ የነበሩት ያ ሁሉ ድካማችን በከንቱ በመቅረቱ ከልብ አዘንን ታቶ ወደልጎ ረዕሰ ንሄደ ይፉ ዕሰሪፅዳታቻ ዘሷቶቦድያ ወፕፓሃወው ፅፅሄዳያታ ሰዕሰሪን ምሀሰ ቦሚያውቶን ደንግረኝ ተስፋዬ የኦፐሬሽን ሞሰስ አፈፃፀም ሁኔታ እንደዚህ ነው የእስራኤል መንግሥት ከእኛ ጋር የዲፕሎማሲ ዌንኙነቱን እንደገና ከጀመረ በኋላ የተፈፀመ ኦፐሬሽን ነበር መጀመሪያ ስምምነቱ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴርና በመሪዎች ደረጃ ተነጋግረው ያካሄዱት ነገር ነው አንድ ሁለት ጊዜ ያህል ካሣ ከበደ እየተላከ ፄዲል ካሣ ይሄንን ጉዳይ በኃላፊነት ይዞ ከስለላ ድርጅቱ ሞሳድ እና ከመንግሥቱ ኃይለማርያም ጋር እየተነጋገረ ዳር አድርሶታል ጉዞው ከመጀመሩ በፊት ከጎንደር ተጓጉዘው መጥተው የካ ሚካኤል አካባቢ ሠፈሩበድንኳን አስቀመጧቸውመጀመሪያ በሆቴል ጀመሩና ወጪውን አልችል ሲሉት ድንኳን አስገቧቸው ይህንን ሁኔታ የሚከታተልና በደህንነቱና በእስራኤል መንግሥት እንዲሁም ከካሣ ከበደ ጋር እንደላይዘን ሆኖ አብሮ እንዲሠራ ከደህንነቱ ክፍል ምክትል ሚኒስትሩን ኩሎኔል መርሻ ቀፀላን መደብኩ በዚህ ዓይነት ባንድነት ሲሠሩ አንድ ፃሳብ የመጣ ይመስለኛል «እነሂህን ሰዎች በነፃ ከምንሸኛቸው የእስራኤል መንግሥት አንዳ ንድ የልማት ሥራዎችን እንዲሠራልን ለምን አናደርግም። ዎዖው ያውዎታፇ መንግሥቱ በመጀመሪያ ነገር የነበሩበት ቦታ እስር ቤት ሊባል የሚገባው አይደለም መጀመሪያ አራተኛ ክፍለ ጦር በኋላም ታላቁ ቤተመንግሥት እያሉ በጥሩ ሁኔታ ተይዘው ነው የቆዩት እኛ ሥራ ችንን የጀመርነው አራተኛ ክፍለ ጦር ግቢ ውስጥ ስለሆነ ለጥበቃው ለደህንነታቸው ሲባል ከሥልጣን ሲወርዱ በቀጥታ አዚያ እንዲመጡ አደረግን ንጉሙን በቁጥጥር ሥር ማዋል አስፈላጊነቱ አጠያያቂ ባይ ሆንምሥልጣን አይኑራቸው እንደልባቸው ያሻቸውን አይስሩ እንጂ በአክብሮት ይዘን ነው ያቆየናቸው አሽከሮቻቸው እያገለገሏቸው ከቤተ መንግሥት የሚመጣ ምግብ እየቀረበላቸው ጤናቸው እየተጠበቀ ከቤተሰቦቻቸው የፈለጉትን እከሊት ትምጣ እከሌ ይምጥ እያሉ ሲያዙ እየሄዱ እያነጋገሯቸው ነው እንዲያውም ልዕልት ተናኘ ወርቅን ከኛ ጋር ትቀመጥ ስላሉ ይቀመጡላቸው» ብለን ፈቅደን ላቸዋል ከአራተኛ ክፍለ ጦር ወጥተን ጃንሆይ ይሠሩበት ከነበረው ታላቁ ቤተመንግሥት ከገባን በኋላ ቢሯችንን የሳቸው ጽህፈት ቤት የነበረው ውስጥ አደረግን ለሳቸው መኖሪያ ዱሮ አፄ ሚኒልክ አሠርተውት ይኖሩበት የነበረው ትልቅ አሮጌ የእንጨት ፎቅ ቤት ሥር የነበረ አንድ መለስተኛ ጥሩ ቪላ ተዘጋጀላቸው ይህ ቤት ከቤተመንግሥቱ በስተሰሜን ራቅ ብሎ ይገኛል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለስብሰባ ከሚቀመጥበት ቤት በስተኋላ ነው በስተደቡብ በኩል ከፀሎት ቤታ ቸው በታች ዱሮ የበጅሮንድ የገንዘብ ቤት ወይም ግምጃ ቤት የነበ ረበት አጠገብ ጥሩ ጥሩ አትክልቶችና አበቦች የተተከሉበት መናፈሻ አሰ ዱሮ እጅ ለመንሳት ወይም አቤት ለማለት ወደንጉሠ ለሚመ ጣው ሰው ማረፊያ እንዲሆኑ ተብለው ከድንጋይ ተጠርበው የተሠሩ አጫጭር መቀመጫዎች ተተክለውበታል የጥላ ዛፎች አሉበት ያንን ቦታ እንደልብ ለመዘዋወር እንዲያስችላቸውና ከሰው ዓይንም ሰወር እንዲል በጣም ሰፋ ተደርጎና ወደላይም ከፍ ተደርጎ በቆርቆሮ ታጠረ እቪህ ውስጥ ነበር የሚናፈሱት ከዚህ ከተከለለላቸው ቦታ ውጪ በቤተ መንግሥቱ ቅጥር ግቢ ሌላ ቦታ አይሄዱም ነበርእዚያ በቆዩበት ጊዜ የቀዶ ጥገናው ሕክምና የተደረገላቸው ጊዜ ብቻ እንድ ጊዜ ከቤተ መንግሥቱ ከመውጣታቸው በስተቀር ጨርሶ ወጥተው አያውቁም ማንም አያያቸውም ነበር ማንም አሳቸው ጋ አይገባም የምናያቸው ሰዎች የተወሰንን ነበርን ከቤተሰቦቻቸው መካከል ራሳቸው አገሌ ይምጣልኝ ሲሉ ተፈቅዶላቸው ከሚገቡ የንጉሣውያን ቤተሰብ ጤናቸውንና አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በየዕለቱ ለመከታተል ከተመደቡ ሰዎች በስተቀር ማንም አይገባም የደርግ አባላትም ቢሆኑ ማንም አይገባም ከሥልጣን ከመውረዳቸው በፊትና በቷላ በጠቅላላው ያነጋገርኳ ቸው ሦስቴ ወይም አራቴ ቢሆን ነው ብቻዬን ሳይሆን ከኩሎኔል አጥናፉ ጋር እንዲሁም ከሌሎች ጥቂት የደርግ አባሎች ጋር በመጀ መሪያ የፄድነው አራተኛ ክፍለ ጦር እንደደረሱ ከሌሎች ጓዶቻችን ጋር ሆነን ነው እኔ ቀርቤ በአክብሮት አነጋገርኳቸው «ግርማዊ ሆይ እዚህ እንድትሆኑ ያደረግነው አሁን ባለው የአገራችን ተጨባጭ ሁኔታና ችግር ምክንያት ለርስዎ ደህንነት ጥበቃ ሲባል ነው እና መቼም እንደኢዮቤልዩ ቤተመንግሥት ባይሆንም የሚያስፈልግዎ ነገር እንደማይጎድልብዎ ተስፋ አደርጋለሁበጎደለ ነገር ይጠይቁ»ብያቸው አስገብተናቸው ነው የወጣነው ሌላ ጊዜ ደግሞ እንደዚሁ እኔና ኩሎኔል አጥናፉ ልናያቸው ፄድን «ግርማዊ ሆይ» እያልን የሚገባቸውን ክብር ሳንነፍግ ነው ያነጋገርናቸው ስለኢትዮጵያ ሁኔታ ምን እንደሚያስቡ ለማወቅ ስጠ ይቃቸው የተረዳሁት ኢትዮጵያን ከፍተኛ ቦታ ላይ አድርሻታለሁ ብለው እንደሚያስቡ ነው እሳቸው የነበሩበትን ሥርዓት ለማስታወስ «ጉልታዊሥርዓት» ብዬ ስናገር ጉልታዊ ሥርዓት አትበል ጉልታ ዊውን ሥርዓት ከደመሰስነው ጊዜ የለውም ነው ያሉኝ ይህንን ማለታቸው የመጃጀት አይደለም በዕድሜያቸው ይሸምግሉ እንጂ አንዳንዶች እንደሚያወሩት ጃጅድተው ራሳቸውን የሳቱ ሰው አልነ በሩም እውነት ነው በዘመናቸው የፖለቲካ ሥልጣናቸውን አማክለ ውታል በሳቸው አስተሳሰብ ጉልታዊው ሥርዓት የዱሮው የነምኒ ልክና ከሳቸውም በፊት የነበረው ነው በምኒልክ ጊዜ እያንዳንዱ የክልል መስፍን ወይም ባላባት በያለበት አገር በሕዝቡ በዛብቱ በንብረቱ ፈላጭ ቆራጭ ነው ሺሚ ሻሪ ነው የበላይ የለበትም አቤቱታ የለም ፍርድ የለም ከማዕከላዊ መንግሥት ጋር ያለው ግንኙነት ቢኖር ዓመታዊ ግብር መክፈልና አስፈላጊ ሲሆን ጦርነት ሲመጣ ክተት ሲባል ሠራዊቱን ይዞ ይዘምታል ከዚህ በስተቀር እያንዳንዱ በክልሉ በራሱ አፄ ነው ይሄንን አስቀርተውታል ስለዚህ በጃንሆይ አስተሳስብ ጉልታዊው ሥርዓት ካበቃለት ቆይቷል በኔ አስተያየት ጃንሆይን ውድቀት ላይ የጣላቸው ከሕዝባቸው መራቃቸው ነው የዘመኑ መሪዎች ክልል ይጎበኛሉ ግለሰብ ቤት ድረስ እየፄዱ የሕዝባቸውን የልብ ትርታ ያዳምጣሉፃሳብ ይቀበላሉ ሃሳብ ይሰጣሉ እኛጋ እንዲህ አይነት ነገር አልተለመደም በባህላ ችንም ንጉሥን እንደፈጣሪ ነው የምናየው እና አንደዚህ ዓይነት ነገር በመኖሩ ከሕዝቡ ርቀው በመኖራቸው ምክንያት ሰው ስለሳቸው ያለውን አስተያየትና ግምት አያውቁትም ማለት ይቻላል አንዳንድ ነገር ሲነገራቸው እንዴት ሆኖ። መንግሥቱ እንዴ። ለኛ በየጊዜው ጤናቸውና ሁኔታቸውን በተመለከተ ሪፖርት ይደረግልናል ከዚህ በተረፈ እሳቸውን የምናነ ጋግርበት ጊዜና ሰዓት አልነበረንም ገንዘብም የለኝም ብለዋል በሌላ በኩል ደግሞ ሊደረግላቸው የሚችለው ነገር ሁሉ ያለማሰለስ ይደረጋልእኔን እዚያ የሚያመላልሰኝ ምክንያት የለም እኔም ሆንኩ አጥናፉ አላየናቸውም ደግሞ ማንም ሰው የሚሄድ የለም አንዱ ቀባጣሪ ሐኪም ቤት መጥተው ሲያነጋግሯቸው ምንትስ ብለው እን ደዚህ ብለው አሉ እያለ የዓፈውን አይቼ በጣም ገርሞኛል እሳቸው ከዚያ ግቢ ወጥተው አያውቁም ሐኪሞች ከነሙሉ ዕቃቸው መጥ ተው ነው የሚያክሟቸው እንጂ ንጉሥ ከቤተመንግሥት ወጥተው አያውቁምእስከመጨረሻው ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ደግሞ እንዳ ያቸው አድርጎ ጽፏል ዳዊትን ዓይነት ሰው ቀርቶ ከደርግ አባሎች እንኳን የሚፄድ ሰው የለምፁ ጥበቃው ጥብቅ ነው ግንኙነትም የለም የንጉሥ ጥበቃ ኃላፊ ሻለቃ የጎራው ነበር ከሱ በላይ ኩሎኔል ዳንኤል ነው በጥበቃ ኃላፊው ሥር ሆኖ ግቢው ውስጥ የሚሠራ እንዳለ የሚባል ነርስ ተመድቦ ነበርይፄ ነርስ እዚያው በቅርብ እንዲ ሆን የተመደበው ጃንሆይን ለማከም ሳይሆን አንድ የጤና መታወክ ቢያጋጥማቸው ሐኪሞቻቸውን እንዲጠራ እንዲሁም አንድ የጊዜ ፕሮግራም ወጥቶለት በሳምንት በተወሰነ ቀን እየፄደ እንዲጎበኛቸው እሳቸው ጤናቸውን በሚመለከት አንድ ነገር እፈልጋለሁ ወይም እንዲህ ያለ ችግር አጋጥሞኛል ቢሱ ሐኪሞቻቸው እስኪደርሱ የሕክ ምና ባለሙያ የሆነ ሰው አጠገባቸው እንዲሆን ነው እሱውም ሁል ጊዜ ከጠባቂዎች ጋር በነሱ ሥር ሆኖ ነው የሚሠራው ንጉሥ ጋ ማንም አይቀርብም እንደነርሱ ለሥራ የተመደበ ሰው እንኳን ቢሆን ብቻውን ሊጠጋቸው አይችልም በመጨረሻው ላይ በተለይም የጤና ችግር ካጋጠማቸው ወዲህ በደርግ ስብሰባ ላይ ስለጤንነታቸው ሪፖርት ተደርጎልናል የጥበቃ ክፍሎቹ የሚያቀርቡትን አልፎ አልፎ ራሱ ኩሎኔል ዳንኤል ወይም ደግሞ የደርጉ የእስር ቤት ኮሚቴ ሊቀመንበር ያቀርባል አንዳንድ ጊዜ በእግራቸው ግቢው ውስጥ ሲንሸራሸሩ ከጠባቂ ወታደሮች ጋር የሚያደርጉት የንግግር ልውውጥ በቀልድ መልክ ሲነገር እንሰማለን ባንድ አጋጣሚ አንዱን ወታደር እስቲ ጠመን ጃህን ልየው። የምትሉ እጃችሁን አውጡ ይባላል ይመዘገባል «የምትቃወሙ» ይባሳል ይሄም ድምፁ ተቆጥሮ ይመዘገባል ድምፀ ተአቅቦም እንዲሁ ከዚያ በኋላ የተሰጠው ድምፅ ከሃምሣ በመቶ በላይ መሆንና አለመሆኑን ቁጥሩን አይተን በውስጠ ደንቡ መሠረት የሚያስገድል ከሆነ ወይም የሚያድን ከሆነ በዚያ መሠረት ውሳኔው ይተላለፋል የኔ ድምፅ መስጠት ያለመስጠት የሚያመጣው ለውጥ አልነበረም ታቶ ሂያ ዕቃ ቆደ ካፋደ ቦያሪ ዎቻ ቦሚናረቶ ፅዕዕ ያው መታ ያመሱታ ረፅዎ ፅዕና ሥረ ወድቀ ኃንደሪ ሮው ፅዕደም ፅኃርዕዎን ቻ መታ ኃፅሬ ይደረፇዎታዐዕ መንግሥቱ አንድ እውነት አለ ሁላችንም ነገሩ ትክክል ያለመ ሆኑን እናምናለን ያንን ትክክል ያልሆነ ነገር እዚያ ቁጭ ብለን አስፈ ፅመነዋልፎ አሁን ጊዜው ካለፈ በኋላ የዚያ ውሳኔ አካል ነበርን ለማ ለት አልፈለግንም የሚያንቀን ሕሊና አለን ስለዚህ ከዚያ መውጫ እንፈልጋለን በደርግ ውስጥ በተሰጣቸው ኃላፊነት ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው ሁሉ ሊክዱ ይሞክራሉ ለምሳሌ የሕግ ኮሚቴ ሰብሳቢና አባል የነበሩት ሰዎች ዛሬ አናውቅም አልነበርንም ብለው ሲሉ ይገርመኛል ሕግን የሚመለከት እንደዚህ ያለ ጉዳይ አጀንዳ የሚጠናውና የሚቀርበው በሕግ ኮሚቴ አማካኝነት ነው እንደዚህ ያለ ዝግጅት እንደሌለ እነፍሰሐ ደስታ ያውቃሉ እኔ ደግሞ ወይ የእስር ቤቶች የፀጥታ ወይም የአስተዳደርና የሕግ ኮሚቴ ሳያቀርብ በግሌ ስለታሰሩት ሰዎች የማቀርበው አጀንዳ የለም ያታ ዳያሪዕ ሰማን ጎንዲደታ ያቀፖታ ጎፅሃ ቦዕውቶ ጳፅርዕዎ ያዎታ ደይባኃፅሪ መንግሥቱ ጄኔራል አማንን በሕይወት መያዝ ካቃተ ይደም ሰሱ የሚለው ውሳኔ የተላለፈው በቤቱ ነው በጉባኤው በቀጥታ የተላለፈ ትዕዛዝ ነው መንግሥቱ አዚያው ሆኖ እንዲደመሰሱ ትዕ ዛዝ ሰጠ የተባለው ጨርሶ ሐሰት ነውእኔ መጀመሪያውኑ ሆነ ብዬ የሰበሰብኳቸው ለዚሁ ነው ጄኔራል አማንን በተመለከተ አንድም ውሳኔ በኔም ሆነ በሌላ በተናጠል እንዲሰጥ አልፈለግሁም ራሳቸው የፈለጉትን እንዲወስኑባቸው ነው የሰበሰብኳቸው ብዬ ደጋግሜ ተናግ ሬያለሁ ምክንያቱም ሰውዬው ሥልጣን ፈልጎ አንደኛ ሲኒዬር ጄኔራል በመሆናቸው ሁለተኛ የኤርትራ ተወላጅ ስለሆኑ ደርግን ይዞ እየተጠቀመባቸው ነው እየተባለ ሐሜት ስለነበረ አሁንም እሳቸውን በተመለከተአንድ ነገር ቢፈጠር መንግሥቱ ነው እንደምባል ስለማውቅ ነው እኔ ከዚህ በተቻለ መጠን ለመውጣትና ኳሱን በተሰብሳቢዎቹ ሜዳ ላይ ለማስቀመጥ ነው እነሱ ወደፈለጉት አቅጣጫ ሊወረውሩት ይችላሉፎ ለዚህ ነው ሁሉም ባደባባይ እንዲሆን የፈለግሁት አማንን ለመግደል ከሆነ ፃሳቤ ለምንድነው ጉባኤ የምጠራው። አትሄድም የሚል ሆነ እርስዎ ራስዎ ይምጡ ብለህ ንገራቸው ተባለ ከዚህ ቀደም ኩሉኔል አጥናፉንና ሻለቃ መንግሥቱን ነጌሌ ያለው ጦር ሊያነጋግራቸው ይፈልጋልና ይሂዱ ብለው አዘው እዛ በተለይ እኔን ለማጥፋት የተዶለተ ነገር እንደነበር ተደርሶበት ነበርና አሁንም ወጥመድ ሊሆን ይችላል በማለት ነው ደርግ እንዳልሄድ የወ ሰነው ከዚያ በኋላ እንግዲህ ነገር ተበላሸ ያ ስብሰባ ተጠራ የዕለቱ አጀንዳችን የስብሰባችን ዋና ዓላማና አጀንዳውም የጄኔራል አማን ጉዳይ ነበር ጄኔራል አማን የደርጉ ሊቀመንበር የመከላከያ ሚኒስትርና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ ናቸው ከዚህም በተ ረፈ አሁን በመፍጠር ላይ ያሉትን ችግርና በአገሪቱ ላይ ሊያስከትለው የሚችለውን አደጋ አስረዳሁ የደህንነት ኮሚቴው የኤርትራን ጠቅላላ ሁኔታ በመዘርዘር ለተሰብሳቢዎቹ የተሻለ ግንዛቤ ለመስጠት የበኩሉን ስቀረበበቅርቡ ጄኔራል አማን ከደርግ አባሎች ጋር በአንድነት ሆነው ሠራዊቱንም ሆነ ሲቪሉን ሕዝብ እንዲያነጋግሩ ታቅዶ አሥመራ ሄደው ጉብኝት አድርገው ነበር ይህንን በሚመሰከት አብረዋቸው የፄ ዱት የደርግ አባላት ሪፖርታቸውን አሰሙ በዚህን ጊዜ ጄኔራሉ አብረዋቸው የሄዱትን ሰዎች አግልለው ብቻቸውን ሲሠሩ እንደቆዩ ያደርጉት የነበረው ንግግር ሁሉ አፍራሽና አደገኛ አዝማሚያ ያለው እንደነበረከዚያ በፊት በሠራዊቱና በወንበዴዎች መካከል የተደረገውን ግጭት አንስተው ይሄንን ሥራ የሠራው የሠራዊት ክፍል ለፍርድ ይቀርባል እንዳሉ ቁልጭ አድርገው ሪፖርት አደረጉ ከዚያ በመቀ ጠል የኤርትራ ጦር ተወካዮች ደግሞ በፊናቸው አማን ኤርትራ ሄደው ምን እንደሠሩ ምን እንዳሉና ያም በጦሩ ላይ ያሳደረውን ስሜት በበኩላቸው አጣርተው መጥተው ነበርና እነሱም ተናገሩ ይሄ ሁሉ ከሆነ በኋላ ደግሞ እዚያው ቢሮአቸው ሆነው ምን ይሠሩና ይሉ እንደነበር በቴሌፎን እየተነጋገሩ ምን ዓይነት ሴራ ይጎነጉኑ እንደነበር ቀረበ። ቀኑን ሙሉ ስንነጋገር ዋልን ረፋዱ ላይ በአዲስ አበባ ውስጥ ጦር የማንቀሳቀስ ሙከራ እያደረጉ ሳይሆን አይቀርም የሚል መልዕክት ከውጪ መጣ ከነገሌ መጥቶ ጎፋ ሠፈር ከተቀመጠው ሁለተኛ መድፈኛ ሻለቃ አካባቢ ደስ የማይል ሁኔታ ይታያል ምናልባትም አማን ሊያንቀሳቅሱ የፈለጉት ጦር ይሄ ሊሆን ይችላል የሚል ሪፖርት ነው የደረሰን ይፄንን እንዲያጣሩ ዘለቀ በየነና ሻምበል ግርማ የሚባል ሌላ የደርግ አባል ተልከው ፄዱ ምንም የሚያሰጋ ነገር አለመፈጠሩንና እዚህ ግባ የሚባል እን ቅስቃሴ ያለመኖሩን ካረጋገጡ በኋላ ተመልሰው መጥተው ሰላም መሆኑን ተናገሩ ጄኔራል አማን እንዲታሰሩ የተወሰነውም እምቢ ብለው የተታኮ ሱትም ማታ ነው እንጂ ቀን አልነበረም ይፄም ሆን ብሎ የተደረገ ሳይሆን ስብሰባው ይኹን ሁሉ ነገር ሲያጣራና ሲነጋገርበት ቀኑን ሙሉ ስለቆየ ነው ሁሉም የበኩሉን እንዲናገር ዕድል ተሰጥቷል የአብዛኛው ሰው አስተያየት ይፄንን የመሰለ አገሪቱን ከፍተኛ አደጋ ላይ የሚጥል ወንጀል ሲሠሩ ከተገኙ ከመሰሎቻቸው ጋር እስር ቤት ይግቡ ቢያውቁት ኖሮ ደርግ ባለውለታቸው ነው እሳቸው ከሌሎቹ ያሰርናቸው ጄኔራሎች በምንም አይለዩም እዚህ ከፍተኛ ቦታ ላይ አስቀምጠን አገርን የመምራት ኃላፊነት ስንሰጣቸው ክከድተውን ኢትዮጵያን የሚያጠፋ ነገር ከሠሩ እዚያው ከጓደኞቻቸው ጋር ይቀላቀሉ የሚል ነበር ያታቅ ፅደህ ያፅፃን ደና ዕርኃዎ ዕንደሟቃታቶ ሰፅዳሪሪ ማን ሰተዕጋሪ ቀኦን መታ አፈዳቻና ቦፉደራቶ ማታ ጎደ ዘሆ ሰሪሣሃዎ ኃንዲድደታ ቦወያናፇሯት ምን ው ቦፉደታትዕ መ ሮው ምሰአረእታ ፇውን ቦሐውጡ ዎ ፅዕሪኛጾ ምፉ ደ ወደፅንድ ግቶ ድም ሪፓታያውን መፅጎተ ፀ ሏያታ ወረው ኔንደሃፇወፅዳና ፅንደፉደታ ዕው ቦያናረቶ መንግሥቱ ማታ ነው የተገደሉትሱ እነሱ ላይ ፍርዱ መሰጠት የተጀመረው ቀን ነው ጄኔራል አማን ላይ ከተወሰነ በኋላ እዚያ ላ መቆም ነበረበት ነገር ግን እሳቸው ላይ ብቻ ወስነን አንመለስምክቼ ስላሉ ነው ብዬ ተናግሬአለሁ አማን ላይ ተወሰነ ከዚያ በኋላ የሳቾቸ ውን ጉዳይ ትተን ወደሌሎቹ ነው የሄድነው የተላለፈው ውሳኔ ወዲያውኑ ተግባራዊ መደረግ ስላለበትና የደር ጉን ውሳኔ የማስፈፀሙ ኃላፊነት የኔ ስለሆነ አዚያው ስብሰባው አየተካሄደ እያለ ኩሎኔል ዳንኤል አስፋውን አስጠራሁት አሳቸውን። ታንክ መጣ በዚያ ቤታቸውን ደርምሰው ገቡ በእን ዲህ ዓይነት ሁኔታ የአማን ፍፃሜ ሆነ በኋላ እንደተወራው ራሳቸ ውን አልገደሉምጹ በታንክ ነው ያጨማለቋቸው መንግሥቱ ነው ይገደሉ ያለው የሚለው ነገር ትክክል አይደ ለምእንኳን እኔ ደርጉም ቢሆን ይገደሉ አላለም እንዲታሰሩ በደርጉ ተወሰነቋያንን ማስፈፀም ኃላፊነቱ የኔ ነው የደርጉን ውሳኔ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ለተስፋዬ ገብረኪዳንና ለዳንኤል ትዕዛዝ ሰጥቻለሁ እነሱ በሥፍራው ላይ ተገኝተው ያጋጠማቸው ነገር ሠላማዊ ሰዎች ንም ወታደሮችንም አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ አስፈላጊውን እር ምጃ ወስደዋል ይሄ በማንኛውም የሚሊታሪ ግዳጅ ላይ ሊያጋጥም የሚችል ነገር ነው ለአንድ ግዳጅ አንድ ሠራዊት ሲላክ በቦታው ላይ ተለዋዋጭ ነገር ሊያጋጥመው ይችላልያንን እንደአስፈላጊነቱና እን ደሁኔታው ይከላከላል ይመክታልፎ ይደመስሳል ይፄም ከዚያ አይለ ይም አንድ አመፀኛ ሊይዝ የሄደ ወታደራዊ ቡድን በሥፍራው ላይ ደርሶ በገጠመው አስገዳጅ ሁኔታ የተወሰደ ወታደራዊ እርምጃ ነው ቤታቸውን የጦር አውድማ ለማድረግ የመረጡት ጀኔራል አማን ራሳቸው ናቸው ህ» ታ ፅናንፉ ኃዲዚዖው ዕዕ ያው ሰዳሪጃ ውዕፖ ናሃ መንግሥቱ አንድ ሰው አልወጣም ሌሊቱ ተጋምሶ ሊነጋ አቅ ራቢያ ነው ከዚያ ቦታ ሁላችንም የወጣነው ቅድም እንዳልኩት የጄኔ ራል አማን ጉዳይ ካለቀ በኋላ እኛ ከተሰበሰብን አይቀር የሌሎቹንም ጉዳይ ዳር ሳናደርስ አንፄድም የሚለው ነገር መጣ ያ ሁሉ ሁካታ ተነሳ እንደገና አልመለስበትም አሁን ወደሌሎቹ ጉዳይ ስንሄድ የ ሰው ስም ዝርዝር መጣ የኃይለሥላሴ ባለሥልጣኖች ብቻ ሳይሆኑ ሲቪሎች አሉበት ወታደ ሮች አሉበትየኮንጎ ጉዳይ አለበት ዳኝነት አጓድለዋል ብሎ ሠፈ ርተኛው ምኑ ሰብስቦ ያመጣቸው ሰዎች ሁሉ ነበሩበት ስም ዝርዝር መጣ እንይ ከተባለ የዚህን ሁሉ ሰው ጉዳይ እንዴት ነው የምናየው። ምንድነው ሰው አይደለም እንዴ። ሌባ እየተባሉ በዚያ ዓይነት ሁኔታ ሲፄዱ እኛ እንኳን «አይ ሰው» ብለን ራሳችንን በደፋንበት ሁኔታ ከሥልጣን የወረዱ ሰው በምንም መልኩ ለኛ ፖለቲካ ለኛ ሕልውና በምንም ነገር ንጉሥ ጠንቅ ይሆናሉ የሚል ሥጋት ጨርሶ አልነበረንም ደግሞ ምንም ከሥልጣን ቢወርዱ በብዙ መልኩ እያንዳንዳችን በግላችን ጥፋታቸውንም ሆነ ልማታቸውን እንደ ማንኛውም ሰው ሁሉ የምናመዛቫዝንበት መንገድ አለን እኔም ሆንኩ የደርግ አባላት በዚህ ነገር እንዳው ትዝ ብሉሎንና አስበንበት ወደዚህ አቅጣጫ ያመራንበት ጊዜ ይህንንም አንስተን የተወያየንበት ጊዜ አልነበረም እርግጥ ካረፉ በኋላ ቀብራቸው እንዴት ይሁን የሚለው ጉዳይ ላይ ተነጋግረናል ለመሆኑ እሳቸውን የምንገለው ለምንድነው። ከዚያ ቀጠል ያደርጉና ሌላ ለውጥ የሚያስፈልገው ነገር አሉ ብለው ተነሉ ሥራና ኃላፊነት ተሰባስቦ መንግሥቱ ኃይለማርያም እጅ ገብቷልየሱ ሥራ ተከፋፍሎ ለሌሎች ሰዎች መሰጠት አለበት ጄኔራል ተፈሪ ሊቀመንበርና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ ተብለው ቁጭ ብለዋል ባሁኑ ሰዓት እሳቸው አሻንጉሊት ናቸው ሥልጣኑ ሁሉ ያለው መንግሥቱ ኃይለማርያም እጅ ነው ስለዚህ እሳቸው እውነተኛ ሊቀመንበር መሆን አለባቸው ርዕሰ ብሔርነታቸው በሕግ መረጋገጥ አለበትሁለተኛ ነገር መንግሥቱ ወይ የጠቅላይ ሚኒስትር ቦታ መያዝ አለበት ወይም የደርግ ምክትል ሊቀመንበር ይሁን እንጂ ሁሉ ቦታ አሱ ብቻ መሆን የለበትም አሉ ባጭሩ መንግሥቱ አሁን የሚያራምደውን ሁሉ ከማድረግ ይገታ ማለ ታቸው ነው ይፄንን የምትለው እንግዲህ ኢሕአፓ ነች አነዓለማየሁ መሐከላችን ቁጭ ብለው የኢሕአፓ አባላት ኖረዋል የኔ ደጋፊዎች የሆኑት ደግሞ እንደዚህ ያሉ ቁልፍ ቦታዎች በእጁ እንዲሆኑ እምነት የምንጥልበት ለው መንግሥቱ ኃይለማርያም ነው ጦሩ እምነት ያሳደረው በሱ ነው አብዮቱ አልጠነከረም እኛ የግቢውን ጦርም ሆነ የሌላውን ጦር አዛዥነት ከመንግሥቱ ሌላ አምነን የምንሰጠው ሰው የለም ጄኔራል ተፈሪ በንቲ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ሄደው እዚያው ይቀመጡ እንጂ ድርጅታዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ከኛ ሌላ ማን እንዲሠራው ነው። አለኝ «እንዴ። የሚል አስተሳሰብ ነበረን ይህንኑ ለማስረዳት የነሱንም ፃሳብ ለመረዳት ጥረት አድርገናል መልዕክታችን በወንድማማቾችና በአንድ ሀገር ልጆች መካከል ደም መፋስስ የለበትም በዚህ የሚጠቀም ቢኖር የውጪ ጠላቶቻችን ናቸውፎ ይህ የብቡ ዓመታት የሕዝብ ብሶት የወለደው አብዮት አንዴ ከተቀለበሰ ዳግም የሚገኝ አይደለምና ከኛ ጎራ ተሰለፉ ሁሉም የበኩሉን ልዩነቱንና ችግሩን ያቅርብና በጠረጴዛ ዙሪያ የማንፈታው ምንም ዓይነት ችግር አይኖርም» የሚል ነበር የተጀመረው አዝማ ሚያ ሊያስከትል የሚችለውን ጥፋት በአንፃሩ ግን ለውጡ ሊሆን የሚችለውን መፍትሔነት በማስረዳት አማፅያኑ እንደገና እንዲያስቡበ ትና የተሻለውን ሠላማዊ መንገድ እንዲከተሉ በአንክሮ አሳስበናል ለዚህም በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በልጅ ሚካኤል እምሩ የተመ ራና የደርግ አባሎች ያሉበት ቡድን ልከናል ጓድ ብርፃኑ ባየህና ሌሎ ችም ያሉበት ከመሐል አገርም ከኤርትራም በውነቱ በሕዝቡ የታ መኑ የፖለቲካ ሰዎችና የሀገር ሽማግሌዎችን ያካተተ የስብሰባ መድ ረክ ተከፍቶ ሰፊ ውይይት ተደርጓል በምላሹ ከነሱ ያገኘነው መልስ ሌላ ነው ያ ይፈራ የነበረውን የዐፄ ኃይለሥላሴ መገርሰስ ከተቻለ አሁን ኢትዮጵያ ባለችበት ሁኔታ ደርግን ያለምንም ችግር ተጋፍቶ ፍላጎትን ማሟላት ይቻላል የሚ ለው አስተሳሰብ የሰፈነ ይመስላል ባሳዩት እብሪትና የተጣመመ አመ ሰካከት ጥረታችን ስኬታማ ሊሆን አልቻለም ሽ ከአብዮቱ ፍንዳታ በፊት የኤርትራ ገንጣይ ድርጅቶች ከዲሞክራ ቲክ የመን መንግሥት ለዚያው እኩይ ተግባራቸው እርዳታ ሲሰጣ ቸው ቆይቶ ነበር በኋላ ግን ከኛ ጋር በተፈጠረው መግባባትና ወዳጅ ነት እኛንና ገንጣዮቹን አስቀምጠው ለማደራደር ታላቅ ጥረት አድርገ ዋል በተመሳሳይ ሁኔታ በምሥራቅ ጀርመን መንግሥት ጺዲአር አማካኝነት የዛሬው የኤርትራ መሪ ኢሳያስ አፈወርቂና በኛ በኩል ደግሞ በጓድ ብርዛነ ባየህ የተመራ ቡድን ተገናኝተው ተነጋግረው ነበር በዚህ ተኩስ ማቆም አድርገን በሠላማዊ ድርድር ልዩነታችንን ለመፍታት ጥረት አድርገን ያው በነሱ እምቢተኝነት ድካማችን ከንቱ ቀርቷል የሁለቱም ተገንጣይ ቡድኖች መሪዎች የሻዕቢያና የጀብሐ በተለ ያዩ መንግሥታት ትብብር አኛና እነሱን አገናኝቶ በሠላም ለማነጋገር በተደረገው ጥረት ሁሉ እነሱ ካንድ ቦታ ፈቀቅ ሳለማለትና ለሠላም ራሳቸውን ላለማስገዛት የያዙት አቋም ተመሳሳይ ነበር ኤርትራ በታሪክ የኢትዮጵያ አካል አልነበረችም በኃይል የተያዘች የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነች ነው የሚሉት ስለሆነም የፍትሕና የዲሞክራሲ ጥያቄ ሳይሆን የቅኝ ግዛት ጥያቄ ነው የሚል አቋም ነው ያላቸው ይፄ ከሆነ ደግሞ አገራችንን ጥላችሁ መሄድ ወይም ደግሞ ሕዝቡ የራሱን ዕድል በራሱ እንዲወስን መፍቀድ አለባችሁ ይላሉ ብዙ ኢትዮጵያውያንና ብዙ የኤርትራ ተወላጆች የሚያውቁትንና የሚያም ነብትን በመካከላችን ያለውን የዘር የደም የታሪክ የባህል ትስስር ወንበዴዎቹ ሸምጥጠው ይክዳሉ ለተወሰነ ጊዜ የፋሽስት ኢጣልያ የወረራ ጣልቃ ገብነት ለይቶን ከፈጠረብን ችግር ባሻገር ኢትዮጵያ ኤርትራ ኤርትራ ኢትዮጵያ መሆኗን ፈፅሞ ሊቀበሉ አይፈልጉም እኛ ያልነው ካልተሳካ በስተቀር እስከመጨረሻው ጦርነቱን እንቀጥላ ለን አሉ በዚህ ተስፋ ሳንቀርጥ የሠላሙን ጥረት ገፋንበት እንደ ወሎና ትግራይ ረሃብ ከሕዝቡ ተደብቆ የኖረውን የኤርትራን ችግር ይፋ በማውጣት የቀድሞው ፓርላማ እንዲነጋገርበት አድርገናልእንዳውም ባላቱን ጠርተን «ይፄንን ጉዳይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካ ዮች የሆናችሁ ሰዎች እስከዛሬ እንዴት ሳታነሱ ቀራችሁ። በኔ ልትተዉት ትችላላችሁ ብለው ተስፋ ሰጥ ተውኝ ነበር ይሄንንም ከደርጉ መቋቋም በኋላ ለጓደኞቼ ነግሬአቸው ነበር ስለዚህ ባላቸው ወታደራዊ ችሎታና ልምድ ወትሮ በምናው ቀው የዛገር ፍቅር ስሜታቸው ነው የመረጥናቸው እሳቸውን ስንመርጥ በሰውዬው ግለሰባዊ አቋም ምግባርና ማንነት ላይ ተመር ኩዘን እንጂ ከየትኛው ክልል ተወለዱ ዘራቸው ምንድነው የሚለው ጥያቄ በአእምሮኣችን አልመጣም ይፄ ጨርሶ ችግራችን አልነበረም በዚያን ጊዜይቱ ኢትዮጵያ የሚነሳ ጥያቄም አልነበረንም ያን ጊዜ የኛ ጭንቀት የነበረው አቆብቁበው የሚጠብቁን ሶማሌ ዎች ወይም ሌሎች ጠላቶቻችን የሚሰነዝሩት ጥቃት ቢኖር ጦሩ ፀረ ጄኔራል አቋም ይዞ ስለነበር ጄኔራሎች ሁሉ ታስረው መክላ ከያችን ዝርክርክ ብሎ ስለነበር ይፄ የሚያስከትለውን ጠንቅ በማሰብ እንዴት ብናደርግ ይሻላል የሚለው ነበር ስለዚህም ጄኔራል አማን መከላከያ ችንን መልሰው እንዲያደራጁና እንዲመሩ በማሰብ አንዲሁም ለኤር ትራ ዓይነተኛ መፍትሔ በማግኘት በኩል የበኩላቸውን አስተዋፅዖ ያደርጋሉ በሚል ነበር የመረጥናቸው ነገር ግን እሳቸው የተጫወ ቱት አፍራሽ ሚና ቀላል አይደለም አላገለገሉንም ጄኔራል አማን በተቃራኒው ነው የበደሉን በኛ በኩል የተደረገው ጥረት ይፄ ብቻ አይደለም ተገንጣዮቹን የሚረዱትን የአረብ ዛገሮች ለማሳመንም ሞክረናል ዐረቦች ከጥንት ጀምሮ የነሱን እምነትና ባህል በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ለመጫን ሲሞ ክሩ ኖረዋል ቅድም ካነሳኋቸው የውፃና ያፈር ፖለቲካቸው ባሻገር ኢትዮጵያውያን የሚደሙበትን መሣሪያና ገንዘብ ለጠላቶቻችን ማቀ በል ቀጥለዋልፎ ያንድን ወገን መረጃ ብቻ በመስማት በወንበዴዎቹ እየተታለሉ የሚያክናውኑትን እኩይ ፀረኢትዮጵያ ተግባር ከማካሄድ እንዲቆጠቡና የቆምንለትንም ዓላማ ለማስረዳት በዐረቡ ዓለም መልእክተ ኞቻችንን በመላክ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አድርገናል አገር ወዳድ ኤርትራውያን በተገኙበት ኤርትራ ከኢትዮጵያ ሕዝብ የተለየ ታሪክ የሌላት መሆኑን የሚያስረዱ ችሉታ ያላቸው ሰዎች መርጠን በመላክ ዞረው የሚቻላቸውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አድርገቐል የሚያሳዝነው ግን ይፄ ሁሉ የተተረጎመብን በድክመት እንጂ በበጎ የሠላም ፍላጎት አልነበረም ውጤትም አላገኘንበትም ስለዚህ እነዚህ ሰዎች ታሪክ ተምረውና ወደ እውነታው ተመል ሰው የሠላሙንመንገድ እስኪቀበሉት ጊዜ ጠየቀ በሌላ በኩል ደግሞ በወታደራዊ ኃይል በትጥቅ ትግል ፍላጎታችንን እናሟላለን የሚለው ትምክህታቸውን ለውጦ ወታደራዊ ተፅዕኖ በማድረግ ወደክብ ጠረጴ ዛው እንዲመጡ ለማስገደድ ከፍተኛ ትግል ጠየቀ በዚህ ረገድ በነ ሱም ሆነ በኛ በኩል በተፋሳሚዎቹ ላይ ብቻ ሳይሆን በሕዝብ ላይ የደረሰው ጉዳት ከፍ ያለ ነው በዚህ ዓይነት የተደረገውን ጥረት እንዳልተደረገ ለማስመሰል ካልሆነ በስተቀር የሠላም ጥረት በሚገባ ተደርትል በሠላሙ ጥረት አኳያ ብዙ ማለት ይቻላል በኤርትራ ብቻ ሳይሆን በሶማሌም በኩል ብዙ ጥረት አድርገናል ሶማሌዎች ለ ዓመታት ኢትዮጵያን ለመውረር ተዘጋጅተዋል የኢትዮጵያን ግዛት የኛ ነው ብለው አቋም መውሰዳቸው የታወቀ ነው የኢትዮጵያና የሶማሊያ መንግሥታት ክርክር በየመድረኩ የታየ ነው ካይሮ ላይ የተፈረመውን ያፍሪካ አንድነት ድርጅት ቻርተር አንዱን ክፍል አልፈ ርምም ያለች ሶማሊያ ናት «የአፍሪካ አገሮች ቅኝ ገዢዎች ጥለውላ ቸው በሄዱት ድንበር ተወስነው መኖር አለባቸው» የሚለውን አንቀፅ ነው የሚጋፉት በቅኝ ግዛትነት ይዘውን የነበሩ ኃይሎች የፈጠሩትን የፖለቲካ ማፕ ወይም መልክዓ ምድራዊ ድንበር እንደገና ለመለወጥ ወይም ለማሻሻል ብንሞክር ላፍሪካ ጥፋትና ሌላ ጦርነት ነው የምንደ ግሰው ያለው መፍትሔ ባለንበት ሁኔታ መቀጠልና የተቀበል ነውን አገር በሠላም እየተባበርን መምራት ነው የሚለው አስተሳሰብ ትክክ ለኛ ነበር ያ ባይሆን ኖሮ ሊደርስ የሚችለውን ደም መፋሰስና ዕል ቂት መገመት አይዳግትም ሶማሊያይሄንን ውለታ አልቀበልም ሪዘርቬሽን አለኝ ብላ አሻፈረኝ ያለች አገር ነች ለምኞቷ ተግባራዊነት የህዝቧ ቁጥር የመሬቷ ስፋት ያላት የተፈጥሮ ሀብት መጠን ሲታይ መናጢ ድሀ ተብለው ከሚጠሩት የዓለም ኋላቀር ሰልፈኞች አንዷ ናት ይሁን እንጂ በኢትዮጵያ ግዛት ላይ ለመስፋፋት ያላትን ኑ ዓላማ ለማስፈፀም ከፍተኛ የመከላከያ ኃይል ስታደራጅ ቆይታ ለወረራ አሰፍስፋ ነበር ይሄንን አደጋ እኛ በቀላሉ አላየነውም እንደሌላው ሁሉ ይህም ከሕዝቡ እይታ ስለ ተደበቀ ሕዝቡ በደንብ አልተረዳልንም እንጂ የወታደሩን ክፍሎች ለረ ጅም ጊዜ ሲያሳስባቸው የቆየ ሁኔታ ነው በባሌ በቦረና በኦጋዴን በየቀኑ ሠራዊታችን ከነዚህ ኃይሎች ጋር እየታገለና እየጣለ ሲወድቅ ነው የቆየው ምሬቱም የከፋ ነበር ሶማሌዎቹ በለውጡ ወቅት የተፈጠረው ውዥንብር ተጠቃሚ በመሆን ወረራ እንዳያካሂዱ ነቅተን ነበር የጠበቅነው ያም ሆኖ አገራችንን ለመከሳከል የሚያስችለንን መጠናከር በመቀጠል ከዚያው ጎን ለጎን ደግሞ ወደውጊያ ከመፄድ ይልቅ ሶማ ሊያን በተቻለ መጠን ለማለሳለስና ለማስረዳት ከጥፋት ለመግታት ቢቻልም መልካም ጎረቤት ለማድረግ የተደረገው ጥረት በቀላሉ የሚ ታይ አይደለም ለምሳሌ እነሱ በዚያን ጊዜ የሶሻሊስት ሥርዓት የእ ድገት አቅጣጫ ተከትለናል ብለው የሶሻሊስት ፓርቲ አቋቁመናል ይሉ ስለነበር ሶቭየቶችና የሶሻሊስቱ ካምፕ ዛገሮች እየተባበሩዋቸው ኢኮኖሚያቸውን ይጠጋግኑላቸው ነበር በአካባቢያችን የሚገኙ የአፍ ሪካና የመካከለኛው ምሥራቅ ዛገሮች ግራ ዘመም ፖለቲካ ያራምዱ ስለነበርና ባንፃሩ ግን የዘመነ ኃይለሥላሴዬቱ ኢትዮጵያ ያሜሪካን ወዳጅ ስለነበረች ይፄ ሁሉ ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ በመታየቱ ከነፒህ ጋር የተደረገው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ቀላል አልነበረም እነሺፒህ የዘይት ዛብት ባለቤት የሆኑትና ነገር ግን ኢትዮጵያን ለማፍረስና ለመገዝገዝ ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱት ወገኖች አሉ ከነዚህም ሁሉ በላይ ሶማሌዎቹ ኢትዮጵያ ላይ አለን የሚሉትን የግዛት ጥያቄ ጉዳይ ለሶቭየቶቹ ሲያነሱባቸው አዝማሚያቸውን አይ ተው ሶቪየቶቹ እኛ እዚህ አድርሰናችሁ አስታጠቅናችሁ ደግሞም አብሮ የሚያኖራችሁ ብዙ ጉዳይ እያለ በውነቱ ይሄንን መቀበል አይቻልም ብለው ስላሏቸው ከዚያ በኋላ እንግዲህ እነሱም ምናልባት ሶቭየቶቹ ወደ ኢትዮጵያ አድልተውና ይህንን ተፅዕኗቸውን አጠንክ ረው ከዚህ ዓላማችን ቢገቱን የምንወስደው እርምጃ ምንድነው። እያለ ከሚያበረታታኝ በስተቀር ሌላ አልነበረም ደግሞ ይሄ አርቲፊሻል አልነበረም በሐቅ ከማየው በየሰዉ ገፅታ ከሚነበበው ሁኔታ ድጋፍ እንጂ ሌላ አልነበረም በሠራዊታችን ውስጥ የነበረው ሁኔታ በእርግጥ እያደር ተለዋ ውጧል ጦሩ ውጊያ በሚፈጥረው ሁኔታ ካንዱ ማዕዘን ወደሌላው ሲንከራተት በየጊዜው በሚፈጠሩ ፍልሚያዎች አንድ ጊዜ እኛ ጠላትን ደምስሰን የተወሰነ ቦታ ስንቆጣጠር ደግሞ ጠላት በተራው አድብቶ ደከም ባለ ጎናችን በኩል ሲያጠቃን ውፃ ቅዳ ውዛ መልስ ዓይነት ነገር ሲሆን መበሳጨት አለ ሌላው ችግር በሠራዊቱ ውስጥ እያደር እየተንሰራፋ የመጣው ሙስና ነው ጥቂቶች ራሳቸውን በጦርነቱ ተጠቃሚ አደረጉ እስከመጨረሻዉ ድረስ የኢትዮጵያ ሠራዊት በትጥቁ ጥራትና ብዛት በሰው ኃይሉም ለየትኛውም ተቃዋሚ ጎራ የሚበገር አልነበ ረያ በአርግጥ የሚያስመካ ሠራዊት ነበር በዓላማ ጽናት በመሪ ዎቹ ጥራት በማንኛውም እየተጠናከረ መጥቶ አስተማማኝ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር ምንም የመጨረሻው ድል በኛ የበላይነት ባይደመ ደምም ትልቁ ሽንፈት የፖለቲካ የኢኮኖሚ ወይም የሌላ ሳይሆን ዋናው ወታደራዊ ሽንፈት ነው አዚህ ላይ ነው ትልቁ ቅራኒኔ ለምን የተባለ እንደሆነ በቆየን መጠን ሌኒን ያለው ነገር ነው ምንም እንኳን በአሁኑ ጊዜ የሌኒንን ጥቅስ መስማት የሚፈልጉ ሰዎች የተወሰኑ ቢሆኑም ሥልጣን መያዝ ቀላል ሊሆን ይችላል የሕዝብን ጥቅምና አገርን መጠበቅ ዋናውና ከባዱ ነገር ነው። የምሬት ሳቅ እየሳቁ ወያኔ እየተጎተተ መጥቶ አዲስ አበባ ገብቶ ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛት ያደረጋት በራሳችን ሰዎች እርዳታ ነው የፄ ለን ኦፍ ትሮይን ታሪክ ሳታነቢ አትቀሪም ሻዕቢያና ወያኔ እዚህ የደረሱት በትሮጃን ፈረስ ተሳፍረው እንጂ በራሳቸው እግር በራሳ ቸው ቅልጥም ተጉዘው እንዳይመስልሽ በሰሜን በኩል እንደሚታወቀው ብዙ መሥዋዕትነት የተከፈለ በትና አስቸጋሪ የሆነ ጦርነት ነበር በመጀመሪያው ጠቅላላ ማጥቃት የተከፈለጪ መሥዋዕትነት ቀላል ባይሆንም ውጤቱ አመርቂ ስለነበር በድሉ ረክተናል ወንበዴዎቹን በሚገባ በመምታት ቀጥተናቸው ከመ ላው የኤርትራ ደጋ ከምፅዋ ከሐማሴን ከአካለ ጉዛይ ጠራርገን አውጥተናቸው ባርካ ተራሮች ላይ ተንጠልጥለው ነበር የቀሩት ከዚያ በኋላ እነሱም በዚያ ክልል ውስጥ በጣም አስቸጋሪ ከሆኑት ቦታዎች አንዱን መሬት ይዘው አንዴ እኛ ስናጠቃ ሌላ ጊዜ እነሱ ሲያጠቁ ብዙ መሥዋዕትነት ተክከፈለ ጊዜውም ረሽከመ ስለዚህ ቀይ ኮከብ ዘመቻን በማቀድ ችግሩን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመፍታት ተነሣን ቀይ ኮከብ ዘመቻ ውጤት እንደሚያስገኝ በማመን በጉጉት የጠበቅነው አመራር ላይ የነበርነው ብቻ ሳንሆን ሠላም የጠማው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ነበር በተግባሩም በመንፈሱም ከኛው ጋር ሆኖ ውጤቱን ይጠባበቅ ነበር ዝግጅቱም እንዲህ ቀላል አልነበረም ፖለቲካዊ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ወታ ደራዊ ቅንጅት የነበረው መሰናዶ ነበረ የኪነት ባለሙያው ሠዓ ሊው ደራሲው እነፒህ ሁሉ አንድ ታሳቢ የሆነ የታሪክ ቅርስ የሚጥ ሉበትና ወታደሩንም ለውጊያው እንዲነሳሳ ሞራል በመስጠት የራሳ አስተዋፅዖ የሚያደርጉበት መንገድ ሁሉ ታስቦበት ነበር ዋው ተዘጋጀው የውጊያ ፕላን ስልትና ስትራቴጂ መሠረት ጦርነቱ ሲጀመር በወንበዴ ክልል የናቅፋን ምሽግ ከሦስት አቅጣጫ ከቦ ለመደምሰስ ነበር በመሐል ባለው መሥመር የናደው ዕዝ ከአፋቤት ይነሳል በስተግራ በሱዳን አቅጣጫ ጄፄራል ቁምላቸው የሚያዘው ከከርከበት ግምባር የሚነሳ ጦር አለ የአፋቤቱ ግምባር አዛዥ ጀኔ ራል ውበቱ ነበር በርግጥ ዋናው ጥንካሬያችን በነዚህ በናቅፋና በአልጌና በኩል ነበር እዚህ ላይ ለማስታወስ የምፈልገው በዚህ ጦርነት ወያኔ ከሻዕቢያ ጋር በአንድነት የተሰለፈበት አንዱ ጎራ የከርከበት ግምባር ነበር በዚህ ግምባር የነበረው ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ከፍተኛ ነበር ማኦ ሸለቆ የሚባል ቦታ በሱዳን በኩል የሚያዋስነንና የሻዕቢያ ደካማ ጎን ስለነበር በዚያ በኩል ሰብረን ገብተን ናቅፋን በመያዝ ዋናውን ምሽግ እንቆጣጠራለን የሚል እቅድ ነበረን ስለዚህ በኛ ስልት የዚያ ማጥቃት መሳካት ማለት የቀይ ኮከብ ድል ተረጋገጠ ማለት ነበር ስለዚህ በርከትና ጠንከር ያለ ሠራዊት ነበር የተሠማራበት ይሄንን ሠራዊት የሚመራው ጄኔራል ቁምላቸው ደጀኔ እሱና በሥሩ ያሉት ብርጌዶች የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ይሆናል ተብሎ ይጠበቅ ነበር በዚህ ጎራ የተሰለፈው «መብረቅ» የሚባለው ሠራዊት አዛዥ ኩሎኔል የኋላሸት የተባለው መኩንን ነው ያለመታደል ሆነና ይህ መኩንን ውጊያ ካክሸፉብን ሰዎ ንዱ ሆነ ያንን አልጌና ግምባር እንዲሁ አሳፋሪ የሆነ የአመራር ጉድለት ተከ ለተ የዚህን ግምባር አዛዥ ቅድም ጠቅሼዋለሁ በኋላ የነፃ መኮን ኖች ንቅናቄ መሪ የሆነውና በግንቦቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራ ጊዜ የመከላከያ ሚኒስትሩን ጄኔራል ኃይለጊዮርጊስን የገደለው ጄኔራል አበራ አበበ ነበር አሕሉ አሁን የሚሰጠውን ትዕዛዝ እየተቀበሰ አን ዱንም ተግባራዊ ሳያደርግ ይፄን አድርጌያለሁ ይፄን ሠርቻለሁ እያለ ያላግጥ ነበር የተሰጠውን ግብ ሰብሮ ወንበዴን ለመደምሰስ የሚያስ ችል ብቃት እያሰው ሌላው ቀርቶ በሱ ግምባር ያለሰው ወንበዴ ወደ ሌላ እንዳይፄድ ሰፍቶ በመያዝ እንኳን ሳይረዳን ቀረ በዚያ በኩል የነበረው መሣሪያና የሰው ኃይል ብዛት ከበቂ በላይ ነበር ቁምላቸው በበኩሉ ሠራዊቱን ዝርክርኩን አውጥቶ ለወንበዴዎች በአጋርነት መቆሙን በተጨባጭ አሳይቷል። ይፄ ወታደራዊ ሕግ ነው ወታደራዊ ፅንሰ ፃሳብ ነው በቅውጢ ውጊያ ውስጥ ለብዙ ሠራዊት ሕይወት ኃላፊነት ያለበት አዛዥ የወታደሮቹን ሕይወት አለአግባብ አስጨፍጭፎ ከተገኘ የማያዳግም እርምጃ ይወሰ ድበታል ጦርነት ቀልድ አይደለም የማያወላውል ቆራጥነትና ዲስ ፕሊን ይጠይቃል ከዚህ ውጪ አንድ ወይም ሁለት ሰው ለብዙ ዎች ሕይወት መጥፋት ምክንያት ሊሆን ስለሚችል አጥፍቶ ከተገኘ ይመታል በወታደራዊ ሥነ ሥርዓት ያለና በዓለም ሁሉ የሚደረግ ነው እኛ ስናደርገው ብቻ ለምን ወንጀል እንደሚሆን አይገባኝም ይህንን ሲቪሉ ህብረተሰብ የተረዳው አይመስለኝም ነገሩ የሚታየው በሌላ መልኩ ነው ይህን በመሰለ ግዴለሽነት አንደዚያ ብዙ ተለፍቶበትና ብዙ ተስፋ ተደርጎበት የተዘመተው ዘመቻ መና ሆኖ ቀረ የደረሰው ያመራር ጉድለት በመሐልና በቀኝ በኩል በተሳካ ሁኔታ እየተካፄደ የነበረውን ውጊያ ደካማ በማድረጉ ሠራዊቱ ተዝረክርኮ ድሉን ለወንበዴ አሳልፎ ሰጠ ያውም ይሄ ነው የሚባል ጠላት ያደረሰው ተፅዕኖ ሳይኖር ወይም ግምት ውስጥ የሚገባ ጉዳት ሳይደርስብን ሠራዊታችን ተፈታ በዚህ ምክንያት በመሸነፋችን መላው ሠራዊት ናላው እስኪዞር ድረስ ተበሳጭቷል ባመራር ድክመትና ጉድለት የተነሳ ብዙ ሰዎች መግ ደል ሲችሉ የሞቱበት መማረክ ሲችሉ የተማረኩበት ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሣሪያ ያላግባብ በጠላት እጅ የወደቀበት ሁኔታ ነው የተፈ ጠረው ለመጀመሪያ ጊዜ እንደዚህ የከበደ ጥፋት የጠፋው ያኔ ነው ወንበዴዎቹ ከተደራጀው ሠራዊት አንባር ሲታዩ ሊያገኙት የማይገ ባውን ድል ነው የተቀዳጁት በመሣሪያ ዓይነት ወይም በሰው ብዛት አይበልጡንም በጀግንነት በልጠውንም አይደለም ያለው ልዩነት እኛ ለብሔራዊ ጥቅም ላንድ አገር አንድነት ብዙ ሕዝብ ወክለን ነው የተቀመጥነው ዓመታት ሙሉ ዛፃገርን ለመታደግ በተደረገ ያላቋ ረጠ ትግል ውስጥ ሁለት ስዎች ምንድናቸው። ቶ መንግሥቱ ውድ ነው በሚል ነው ዞሮ ዞሮ ሦስት አራተ ኛውን ያህል ሰጥተውኛል እኔ ግን ብዙ ሔሊኮፕተር ነበር የፈለ ግሁት ምክንያቱም ወንበዴዎቹ አንድ ቦታ ላይ ታዩ ሲባል እኛ ወደዚያ ስንሄድ እነሱ በሌላ አቅጣጫ ብቅ ይላሉ በነሱና በኛ መካ ከል ትልቅ የመንቀሳቀስ ልዩነት አለ በሚፈለገው ቦታ ፈጥኖ የመገ ኘት ጉዳይ ወሳኝ ነው ለዚህ ሔሊኮፕተሮች ለተዋጊ እግረኛ ሠራዊት የሚሰጡት ድጋፍ በጣም አስፈላጊ ነው እና ለዚህ ገፋ አድርጋችሁ ስጡን ብንላቸው ሔሊኮፕተሮች በጣም ውድ ናቸው ከዚህ በፊት የሰጠናችሁ በቂ ነው ባይሆን አንድ ስኳድሮን ተዋጊ አንድ ስኳድ ሮን የመጓጓዣ እንሰጣችኋለን ከዚህ በላይ የለንም እኛም ተርፎን አይደለም ሕዝባችን ችግር ላይ ነው በሶሽያሊስታዊ አለማቀፋዊነት ስሜት ለመረዳዳት ብለን ነው እንጂ ተርፎን አይደለም ከናንተ ሌላ ደግሞ አንጎላን እንረዳለን ኩባን እንረዳለን ሌሎችንም ይሄንን እወቁ ልን አሉ «እሺ ግድየለም የሰጣችሁኝን እቀበላለሁ» አልኩኝ ያንን ጦር ለማሰልጠንና ለማዘጋጀት ሞከርን አብዛኛውን የማስ ልጠኛ ትምህርት ቤት ያቋቋምነው ያኔ ነው ጎጃም ውስጥ ሺህ ወታደሮች የሚያሰለጥን ባሌ ሺህ በወለጋና በሸዋ መካከል ዴዴሳ ላይ በሲዳሞ ባጭሩ በየስድስት ወሩ በየዓመቱ ባንድ ጊዜ ከመቶ ሺህ ያላነሰ ሠራዊት የሚያሰለጥኑ ካምፖችን አቋቋምን እነዚህን ሁሉ በሚገባ የሰለጠነ ሠራዊት በሚፈለገው መልክ ሰግምባር በሚያበቃ ሁኔታ እንዲሠለጥኑ አድርገን ፈጠርን ባዋሽ አርባ የልዩ ልዩ መሣሪ ያዎችና የታንክ ብረት ለበስ ማሰልጠኛ በሁርሶ የመኩንኖች ማሰል ጠኛ ከፈትን በዚህ ዓይነት ሰብሰብ ብለን ስንጠናከር ሶቭየቶቹ ታንክም መድፍም ጠርቀምቀም አድርገው ሰጡን አየር ወለዱን ከብርጌድ ወደ ክፍለ ጦር ከፍ አድርገን አዋቀርን በወቅቱ ካፍሪካ እኛ ብቻ ነን የአየር ወለድ ጦር በክፍለ ጦር ደረጃ ያለን ግብፆች እንኳን አልነበራቸውም በዚህ ዝግጅት ጄኔራሎቹም ረኩ አሁን አንድ መፍትሔ መገኘት አለበት አሉ መርፅድም ተስፋዩ ገብረኪዳንም ፋንታም ሁሴም በሁኑ ዝግጅት አንድ መፍትሔ ይገኛል አሉርፎ ተነሳንና አሥመራ ፄድን ከዚያ በፊት እንግዲህ እኔ በሥራቸው ጣልቃ ለመግባት ሳይሆን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ነኝ ኃላፊነት አለብኝ አንዳ ንድ ነገር ሲደረግ በተለይ ዘመቻቸው ሲከሽፍ መንግሥቱ ጣልቃ እየገባብን ነው። » ስል የለም ሁልጊዜ እነሱን ድንክ አድርህ ለሁሉ ነገር አንተ ክሬዲት የምታገኝበት ነው የሚመስላቸው ስለዚህ ይሄንን ተውላቸው ይለኛል ተመለስኩ ጦርነቱ ተጀመረ አጀማመሩ ጥሩ ነበርች መሣሪያውም ምኑም ሁሉ ነገር በገፍ ቀርቧል በውነቱ ለድልም ተቃርበው ነበር የመጨረሻው ውጤቱ ግን አንዳልሆነ ሆነ ሳይንስ መሠረት ጦርነት ሲጀመር ሠራዊት ይክ ጋጃል መጀመሪያ ዕቅድ ይወጣል በዚያ መሠረት እከሌ በዚህ ትሠለፋለህ እከሌ በዚያ ትሠለፋለህ መነሻህ ይፄ ነው ግብህ ያ ይሆናል» የሚለው ነገር ሁሉ በካርታም በመሬትም ላይ ይዘጋጃል ይፄ አንድ ነገር ነው ከዚያ በኋላ የመጀመሪያዋ ጥይት ተተክላ ፍልሚያው ይጀመራል ከዚያ በኋላ በጦርነቱ ሂደት ውስጥ ነገሮች በፍጥነት ይለዋወጣሉ ቦታው ይለወጣል የመሣሪያው ዓይነት ይለወጣል አንዱ ጦር እንደታሰበው ሳይሆን ቀርቶ ያፈገፍጋል ሌላው ቀንቶት ይሄዳል አንዱ ይከበባል ወይ ይቆረጣል በዚህን ጊዜ እንግዲህ ወዲያውኑ ሁኔታውን ቃኝቶ ፈጣን አርምጃ መውሰድ ነው የሚያስፈልገው ይፄን ጊዜ ነው ትልቁ የጦር አመራር መው ሰድነው የሚያስፈልገው ይፄን ጊዜ ነው ትልቁ የጦር አመራር ጥበብና ችሎታ የሚታየው የአንድ የጦር መሪ ችሎታና ብቃት የሚ ለካው ያንን ተለዋጭ ሁኔታ ፈጥኖ ተቆጣጥሮ ሌላ መፍትሔ በማም ጣት ችግሩን መፍታት ሲችል ነው ተለዋዋጩን ሁኔታ ወዲያውኑ እየተከታተሉ በዚያው ባስፈላጊው መጠን ደግሞ የሚቀርበውን ተጠባ ባቂ ጦር የማምጣት ጉዳይ በጊዜው መስጠት ያለበትን ውሳኔ የመወ ሰን ጉዳይ መሣሪያ ያስፈልግ እንደሆነ የማቅረብ ነገር የሰው ኃይል አንደሆነ የማቅረብ ነገር የመተባበርና የመረዳዳት ነገር ከሆነ ቶሎ ፅዝና ቁጥጥሩን የማጠናከር ነገር ይሄንን ተከታታዩንና በጠርነቱ ሂደት ውስጥ የሚፈጠረውን ነገር በመፈፀሙ ላይ ጨርሶ ዜሮ ወጡ ፌይል አደረጉ ያ የተሰለፈው ሠራዊት አጀማመሩ መንፈሱ ለድል መጓጓቱ ነ ። አንድ ሰው አይደለሁም እንዴ። እያለ ጄኔራል መርዕድ ብዙ ጊዜ ይናገራል ማንም ከመመደቡ በፊት «ይፄ እኮ ፖለቷካዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አንድነት ያላት ፃገር መገን ጠልን ከሚያራምዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የምታደርገው ፍል ሚያ ስለሆነ ሙሉ በሙሉ አርሚውን ብቻ የሚመለከት አይደሰለም ፖሊሉሱንም ገበሬውንም ሕዝባዊ ሠራዊቱንም ባጠቃላይ ሕዝቡን አካቶ መታገልን ይጠይቃል» ስንል በዚህ ይስማማሉ ለምሳሌ ወታደር ለመመልመል እኛን የሚያዳምጠን የለም ካድሬዎቹ ከሌሉ አስተዳዳሪዎቹ ከሌሉ በነሱ ካልተረዳን በስተቀር ሕዝቡ ውስጥ ገብተን መመልመል አንችልም ይላሉ ይፄ ሁሉ ችግር ስላለ ኤርት ራን በአንድ የተማከለ ዕዝ አድርገን ፖለቲካውንም ማህበራዊውንም ወታደራዊውንም አመራር አጣምሮ የሚመራ አስተዳደር ይቋቋም» ተባለ ለዚህ ነው ተስፋዬ ገብረኪዳን የተሾመው በተመሳሳይ ሁኔታ ትግራይ ውስጥም ተመሳሳይ ችግር ሲፈጠር አስተዳደሩን በአንድ ማዋቀር ግድ ሆኖብናል ሁለት ወይም ሦስት ስው በኃላፊነት ሲቀመጥ እርስ በርስ መባላት ነው አገሩ የሚጠ ቃው በአንድ ወንበዴ ነው አካባቢው ያለበት ችግር አንድ ነው ለችግሩ መፍትሔ ማምጣት ያለባቸው ሰዎች ግን ተከፋፍለው በየፊ ናቸው የተለያየ ሥራ ነው የሚሠሩት ስለዚህ ትግራይም ይማከል ሲባል ለገሠ አስፋው ተመደበ አሱ እንግዲህ የፖለቲካውን ጉዳይ እንዲያማክል አስተባባሪ ሆኖ ነው የፄደው የጦሩ አዛዥ ጄኔራል ሙላቱ ነጋሽ ለገሠን ስለማይወዱት ብቻ እሱ የሚወድቅበትን መን ገድ ሲጭሩ ነው የሚያድሩት ለሽንፈታችን ትልቁ ምክንያት ግን ከወንበዴ ጋር በመመሳጠር ይህ ነው የማይባል ጉዳት ያደረሱብን የወገን ጠላቶች ክህደት ነው የራሳቸውን መንግሥትና ፓርቲ ለማፍረስ ባደረጉት ዱለታ ለወንበዴ ድልን በሳህን አድርገው አቅርበውለታል ሠራዊቱን በውስጡ ሆነው አደንዝዘውታል ቦታውን እየለቀቀ እንዲያፈገፍግ እያደረጉ ጠቃሚ የሆኑ ስትራቴጂክ ቦታዎችን ለወንበዴ እንዲያገለግሉ በተለያዩ ምክን ያቶች እየተወ እንዲፄድ ትዕዛዝ ይሰጡ ነበር እንዲማረርና የተዋ ጊነት ስሜቱ እንዲዳከም ሥርዓት አእንዲጓደል አድርገዋል ደሞዝ በሰዓቱ አይከፈለውም ለሠራዊቱ ይደረግ የነበረውን እንክብካቤ ዛሬ በወያኔ በረት የታጎሩት ባለሥልጣኖችም ሆኑ በሕይወት ያሉ የጦር አለቆች ያውቃሉ የሲቪል ኢኩኖሚውና አስተዳደሩ አመራር ላይ ከነበሩ ጓዶች ጋር ስብሰባ ስንቀመጥ ልክ እንደ ሁለት ወገን የተለያየ ነገር ይዘን ነበር የምንከራክረው እነሱ በቪች አገር አቅም ይፄ ሁሉ ነገር ይፄ ሁሉ ገንዘብ ከየት ይመጣል። የምንታገለው ለአንድ ግለሰብ ሥልጣን ነው የሚለውን ቅስቀሳ ሁሉም ባይቀበ ለውም የተወሰኑትን ለመፈንቅለ መንግሥት እንዲነሳሱ አድርጓቸ ዋልፎ ከዚህ በኋላ ደግሞ የተቀነባበረው ሻጥር ቀጠለ ትግራይ ለም ላሌ በጦርነት አይደለም የተለቀቀው ቶ ፅዕቲ ሰፅታ ደንረች ትግራደ ፅምን ተሰቀቀ መንግሥቱ የትግራይ መለቀቅ ማለት የወታደራዊ ሽንፈታችን መደመደሚያ ማለት ነው ኤርትራ ውስጥ የነበረው ሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊታችን ያለምንም ማጋነን በብዛቱም በትጥቁም ለሌላ ሠላሣ ዓመት ወንበዴን ቢዋጋ በምንም ዓይነት ሊሽነፍ አይችልም ነበር ወያኔን ፈጥሮ እሱም በተራው አድጎና ጎልብቶ መሐል ኢት ዮጵያን ከሰሜን ኢትዮጵያ የሚያገናኘውን መንገድ ለመዝጋትና ለማ ወክ ከተቻለ በኋላ ለኤርትራ ገንጣዮች የተፈጠረው አመቺ ሁኔታ ለሠራዊታችን በጣም አስቸጋሪ ነበር ለኛም ለእደላ አቅርቦት ከባድ መሆኑ ትልቁ ችግር ነበር ቀደም ሲል በትግራይ ውስጥ ጦር አልነበረንም ግፋ ቢል ከአንድ ክፍለ ጦር በላይ ወታደር ኖሮን አያውቅም መጀመሪያ ላይ እንዳ ውም ሠራዊት የሚባል አልነበረንም ምክንያቱም ትግራይ ይገነ ጠላል ትግራይ ከኤርትራ ገንጣዮች ጋር ያብራል የሚል ሥጋት ጨርሶ አልነበረንም ካገሩ ተወላጆች ጓዶቻችንም የሚቀርብልን ይህንኑ አስተሳሰባችንን የሜደግፍ ነበር እኔ ራሴ በቦታው ተገኝቼ ያየሁት ሁኔታ ትግራይ ይከዳል የሚለውን አስተሳሰብ የሚያንፀባርቅ አልነበረም ሴቱ ተደራጅቶ ለቁስለኛ ባቅሙ ቤት ያፈራውን ፈትፍቶ አጥሚቱን ሰርቶ ሆስፒታል ቁስለኞችን ይመግብ ነበር የቁስለኛ ልብስ እየወሰደ ያጥብ ነበር ወጣቱ ከመሐል ሣገር ፄዶ ትግሪኛ የማይችለውን ሠራዊት በትርጉም እየረዳ መንገድ እየመራ ያደረገው ተሳትፎ ቀላል አልነበረም በሕዝባዊ ሠራዊት ውስጥ ከሚደረገው ተሳትፎ ሌላ ስለዚህ ትግራይን በወንበዴነት መገመት ኢትዮጵያዊነቱንም መጠራጠር የሚያስችል ምንም ምክንያት አልነ በረም ወንበዴው በዚያ ሕዝብ ውስጥ ቦታ አግኝቶ ሰዉን አሳስቶ ለጥፋት ያነሳሳል የሚለውን ለማመን አስቸጋሪ ስለነበር እኛ በትግ ራይ ውስጥ ወታደራዊ ተፅዕኖ አላደረግንም ትግራይ እንደ አዲስ አበባ የምናየው አገራችን ወንዛችን ነው ይፄ በወያኔ አሁን እንደሚወራው ጉራ ከንቱ ወሬ ነው እንዲህ አድርገን እንዲህ ፈጥረን ታግለን ሞተን ወድቀን ተነስተን የሚባለውን ነገር ሌላ ሰው ቢያወራ ምንም አይደል ወያኔ ሲያወራ ግን በጣም እደነቃለሁ የትግራይን ሕዝብ ፈጃት በጦርነት ተቆላ ተ የሚባለው ሁሉ በፍፁም ውሸት ነው በትግራይ ላይ ሠራዊ ታችን አልዘመተም ቁምና ጥላቻም አልነበረንም በኤርትራም ቢሆን ሠራ ዊቱ ከሕዝቡ የተጋባና የተዋለደ ነው ከትግራይ የወጡ ጀግኖ ችና ከሁለቱም ግምባር ለኢትዮጵያ የተሰለፉ የተዋደቁና የተሰ ዜጎች ቁጥር ከሌሎች ቢበዛ እንጂ አያንስም ምናልባት ማለት የሚቻል ነገር ቢኖር ወያኔ እያደገና እየተስፋፋ ሲሄድ ተገቢውን ትኩረት ያለመስጠታችን ነው በኛ በኩል የዘር ልዩነት የሚባል ነገር ቦታ ስለሌለው በፓርቲያችንና በሥርዓተ መንግ ሥቱ መዋቅር ውስጥ የነበረው የትግራይ ተወላጅ ብዙ ነበርመላ ለመሳ ነው በስተመጨረሻ እንዳየነው የወንበዴ ሰላዮች ፓርቲያች ውስጥ ገብተዋል እኒቢሮ ውስጥ ሳይቀር ገብተዋል ቶቅ ቶተራፀ ቦሃሰቀቀው ወታደራዊ ለሰመሪረ ሰመሰዕጠቶ ቋቁ ያፅያኑ ፅዎትች መመደዎ ጎፁሁ ዘአደም ያገምባርድ ቀደም ሟቋዋ ፅንዳ ፅቓ «ው ናው ዝት ከሚወቀፅተ መንግሥቱ መጀመሪያ ነገር ጓድ ለገሠ እዚያ እንዴት ደንግ ። እዚያ የነበሩ የሶቭየት አማካሪዎች ሲሸሹ ደክሟቸው ተያዙ ተማረኩ ከአፋቤት በስተሰሜን በኩብኩብ በኩል አልፎ ወደቀኝ ሲል ከምጨዋ የሚባል ቦታ አሰለ ከዚያ ተነስቶ ወደባሕሩ ለመድረስ ሩቅ አይደለም በተራራ የተከበበ በር ነው ቦታው አደገኛ በመሆኑ አንደ ኛው ተራራ ላይ በሚገባ የሰለጠነ ደምበኛ የኮማንዶ ጦር አስቀም ጠናል ወጣ ብሎ ወደ ባሕሩ አቅጣጫ ሜዳው ሳይ ደግሞ በብረት ለበስ የተጠናከረ ጦር ነበረን ይፄእንግዲህ የናደውን ቀኝ ክንፍ የሚ ጠብቅፅት ነው ይሄንን ጦር አንስተው ግማሹን እዚህ ግማሹን አዚያ በታቸነው ዋናውን በር ክፍት አድርገው የናደውን ጀርባ ገል በው ሰጥተውታልስሕተት ብቻ ሳይሆን ክህደት ነው መሣሪያችን ስንቃችን ምናችን የነበረው እዚያ ነበር ሻዕቢያ የጥይት ተራራ ነው የተረከበው የመሣሪያ ዓይነት ነው የሰጠነው አፋቤት ላይ ያጋጠመን ካቅም በላይ በሆነ ምክንያት የደረሰ ሽን ፈት አልነበረም ከኛ ሠራዊት የበለጠ ወኔ ወይም ጀግንነት ያለው ጠላት ገጥሞን አይደለም የረቀቀ ወታደራዊ ሳይንስና ስልት የሚጠ ይቅ አስቸጋሪ ጦርነት እንኳን አልነበረም ማንኛውም ወታደር ማንኛውም የጦር አለቃ የሚያውቀው ወታደራዊ ታክቲክ አለ ጠላቴን ስገጥም መጀመሪያ ራሴን ጠብቄ ነው ግራዬን መጠበቅ አለብኝቀሼን መጠበቅ አለብኝስንት ተማርንተመራመርን የሚሉት ቀርቶ ይሄን የማይረዳ ተራ ወታደር የለም ይፄን ካላደረግሁ ጎሬላ ጦርነት ነው መጥቶ ይቆርጠኛል አናቴን ይመታኛል ጠቅላላ ጦሩን የሚያንቀሳቅሰው አናቱ ዕዙ ከተመታ ያ ጦር አለቀለት ማለት ነው አፋቤት ላይ የተፈፀመው ይሄው ነው ይፄኛው እዚያ ላይ ይተኩ ሳል ያኛው እዚህኛው ላይ ይተኩሳል የተረፈውን ሻዕቢያ ይጠርጋል በቃ ሁሉም ነገር በዚህ ዓይነት አከተመለት አፋቤት ሲደመሰስ የተፈጠረው አሳሳቢ ሁኔታ ወንበዴ መሳህ ሊትንና አቆርዳትን የዘጋ እንደሆነ የሚለው ነው ተሰነይ ላይ በሱዳን በኩል ሜዳማ ስለሆነ በዚያ የሚመጣውን ወንበዴ ለመመክት ያስቀ መጥነው ከሐረር የመጣ ሜካናይዝድ የታንክ ክፍለ ጦር አለ አዛዢ ኩሎኔል መስፍን ይባላል ጠላት የመሳህሊትን በር ቢዘጋ ሠራዊቱ ይቆረጣል ነዳጅ ቀለብ ጥይት ካላገኘ ለወንበዴ አንዲት ጥይት መተኮስ እንኳን ሳያስፈልገው አጁን ይሰጣል ማለት ነው ይፄ ማለት ምዕራባዊ ኤርትራን በሙሉ አስረከብን ማለት ነው ምፅዋ ካለው ኮርና ደጋው አካባቢ ካለው ሠራዊት በስተቀር ሌላ ምንም የለንም ስለዚህ በአቆርዳትና በመሳህሊት ጦር ለማጠናከርና ወንበዴ ወደ አሥመራ እንዳያልፍ ለመዝጋት ያሉትን አንበሳው ሦስተኛ ክፍለ ጦርንና አየር ወለድን አስመጣን አቆርዳትና መሳህሊት ላይ ከፍተኛ ውጊያ ተደረገ ከሱዳን አቅጣጫ ወንበዴው ድል አስክሮት ግልብጥ ብሎ መጥቶ ሜዳው ላይ ተመስጓል ተሰነይ ያለው ሜካናይዝዱ ክፍለ ጦር ሜዳው ይመቸዋል አዚያ ፄዶ ወንበዴውን እንዲመታው ነበር የተፈለገውታንክ ፍጥነቱ እጅግም ስለሆነ በሰዓት ሰባት ወይም ስምንት ኪሎ ሜትር ቢሄድ ነው በቀን ኪሎ ሜትር ቢጓዝ ቢያ ንስ በ ሰዓት ውስጥ ክፍለ ጦሩ እዚያ የታዘዘበት ቦታ ላይ መድረስ ነበረበት ተሰነይ ላይ ታንካቸውን ገጥግጠው ቁጭ ያሉት የኛ ጉዶች መቺ ኃይል ነው ተብሎ የተቀመጠውን ሠራዊት ይዘው በስድስተኛው ቀን ደረሱቆ ነዳጅ የላቸው ታንኩ ባትሪ የለው ተሽከርካሪዎቹ ጎማ የላቸው በቸርኬያቸው ነው የቆሙት ጎማውን እየፈቱ አረቂና ጂን ለሚያመላልሱላቸው መኪናዎች ገጥመውት በኮንሾይ ፄደዋል ተነሱ ሲባል እንዴት ይንቀሳቀሱ። » ብለው አንዳንድ ሴራ ኣሉ አለኝ ይፄውም የሕዝባዊ ሠራዊት ማደራጃ ተቋም ኃላፊ ያደረግነው ጄኔራል ሥዩም የአየር ኃይል አዛዥ የሆነው ጄኔራል ታ ዳያሪዕ ሪምኃ መንግሥቱ አይደለም ከሱ በፊት የነበረው ጄኔራል ፋንታ በላይ ነው እሱና ጄኔራል መርፅድ ንጉጫ መፈንቅለ መንግሥት ያውጠነጥናሉ ብሎ አምባሳደሩ ነገረኝ በኬኪጂቢ በኩል መረጃ ደር ሶት መሆን አለበት ወዲያውኑ ስብሰባው ፅረፍት እንዲወጣ አድ ርጌ የዚያን ጊዜ እንግዲህ እየሳቁ ኩሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ የአገር ደህንነት ኃላፊ በመሆኑ ለብቻው ጠርቼ አነጋገርኩት አሁን መለስ ብዬ ሳስበው የሚገርመኝ ነገር ቢኖር እነዚያ መፈን ቅለ መንግሥት ሊያደርጉ ነው የተባሉት ሰዎች እዚያው ስብሰባ ላይ አብረውኝ ቁጭ ብለዋል እኮ። ይሄ ከርዕዮተ ዓለም አንፃር የሚታ ይበት ምክንያት አይገባኝም አያለ ብዙ ጊዜ በራሽያኖቹ ላይ ወቀሳ በማቅረብ ልዩነቱን ያስረዳ ነበር ታዲያ እነሺህ ሁሉ ነገሮች በአአምሮዬ እየመጡ አምባሳደሩ የነ ገረኝን ማመን አቃተኝ ከዚህ ይልቅ እውነትም እነዚህ ሰዎች ራሺ ያዎቹን ጄኔራሎቹን ሊያጠፏቸው ተነስተዋል ወደሚለው ፃሳብ አደላሁ ተስፋዬ ወልደሥላሴን በተከታዮቹ ቀናት ሳነጋግረው እንደዚህ አለኝ ይፄ የተጋነነ ነገር ነው እንዲህ ዓይነት ነገር በኔ መረጃ የለም የሆነ ሆኖ ግን አልፎ አልፎ ኮድ በመሰለ ነገረ በስልክ ይነጋ ገራሉ ለምሳሌ ከኤርትራ ሐረር ጄኔራል መርዕድ ንጉሜና ጄኔራል ደምሴ ቡልቶ የሚጨዋወቱበት ቋንቋ አለ በዚያ አዘውትረው ይነጋ ራሉ ይፄ የጓደኝነት ሊሆን ይችላል ለማንኛውም እከታተላለሁ ከዚህ ሌላ ያስጠነቀቀኝ ነገር የለም ሶቭየቶች ምንም ዛሬ ጊዜ ቢለዋወጥና በውርደት ተሽመድም ደው አሁን ያሉበት ሁኔታ ሳላይ ራሳቸውን ቢጥሉም በአብዛኛው ለኢት ዮጵያ የሠሩትን በጎ ተግባር ያሳዩትን ለጋሥነት በቀውጢ ጊዜ የስጡንን ድጋፍ መርሳት የለብንም የኢትዮጵያ ሕዝብ ባስጾለታ ዎች ናቸው አገራችን ሁልጊዜ በጠላቶቿም የምትፈተነው በመከላ ከያ ረገድ ነው በታሪካችን በጠላት ተከበን ሳለ ነፍስ አድን የመሣሪያ ድጋፍ የሰጠን ፃገር ቢኖር ራሺያ በቅድሚያ ትጠቀሳለች በኋላ በደረ ሰው ነገር ብንጎዳም የሶሻሊዝምን የእድገት አቅጣጫ ያልደገፉ ኢትዮ ጵያውያንቢኖሩም ይኹ ሐቅ ሊካድ አይችልም ይሄንን ካልኩ በኋላ ራሽያኖች ለጋስነታቸውንና አንድን ነገር ለማስፈፀም ከተነሱ ያላቸውን ቆራጥነት ባደንቅም በተንኮል ደግሞ አደገኝነታቸው የዚያኑ ያህል ነበር የሚያሠጋኝ አንዳንድ ቦታ ላይ ሰው ሽመለቐወጥና ለነሱ የሚስማማቸውን አሻንጉሲት ለማስቀመጥ የማያደርጉት ጥረት የለም በኔ በራሴ ላይ ለተወሰነ ጊዜ የተካሄደ ዘመቻ ነበር ስለዚህ እነፒህን ወገኖቼን በዚህ መረጃ ብቻ በጠላትነት ለማየትና አሳልፌ ሰመስጠት ዝግጁ አልነበርኩም ጊዜ ገዝቼና ነገሩን በሚገባ ግራ ቀኝ አይቼ የእነሺሂህን ሰዎች ዓላማ በቅጡ እስክረዳ ድረስ ምንም ነገር ላለማድረግ ወስጌ ዝም አልኩ የሆነ ሆኖ ግን የተወሰነ ጥንቃቄ ይደረግ ነበር እነሱ ከወሰ ድነው ጥንቃቄ አንፃር እንዲሁም ሠራዊቱና ሕዝቡ ለኔ ከሚሰጠው ድጋፍ አኳያ ያቀዱትን ታክቲክና ስልታቸውን የቀየሩ ይመስለኛል በኋላ እንዳየነው ግንእየሳቁ የትም ቦታ ያልተሞከረ የልጆች ጨዋታ ሆነ እነሱ የተራቀቀ ስልት ነው ብለው ይሆናል እንደኔ ግን በጣም የደኸየና በነሱ ጭንቅላት ሊሠራ ቀርቶ ሊታሰብ የማይገባ ዕቅድ ነበር ያወጡት በኋላም ውጤቱ ታይቷል ይሄንን ተስፋዬ መልሶ ያቅር ብላቸው አያቅርብላቸው ምንም ማረጋገጫ ስለሌለኝ የማውቀው ነገር የለም የሚገርመኝ ግን ከዚያ በኋላ ባሉት ቀናት እየመጡ ስለኔ ጥሩ ነገር መናገር በጎ ነገር ማማከር ታማኝነታቸውን መግለፅና እን ዳውም አልፎ አልፎ ትንሽ የተንዛዛ ውዳሴ ማሰማት አመጡ እን ዲህ ያለውን ነገር ስሰማና ሳይ ምንድነው ከወትሮው የተለየ እንዲህ ያለ ያልተለመደ ነገር። ብዬ ራሴን ጠየቅሁ ለምሳሌ ከመካከላቸው አንዱ መፈንቅለ መንግሥቱ የተካሄደ ዕለት ወደ ጀርመን አገር ልፄድ ስል ከርስዎ ሊያጣሉኝና አደጋ ላይ ሊጥሉኝ ነው የሚፈልጉት እኔ መተማመኛዬ እርስዎ ነዎት እርስዎ ካልጠበቁኝ ምናምን እስከ ማለት ደርሶ ነበር ዝም ብሎ ነው ትዝ ይለኛል የምንነጋገረው ስለሌላ ሥራ ጉዳይ ነበር እና ይፄንን ጣል አድርጎ ፄደ ዝም ብዬ አስተውል ነበር በሌላ በኩል ደግሞ የደህንነት ሰዎች ሁኔታውን በጥንቃቄ እንዲከታተሉ ከማድረግ አልተቦከነም ይህንን መፈንቅለ መንግሥት ሊያደርጉ ያሰቡትና የሞከሩትም ትግራይን ካስለቀቁ በኋላ ነው በነሱ አስተሳሰብ ሠራዊቱ ሞራሉ ወድቆ ዲሲፕሊኑ ላልቶ ስለተበሳጨ አንዳንድ መንግሥት በደለን ወይም አላሟላልንም የሚለውን ጥያቄ እንዲያነሳ ለመገፋፋት ሁኒ ታው ያመች ነበር ሠራዊቱ ተሰላችቷል ደክሟል ስለዚህ ሠላም አናመጣልኝለን ካልነው ይተባበረናል ብለው አምነዋል ግንቦት እኒ ለዚሁ ሠራዊትና ለፃገር ግምባታ የልመና ኮሮጆዬን ይዝ ምሥራቅ ጀርመን ልፄድ ተነሳሁ በወጣው ፕሮግ ራም መሠረት ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት ይበራል ሲባል በልዩ ልዩ ሥራ ምክንያት እስከ ስድስት ሰዓት ቆየሁ በዚህ ጊዜ አንደተለመደው ባካባቢው ያሉ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ሥራ ያልበቫባቸው ሊሸኙኝ መጡ በነገራችን ሳይ እኔ ይሄንን አልጠይቅም ማንም ባይሸኘኝ ግድ የለኝም እንዲያደርጉልኝም አልፈልግም ነገር ግን የፕሮቶኮል ሰዎች ሥራችን ነው የተለመደ ሥርዓት ነው እያሉ ነው የሚደረገው የሲቪልም የጦር አለቆችም ነበሩ እና ተሰብስበው መጡ ጄኔራ ሎች ሸኙኝ እኔን ከሸኙ በኋላ ምሳ ሰዓት ስለነበረ ምሳቸውን በልተው ከዚያ በኋላ መከላከያ ቢሮ ይሰበሰባሉ የሰበሰባቸው ጄኔራል መርዕድ ንጉሜ ግማሹን ለአስቸኳይ ጉዳይ ግማሹን ለትምህርት ጉዳይ ግማሹን ምናምን እያለ ሰብስቦ ሲያበቃ በድንገት ዱብ ዕዳ ያወርድባቸዋል ሠራዊቱ የኩሎኔል መንግሥቱን አመራር አልፈልግም ጦርነቱንም አልቀጥልም ብሏሷል በሚያከናውነው ነገር ሁሉ አናምንም ብሎ ነግሮናል ወክሎናልም ካሁን ጀምሮ የጦር ኃይሉ ሥልጣኑን ወሰዷል ይፄንን ለሕዝቡ እናበስራለን ይላቸዋል የተሰበሰቡት መኩ ንኖች ግራ ተጋብተዋል ተባባሪው ጄኔራል አበራ አበበ የያዙትን ዓላማ ርበኋላ እንደሰማሁት እየተንቀጠቀጠ ነው አሉ ያነባል ለዓላማ ቸው መሣሪያ ይሆናል ብለው ያሰቡት ኤርትራ ያለውን ሁለተኛውን አብዮታዊ ሠራዊት ነው እኔ ደግሞ ትልቅ ትኩረት የምሰጠውና በጣም አድርጌ የምመካበት ይኹን ሠራዊት ነው ካለበት ኃላፊነትና ለሀገር ደህንነት ከሚያደርገው ተጋድሎ አኳያ እንዲሁም በብዛቱና በጥራቱ ጭምር ምስጉን ሠራዊት ነው። ና ትጥቃችን ያለው እዚያ ነውያ ሠራዊት ካመፀና አሻፈረኝካለ ምንም ማድረግ እንደ ማይቻል ግልፅ ነው ለዚህ ጄኔራል ደምሴ ቡልቶን መሣሪያ ያደርትታል ጄኔራል ቁምላቸው ዊጀኔ ደግሞ ሴላው ተባባሪ ነው ከሚፈጥረወ ግንኙነትና ከብሔር ቅምር አኳያ እንዲሁም ከሜታዩ አንዳንድ እንግዳ የሆኑዑሁኔታዎች የተነሳ ተባብሯቸዋል እኔ ጓዶቹን ያቀናጀኋ ቸው አንደኛ በማዕረግ ዕድገታቸው በፖለቲካ አመለካከታቸው እን ዲሁም ለፃገር አንድነት በመታገል አንድ ዓላማ አለን ቢባልም ከሚ ታዩት አዝማሚያዎች አንዛር እኔ እየሳቁ አንዱ አንዱን እንዲጠ በቅ አድርጌ ነበር ያቀናጀቷቸው ማለት ነው ቓቆ ጳንዳጎፇ መንግሥቱ እኔን አይደለም የሚጠብቁት እውነቱን ለመናገር ኢትዮጵያን ነው የሚጠብቁት ከዚያ በኋላ ዱለታውን በመቀጠል በአሥመራ ሬዲዮ ሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊት አቋሙን ሲያሳውቅ የተቀረው ሠራዊት የሱን ፈለግ እንደሚከተል አምነውበታል ጄኔራል ቁምላቸው ከልጅነት እስከ እውቀት የምንተዋወቅና በምንም ዓይነት መልኩ ለዚህ መሣሪያ ይሆናል ብዬ የማልጠረጥረው ሰው ነበር እሱ ከጄኔራል አበራ ጋር በተስማማው መሠረት የአየር ወለድ ጦራችንን ይዞ መጥቶ ይፄን የጥበቃ ብርጌድና በአካባቢው የነበሩትን የመንግሥት ባለሥልጣኖች እንዴት እንደሚደመስስና አንደ ሚቆጣጠሩ ዕቅድ ነድፎ ኃላፊነቱን ወሰዲል ጆጅኔራል አበራ ደግሞ የኦፕሬሽን ኃላፊ እንደመሆኑ አዲስ አበባን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና ባለሥልጣኖችን ለመደምሰስ ከቁምላቸው ጋር እንዲሠራ ተመድቧል ይሄ ሁሉ ሲሆን ለሠራዊቱ የተነገረው ነገር የለም ምንም አያ ውቅም ልዩ ልዩ የፈጠራ ነገር እየፈጠሩ ነው ያዘጋጁት እኔን ወደ ጀርመን ስሄድ በሚግ ሊመቱኝ ዕቅድ ወጥቷል ለካስ የኔ ጉዞ መዘግ የት ፕላናቸውን አቃውሶባቸዋል እነሱ ከየቦታው አንቀሳቅሰው ወደ አዲስ አበባ ሊያመጡት ያቀዱት ጦር ጉዞ ይስተጓጎላል የሆነ ሆኖ መከላከያ ቢሮ ውስጥ ተሰብስበው ቅድም የነገርኩሽን ያደርጋሉ ለተ ሰበሰቡት መኩንኖች ራሳቸው ያዘጋጁትን ካሴት የሰሜኑ ሠራዊት ድምፅ ነው አዳምጡ ብለው ያሰሟቸዋልሱ ከመካከላቸው እኔን የያዘ ውን አውሮፕላን እንምታ የሚል ሳብ ቀርቦ ነበር ነገር ግን በመፈ ንቅለ መንግሥቱ ውስጥ የነበሩ የአየር ኃይሎች በሙሉ ጄኔራል አምኃ ጄኔራል ሰለሞን ጀኔራል ፋንታ በላይ ሁሉም ተቃውመ ዋል የአየር ኃይሉ መኩንኖች እኔን በአየር ላይ ቢመቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይል እንደዚህ አደረገ እንዲሳአ እልፈለጉምበቪህ የተነሳ ፃላ ቡን በጥብቅ ተቃውመውመንግሥቱን መግደል ከተፈለገ አንድ ጥይት ይበቃዋል በጄት ይመታ የምትሉትን አንስማማበትም» አሉ ከዚያ በመቀጠል ደምሴ ቡልቶን ሁሉም ነገር ተከናውኗልና አንተ ደግሞ በዚያ በኩል ድምፅህን አሰማ» ይሉታል እሱም በአሥ መራ ሬዲዮ እንዲነገር ያደርጋል አሥመራ ባሉት ጄኔራሎችና በአዲስ አበባዎቹ መካክል መሸዋወድ ነበር የአሥመራው ሬድዮ መንግ ሥቱን ገድለናልብሎ ነበር የሚያወራውይፄውም እነመርዕድ ለደምሴ በቴፕ ቀድተው የላኩለትን እንዲተላለፍ በማድረግ ነውር ወይ መርዕድ ዋሽቶ ገድለናል ብሎ ስለነገረውደምሴ ሳያጣራ አስተላልፎ ታል ወይም መንግሥቱ ሞቷል ብንል ወታደር ተስፋ ቆርጦ ይከተ ለናል በሚል ግምት ሆን ብሎ አድርጎታል። መንግሥቱ ኣይደለም መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገድሏል ሲሏቸው ራሳቸውን ገደሉ ዐቃቤ ሕግ ተከሳሾቹን በሦስት ከፍሎ ነው ክስ የመሰረተባቸው በአንደኛ ደረጃ ለዚህ አፍራሽ ዓላማ ወሳኝ የሆኑት የመጀመሪያዎቹ አድማ ጠንሳሾች በሁለተኛ ደረጃ ይሄንን ዓላማ ከወጠኑና ከዶለቱ ብኋላ በተለያየ መደለያ አግባብተው የነሱ ተጠቂ ያደረጓቸውን በሦስ ተኛ ደረጃ ደግሞ ጨርሶ ምንም የማያውቁና በመጨረሻው መደናበር ጊዜ የታዘዙና አንዳንድ ነገር ያስፈፀሙትን ለያይቶ ነው ያስቀመ ጣቸው እዚህ ሳይ መታወስ ያሰበት ዋነኞቹ አድመኞች ለብዙዎቹ አዛ ዥች አስቀድመው አልነገሯቸውም ጄኔራል ደምሴ እኔ ጀርመን ከፄ ድኩ በኋላ የዕለቱ ዕለት አዛቹን ከግምባር እየጠራ ነው የነገራ ቸው ጄኔራል መርፅድ ምሳ በልተው ከሆቴል ሲወጡ ነውሁሉ ንም ስብሰባ አለ ብሎ ጠርቶ የነገራቸው ነገሩን የወጠኑት ጥቂት ሰዎች ናቸው ስለዜህሠ ነው አሥራ አንድ ሰዎች ብቻ እንዲከሰሱ ያደ ረግሁት እንጂ በመቶ የሚቆጠሩ ናቸው መጀመሪያ ላይ የታሰሩት ይሄ ሁ ነጥሮ ወጥቶ ነው ጉዳያቸው የታየው አብዛኛዎቹ የከፈሉት መስዋዕትነት የሰጡት ግልጋሎት ግምት ውስጥ ገብቶ ተንኮለኞች በመሠሪነት እንዴት እንዳሳሳቷቸው ታይቶ አስተያየት ተደርጎላቸው አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል አንዳንዶቹ የማዕረግ ቅጣት አንዳንዶቹ የተፀፀቱና ራሳቸውን ያጋለጡ የታሰ ሩበኢጊዜ በቂ ሆኖ ወደሥራቸው የተመለሱበት በጡረታ የተገለ ሉበት ሁኔታ ነው የተፈጠረው ከመቶ ምናምን ሰው ውስጥ የቀሩት በጣም ትልቅ ኃላፊነት የነበ ራቸው ወሳኝና ቁልፍ ቦታ ላይ የነበሩት የሰው ኃይል ተሽከርካሪና ንብረት ያንቀሳቀሱና ደም ያፋሰሱ በፓርቲውም በመንግሥትም ኃላ ፊነት ክህደታቸው በከባዱ የሚያስጠይቃቸው ሰዎች ብቻ ተጠያቂ ሆነው ተገኝተዋል በዚያ በሃገሪቱ ሕግ መሠረት አንቀጽ ተጠቅሶባ ቸው ተከሰሱ የፍርዱ ሂደት የአንድ አመት ጊዜ ወስዶ ለሰቤተሰባቸ ውና ለጋዜጠኞች ክፍት ሆኖ ጠበቃ ገዝተው ተከራክረዋል በመ ጨረሻም ከዛገሪቱ አራት ማፅዘናት ከጦር ሜዳ ጭምር እየተጠሩ የመጡ ሰዎች መስክረውባቸዋል ጥፋተኛ ሆነው ስለተገኙ ሞት ተፈርዶባቸዋል ወያኔ የሚያሳትማቸው መጽሔቶች መንግሥቱ ኃይለማርያም በቁራጭ ወረቀት ላይ ጽፎ እንዲገደሉ የሚል ማስታወሻ ለዳኞቹ ልኮ ሞት እንዲፈረድባቸው አዘዘ እያሉ የተለመደ በሬ ወለደ የሚል የጥላቻ ፕሮፓጋንዳቸውን ነዝተዋል ይሄ ሁሉ ውሸት ነው ሁሉ ንም ለፍርድ ብናቀርባቸው ኖሮ በሕጉ መሠረት እንዲያውም ከዚህ የበለጠ ብዙ ሰው የሞት ፍርድ ሊፈረድበት ይችል ነበር ከቀረቡት በመቶ የሚቆጠሩ የበላይና የበታች መኩንኖች መካከል ሰዎች ብቻ ናቸው የተረሸኑት አሁን ጄኔራሎቹ በመገደላቸው ምክንያት ሠራዊቱን አመራር አሳጡት መንግሥቱ ኃይለማርያም አገልግሎታቸውንና ለፃገራቸው ደህንነት ያደረጉትን አስተዋፅዖ አይቶ ለምን ምሕረት አላደረገላቸ ውም ሲባል አሰማለሁ ከሁሉ በፊት የሠሩት ሥራ ምንድነው። እንዴ። አገራቸውን ለከዱ ሰዎች ምሕረት ለምን አልተደረገም የሚሉ እኛ የተጣድንበትን ምድጃ የማያውቁ ለብዙ ሺህ ሠራዊት ሕይወት ኃላፊ መሆን ማለት ምን እንደሆነ የማይረዱ ብቻ ናቸው ታቅ ዳኞጆ ቦሃመረውቶቅ ፅንዲቶ ው መንግሥቱ የጦር ፍርድ ቤቱ ሲቋቋም አንድ ቴክኒካዊ ችግር ተፈጥሮ ነበር በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ በመሳተፋቸው የተክ ሰሱት አብዛኛዎቹ ሰዎች ባለከፍተኛ ማዕረግ ቀደምት ጄኔራል መኩን ኖች ናቸው በወታደራዊ ፍርድ ቤት የሚሰየመው ዳኛ በማዕረጉ ከተከሳሾቹ የላቀ መሆን አለበትነ በዚህ ምክንያት የነሱን ጉዳይ ለማ የት ሊሰየሙ የሚችሉት መፈንቅለ መንግሥቱ ውስጥ ያልተሳተፉ ከፍተኛ ጄኔራሎች ቁጥር በጣም አነስተኛ ነበር ጄኔራል ተስፋዬ ገብረ ኪዳን ጄኒራል አሥራት ብሩና ጄኔራል ከፈለኝ ይብዛ ከተረፉት ጥቂቶች ውስጥ ነበሩፁኹ ጄኔራል ተስፋዬ ብዙ ወሬ ይወራበት ነበር በሕዝብም በሠራዊቱም ዝንድ መፈንቅለ መንግሥቱ ውስጥ ነበረበት የሚለው ወሬ ይናፈሳል እውነትም አንዳንድ የሚያጠራጥሩ ነገሮች ነበሩ። አዎን «የመርዝ ብልቃጥ» ነበር ቅፅል ስሙ እሱ ነውቅስ እያለ እንደጨዋታ እያስመሰለ መጨረሻ ላይ ሰዎቹን ሁሉ እዚህ ነገር ውስጥ ያስገባቸውአንደኛ ዒላማው ያደረገው ማንን ነው ያልሽ እንደሆነ ጄኔራል አበራ አበበን ነው አበራ አበበና መርፅድ ንጉሜ ገነት ጦር ትምህርት ቤት መም ህራን ሆነውአብረው ብዙ ጊዜ ሠርተዋል መርፅድ እንግዲህ የአበ ራን ስሜትና ድክመቱንም ያውቃል በተለያዩ ጊዜያቶች የሚያጠ ፋቸው አንዳንድ ነገሮች አሉ በዚያ ስወቅሰው ቅሬታ አድሮበታል ይሄንን ቅሬታ መርዕድ ሲኮተኩትና ሊያሳድግ ተነስቷልይሁን አንጂ መጀመጋቻ ላይ አበራ አልተቀበለውም ነበር አሉ ለኔ ከመርፅድ ይልቅ አበራ ይቀርበኝ ነበር ጥሩ መኩንን ነው ጥሩ ወታደር ነው ደፋር ነውፊ ትምህርቱችሎታው ከፍተኛ ነው እንግዲህ አሱን ጀብደኝነት ያጠቃዋል ቶሎ ደግሞ መለስ ይላል ሥነ ሥርዓት አስከብራለሁ እያለ ወታደሮች ይረሽናል አንዳንድ የማይችላቸውንና ከአቅሙ በላይ የሆኑ ውሳኔዎችን ይወስናል በጦር ሜዳ ላይ ደግሞ ከምፅዋ በስተቀር ብዙ ጊዜ አልተሳካለትም እኛ ግን ያኔ አንጠረጥረውም ካሉት መኩንኖች በችሉታው ያንሳል የሚል እምነት የለንም በዋለባቸው ግምባሮች ሽንፈት ሲደርስ ግን ካንድም ሁለት ጊዜ በጽሑፍ ወቅሰነዋልር ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጥፋቱን በመቀበል ፋንታ እንዴት እንደዚህ እባላለሁ የሚል ቅሬታ አድሮ በታል በረፃ በጦር ግምባር ይህን ያህል ጊዜ ተቀምጩ የምከፍለው መሥዋዕትነት ሳይቆጠር በየጥቃቅኑ መናኛ ነገር ሁሉ ይህን ያህል ወቀሳ ይደርስብኛል እያለ ለተለያዩ መኩንኖች ሲናገር ያዳመጡ እየ መጡ ይነግሩኛል ከዚያ ያለፈ ተንኮልና ክፋት ይታሰባል ወይም ወደቅ ራኔ እንገባለን ብዬ አላሰብኩም በሥራችን ላይ በዓላማችን ላይ ሁላችንም ተባብረን አናስፈጽመዋለን ባልነው ተግባራችን ላይ መቼም ያ ነገር ሳይሳካ ቀርቶ አንድ መንገድ ስንቀርና ያለ አግባቡ ሠራዊት ሰውተን ወይም በትነን ጠላት ድላችንን ነጥቆ ሁላችንም ስናዝን ደግሞ ለዚህ ምክንያቱ ምንድነው። ይህን እጠራ ጠራለሁ የሚመጣው ውጤት እጅግ አደገኛ ነበር ብዙ ሰው አሁንም አስተያየት ሲሰጥ «ቢሳካላቸው ኖሮ እንደ ዚህ አይሆንም ነበር ያልተሳካላቸው ይፄን ባለማድረጋቸው ነው» ሲል እስማለሁ ምንም ማድረግ አይችሉም ነበር ለዚያ ሠራዊት ምስጢራቸውን ያላካፈሉት ስለማይቀበላቸው ነው ታቶ መረንቅፀ መንገሥቱ ፅንዲዘፉ ክፍሃኛ ሚና ቦሃጫወሃው ማወ መንግሥቱ አዲስ አበባ የተደረገውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ያከሸፉት ተስፋዬ ወልደሥላሴና የኔ ልዩ ረዳት የነበረው ሻም በል መንግሥቱ ገመቹ ናቸው መፈንቅለ መንግሥቱን በማክሸፍ ረገድ ተስፋዬም መንግሥቱም ሊመሰገኑ ይገባል መንግሥቱ ገመቹ ብዙ ውጪ ስፄድ አይለየኝም ነበር ያን ጊዜ ግን በህመም ምክንያት ሳይፄድ ቀርቶ እቤቱ ተኝቶ ነበር ሰዎቹ ማመዓፃቸውን መጀመሪያ መጥቶ ለመንግሥቱ ገመቹ የነገረው ተስፋዬ ወልደሥላሴ ነው መጥቶ ይቀሰቅሰውና እንዲህ ያለ ነገር ሆኗል ይለዋል መንግሥቱ ገመቹን የግቢው ልዩ ጥበቃ ሠራዊት ስለሚያምነው አዛዥቹን ሁሉ ትቶ አሱን ይከተለዋል አሱም ወዲያውኑ የልዩ ጥበቃ ብርጌዱን አሰ ማርቶ ሌላ ማንም ሳያስፈልገው ምንም ደም ሳይፈስ ጄኔራሎቹን ሰብስቦ በቁጥጥር ሥር በማዋል ሴራውን አክሽፏል መፈንቅለ መንግሥት ለማድረግ ሙከራ እንዳለ ሲሰማ ከተስ ፋዬ ወልደሥላሴ በኋላ የደረሱት ፍሰሐ ደስታና ለገሠ አስፋው ናቸው ፍስሐ ከኢህድሪ መንግሥት ምክር ቤት መጥቶ እነተስፋዬን ሲያገኛቸው ምንድነው ነገሩ። » እንዴ። ከአውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ላይ እየተነሱ ማጥቃት የሚችሉ ናቸው ዕታ ታዲያ ፅና መረዘ ፇኣቅሚ ፅያሰን ሕንዳ መንግሥቱ የለንም ወደፊት ባሕር ኃይል ውስጥ አየር ኃይል የተቋቋመ እንደሆነ በቅንጅት ያንን ለመሥራት ትንሽ ውጥን ነገር ነበር ዞሮ ዞሮ ምንም አልተሠራም እንዲሁ ተወጥኖ ነው የቀ ረው እሳቸው ምክትል ሆነው እየሰሩ እያሉ አብዮቱ ፈነዳ የባሕር ኃይል ወታደሮች አዛዥቹን ለማሠር ሲንቀሳቅቕሱ ሪር አድሚራል እስክንድር አንዲቅጐ ፈጣን ጀልባ አስነስተው እሳቸውንም ይዘዋቸው ጂቡቲ ገቡ ከዚያ እስክንድር የንጉሠ የልጅ ልጅ ስለሆኑ ቤተመንግሥት ገቡ ታዬ ጥላሁንም ወደቤታቸው ገቡ ከዚያ በኋላ ጠርተን አምጥተን የአየር ኃይል አዛዥ አደረግናቸው ታዬ ጥላሁን ለሥራቸው ካላቸው ብቃት ሌላ ሃይማኖተኛ ሰው ናቸው እኔ ደግሞ ሠላሳም ከሚቀባጥር ወሸከሬ ኮሚኒስት ነኝ ባይ በሃይማኖታዊ እምነቱ ድርቅ ያለ እውነተኛ ሰው በጣም አከብራለሁ የሚያምንበትን ነገር ሳይዋሽ ፊት ለፊት አውጥቶ የሚናገር ሰው ለሌላውም ነገር እምነት ሊጣልበት ይችላል እሳቸውና ዶክተር ታዬ አንደዚህ ናቸው ጄኔራል ታዬን ወደ አገር አስተዳደር መደብናቸውና የጡሬታ ጊዜያቸው ሲደርስ ወደስዊድን ላክናቸው በልጅነታቸው ወላጆቻቸው ሞተውባቸው ያሳደጋቸው ስዊድናዊ ነበር ቋንቋውን ይናገራሉ ጄኔራል እምቢበል በጣም ከማደንቃቸውና ከማከብራቸው ሰዎች አንዱ ነው ከኔ ጋር በሠራንባቸው ረጂም ዓመታት ከልብ የሥራ ተባባሪነትና ቅንነት አሳይቶኛል እምቢበል ጨዋ ነው በጣም ከማ መስግናቸው ሰዎች አንዱ እሱ ነው የዓይን ተገዢ ያልሆነ ራሱን ለማስወደድ ወይም እዩኝ የማለት ሳይሆን ከተፈጥሮው ይመስለኛል ለሥራ የተፈጠረ ሰው ነው ሣላፊነት የሚሰማው ሰው ነው አስተዳ ደር የተካነበት ሥራ ነው በዚህም ምክንያት ብዙ ከበድ ከበድ ያሉ ሥራዎችን አብረን ተጋግዘን ሠርተናል ኢሠፓኮን ለማቋቋም በተ ለይ የጽህፈት ቤቱን አስተዳዳር ለማዋቀር እንዲሁም ኢህዲሪን ባቋ ቋምን ወቅት ለተቋሙ መመሪያ የሚሆኑትን አስተዳዳርን በሚመለ ከት ያሉትን ጉዳዮች በሙሉ የሠራው እሱ ነው ምድር ጦር ውስጥ ያለውን የአስተዳደር ጣጣ ተሸክሞ የኖረ ሰው ነው ገንዘብ ይባክናል ሠራዊቱ ያለቅሳል ብዙ ብሶት ብዙ ችግር አሰ ቀለቡ የደሞዙ የጥይቱ የምኑ ቀጠራ ስንብት ሞት ምኑ እዚያ ያለው ታሪክ ብዙ ነው በውነቱ መኩንኖቹ ሁሉ ከአቅማቸው በላይ ሆኖ ሲቸገሩ እዚያ ደግሞ ሂድና ሥራ» ስንለው በደስታ ፄዶ ሲሠራ ቆይቷል አሁን እኔ ከፄድኩ በኋላ መንግሥቱ ኃይለማርያም ጥሎን ከድ ቶን ፄደ እያለ ያማርራል ሲሉኝ አዘንኩ ለነገሩ እምቢበልን ለምሳሌ ያህል አነሳሁት እንጂ እሱ ብቻ አይደለም እንደዚህ የሚለው ጠዋት ማታ በዘመቻ ምክር ቤት ስብሰባዎች ሳይ ኣየተሳተፈ የሚደረገውን ሙከራና ጥረት ሁለቆያያል የሚያስተውል ልጅ ነበረ እንዲያውም መጨረሻ ላይ አምቦ ላይ ሠራዊቱ ካጠገቤ ውልቅ እያለ ጥሉኝ ሲሄድ ዱ ጭፍ አብሮኝ ነበረ ሁሉን ነገር አጠገቤ ሞ አይቷል አሁን እሱ እኔን ለምን ሊጠላኝና ሊያማርረኝ እንደቻለ አይገባኝም ሁኔታውን የማያ ውቅ የማይረዳ በሩቅ ያለ ሰው ብዙ ሊል ይችላል አብረውኝ እስከ መጨረሻው የነበሩና የነገሮችን ሥረ መሠረት የሚያውቁ ሰዎች ግን እንደዚህ ሲሉ በእውነት ያሳዝነኛል ተስፋዬ ገብረኪዳንና ጓደኞቹ ብዙ ጊዜ የኤርትራን ዘመቻ ምሩ ተብለው መምራቱ ስላልሆነላቸውና ድልም ስላላገኙ በጣም ተስፋ አስ ቆርጧቸዋል ከዚህ የበለጠ ምን እናድርግ። » አልኳቸው በኋላ እንደተረዳሁት በዚያን ጊዜ እኔን ለመግደል ሴራ ተጎንጉኖ ነበር ይሄንን የተረዳሁት ራሳቸው ከፃፉት መጽሐፍ ነው ያያዙ ማን ረ ያፇደው መንግሥቱ ጄኔራል ገዝሙ ይባላል የነፃ መኩንኖች እንቅስ ቃሴ አባል ነበር ጄኔራል ገዝሙ የገነት ጦር ትምህርት ቤት የኛ ኮርስ ምሩቅ የነበረ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ የማውቀውና ጓደኛዬም የም ለው ሰው ነበረ የመኪና አደጋ ደርሶበት እግሩን ታሞ ከጦር ሜዳ ተመልሶ በማመላለሻ ውስጥ ቀለል ያለ ሥራ ተሰጥቶት እንዲሰራ በዚህ የተነሳም የማዕረግ ዕድገት እንዳያጣ አድርጌ ስንት ነገር ያደረ ዓሁጳለት ማለትም እንደራሴ የምቆጥረው ሰው እኔን ለማስገደል ጉድ ጓድ ይቆፍርልኝ ኖሯል ታዲያ ይፄ ታቅዶ ውጤቱን የሚጠባበቁት ቡድኖች መንግሥቱን ለመግደል የተመደቡት ሰዎች ምን እንደነካቸው አናውቅም ካሁን አሁን መልካም ዜና እንሰማለን እያልን ስንጠባበቅ መክሸፉ ተነገረን ሰውዬውን ሊገሉት ሲፈልጉ እንዳይሳካ ያስደረገው ነገር አለ መሰለኝ ማለታቸውን ሰማሁ ለነገሩ አሰብ ላይም ሊገሉኝ ሞክረው ነበር ያታ ያርዕዎ ሰሰጎዞሃጎዕ ሳረሰዎን ዕማፖሩት ያያሃረፅያቶ ም»ንያቶ ምን ፕመፅዕዕዎታዕኃ ፅረፅዎ ፅምንድጁው ው ይጎያፀ መንግሥቱ የሶቭየቶቹ ጎራ ፈራርሶ አሜሪካኖቹ ብቸኛ ልዕለ ኃይል ከሆኑ በኋላ ኢትዮጵያውያኖችን እየመለመሉ ማንቀሳቀስ ጀም ረው ነበር በኔ ግምት «ለፃገራችን የሚያዋጣት የሶሻሊስት አብዮት ሳይሆን የካፒታሊስቱን ሥርዓት መከተል ነው ከአሜሪካኖች ጎራ ብንሰለፍ በወንበዴዎች ላይ ተፅዕኖ አድርገው ሠላምን ያመጡልናል» የሚል አስተሳሰብ የሠፈነ ይመስለኛል ታታ ውድቀት ቦደረታሃን መንግሥ ጋደዕማሂረያም ው ዕው ፅጎመፉ ለያመዕሪዎታተም መንግሥቱ ከዚህ ይልቅ መንግሥቱ ኃይለማርያም ግትርና በእ ምነቱ ፅኑ ነው ብለው ነው ተናግሬያለሁ እኮ። ተዉ እናንተም ያለውን ችግር ተገንዘቡ» ብዬ መለስኳቸው ሲቪሉን ማስታጠቅ ጀምረናል በሰሜን ሸዋ በወሎ በአዲስ አበባና በሌሎችም የተለያዩ ክልሎች ድንኳን እየተተከለ አሰልጣኞች እየተሰማሩ የየክልሉ ፓርቲ አስተዳደርና አመራር ክፍሎች ሁሉ እዚህ ላይ እያተኮሩ ሕዝቡ ይታጠቅ ብለናል የፓርቲ አባሎች በሙሉ ልክ እንደ ግምባር መሥመር ወታደር ሰልጥነው ይታጠቁ ብለናል ከኋላም ያለው ደጀኑ ሁሉ ይታጠቅ ብለናል ለዚህ የሚያስፈልገን መሣሪያ በሚገባበት ሰዓት ነው አንግዲህ አሰብ የተያዘብን ስለዚህ ወይ በጂቡቲ ወይ በሞምባሳ መሣሪያውን ማስገባት ሊኖርብን ነው ለወደፊቱም ሁኔታው እስኪለወጥ ድረስ ተለዋጭ የንግድ መተላለፊያ ያስፈልገናል ምናልባትም ነገሩ ሁሉ ተበላሽቶ ዋና ከተማው እንኳን ቢያዝ ከቀሪው የኢትዮጵያ ግዛት በመነሳት በመልሶ ማጥቃት መግፋት ይቻላል ብላቴ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለመዋጋት ሥልጠና ላይ ናቸው አንድ ጊዜ መሰናዶውን ጎብኝቼ ከገቡ ወዲህ አላየኋቸውም ስለዚህ ብላቴን ለመጎብኘት ተነሳሁ በዚያው አንድ ነገር አሰብኩ በሚስጥር ኬኒያ ለመሄድ ይፄም አስፈላጊ ያልሆነ ግምት ተሰጥቶት ወሬ እንዳ ይዛባና «እንደዚህ ፄዶ ነበር» እንዳይባል ጥንቃቄ በማድረግ በጣም ከተወሰኑ ሰዎች በስተቀር ማንም ሰው እንዳይሰማ ወሰንኩ ፕሬዝዳንት አራፕ ሞይን ቀደም ብሉ በተገናኝን ጊዜ «እኛን እየገፉን ያሉት አረቦችና የአስልምና አክራሪ ኃይሎች ናቸው እኛን ለዘመናት ሲፈታተኑን የኖሩ ናቸው እኛ የተሸነፍን እንደሆነ የሚቀጥለው ተራ የናንተ ነው የሚሆነው» ብዬ ግንዛቤ የሰጠኋቸው ሲሆን ነገሩን ተረድተውታል ደጋፊም ናቸው ሱማሌዎችን ግን እጠራጠራቸ ዋለሁ ደግሞ በዚያ በኩል የሚያልፍ ነገር ምስጢርነቱ መጠበቁ አያስተማምንም ስለዚህ ሐሰን ጉሌድንና አራፕ ሞይን በሚስጢር ለማነጋገር ፕሮግራም አወጣሁ መጀመሪያ ደቡብ በመፄድ ማንም ሳይሰማ ናይሮቢ ደርሼ ለመምጣትና በፕሮግራሙ መሠረት ብላቴ እንደታቀደው ለመፄድ ወሰንኩ እኔ እንዳውም ዛሳቤ እነሺህ የሰለጠኑ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተራ ሥዋጊዎች ከሚሆኑ ይልቅ በሰል ያለ ትምህርትና አመራር ሰጥተ ቢያስፈልግ የወደፊቱ የሕዝብ ጎሬላ መሪዎች የሚሆኑበት መንገድ እንዲፈለግ ነበር ለዚህም ብዬ የዚያን ጊዜ ጥላሁን ብላቴ ስለነበር እሱን «ከልጆቹ ጋር ጠለቅ ያለ ውይይት ለማድረግ ስለሆነ ያቀድኩት ይሄንን ታዘጋጅልኛለህ» ብዬዋለሁ ነገሩ ሁሉ ጨርሶ የተ በለሻሸ እንደሆነ ከወያኔ ጋር በሚደረገው ትግል ብላቴ ማሰልጠኛ ጣቢያ ብቻ ሳይሆን ወደፊት የአመራር ማዕከል ሊሆን ይችላል ብለን አስበናል በኬንያ በኩል መሣሪያ እያስገባን ማለት ነው በብላቴ ከዩኒቨርሲቲ ከመጡት ተማሪዎች ሌላ መደበኛ የአየር ጠለድ ሠራ ዊት ይሰለጥናል በተጨማሪም የባሕር ወለድ ብርጌድ ይሠለጥናል እነዚህን ሁሉ ስብስብ አድርጎ ከኔ ልዩ ጥበቃ ብርጌድ ጋር በማድረግ ለመዋጋት ነበር ይፄ የኔ ፃሳብ ብቻ አይደለም ሁላችንም የተነጋ ገርንበት ጉዳይ ነው እኔ ጠዋት በሁለት ሰዓት ወደብላቴ በረርኩ ከቦሌ የተነሳሁት ከጠዋቱ ልክ ሁለት ሰዓት ላይ ነው ቡፋሎ አነስተኛ አውሮፕላን ነው ወደ ሶስት ሰዓት ላይ እነጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን በርከት ያሉ ከፍተኛ ባለሥልጣኖችና የጦር አለቆች ይሰበሰባሉ አንድ ነገር ማዘጋጀት ነበረባቸው ታቶ ሳርጎዎን መሰንቶ ው የሃዕያዕያቀ መንግሥቱ ምን እኔን ይሸኛሉ። ያው መንግሥቱ እንዴ።