Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ነገር ግን ጉበዝ የሆነ የሠራ ዊቱ አበል ከዩ የሚያስፈልገውን ሁሉ ያደርጋሌ ይህን በሚመለከት ከለውጡ በፊት በአንድ የመ ኩንኖች ግብዥ ለይ ቨለያ መንግሥቱን ጉብዝ ሰራተኛ ብለው ማመስገናቸው ይነገራል የአው ረመ የታሪክ ማስታዎቫ ወደ አገደደለቸው ሰንመለስ ደግሞ ጄነራሉ ለስራ ጉጻይ ተጠርተው ከአሥመራ ወደ እዴስ አበባ እንደተመለሱ በደብረዘይት የሚገኘውና በአሥመራ ያለው የአየር ወለድ ጦር ደርግ ሥልጣኑን ለህዝብ እንዲያስረክብ እና እንዴሁም የተለያ ዬ ጥያቂዎችን እቅርበው ከጄነራ ሌና ከሌሎች የደር አበሰት ጋር ተፈጠው እንደ ነበር ለማስመሰል ሞከረ በዚህም ብቻ አልተመለስም። ሁኔታውም የተፈጸመው ሐምሌ ዓ ም የመጀመሪያው ተገደይ ሆ ኑ። ወንድማቸውም እጃቸውን ስለሰጡ በሄሊከፕተር ወደ አዴስ አበበባ ተልከው ከታሰሩ በኋለ ከዎቹ በለሥልጣኖች ጋር ተረሸ ኑ። በደርጉ ከተገደሉ በለሥልጣንም ይሁን ተራ ሰው እሬሰ ለቤተሰብ የተሰጠውና የተቀበረው የደጀዝማች ፀሐ ዬ የመጀመሪያና የመዉጪ ረሻ ነው። በማለት ተያውመዋል።
ዘበብዐዉ ጠና ሥኤ መወ ውዱኣ ፎዕስ የኢትዮጵያ መለዮ ለበሽ ቅድመ ሁኔታ የበረና ጦር እን ቅስቃሴ የኣዴስ አበበ መ ኩንኖች እን ቅስቃሴ የኮን ጐ ዘማቾች እንቅሰቃሴ የጦር ኃይሎች የፖሊስ ሰራ ዊትና ብሔራ ዊ ቦር የንጉጮ ከዙፋን መውረድና መታሰር ንፁስ ደርግና ጊዜያዊ ሕዝበዊ መንግሥት ደርግና ጄ ኔራል እማን አንደም ንጉመ በእሰር ቤት ዘመናቸው የደርጉ የውስጥ ችግር የነጄ ኔራል ተፈሪ በንቲ አገደደል ተወሰስበው የቆ ዬ ሁ ኔታዎችና የኢማሌድህ ግንበር የሽብር ፈጣሪ ቡድን የራዘ ዘመቻ የነበልበል ጦር በደርጉ ውዥንብር የተፈጸሙ ሰህተቶች የግለሰበች ሚና ኩሎ ኔል ዓለም ዘውድ ተሰማ ብፉ አቡነ ቲወፍሎስ ለሌ ኩ አጥናፉ ኣበተ ሌ ኩ ደንኤል አስሩው ብ ጁ ጌታቸው ናደው እነ መርዕድ ብሩ ደጀንማች ፀሐ ዩ እንቀሥለሴ ጄ ኔራል ተፈራ ይ ሄይስ ጠበጠጋጋሖዶሥጉጉጭሥ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሸ ልደ ማስታዎቫሸ በዚህች እነስተኛ በሆነችው መጽሐፌ ለይ የገለፅኪቸው ሁሉ በብዘት የማውቀው ስለሆነ አቀራረቤ ዋናውን አስኪል በቀጥታ በማስቀመጥ እንጂ ለመተቸት ወይም ቃሰት ለማሰመር ያደረግሁት ጥረት የለም። ዐሪሪ ዝወጸ ር እቫሃ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎቫ መታሰቢያ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማሰታዎሸ ለኣለፉት ዓመታት በአሁኑ ጊዜ ያለውን መንግሥት በመቋወም እያሌ ሲቪሎችና ጨጨ መመመ ወታደራዊ አበሎች መስዋዕትነት ከፍለዋል። የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሸ ክመሥዜዜጨጭጩጨጭሑቄጨጭረጠበጠጸ ። ሆኖም በትፅዘዜ መስረት ወታደሮቹ በቤተ መንግሥቱ ግቢ ውስጥ ገብተው የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሸ እንዴጠባበቁ ተደረገና ጄ ኔራል አቢይ በአስቸኪይ ተጠርተው ቤተ መንግሥት እንዲገኙ ሆነ። የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማሰታዎቫ የጦር ኃይሎች የፖሊስ ሠራ ዊትና የብሔራ ዊ ጦር የፀጥታ ኩሚቲ መቂቂም በግንቦት ዓ ም በኛ ክፍለ ጦር ቅጥር ግቢ ውስጥ በሄኛ ክፍለ ጦር አባሎችና በኮን ጐ ዘማች ወታደሮች ተበበሪነት ተቋቋመ። ከሐረር ከጅጅጋ ከኦጋዴን ያለው ጦር ቨለቃ መንግሥቱ ወደ አዴስ አበበ የተላክውበሐረር ከተማ እከበቢ የሚገኘው ጦር ጄ ኔራል ሀይሌ በይከደኝ አንዴያኩ በተደረገው ሰምምነት መሰረት ስልሆነ ሸለቃ መንግሥቱና አለቃ ለገሰ አሰራው የሦስተኛ ክፍለ ጦር በሙሉ የወከሰቸውና የተስማማበቸውን አበሎቹን መሰክ አለብን በማለት ቦሩ ያቀረበው ጥያቄ በነሸለቃ መንግሥቱ እምቢተኝ ነት ሰይሰካ ቀርቷል ጁ ኔራል ሀይሌ በይከደኝ የሦስተኛ ክፍለ ጦር እዘዥ የነበሩት ሸለቃ መንግሥቱ በግል በድለውኛል በማለት ለውጡን ኦስመልክቶ የጦሩንና የህዝቡን እን ቅስያሴ መጠቀሚያ በማድረግ ሐረር ከተማ የሚገኙትን ወታደሮች አሰድሞ ጀ ኔራ ሉ እንዴታሰሩ ከፍተኛ ግፈት ያደርግ ነበር። ካቤር ዘበኛም የንፁስ ደርግ ሊቀመንበር የነበረው ሸምበል ደምሴ ሽፈራው በኒ ዞሁ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሸ ጊዜ መለዮ ለበሹ ለይ ያለምንም ወንጀል ደም አፈሰሰ። በተጨማሪም በኢርትራው ድርጅት ኢኤልኤፍ አና ኢህኣፖ መንግሥቱን ለመግደል የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎቨሽ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎቨ መጠሕሠዚሠበብ። ስለዚህ ጉደይ በጭሩ ለማስረዳት እሞክራለሁ መስከረም ቀን ዓ ም ከምሸቱ ሰዓት ለይ መንግሥቱ ከቤተ መንግሥቱ ተነስቶ አራተኛ ክፍለ ጦር መኖሪያ ቤቱ በመጋዝ ለይ ነበር ደፈጣው በመስቀል አደበባይ ጃምሮ ወደአራተኛ ክፍለ ጦር ወደግራ መታጠፈያ ክብ የትራፊክ አራት ማዕዘን መንገድ ለይ ተዘጋጅቷል። በዚሁ ዕለት ተረኛ መ ኩን ኑና ሌ ሎች ለጥያቄ ሲያዙ በዘብ መደብ ለይ የነበረው ወታደር እጄን አልሰጥም ብ ሎ ኢህአፖ ያቸንፋል ከለ በኋለ ራሱን በያዘው ጠመንጀ በመግደሉ ድንጋጤ ተፈጠሮ ነበር ወታደሩ እራ ሱን ሲገድል እኔም በቦታው ነበርኩ ይህ በመሆ ኑ በአደጋው ለይ የተገኘው የቲክ ኒክ ማስረጀ በግምጃ ቤት ከጠራት መሣሪያቻቿች ጋር ተመሰሰይ ከሆነ የፖሊሰች ሴራ ነው ተብ ሎ በነዓለማየሁ ሳይ ቢያተኩርም በዚህ ደፈጣ ለይ የመቶ ኣለቃ መርድ የተበለው ተከራይ እንደነበረ በቂ መረጀ ሌ ኩ መንግሥቱ በማግኘቱ የምርመራው ኃለፊቓችን ሀሉ መቶ አለቃ መርዕድ ሰይሞት እጄን የታሪክ ማስታዎሻ የለውጡ ረመጥ ይዞ የሚያቀርብለት ውለታ ለመክፈል ቃል በመግበት ላይ እንደለ ተሰማ ይህንንም የሚያደርግበት ምክንያት ምርመራው ምናልበት ወደሸንበል ዓለማየሁ የሚያመራ ይሆናል ብሎ በመኋገት ነበር። የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሸ ብርጋዴር ጄኔራል ተፈሪ በንቲ የጊዜያዊ ወታደራዊ ኣስተዳደር ደርግ ዋና ሊቀመንበር ቅዳሜ ጥር ቀን ቿ ዓ ም ጣዊ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማሰታዎሸ ክፍል ቿ የነጄ ኔራል ተ ንቲ አገደደል ብጀነራል ተፈሪ በንቲ ርዕስ ብሔር ዘኢትዮጵያ ክጦር ሠራ ዊት ሌኩ አሥራት ደሰታ የማስታወቂያ ኃለፊ የደርግ አበል ከጦር ሠራ ዊት ሌ ኩኅረይ ኃይለሥለሴ የደህንነት ኃለፊ የደርግ ኣበል ከጦር ሠራ ዊት ሸምበል ዓለማየሁ ኃይሌ የአስተደደር ኃለፈና ዋና ጸሐፊ የደርግ ኣባል ከፖሊስ ሠራ ዊት ሸምበል ሞገሰ ወሚካክ ኢል የኢከኖሚ ኃለፊ የደርግ ኣባል ከጦር ሠራ ዊት ሸምበል ተፈራ የደርግ አበል ከፖሊስ ሠራ ዊት የዐሥር አለቃ ኃይሌ በለይ የደርግ አበል ከፖሊስ ሠራ ዊት የክቲት ቀን ዓም ከጣቱ ሁለት ሰዓት ለይ ያልታሰበ የደርግ አበ ሎች ሰብሰበ ተደር ጐ ሌ ኩ መንግሥቱ ሌ ኩ ተስራዩ ወልደ ኪደን የፃምሣ አለታ ለገሠ አስፋው ሆነው ከሊለ ኩ ደንኤል አሰፋው የደርጉ የጥበያ ኃለፊ ጋር ስማቸው ከላይ የተጠቀሱት የደርግ አበለት ለይ አርምጀ ስለሚወሰድበት ጉደይ በሚሰጢር በመወያየት በደርጉ ጠ ቅለላ ስብሰበ ለይ ተወንጅለው አእዲታሰሩ ተስማሙ። የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎቨ ይህንን ምስጢር የደረሰበት የመቶ አለቃ ደስታ የተባለው የህዝብ ድርጅት አለፊ የነበረው ሲሆን ይህን በማድረጉ በእነ ሌ ኩ መንግሥቱ ለይ ኣንጀበ የነበረው ኣደጋ አከተመ ይህን ሁሉ እንዲወሰሰብ ያደረገው ክለይ እንደተጠቀሰው የወዝሊግ የረቀቀ የሠር ጐ ገብ አሠራር ነው። አዘውትሮ የመሪነት ዕድል ለማግኘት ቀደጻ ይፈልግ የነበረው ሌ ኩ ደንኤል አስራው ከሌ ኩ መንግሥቱ ተደብቆ ከወዝሊግ ጋር በማሴር መጭውን ጊዜ በመጠበበቅ ለይ እንዴለ ከዚህ በራቀ ሁ ኔታ በነሌ ኩ መንግሥቱና በነቨንበል አለማየሁ ሀይሌ ወገኖች መክክል በተፈጠረው ችግር ጻን ኤል እስፋውና ዶክተር ሰናይ ልኬ ተገደሌ ከዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ በኋለ ለ ኩ መንግሥቱ በድርጅቶችና በግለሰበች እምነት ስለጣ ፓርቲው የሚመሠረተው ቡድኖች ወይም ድርጆቶች ውህደት ሣይሆን በኩሚንስቶች ውህደት ነው የሚለው ቅሰቀሰ እንደክ ሄድ አደረገ ይህንንም ተግበራዊ ለማድረግ በሊ ኩ መንግሥቱ ማእከለዊነት ሲሆን ብቻ ነው ተብ ሉ ከቅስቀሣ ኣልፎ በውፁሰ ኔ ተለለፈ በዚህ መሠረት ሌ ኩ መንግሥቱ ግለሰበችን እየጠራ በማ ነጋገርና በማሰመን በመገራፋት በመደለል በማስፈራራት በኢሰፓኮ ማአከለዊ ኩሚቴ ስም ጠለቶቾቹን አንድ በእንድ በመምታት ጠያቂ የሌለው ጌታ ሆነ ይህን ሁ ኔታ ያጋለጠው የመቶ አለቃ ደስታም ለሌ ኩ መንግሥቱ ይህንን መሰይ ውለታ ከዋለለት በኋለ በሌላ ጥራት ተወንጅሎ በመንግሥቱ ትዕዘዝ ተገደለ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሻ ክፍል የሸብር ፈጣሪ ቡድን የሽብር ፈጣሪ ቡድን በአዲስ አበባ የሸብር ፈጣሪ ቡድን በአውሮፕለን ጠለፋ የሸብር ፈጣሪ ቡድን በመርሀቤቲ በለውጡ ውስጥ ሰይዘጋጁ ሥልጣን ያመለጣቸው ብዙሀን ግለሰበች ነበሩ። በዚህ ምክንያት ሌለ ኩ መንግሥቱ ኃይለማርያም «ይህ አስቸጋሪ ወንጀል እንዴት ሊታወት አይችልም ብሎ በፖሊሰች ለይ በመቆጣት ኣንድ ኮሚቲ በፖሊስ ሠራ ዊት ጠ ቆለይ መምሪያ እንዲቂቂምና እአሰቸከይ እርምጀ እንዲወሰድ ተወሰነ በዚህም ኩሚቴ ኃለፊ ኩለ ኔል ደበበ ሁሪስ በተበሉት ሀሰፊነት በወንጀል አመራር ዘዴ የሠለጠ ኑ መ ኩንኖችንና በለሌለ ማዕረ ጐችን አሰባስበው በሥራ ለይ በማሰማራት ሰይ እንዳሉ ከወንጀል ሠሪቻቹ ውስጥ ዋና የሆነው ኣሁንም በሕይወት ያለ የኩሎርኔልነት ማዕረግ ያለው ሰው የከሚቲቴቲውን መቋቋም ሰምቶ ኩ ሎ ኔል ደበበ ሁሪሰ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሸ ወደዴሌበት ቢሮ ሄደ የቀለጠፈ ሠለምታ በመስጠት ወንጁሌሉን በሚመለከት ረገድ ጠ ቅሰ «እኔም በዚህ ነገር እተበበራለሁና ማንኛውንም ነገር ብታማክሩኝ ጥሩ ነው ኣለ ቀጠል አድር ጉም «እኔ እኩ ለውጡ እንደተጀመረ ሰሞን ኣንተ ሥልጣን ኣንዴታገኝ እጥር እንደ ነበር ታውቃለህ ወይ» የሚል ጥያቄ አቀረበለቸው። በዚህን ጊዜ ኩሉ ኔሉ የደረሰበትን ችግር የምናውቀው ነገር አል ነበረም እሱ የታሪክ ማስታዎሻ የለውጡ ረመጥ ግን ከፍተኛ ዘዴ ኣዘጋጅቷል። እኔ የምጠይቀው በምርመራ የሚመዘገብ ሳይሆን ጉጻዮ ምን እንደ ነበር ለመረደት ብቻ ነበር ስለዚህ ኔ ኣዲስ አበበ ከተማ ሲዘረፍና የሰው ሕይወት መጥራቱን የሚያውቅ መሆ ኑንና በቅድሚያ አውሮፕለን ጠለፈ የተበለው ሰው ለዚህ ሁ ኔታ ዋና መሆ ኑን መርሐቤቴ የተገደሉት እነበቀለ ሥዮም ከ ኩለ ኔሉ ጋር አብረው ይሠሩ እንደ ነበር ደ ሌፍተናንት ኩለ ኔል ንጉጫ የደርጉ የመረጀ ሹም የነበረሙውና የሱ ምክትል ቨንበል ደባስ ተይዘው የተገደሉት ይህ ቡድን በዘጋጀው የሀሰት መፈን ቅለ ደርግ የውሸት መረጀ መሆ ኑን ወደውጭ እየሸለኩ ያመለጡ አንደንድ ሰዎች ከቪኪህ ቡድን ጋር ግንኙነት እንደላቸው ዘረፋው የሚፈጸመው ለውጡን ለመቀልበስ የሚረደ ገንዘብ ለመሰብሰብ ተብሎ መሆ ኑን የመለዮ ለባሹን አለበበሰ የምንጠቀምበት ህዝቡ ወታደሩን ስለሚፈራ ሰያስቸግር ንብረቱን እንዲሰጥና በተለይም ደርግን በዘረሩ ወንጀል ለመወንጀል እንዲያመች መሆ ኑን ከገለጸ በኋለ አብረውት የተያ ዙት ወታደራ ዊ ትጥቶች ጋር ፎቶግራፍና ቴሌቪዥን ተነሰቶ ወደልዮ ምርመራ ተልኮ ከዚያ በኋሰ የታወቀ ነገር የለም ሸንበል ደበሰ ከኔ ጋር ቅርብ ጋደኛ ከመሆ ኑም በለይ በየቀ ኑ ሰንገናኝ ያሰለፍናቸው ቀኖች አይገኙም። በዚህ ሁ ኔታ አንድ ወር ከለፈ በኋለ በሌለ ኣቅጣጫ ማለት በትግራይ ግንበር የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማሰታዎሸ በኩል የወ ሎ ዘማች ህዝብ ለይ በኤርትራ ድርጅቶች ኣማክይነት ጥቃት ተሰንዝሮባቸው ከፍተኛ ጉደት በመድረሱና በተሰበሰበውም ህዝብ የተማረከው ተማር ኩ የተረፈው ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ በመበታተ ኑ በዚህ ሰቢያ ዘመቻው ከሸፈ። ፄ ኒ ነ የታሪክ ማሰታዎሸሻ የለውጡ ረመጥ የነበልባል ጦር የዚህን ጦር አቂምና ታሪክ ለመግለጽ ያስፈለገበት ምክንያት ከሌለው የጦር ክፍል የተለየ አላማ ስለነበረው ነው። ኛ እንጻሁኑ የኢትዮጵያ ጦር የተንዘዛ ሰይሆን በለውጡ መጀመሪያ ለይ የነበረው የቀድሞው ጦር በወታደራ ዊው ጥንከሬና ስልት የታነጸ ቢሆንም በቁጥር እነሰተኛ በመሆ ኑ ኣዴስ ለበቀለው ቅራ ኔ ለበዘበት ደርግ ሥልጣ ኑን የሚያስጠብ ቅበትና ሕዝቡን የሚቆጣጠርበት ተዉማሪ ጦር ለማብዛት ከነበረው ምኞት በመነሳት የተቋቋመ ነበር ኛ ደርግ ሥልጣን የተረከበው ክብዙ የአገሪቱ ችግር ጋር በመሆ ኑ አጋጣሚ ሆኖ ለውጡ በተከሰተ ማግስት የኢትዮጵያ ጐረቤት የያነችው ጅቡቲ ከፈረንሰይ ቅኝ አገዝዝ ስር ነፃ የምትወጣበት ጊዜ በመሆ ኑ የሱማሌ መንግሥት በጅቡቲ ለይ በነበረው አመለከከት ደርግ በወታደራ ዊ ሀይል ጣልቃ ለመግበት ምኞት ሰለ ነበረው የነበልባል ጦር በዘመናዊ የጦር መሰሪያና ስልት መደራጃት አለበት በማለት ከእሰራ ኤል በመጡ አሰልጣኞች በአጭር ጊዜ ውስጥ ስልጠናው እንዲጀመር በመሆ ኑ በአዋሽ አርባ ሰልጠናው ቀጠለ ደኛ ለመጀመሪያ ጊዜ ከመለዮ ለባሾች ውስጥ ተውጣጥተው ሥልጣን ለሕዝብ ለማስረከብ የመሸጋገሪያ ከሚቴ በመሆን አራሰቸውን ደርግ ብለው ከሰየሙ በኋለ በሚወስዴት ኣንዳንድ የተሰሰተ እርምጃ የነበሩበትና የመረጣቸው ጦር ሁሉም ሥልጣኑን ለሕዝብ አስረክበው ወደ ጦር ሠፈራቸው እንዴመለሱ ተጽዕኖ ስለነበረባቸውና ፍርሀታቸው እየዉመሪ ስለመጣ ሁ ኔታውን ለመቋቋምና ጦሩን እንደየኣስፈለጊነቱ ለመከፋፈልና ለመምታት ብሎም በክብር ዘበኛው ምትክ በክብር ዘበኛው መልክ ነበልበል ተቋቁሞ የደርጉ ዘብ እንዴሆ ኑ ክታሰበው ሌላው ኣማራጭ እንዴ ነው። ይህ ቦር ይመራ የነበረው ከምድር ጦርና ከመከለከያ ሚ ኔስተር ውጭ በቀጥታ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማሰታዎቨ በደርጉ ሲሆን የነበልበል ጠ ቀሰይ መምሪያ በሚል ል ዬ ተቋም ነበረው የዚህ ክፍል የጦር መሪዎችና አሰልጣኞች ከመለው መለዮ ለበሽ ክፍሎች የተውጣጡ ሲሆ ኑ በማዕረግ ክሌ ኩለ ኔል እሰከ ተራ ወታደር ይገኙበታል። ነገር ግን ወደ ነበልበል ጦር መጥተው ያደረጉት ነገር አልነበረም ቀደም ብሎ እስራ ኤሎች በነበሩበት ጊዜ ይዘውት የመጡትን ኢፍ ኣን የሚበለውን ጠመንጀ በመታጠቅ የነበልበል ጦር የተሰጠው መሣሪያ መጥፎና ያረጀ በመሆ ኑ በስልጠና ለይ ያለው ጦር ሲተኩሰው ከጥ ቅሙ ይል ቅ ጉዳቱ ያመዘነ ስለነበር በመሰብሰብ ለይ እንደለ ነበር ቻይና ክላሽን ኮቭን ይዘው ከተፍ ያለት ጦሩም አዲስ በገኘው መሳሪያ በመሰልጠን ለይ እንደለ ደርጉ ኣትጣጫውን በመቀየር ከመስከበችና ከኪውባዎች ጋር ግንኙነቱን ክፈጸመ በኋለ አስራ ጴሎች በመጡበት ኣኪሂን ቻይናዎችም እንዲወጡ ስለተደረገ የጦር መሣሪያ ከቻይና መ ቅረቡ ቀርቶ ከመስከበ መ ጉረፍ ጀመረ የእርጻታውና የሥልጠናው ጉደይ እንደዚህ ሁኖ ሰለ በነበልባል የሚገኙ አሠልጣኝና አዘዥ መ ኩንኖች ደርግን በመቃዎም የነበልባል ጦር መታዘዝ ያለበት በምድር ጦር መምሪያ እንጂ በደርግ መሆን የለበትም በማለት ትልቅ ተቋውሞ አቀረቡ። በሁለተኛ ደረጀ ደገሞ ሌለው የቦር ክፍል የዚህን ጦር ተግባር በመጠርጠር ለለውን ተታዋሚ የጦር ክፍል ለማስመታትና ለግል ሥልጣን መጠቀሚያ ሊያደርገቸው ነው በማለት ተቃውሞው ቀጠለ ደርጉም በመደናገጥ ሌ ኩለ ኔል ተስፋየ ወልደ ኪደን የመከለኪያው ኃለፈ ሌ ኩለ ኔል ተከ ቱሉ የደህንነት ኃለፊ ሌ ኩለ ኔል ሥዩም መኮነን የደርጉ የፐጥበቋ ክፍል ሹም ሆነው በነበልባል ጦር ሠፈር ከተገኙ በኋላ በሰልፍ ለይ ያሉትን መ ኩንኖች በማዋረድ የተወሰ ኑ መ ኩነኖችንና በለሌለ ማዕረ ጐችን መርጠው ወደ አዴስ አበበ በመውሰድ የት እንደደረሱ ሰይታወቅ ቀርቷል። ይህ እንደሆነ ወዲያው ኑ የመንግሥቱ ወደጅና ገደኛ የነበረው ለፖለቲከ ትምህርት ወደ ሞስኮብ ሄደ በቅርብ የተመለሰው ሸምበል አበበ የተበለው ወደ ከሰንችስ ሰፈር በማምራት መንግሥቱን ለመግደል ሞከረ የተበለው የኤርትራውያን ነፃ አውጭ የታሪክ ማስታዎሸ የለውጡ ረመጥ ድርጅት ነው ሰለተባለ ሸምበሉ ትግርኛ ተናጋሪዎች ላይ በቀል ለመውስድ በምሰማር ፋብሪክና በደብረ ብርፃን መንገድ ኣከባቢ ህዝቡን ሲያሰቃይ አምሽቶ ህዝቡ ወደየቤቱ ማምራት ሲጀምር ቨምበል አበበ እንደራሴ ሆቴል በመበል ወደሚታወቀው ቡና ቤት አምርቶበቡና ቤቱና በመኝታ ክፍሉ ያሉትን ሁሉ እስወጥቶ በሆቴሉ በስተጆርበባ በለው የመኪና ማቆሚያ ለብሰበ ሁሉም ሰው እንዴምበረከክ አደረገ ከዚያም ገተገበጠከውን ሰው አየፈተሸ ሰለ አንድ ለስራ ጉዳይ ከሌላ ክፍለ ሀገር የመጣ የአውራጀ አሰተዴደሪ ሌ ኩለ ኔል በድንገት እልጋ ፍለጋ ወደ ቡና ቤቱ ሲዝ እሱንም እንዴበረከክ ኣዘዘው። ከአየር ኃይል ከእየር ወለድ እንዲሁም ከሲቪል ወገን ሸምበል ኣብይ ኑርን አግበብቶ ኩሎ ኔል ዓለምዘውድ መንግሥት ለመገልበጥ ፈቃደኛ እንደሆን የደከሙት ሰዎች ኣሁንም በህይወት አሌ ኩሎ ኔል ዓለምዘውድ ግን ክጊዜው በመነሰት ከአከባቢው ሁሉ ተጽኖ የሚያደርግበት ስለመሰለው ወደፊት ከመግራት ይልቅ ሥራውን ለቆ መሰናበት ስለፈለገ የስንብት ደብጻቤ ጽፎ ለጄ ኔራል ኣቢይ አቀረበ ጄ ኔራል አቢይም ጀንሆይ ሰያውቁ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሸ መሰናበት ኣትችልም በማለታቸው ኩለ ኔሉ «እኔና ጀንሆይን የሚያገናኘን ነገር ስለሌለ ስንብቱን እፈልጋለሁ» ብ ሎ ስለከረረ «በይሆን የስድሰት ወር ፈቃድ ይሰጥሀል እንጅ አትሰናበትም» ብለውት ተስማምቶ ወጣ በዚህ ዕለት ከሰዓት በኋለ አሥራ አንድ ሰዓት ለይ ከጄ ኔራል አቢይ ቢሮ ሲወጣ የቀድሞ በለሥልጣን ሚስቶች በድንገት ከበበቡትና በሎቻቸው እንዴዲፈቱለቸው ጠየቁት። ኩለ ኔሉ ግን የሱ የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማስታዎሻ ክሂመዉጠመጠመጠመጠጠጩልላህሆበበበህጸዘ። በማለት ለ ኔና ለእንድ የሥራ በልደረባዬ ከነገሩን በኋለ ከአጥናራ ጋር አብረው ወደኣዲስ አበባ በረሩ እንግዲህ ይህን ሁሉ ስንመለከት ሌፍተናንት ኩለ ኔል አጥናፋ ጊዜያዊ ሥልጣን እንጅ ምንም መሠረት እንደል ነበረው እንረደለን አጥናፋን ተገን አድርገው በመንግሥቱና በሌ ሎቹ ረሕዝብ የደርግ አባ ሎች ለይ እርምጀ ለመውሰድ የቃጡ ብዙ ነበረ ነገር ግን እጥናራ ብዜ ዓይነት ሙከራችን እንደከሸፈና እስከጊዜ ሞቱ ድረስ በመንግሥቱ ለይ አንድም ተን ኩል እንደለቀደ እያሌ ምልክቶች አሉ። የለውጡ ረመጥ የታሪክ ማሰታዎሸ የለውጡ ረ ጨ መ መ ። መ በከከከከበበከከበበከከበበከበበበበከበየከበከጠዜይ ርፅስ የኢትዮጵያ መለዮ ለባሽ ቅድመ ሁኔታ የቦረና ጦር እን ቅስቃሴ የአዴስ አበበ መ ኩንኖች እንቅስያሴ የቦን ጐ ዘማቾች እንትስያቃሴ የጦር ኃይሎች የፖሊስ ሰራ ዊትና ብሔራ ዊ ቦር የንጉሠ ከዙፋን መውረድና መታሰር ንዕስ ደርግና ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት ደርግና ጄ ኔራል አማን አንደም ንጉሠ በእሰር ቤት ዘመናቸው የደርጉ የውስጥ ችግር የነጄ ኔራል ተፈሪ በንቲ እድደል ተወሰስበው የቆ ዩዬ ሁ ኔታዎችና የኢማሌድህ ግንበር የሽብር ፈጣሪ ቡድን የራዘ ዘመቻ የነበልበል ጦር በደርጉ ውዥንብር የተፈጸሙ ስህተቶች የግለሰበች ሚና ኩሎ ኔል ዓለም ዘውድ ተሰማ ብ አቡነ ቲወፍሎስ ሊለ ክኦእጥናፉ እባተ ሌ ኩኡ ደን ኢል አስሩው ብ ዴ ጌታቸው ናደው እነ መርዕድ ብሩ ደጀንማች ሐ ዩ እንቁሥለሴ ጄኔራል ተፈራ ይሄይስ።