Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከ ርዐህከከኘ ከከ ህ ከ ከ ከሃ ከ ርሀህ ኳ ርከ ሃ ከጢ ከኛ ከ ከ ።
ከ ከሀከ ሀዌ ሃኪ ዐ ርህ ፀከየ ሀየርከ ነርር ከከ ከር ርነርር ርፀከኪ ኪ ሀከከ ከከ በ ከሃ ርህ ከ ከ ከ ከከና ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ ኬ ኮምፒዩተር ወይም የኮምፒዩተር ሥርዓት ማለት በሶፍትዌር እና ማይክሮቺፕ ቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተ የዳታ ፕሮሰሲንግ ክምችት ትንተና ስርጭት ግንኙነት ወይም ሌሎች ሂሳባዊ ወይም አመክንዮአዊ ተግባራትን የሚያከናውን ማንኛውም ሲሆን የመሳሪያው ተገጣሜ አካልንም ይጨምራል መሳሪያ የኮምፒዩተር ዳታ ማለት በኮምፒዩተር የሚችል ዳታ አማካኝነት ሊተነተን ማንኛውም የይዘት ዳታ የትራፊክ የኮምፒዩተር ወይም ደንበኞችን የሚመለከት ማንኛውም ኢንፎርሜሽን ነው ሥርዓት ፕሮግራም የኮምፒዩተር ፕሮግራም ማለት አንድ የኮምፒዩተር ሥርዓት ተግባሩን እንዲያከናውን ወይም የታሰበውን ውጤት እንዲያስገኝ የሚያስችል በቃላት በኮድ ወይም በዘዴ የሚገለጽ የመመሪያ ወይም የትዕዛዝ ስብስብ ነው የትራፊክ ዳታ ማለት በኮምፒዩተር ሥርዓት አማካኝነት የሚደረግን ኮምዩኒኬሽን መነቫሻ መድረሻ ዑደት ጊዜ ቀን የግንኙነት ቆይታ የዳታው መጠን የአገልግሎት ዓይነት ወይም መሰል የኮምዩኒኬሽን ሰንሰለት የሚያሳይ በኮምፒዩተር ስርዓቱ የሚመነጭ ዳታ ነው የይዘት ዳታ ማለት በድምፅ በተንቀሳቃሽ ምስል በስዕል በሂሳባዊ ቀመር ወይም በሌላ ማንኛውም ቅርፅ የሚገኝን የተከማቸ በስርጭት ሂደት ላይ ያለ የኮምፒዩተር ኮምዩኒኬሽን ምንነት ፍሬ ነገር መልዕክት የሚያሳይ ወይም ዳታ ወይም ትርጉም ወይም የኮምፒዩተር ዳታ ነው ሇ ርህዌ ርዐህር በር ሃ ከሂ ከፀ እርከ ርከበ ከ ሃ ከ ቧበ ርከኬ በፀር ዐ ከሃ በፀነርፀ ከእ ኗ ርዐቧከፀ ዐ ዐፀከከ ከበከ ከከ ክከርከከኳ ሀ ከከ። በፀህ ርሀህዌ በ ሃ ርርበ ከቨር በጨ ር ከ ከሃ ዐከ ርቪ ከኬ የበ ከ እ ከሃ በ ርህ ክጩ በር ዐ በከዝርከ ር ር ከ ዝከከ ርከ ርበ ርሀ ሃ ህኪ ዐ ፀርከፀሆፀ ሀጳርሀ ጪ ዐ ሀ ክስር በ ርዐክ ከ በ ከ ርከ ዐ ርከኳ ከሃ ርዐህ ፎ ሀርከ ከ ርዐበበር በከ ከዝፔ ረበበበሃ ጠጡቨ በከከከ ከበ ርክዌክ ከር ከሃ ርክባህርቪ በ ሀ ኳ ከከ ፎቢ ሀከ ዚከበከር ፌሀ ሃ ዐከከ በ ከ ርከኛሃ ከ ከር ከበ ከ ከበ ርዐሸ ርዐሸ ርበከከኽ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ እ ዜኬ ህመ ሀሺ ከፀከሃዚ ዝበ ከ ርርዐክበፀርቨ ዐ ከፃ ዐ እበ ርዌ ከሃ ነህከርከ ዔትዎርክ ማለት ሁለትና ከዚያ በላይ ቢ ር ዐኳ ከ ህህ የኮምፒዩተር ሥርዓቶች እርስ በርስ በማስተሳሰር የዳታ ፕሮሰሲንግ አገልግሎት ለመስጠት ወይም ለማግኘት የሚያስችል ሥርዓት ነው ርፌህ በ ርህር በርከ ከ ር ርዐህኗ በ ከርእ የኮምፒዩተር ዳታ ደህንነት ማለት በከከ ርከ ርር ከሃ የኮምፒዩተር ዳታ እንዳይጠፋ እንዳይቀየር ሀከ ኪ ር ላልተፈቀደለት አካል ተደራሽ እንዳይሆን ርከቨ ከሃ ከ ምስጢራዊነቱ እንዳይጋለጥ ወይም ሌላ ማንኛውም ጉዳት እንዳይደርስበት መጠበቅ ነው ከበ ርበዝበህከርር ኳከ ነው በጄ ጪ በ ኪ ከሆ ዐ ደራሽነት ማለት ከኮምፒዩተር ስርዓት ጋር ግንኙነት የመፍጠር ወደ ኮምፒዩተር ስርዓቱ የመግባት ዳታ የማከማቸት የተከማቸን ዳታ የማግኘት የማየት የመውሰድ የማንቀሳቀስ ወደ ሌላ ማከማቻ መሳሪያ የመገልበጥ ወይም ሌላ ማንኛውም የዳታ ፕሮሰሲንግ አገልግሎትን የማግኘት ተግባር ነው ቁልፍ መሰረተ ልማት ማለት በዚህ አዋጅ ከአንቀፅ እስከ የተመለከተው ማናቸውም የወንጀል ድርጊት ቢፈጸምበት በሕዝብ ደኅንነት እና በብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል የኮምፒዩተር ሥርዓት ኔትወርክ ወይም ዳታ ነው ጠለፋ ማለት በኮምዩኒኬሽን ሂደት ላይ ያለን የኮምፒዩተር ዳታ ወይም የዳታ ፕሮሰሲንግ አገልግሎት መከታተል መቅዳት ማዳመጥ ማየት ወይም ሌላ ተመሳሳይ ድርጊት ነው መውሰድ መቆጣጠር አገልግሎት ሰጪ ማለት በኮምፒዩተር ስርዓት አማካኝነት ቴክኒካዊ የዳታ ፕሮሰሲንግ ወይም የግንኙነት ስርዓት አገልግሎት ወይም ምትክ ዐከሀቧ በ አዐፒጊ ዐ ህፀነ ፒዐ ፀርፀፀ በዐኘፀ ርዐሃ ከከ ርህ ሃቢ ዐከነፀዝባፍፀ ልቪዚፀ ሀፍፀ ዐ ጳቧሃ ዐፎ ሀዐርፀኗ ር ከከ ርክአር በክከዝር ሸር በ ርሀሀ እከ በ ክከ ከሃ ዐ ከ ርቨከገፀፄ ኗሀዐሀፎበ ሀከዐፀ ፀከር ዐ ዐ ሂከፊ ሀርበ ር ሀ ከ ርእከ በ ሠሀከር ፄፀቨ ልቧበ ከፀ ከጪከዐከቧ በፎርሺ ከበርበ ፐርጳቪ ድ ገክርርፀኮከ ከር ርጢከ ህአበ ዐከ ር። በ ሀር ርህ ዴ ነባር ነ በርበ ሀ ህካከ ህ ቬርከክ እር በከኛ በከከህርከኪ ሀ ከሃ ዐ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሇ ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም እ እ ከ መሰረተ ልማት ለተጠቃሚዎች የሚያቀርብ ሰው ላቪዐበርሃ ርከር ከርከ ከር ዐየ ከር ሀሸልቿ ነው ልከሃ ዐሀ ከሃ ከ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ማለት በህዝብ ተወካዮች ሀ ከሆ ምክር ቤት የተሾመ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ኾህከር ሀርህ ገ ዐር ሕግ ኃላፊ ነው ከሃ ከፀ ለክዐሃ ዓቃቤ ሕግ ማለት በጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ ከ ሀር ሀ ከከኪ ተሹሞ በዓቃቤያነ ሕግ መተዳደሪያ ደንብ ሀ አከር ከፀ ጳከጠፀ መሠረት የሚሜተዳደር የሕግ ባለሙያ ሲሆን ሟ ሂከ በጩህቨ ሃ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉንና ምክትል ጠቅላይ ክህቨፀበ ር ከበርበ ከ ዓቃቤያነ ሕግን ይጨምራል ከሃበ ዝቪከ ቪከነ እዐህር ዐየ መርማሪ አካል ማለት በሕግ የመመርመር በከኪ ሥልጣን የተሰጠው አካል ነው ፕርክ በገርበ ቢሃ ር ፀሸርበ ጨዉ ለሀጪፀ ን ዐ ከከፀ ርዐክከሀክዐከ ዐ ሂከፀ ክልል ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዩ ክዐርከር ቪር ዐ ዚህ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት ከ ህ ከ ከከ አንቀጽ ማኗ የተመለከተዉ ማንኛውም ከር ላ ከ ከበ ዚ ርቨ ክልል ሲሆን ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የአዲስ አበባ ከተማ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ይጨምራል ሥ ከ ከበር ጀርበር ሾዐቨርር ዐ ከ ሀ ቨር ዝከ ከ ዐሃ ፖሊስ ማለት የፌደራል ፖሊስ ወይም ዐ ከ በ የፌደራል ፖሊስ ሥልጣን በውክልና ሽ ዲፀክርከርነሃ በ በዐጠከከኬ ቫክከናዢ የተሰጠው የክልል ፖሊስ ነው ቨቨ ላዐከር ኤጀንሲ ማለት የኢንፎርሜሽን መረብ ከእ በርከ ኮከሃር ህርር ደህንነት ኤጀንሲ ነው ኪ ሰው ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው ሀኳ ከ በበ ዐከበ ሀበርሀበ ከከ በ ጳ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው ሴትንም ይጨምራል ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ እ ዜኬ ህመ ሺ ጀሏ ገፐዣዛዐ የከ ርእዐዌሂፒ ርአጀ ርፐእቫ ዐእጀ ክፍል ሁለት ር ሏርሏእአሂ ር ሺ የኮምፒዩተር ወንጀሎች ንኡስ ክፍል አንድ በኮምፒዩተር ሥርዓትና በኮምፒዩተር ዳታ ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ሕገ ወጥ ደራሽነት ማንኛውም ሰው ሆነ ብሎ ያለፈቃድ ወይም ከተሰጠው ፈቃድ ውጪ የኮምፒዩተር ስርዓት የኮምፒዩተር ኔትዎርክ ደራሽነት በከፊልም ሆነ በሙሉ ያገኘ እንደሆነ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም ከብር ዳታ ወይም ቋሺ እስከ ብር ፃሺ በሚደርስ መቀጮ ወይም በሁለቱም ይቀጣል አንቀጽ ንኡስ ዉ የተመለከተው የወንጀል ድርጊት የተፈጸመው በዚህ አንቀጽ ላይ ሀ በሕግ የሰውነት መብት ለተሰጠው ተቋም አገልግሎት ብቻ በሚውል የኮምፒዩተር ሥርዓት የኮምፒዩተር ዳታ ወይም ኔትዎርክ ላይ ከሆነ ከሶስት ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ሺ እስከ ሺ በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል ብር ለ በቁልፍ መሠረተ ልማት ላይ ከሆነ ከአምስት ዓመት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ዛሺ እስከ ብር ሺ በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል ሕገ ወጥ ጠለፋ ማንኛውም ሰው ሆነ ብሎ ያለፈቃድ ወይም ከተሰጠው ፈቃድ ውጪ ይፋዊ ያልሆነን የኮምፒዩተር የዳታ ፕሮሰሲንግ አገልግሎት የጠለፈ እንደሆነ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር ሺ እስከ ዛሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ዳታ ወይም በዚህ ላይ የተመለከተው የወንጀል ድርጊት የተፈጸመው ሏእዐ ርዐእህፒ ዐሏፐላ ላ ርር ነኛ ከዐዐፀሂሇዉኔ ዝባርከዐሀ። ከ ህ ሀበከ ከ ፀዚርከ ህ ሃ ፕ ነከጩ ከፀ ርአበፀ ኗዐሀበ ዚቧበፀ ሀከፀከርፀ ሏከ ር ከከ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ ኬ በሕግ የሰውነት መብት ለተሰጠው ተቋም አገልግሎት ብቻ በሚውል የኮምፒዩተር ዳታ ወይም የዳታ ፕሮሰሲንግ አገልግሎት ላይ ከሆነ ከአምስት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ሺ ሺ እስከ ብር ሺ በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል ለ በቁልፍ መሠረተ ልማት ላይ ከሆነ ከአስር ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ጳሺ እስከ ብር ሺ በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል በኮምፒዩተር ሥርዓት ላይ ጣልቃ መግባት ማንኛውም ሰው ሆነ ብሎ ያለፈቃድ ወይም ከተሰጠው ፈቃድ ውጪ የኮምፒዩተር ዳታን በማስገባት በማሰራጨት በማጥፋት ወይም በመለወጥ የኮምፒዩተር ሥርዓትን ወይም ኔትወርክን መደበኛ ተግባር በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ያደናቀፈ ያወከ ያወደመ ወይም እንዲቋረጥ ያደረገ እንደሆነ ከሶስት ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ዛሺ በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ላይ የተመለከተው የወንጀል ድርጊት የተፈጸመው ሀ በሕግ የሰውነት መብት ለተሰጠው ተቋም አገልግሎት ብቻ በሚውል የኮምፒዩተር ሥርዓት ላይ ከሆነ ከአምስት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ዛፃሺ እስከ ብር በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል ርሀ በ በ እከ ፀኀርፀ ከከ ፀኗርኛሃ በበ ሀፀ ሀዩዩ ዐ ዐፀኪ ከከፀ ዐሀህቧከበከ ከ ከፀ ዐሀ እበከአበከ። ፀኗኛሃ በከከ ከ ህ ዐኳ ህከ ቹህከበ ከ ከ ሀህ ህክህከበ ከ ህ ሃ ሼኪ ሃ ከ ከ ናጽ ህ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ ኬ ሺጸ ለ በቁልፍ መሠረተ ልማት ላይ ከሆነ ከአስር ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ጳሺ እስከ ብር ሺ በሚደርስ መቀጮ ወይም ነገሩ ከባድ በሆነ ጊዜ ከአስራ አምስት ዓመት እስከ ሃያ ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እና ከብር ሺ እስከ ብር ድሺ በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል በኮምፒዩተር ዳታ ላይ ጉዳት ማድረስ ማንኛውም ሰው ሆነ ብሎ ያለፈቃድ ወይም ከተሰጠው ፈቃድ ውጪ የኮምፒዩተር ዳታን የለወጠ ያጠፋ ያፈነ ትርጉም እንዳይኖረው ወይም ጥቅም እንዳይሰጥ ወይም ለሕጋዊ ተጠቃሚዎች ተደራሽ እንዳይሆን ያደረገ እንደሆነ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር ቋሺ በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀፅ ላይ የተመለከተው የወንጀል ድርጊት የተፈጸመው ሀ በሕግ የሰውነት መብት ለተሰጠው ተቋም አገልግሎት ብቻ በሚውል የኮምፒዩተር ዳታ ላይ ከሆነ ከሦስት ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ቋሺ እስከ ብር ዛሺ በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል ለ በቁልፍ መሠረተ ልማት ላይ ከሆነ ከአምስት ዓመት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ዛሺ እስከ ብር አሺ በሚደርስ መቀጮ ያስቀጣል ከኮምፒዩተር መሣሪያና ዳታ አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ወንጀሎች ማንኛውም ሰው በኮምፒዩተር ሥርዓት ከን ርከርጸል ቢከኗከዝርኪፒር ከከፀ ዐሀከከበፀከ ከ ከፀ በኳእበ። ከባድ ሁኔታዎች በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ እስከ የተመለከተው ማንኛውም የወንጀል ድርጊት የተፈፀመው ሀ ለወታደራዊ ጥቅም ወይም ለዓለም አቀፍ ግንኙነት ሲባል በሚመለከተው አካል ጥብቅ ተብሎ በተሰየመ የኮምፒዩተር ዳታ ወይም ዳታው በሚገኝበት የኮምፒዩተር ሥርዓት ወይም ኔትዎርክ ላይ ከሆነወይም ለ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በታወጀበት ወይም ሀገሪቱ በአስጊ ሁኔታ ላይ በምትገኝበት ወቅት ከሆነ ምስጢር ቅጣቱ ከአስራ አምስት ዓመት እስከ ሃያ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይሆናል ንኡስ ክፍል ሁለት በኮምፒዩተር አማካኝነት የሚፈፀሙ የማጭበርበር የማታለል እና የስርቆት ወንጀሎች የኮምፒዩተር ዳታን ወደ ሐሰት መለወጥ ማንኛውም ሰው የሌላውን ሰው መብት ወይም ጥቅም ለመጉዳት ወይም ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው ተገቢ ያልሆነ ማናቸውንም መብት ወይም ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት በማሰብ ሕጋዊ ውጤት ያለውን ወይም ሊኖረው የሚችለውን የኮምፒዩተር ዳታ ወደ ሐሰተኛ የኮምፒዩተር ዳታ ያዘጋጀ ወይም በዚሁ የተገለገለ እንደሆነ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ቀላል እሥራት እና ከወሺ ብር በማይበልጥ መቀጮ ወይም ወንጀሉ ከባድ በሆነ ጊዜ ከአስር ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር ሺ ሐሰት የለወጠ ወይም ሀ ኬበ ከ ፀርከ ሃፀ ዉበ ከእፀ ከዐ። ከ ከ ከ ሃ ከ ከ ከከ እ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ ኬ እስከ ብር ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል በኮምፒዩተር አማካኝነት የሚፈፀም የማታለል ወንጀል ማንኛውም ሰው አሳሳች የኮምፒዩተር ዳታዎችን በማሰራጨት የራሱን ማንነት ወይም ሁኔታ በመሰወር ወይም መግለጽ የሚገባውን ነገር በመደበቅ ወይም የሌላውን ሰው የተሳሳተ እምነት በመጠቀም ሌላውን ሰው አታልሎ የራሱን ወይም የሶስተኛ ወገንን ማንኛውም የሚጎዳ ድርጊት እንዲፈጽም እንደሆነ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር ሺ በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል ማንኛውም ሰው በተጭበረበረ ጥቅም ያደረገው መንገድ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት የኮምፒዩተር ዳታን በመለወጥ በማጥፋት ወይም ሌላ ማንኛውም ጉዳት በማድረስ በሌላ ሰው ላይ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር ሺ እስከ ብር ዛሺ በሚደርስ መቀጮ ወይም ወንጀሉ ከባድ በሆነ ጊዜ እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር ሺ እስከ ብር በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል። የኤሌክትሮኒክ ማንነት ስርቆት ማንኛውም በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተመለከተውን የወንጀል ድርጊት በማሰብ ወይም ለሌላ ማንኛውም ዓላማ የሌላን ሰው የኤሌክትሮኒክ ማንነት የሚያረጋግጥ ዳታ ያለባለቤቱ ፈቃድ በኮምፒዩተር ሥርዓት አማካኝነት ያመረተ የሸጠ ይዞ የተገኘ ወይም ለሌላ ሰው ያስተላለፈ እንደሆነ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም ከብር ላይ ለመፈፀም ሰው ያገኘ ሺ በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል ዐ ኋ ነሃ ከዐዐፀሂ ከቧበሀፀቧከሃ ርሀ ዐኪ ርቪ ቧ ል ከጪከቧፀ ሀሀዐርጸ ነዐ ከ ዐከጨ ዐ ከ ከበ ከሃ ከከከከ ከ ርህዌ በ ሀ ከ ኗኪ ርኬከ ያር ሄከርከ ከፀ ከ በሸ ከ ከ በ ዐ ከ ከ ከ ከ ህከከ ሄባከከ ሀ ። ከ ከከ ቤከከ ኳ ከ ህባከ በ ሃ በሰዎች ነፃነትና ክብር ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ከሃ ከከከ ከሃ ዝ ህ ማንኛውም ሰው ሆነ ብሎ ከሃ ዐከከ ከሀከ ርበህቫ ሃ ከ ከ ከከ ክባከ በ ፅ የኮምፒዩተር ሥርዓትን በመጠቀም በሚያሰራጨው ከሀከበ ከ ፀክርፀኳ ክነ ሃ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ ኬ መ በሕዝብ ደህንነት ላ ጽሁፍ ንግግር ቪዲዮ ወይም ስዕል አማካኝነት በሌላ ሰው ወይም በተጎጂው ቤተሰቦች ላይ ከባድ ጉዳት ወይም አደጋ ለማድረስ በማሰብ ፈራራ ወይም የዛተ እንደሆነ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም እንደወንጀሉ ከባድነት ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ይቀጣል ተጎጂውን ወይም ቤተሰቦቹን መረጃ ወይም መልእክት ሥርዓት አማካኝነት የሚመለከት በኮምፒዩተር በተደጋጋሚ በመላክ በማሰራጨት ወይም የተበዳዩን የኮምፒዩተር ኮምዩኒኬሽን በመከታተል ፍርሃትን ስጋትን ወይም የሥነልቦና ጫናን የፈጠረ እንደሆነ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም እንደወንጀሉ ከባድነት ከአስር ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ይቀጣል የሌላን ሰው ክብር የሚያጎድፍ ጽሁፍ ንግግር ስዕል ወይም ተንቀሳቃሽ በኮምፒዩተር ሥርዓት አማካኝነት ያሰራጨ እንደሆነ የግል አቤቱታ ሲቀርብበት ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም ከብር ቋሺ በማይበልጥ መቀጮ ወይም መልካም ስም ምስል ወይም በሁለቱም ይቀጣል የሚፈፀሙ ወንጀሎች በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል አንቀፅ ፃ የተደነገገው እንደተጠበቀ በማንኛውም ሰው ሆነ ብሎ በህብረተሰቡ ሁከት ወይም ግጭት እንዲፈጠር የሚያነሳሳ ጽሁፍ ተንቀሳቃሽ ምስል ድምጽ ወይም ማንኛውንም ሌላ ምስል በኮምፒዩተር ሥርዓት አማካኝነት ያሰራጨ እንደሆነ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ይቀጣል ህግ ሆኖ መካከል አመጽ በኮምፒዩተር ስርዓት አማካኝነት ስለሚሰራጭ ማስታወቂያ ሄባከ ሀ ከህኳ ከ። ከ ኛ ዐ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የ መሰረት ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለመጥለፍ ወይም ለመከታተል መነሻ የሆኑትን ምክንያቶች በጓቿ ሰዓት ውስጥ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ማቅረብ አለበት ፕሬዚዳንቱም ተገቢውን ትዕዛዝ ከ ልሃ ፐርፀዉ ቪበከ ርርፎ ህ ከከ ከ ልር ከ ከፀ በከሃበ በከ ሀወዐ ከእፀ በፀርኗከ ዐ ከከፀ ል ሂዐበፀሃ በኪ ወዲያውኑ መስጠት ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ እስከ ለሽሃ ር ከ ርዐ ነነከከ መሠረት የሚገኝ ማንኛውም መረጃ ለጉዳዩ ርልሃ ከ ከህከ ሀር አግባብነት ከሌለው በጠቅላይ ዓቃቤ ህጉ ውሳኔ ህበበ ሀ ዐ ወዲያውኑ መወገድ አለበት ለብዐ ፐ እ ኬ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ማንኛውም አገልግሎት ሰጭ አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ወይም ንዑስ አንቀጽ የተደነገገውን ለማካሄድ ሲጠየቅ ሺ ገፈላጊውን ትብብር ማድረግ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚሰበሰብ ማንኛውም መረጃ በምስጢር መያዝ አለበት ኮምፒዩተርን የኮምፒዩተር ሥርዓትን ወይም መሠረተ ልማቶችን ከአደጋ ስለመጠበቅ የኮምፒዩተር ወንጀል ሊፈፀም እንደሚችል በቂ ሲኖር እና ጥቃቱን ለመከላከልና ዜጎችን አስቀድሞ ለማስጠንቀቅ ሂደቱን ውጤታማ ለማድረግ ወይም ጁ ጥርጣሬ ለመቆጣጠር የምርመራ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ኤጄንሲው ከመርማሪ አካላት ጋር በመተባበር እና ከፍርድ ቤት ፈቃድ የጥቃት ሰለባ ወይም መነሻ ሊሆኑ በተጠረጠሩ ኮምፒውተሮች በማውጣት እንደሚችሉ የኮምፒዩተር ሥርዓቶች ወይም መሠረተ ልማቶች ላይ ድንገተኛ ፍተሻ ወይም የዲጂታል ፎረንሲክ ምርመራ ሊያካሂድ ተስማሚ የሆነ የደህንነት መሳሪያ ወይም አገልግሎት ሊያቀርብ ወይም ሌላ መሰል ማንኛውንም እርምጃ ሊወስድ ይችላል ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ተፈፃሚነት አስፈላጊ ከሆነ እና ጥያቄ ከቀረበ የሚመለከታቸው አካላት የመተባበር ግዴታ አለባቸው ሪፖርት የማድረግ ግዴታ ማንኛውም አገልግሎት ሰጪ አካል ወይም የመንግስት ተቋም በዚህ አዋጅ የተደነገጉት ወንጀሎች እየተፈጸሙ መሆኑን ያወቀ እንደሆነ ወይም በሚያስተዳድረው የኮምፒዩተር ሥርዓት አማካኝነት ማንኛውም የሦስተኛ ወገን ሕገ ወጥ የይዘት ዳታ እየተሰራጨ መሆኑን ከተረዳ ወዲያውኑ ለኤጄንሲው እና ወንጀሉን በተመለከተ ዝከዐሬ። ጠ በ ከኛከከጢኪ ሀ ርሀቨ ከ ኸ ርህ ርህቪ ቢከከዝርከ ከ ፀ ኗሀሀፀርቧ ርዐ ከፀ ጳከጪርከፀበ ዐ በፀፀበፀበ ዐ ከፀ ከከ ኗዐሀር ዐ ጳቪዉርእ ከ በህከከኽ ከ ህ ዐ ሀከ ሊከ ሃ ከ ከሃ ከ ኔ ርክርበ ከ ከ ከ ዐቨሃ ከ ከዐ ጴእሃ ገርፀ ሀህ ዐ ዐዐሃከከ ኪ ሂከዐ ከ ሺከ ዐ ከ ኳ ከፀ ርእበ ከዐሀዌበ ኪ ከ ርበኬ ዐ ከበከኪ ዐ ኳሃ ርኬከ በ ከሃ ከ ህ ከክህህከ ከ ርህጂቫ እ ከ ከ ከከ ከ ለ ዐከርሃ ርጠሃ ዐቪ ከ ከ ከ ከ ርበ ከ ሀሀ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሰኔ ቋ ቀን ሺ ዓም ፐ እ ኬ ሀሺስ ዉዷ ለፖሊስ ማሳወቅ እና አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ ይኖርበታል ኤጀንሲው ሪፖርት የሚቀርብበትን ፎርም እና ሥርዓት በተመለከተ በመመሪያ ይወስናል ስለመያዝና በእስር ስለማቆየት በሌሎች ልዩ ሕጎች የተደነገጉት ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ አዋጅ የተመለከተ የኮምፒዩተር ወንጀል ለመፈጸሙ ወይም እየተፈፀመ ስለመሆኑ በቂ ሲኖር በወንጀል ሕግ ሥነሥርዓት በተደነገገው መሰረት ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን ሊይዝ ይችላል ጥርጣሬ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የተያዘ ሰው ምርመራ ያልተጠናቀቀ እንደሆነ በወንጀል ሕግ ሥነሥርዓት በተደነገገው መሰረት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሊሰጥ ይችላል ሆኖም በጠቅላሳ የሚሰጠው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ከአራት ወራት መብለጥ የለበትም ክፍል አራት የማስረጃና የሥነሥርዓት ድንጋጌዎች ጠቅላላ ፅ የኮምፒዩተር ወንጀል የፍርድ ሂደትና የማስረጃ አሰባሰብ በዚህ ክፍል ድንጋጌዎች መሰረት ይከናወናል። ር በቧ ዘከበር ቧዉሃ ዞርከፍ ርከእከ ከከ ጠ ዐ ሀህሀ ርህ ር ሀበህጴከከኪ ከ በኛከሃ ከ ዐሀሃ ሠ ከፀ ርዐሬቪ ነዐ ዐከከ ዐ ዐዉቢ ጳርር ሀዐ ከከሟ ርዐአዐሀፎ በጪ ከፀ ርቪ ከቧ ቪ በሃ ዝበከህ ከ ከ ሀከ ከ ዝእ ርከርበ ዐ ከ ከእ ዝከ ርከ ከ ርከ ርህ በ ሠ ከር ቪ ከ ከኛከሃ ሀኪ ዐኛ ሏርር ርከ ያቨ ነኛ ከመፀ ቪ ከፀርፀኗፀሃ ዐ ርዐዐዐፎ ርአበፀ በከኪ ከ ኪሃከሃ ሃዐከ ርህቪ ህከኒ ርከ ከሃ ሃክክ ከሃ ርህሸ ሃክቢ ከከና ርበህ ከ ከ ከሃ ከከ ከሆ ከ ከከ ርሀ በ ኳከ ርህዌ ርቢ ከ ከሃ ከ ርሀህ ኳ ርከ ሃ ከ ከበ ህዌ ከ። ከ ከ ከ ከከ ኬ ኛ።