Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

የሁለት_ሺህ_አመታት_ውጣውረድ_በኢትዮጲያ_ከአማረ_አፈላ.pdf


  • የቃላት ደመና

የሁለት_ሺህ_አመታት_ውጣውረድ_በኢትዮጲያ_ከአማረ_አፈላ.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ።

  • Cosine ማጠቃለያ

የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጸ የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ የደራሲው መብት በህግ የተጠበቀ ነው። ትክከል እንዳልሆነ የማብራራበትና አገራችን ኢትዮጵያ እንጂ ባዕዳን በሰጡን ቅጥል ስም የምንጠቀም አለመሆናችን ከታሪክ ማህደር መዥለጥ እያደረኩ የጻፍኩበት ክፍል ነው የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገ ክፍል ሁለት ዓመተ ዓለም አልቆ ዓመተ ምህረት ሲጀምር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በኢየሩላሌም መወለዱን ኢትዮጵያውያን አውቀው ለመስገድ መሄዳቸውንና ጌታችን ካንዴም ሁለቴ በኢትዮጵያ መምጣቱንና ኢትዮጵያውያን በ ዓም ክርስትና ተቀብለው የመጡ መሆናቸውን ከዚያም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ካስተማራቸው ሐዋርያት መካከል በኢትዮጵያ ወንጌልን መስበካቸውንና በ ዓም ክርስትነሃና በኢትዮጵያ የመንግሥት ሃይማኖት ሁኖ መታወጁን ከታሪክ መዛግብት ተዘርዝሮ የተጻፈበት ነው ከዚያም ደግሞ እስልምና ሃይማኖት በኢትዮጵያ መግባቱንና ቅኔ ሥነ ጥበብ በኢትዮጵያ መስፋፋቱን ዘርዝሮ ኢትዮጵያውያን ሊቃነ ጳጳሳት ሲመት አጀማመር አጭር ታሪክ ያቀርብና ሌላው በውጭ አዝር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር መለያየት የተጀመረበትንና የቤተ ክርስቲያን አባቶች መወጋገዛቸውን ዘርዘር አድርጎ የሚያቀርብ ክፍል ነው ክፍል ሶስት የኢትዮጵያ ውድቀቷ የባሕር በር ማጣቷ መሆኑን ዘግቦ በሥነ መንግሥት አስተዳደር ጉድለት የዩዲት መነሳትን ጠቅሶ መንግሥት ከአክሱም ወደ ላስታ ርኋ እንዴት እንደተወሰደ መራ ተከለ ሃይማኖት ማናቸው ብሎ የዛጉዌን ነገሥታት ቋሚ ሐውልት ጠቅሶ በዛጉዌ ነገሥታት የሆነውን ሴራ የተዘገበበት ክፍል ነው ክፍል አራት ሰሎሞናዊው ሥርዎ መንግሥት አጀማመርና ግራኝ አሕመድ ሥልጣን መውሰድና ማጣት የሚለውን ያሳያል። የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ምዕራፍ ፊደል ሃይማኖት ባህል ታሪክ እንደ ልብስ አይለወጥም። የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ። የአብርሃ ወአጽብሃ ታሪክ የተናገረው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጳጳስ ቅዱስ አባ ሰላማ ካሴቴ ብርሃን ሲሆን የጻፉትም መጻሕፍትን ወደ ግዕዝ የተረጎሙት ተክለ ሃይማኖት ገብረ መስቀል የሚባሉ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት እንደ ሆኑ በገድሳቸው ተጽፎ ይገኛል ሲሉ ጽፈዋል ታሪከ ነገሥት በተባለው መጽሐፍ ገጽ ሄርዶስ ጌታን ባሳደደና የገሊሳ ሕጻናትንም ባስገደለ ጊዜ ድንግል ማርያም በሽሽት ጊዜ ወደ አኩሱም ከመሄዷ በፊት ሦስት ወር በዚያች ደሴት እንደተቀመጠች ሲሉ ጽፈዋል ይህ ደሴት ጣና ነው አለቃ አያሴው ታምሩ ወላዲተ አምሳክ በኢትዮጵያ በተባለው መጽሐፍቸው ገጽ የጌታ ስደት ክግብጽ አምልኮተ ጣፃተ ሳህምን ያጠፋ ሲሆን ለኢትዮጵያ ደግሞ ከሕገ ኦሪት ወደ ሕገ ወንጌል የተሸጋገረችበትን ትንቢተ ነቢያትን ከስበከተ ሐዋርያት አጣምራ ያመነችበትን የሃይማኖት በር ከፍቶሳታል ልዩ ልዩ የታሪክ መጽሐፍት እንደሚያስረዱት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አምሳክ ልጅዋን በእቅፍዋ ይዛ አክሱምንና ሌሎችንም የኢትዮጵያ አውራጃዎች ደብረ ዳሞንዋልድባን ጣናን ምስሐለ ማርያምን ምሑር ኢየሱስንና ሌሎችንም ቦታዎች እንደጎበኘች ሁሉ ከሚቻለው ልጅዋ አገሪቱን ኢትዮጵያን በርስትነት ሕዝብዋንም ኢትዮጵያውያንን በዐሥራትንተን በቃል ኪዳን እንደ ተቀበለች ይገልጸሉ ሲሉ ጽፈዋል ቅዱሳን መካናት በኢትዮጵያ ክፍል አንድ በተባለው መጽሐፍቸው ገጽ ክርስቶስ መዳኅኒታችን ሲወለድ ሕፃኑን ለመግደል ሄርዶስ ሲፈልገው እናቱ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወደ ግብጽ ሀገር የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ስትሰደድ ወደ ህገራችን ኢትዮጵያም መምጣቷንም በዚህ ገዳም ውስጥ ስለመቆየቷ ሲል ጽፏል። ወንጌሉንም የጻፈው በዚያው ነውካሉ በኋላ ስለዚህ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ ወንጌልን የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ አስተምሯል በማለት ስቆራጥስ ሶዛሜኖስ ቴዎድሮስ የተባሉ የጥንት ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ጸሐፊዎች የማቴዎስን ሀገር ስብከት ስም ጠርተው ኢትዮጵያ ብለው ፈዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓተ አምልኮና የውጭ ግንኙነት በተባለው መጽሐፍ ገጽ ከቅዱሳን ሐዋርያት መካከል ቅዱስ ማቴዎሰቅዱሰ ናትናኤልቅዱሰስሰ በርተሎሞዎሰና እንዲሁም ቅዱስ ቶማስ በኖብያና በኢትዮጵያ አውራጃዎች እየተዘዋወሩ ቅዱስ ወንጌልን እንደሰበኩ ሲል ጽፏል ታርሞ ከወጣው መጽሐፍ ገጽ ላየ ይመልከቱ የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል የ ዓመት ታሪክና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ልማት ዕቅድ በተባለው መጽሔት ጅ ገጽ ክርስትናን በኢትዮጵያ ውስጥ ያስተማረ ጃንደረባው ብቻ ሳይሆን በተጨማሪ ሐዋርያው ቅዱሰ ማቴዎስ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ሕገ ወንጌልን ያሰተማረ መሆኑን ስለ ቤተ ክርሰቲያን ታሪክ የጻፉ ሊቃውንት ሩፊኖስ በኛ መጽሐፉ ምዕራፍ ሶቅራጥስ በኛ መጽሐፉ ምዕራፍ ዓልጸውታልመጽሔተ አሚን ገጽ ተመልከት ስሰዚህ ክርሰትና ወደ ኢትዮጵያ የገባው በ ዓም ውሰጥ መሆኑ በማያጠራጥሩ መረጃዎች የተገለጸ ነው እሳይ እንደገለጠው ክርስትና በ ዓም ወደ ኢትዮጵያ ቼ የገባ ቢሆንም በሲኖዶስ ህግ መሠረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተመሰረተችውና ክርስትና የኢትዮጵያ ኦፊሴላዊ ሃይማኖት የሆነው በአብርሃምና አጽብሐ ዘመን መንግሥት በ ዓም ውስጥ መሆኑ በብዙ የታሪክ መረጃዎች የተደገፈ ከመሆኑም ሌላ ቤተ ክርስቲያናችንም በዚሁ ታምናለች ሲል ጽፎአል። ከዚያም በ ዓም እንዲሁ ኋላም በ ዓም ብሎም በ ዓም ከዚያም በ ዓም የዓለም ቤተ ክርስቲያን ከሁለት ተከፋፈሉ ከዚህ ወዲህ ደግሞ የዓመጽ ሃይማኖት በ ዓም ማርቲን ሉተር በተባለ ጀርመናዊ የተስበከው ሃይማኖት ግማሽ መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ይነቅፋሉ ዘነብ ኢትዮጵያዊ መጽሐፈ ጨዋታ በተባለው መጽሐፍቸው ገጽ ጴጥሮስና ጳውሎስ መድኃኒት ያላቸው ይመስለኛል የሞተውም የታመመውም ይነሳላቸዋልና እንደዚህ ያለ ግርማ ክታብ ስፍተው ይዘው የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ይሆን ማዕረግና ከታባቸውንማ ደህና እንደሆነ እናውቀው የለምን። እስልምና ሃይማኖት ለኢትዮጵያውያን ያስተማሩ ስደተኞች አይደሉም በዚያ አጭር ጊዜ ግዕዝ ወይም ትግርኛ አልያም አማርኛ አፋርኛ ተምረው እስልምና ሃይማኖት ምስጢሩን ለኢትዮጵያውያን አስተማሩ ብሎ መቀበል ይከብዳል ቀደም ሲል በአረብ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ፅምነቱን ተቀብለው የመጡ ናቸው ያስተማሩት ኢትዮጵያ ደርሰው ወደ አረብ አገር የሄዱ አሉ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ በአንድ የስዕል ድምጽ የቪዲዮ ክር ላይ ቅዱስ ቁራንን የጻፈው ኢትዮጵያዊ ነው ስሙም በላይ ገብረ እግዚአብሔር ይባላል ብለዋል የአረብ ደራሲያን ቢሳልን ሆነ ኡሙ አይመን ባርያ የነበሩ ናቸው ይላሉ ይህ ትረካቸው ከእውነት የራቀ ነው ኢትዮጵያውያን በአረብ አገር የነበሩት ከየመን ወደ መካ የሄዱ እንጅ ባሪያዎች አይደሉም የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶች መሣሪያዎች ገጽ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ነቢዩን በትጥቅ ለመርዳት ወዶ ዘማቾች በንጉሥ አስሓማ ወንድም ልጅ ብዙ ማህጀር አልበሽርበአረቢያ የቀድሞው ኢትዮጵያዊ የሁለት ቪህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጹ ንጉሥ አብርሃ የልጅ ልጅ አብርሃ ቢን ሰባህ አልበህሽና በአንድ ዕውቅ የታሪክና የቅኔ ባስሙያ ብዙ ማህጀር ጥምር አዝማችነት ከስደት ተመላሾቹ ጋር አብረው እንደሄዱ ተገልጺጂልሲሉ ጽፈዋል ነቢዩ መሐመድ ድል አድርገው መካ ሲገቤ በመጀመሪያ ደብዳቤ የጻፉት ለንጉሥ አርማህ ነው የነቢይ ሙሐመድ ደብዳቤ ይዘቱ አንድ ሲሆን ዓመት ሆነ ቀን አይገልጽም ስንጉሥ አርማህ የጻፉላቸው ደብዳቤዎች ኢትዮጵያ የሰው ዘር የተገኘባት የኔምዓትና የሥልጣኔ ምንጭ ናት ከሚለው መጽሐፍ ወጥቷል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በተባለው መጽሐፍ ገጽ መሐመድ ከመካ ወደ መዲና በተሰደደ ጊዜ ክተከታዮቹ ጥቂቶቹ ወደ ኢትዮጵያ ሸሸተው ሲገቡ የተደረገሳቸውን ሰብአዊ ርኅራሔ ሰምቶ እበሻን አትንኩ ብሎ መናዘዙ ይነገራል ይሁን እንጅ ተከታዮቹ ይህን ቃል ባስማክበር ግብጽን የሚያስተዳድሩት የዐረብ ሹማምንት በአስክንድርያ በሊቀ ጳጳሳቱ ሳይ እጃቸውን ስለጫኑበት የአክሱምን መንግሥት በመንፈሳዊ ረገድ እንኳ የሚያጽናናው አጣሲሉ ጽፈዋል ዶር ሹመት ሲሻኝ ኢትዮጵያን ሪጅስተር መጽሔት የካቲት ወይም ዓም ገጽ ነቢዩ መሐመድ አንድ ኢትዮጵያዊ ከቤቱ ያስተናገደ ሰው የእግዚአብሔር ጸጋ እንዳስገባ ይቆጠራል ኣሉሲሉ ጽፈዋል የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች በተባስው መጽሐፍ ገጽ ቢዩ ስሙስሊም ተከታዮቹ ከኢትዮጵያውያን ጋር በሰሳመዊ ጉርብትና አብረውና ተከባብረው እንዲኖሩ ቋሚ የአኣምነትየትምህርትና የፖሲሲ መመሪያ እንደሰጣቸው የዘመኑ የዓረብ ሙስሲም ጸሐፊዮች ለትውልድና ለዓለም የምስክርነት ቃሳቸውን ሰጥተዋልሲሉ ጽፈዋል። መጽሐፈ ሕግጋት ዓበይት በተባለው መቕቋሐፍ ቁጥር ገጽ ኒቅያ የኢትዮጵያ ሰዎች ከዐዋቂዎቻቸው ወገን በራሳቸውም ፈቃድ ሊቀ ጳጳሳትን ለራሳቸው አይሹሙ ጳጳሳቸው ከአስክንድርያው በዓለ መንበር ሥልጣን በታች ነውና ከሊቀ ጳጳሳት በታች የሆነውን ሊቀ ጳጳስ ከአርሱ ወገን ሊሲሾምላቸው የሚገባውም እርሱ ነው ሲል ጽፏል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ሲጀመር በአንዳንድ ደራሲያን ዘንድ የሚጠቀሰው በኛው ክፍለ ዘመን በአባ ሰላማ አማካኝነት ገባ የሚባለው ትክክል አይደለም በኛው ክፍለ በመን በ ዓም ክርስትና ሃይማኖት የመንግሥት ሃይማኖት ሁኖ የታወጀበት እንጂ የገባበት አይደለም ከዚህ ላይ መረሳት የሌለበት አባ ሰላማ ግብጽ ሕዶ ተክኖ እንዲመለስ ሲላክ ይዞት የመጣው ትዕዛዝ ኢትዮጵያውያን ራሳቸው መሾም እንደማይችሉ የሚያዝዝ ህግ ነው በዚህ ምክንያት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሆነ ቤተ መንግሥቱ አንድ ጳጳስ ከግብጽ ለማስመጣት የሚከፍለው ግብር ለአልክሳንደሪያ ፓትርያርክና ለካይሮ ከሊፋ ብኩ ወርቅ ነበር ይህ ከሆነ በኋላ የሚመጣው ጳጳስ የሀገሩን ቋንቋ የማይሰማ በመሆኑ ችግር ሲፈጥር ሌላው ደግሞ ግብጾች ከቀደም እምነት ስላልነበራቸው አይገረዙም ኢትዮጵያውያን ከህገ ልቦና ወደ ሕገ ኦሪት ሲሸጋገር ጀምሮ ግርዛት ያለ ሲሆን ተገዝቶ የመጣው ጳጳስ ያልተገረዘ በመሆኑ ኢትዮጵያውያን ለመቀበል ችግር ነበረባቸው ትውልዳቸው ግብጻዊ የሆኑ ጳጳሳት ከአቡነ ሚናስ እስከ አቡነ ቄርሎስ ሲሆን ኢትዮጵያን አድቅዋታል። ለኤርትራ ክፍለ ህገር አንድ ጳጳስ ሾሙ ኢትዮጵያን ጥለው የሄዱት አቡነ ቄርሎስ ሆኑ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ጂሚውን ሆነ ተጂሚውን መስቀላቸውን የሚሳለመውን ምዕመናን አውግዘናል የሚል መልዕክት አሰራጩ ርፅሠ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አቡነ አብርሃም ሐምሌ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ኢትዮጵያውያን ይህን ጅምር ለማጠንከር ሲሉ ሌላ ጉባኤ ጠሩ ኛ የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ሐዲስ ተክሌን መስከረም ቀን የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ዓም ሊቃውንት መረጡአቸው። በዚሀ ድርድር የፓትርያርክነች ሹመት ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢትዮጵያዊው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ በሰኔ ቀን ዓም ተሰጠ ሲሉ ፈዋል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከልጆችዋ መካከል ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ከመረጠች ጀምሮ ብዙ ለውጦች ተዳርገዋል ምንም እንኳን ቀደም ብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ወደ አማርኛ መተርጎም ይጀምር እንጂ ከሞላ ጎደል ምዕመናኑ በሚገባቸው ቋንቋ መማር እንዳለባቸው ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ወደ ምዕራባዊ ሃይማኖት እንዳያዘነብል እንዲዘምር የተሞከረው በእኒህ ቅዱስ አባት ዘመን ነው ብዛት ያሳቸው የቤተ ክርስቲያን ልጆች ውጭ አገር ሕደው ተምረው አንዲመጡ መንገዱ የተከፈተው በኒህ አባት ዘመን ነው በኒሀ ቅዱስ አባት ዘመን አያሌ ቁም ነገሮች ለኢትዮጵያ ቀጥተኛ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተፈሟል ሌላም ሌላ ተግባር ያውም ገና ጀማሪ ነበሩ ያም ሆነ ይህ እኒህ ቅዱስ አባት ከዚህ ዓለም ተለዩ ማለት አረፉ ኛ ብፅዕ ወቅዱስ አቡነ ቴፍሎዎስ ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ግንቦት ቀን ዓም ተሾሙ አርሳቸው አንደተመረጡ ለኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መተዳደሪያ ደንብ አለመኖሩን በመረዳታቸው ቃለ አዋዲ የሚባል የስበካ ጉባኤ ደንብ ስነድ በሊቃውንት አስጸንተው አደሉ ሊቀ ማዕምራን አበባው ይግዛው እውነትም የሐሰት ምሥክርነት በሚለው መጣጥፋቸው ገጽ የቃለ አዋዲውን ረቂቅ በተመለከተቅዱስነታቸው በሮማንያ ፓትርያርክ በብፁዕ ወቅዱስ አባ ጁስቲኒያን ግብዣ የሮማንያ ቤተ ክርስቲያን ለመጎብኘት በ ዓም ወደ ቡካሬስት ይጓዛሉ። የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ ካሉበት ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ገብርኤል ሰበካ ጉባኤ መጽሔት ቃለ አዋዲ ይላል። ከዚህ የተጠቃው ካህናቱን በመያዝ ለብቻው ቤተ ክርስቲያን አቋቋመጃ ከዚያም የሰበሰብነው ገንዘብ ይሰጠን ሲል በመጀመሪያ በሰላም ቢጠይቅ አንሰጥም ተብሎ ተመለሰለት በዚህ ምክንያት ክስ መስርቶ ወደ ፍርድ ቤት ሂደና አጥቅቶ አባ ጳውሎስ ያሱበት ቤተ ክርስቲያን በፍርድ ቤት ውሳኔ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብለው እንዳይጠሩ ሲወሰን የመረጡት ስም ቅድስት ማርያም ጥንታዊት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሚል ነበር ኛ ወያኔ ኢሕአዴግ እዲስ አበባን እንደያዘ ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሱ እንዲወርዱ ሲጣር የቆየ ሲሆን የዛሬው ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ብፁዕወአደናግር እቡነ ጳውሎስ አዲስ አበባ ደርሰው ሎስ አንጀል ተመልሰው ለካ ቃል ተገብቶላቸው ኑሮ ትግሬዎች የተበደሱ መሆናቸውን ሕዳር ዓም በአደባባይ ተናገሩ ከዚያም እርሳቸው አዲስ አበባ ህደው መንበረ ጵጵስናውን ሲወስዱ የወያኔ አባሳት ከኢትዮጵያውያን ጋር አብረው ቤተ ክርስቲያን መሳለም አቆሙባይገርማችሁ አንዳንድ ቤተ ክርስቲያናቸውማ የኢትዮጵያ ስም የሌስበት ነበር። አንባቢያን ሁለት ሚልዮን በደተኛ ካለ ቢያንስ አንድ ሚልዮን የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አማኝ መሆን አለበት ማለት ነው ስለዚህ ለዚህ ሕዝብ ደግሞ ተጨማሪ አባቶች መመረጣቸው ለቤተ ክርስቲያን እድገት እንጂ ውድቀት አልነበረም ነገር ግን የአዲስ አበባው ሲኖዶስ አባቶችን ብቻ ሳይሆን ተራው ምዕመናኑን ጭምርት በማውገዙ ትክክል አይደለም ምዕራፍ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ተወጋገዙ የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ። ነገር ግን ትግሬ በመሆኑ ተፈልጎ በካድሬነቱ ተመልምሎ የመጣ ነው ሲሉ ተናግረዋል ይህን በተለይ አንድ ተራ ሸርሙጣ ነው የሚለው ቃል ሌሎች ኢትዮጵያውያን ተናግረውት ቢሆን ኑሮ የወያኔ ደጋፊዮች ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተው ያወግዙ ነበር ነገር ግን ይህን ያሉት ራሳቸው የወያኔ አባል የነበሩት ከአቶ አብርሃም ያየህ ጋር በ ዓም ከካርቱም አዲስ አበባ መጥተው የወያኔን ሴራ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ካጋለጡት ኢትዮጵያዊ የትግራይ ተወላጅ ናቸው ቆመስ መልዓከ ሕይወት ወልደስንበት አድሃኖም ኢትኦጵ መጽሔት ቅጽ ቁጥር ታኅሳስ ዓም ገጽ ፓትርያርክ ቆቡን ጥሎ ከራባቱን አድርጎ ከሴት ጋር ተንጠልጥሎ ፎቶግራፍ የሚነሳ በኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን ታሪክ አላየንም ይሄ ብቻ አይደለም ምዕመኑ ሃይማኖቱን እንዳይጠላ ከአምነቱ እንዳይፈናቀል በማሰብ ነው አንጂ እርሳቸው ዋልጌ ሆነው የተነሱአቸውን ከ በላይ ፎቶግራፎችን እጅግ አፀያፊ የሆኑት ለሕዝብ በጋዜጣ ማውጣት ይቻላል ሲሉ ተናግረዋል የአዲስ አበባ ሲኖዶስ ውግዘት ገጽ እሩያን በአካል የሚለውን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት የነገረ መሰኮት ትምህርት መንፈሳዊ ቅዱስ አካል የለውም በማለትና በድንግል ማርያም ቅድስናና ክብር የኑፍቄ መጽሐፍ በማሳተማቸው አንዲሁም በሌላው ክህደታቸው ሁሉ ተወግዘው ጵጵስናቸውን ስመ ጵጵሰና የተገፈፈው ይላል መግሰጫው ከላይ የተጠቀሰውን ጥቅስ አንባቢው እንዲረዳው ለማድረግ ከሆነ የመጽሐፉ ስምና የመጽሐፉ ገጽ ተገልጦ ትምህርተ ጥቅስ ተከፍቶ መጻፍ ያለበት ከተጻፈ በኋላ ትምህርተ ጥቅሱ ተዘግቶ ትችቱ መጀመር ሲገባው ውሸት መሆኑን የሚያስረዳ ተጻፈ የተባለው መጽሐፍ ስም አለመጠቀሱ ነው ለምሳሌ ብፁዕወአደናግር አባቴ ጻፉት የተባለው መጽሐፍ አርስቱ ተጠቅሶ ገጹ ተጽፎ ወጥቷል ይህን የአባቴን መጽሐፍ ይህ ደራሲ አግኝቶ አላነበበም ነገር ግን በስደት ካለችው ቤተ ክርስቲያን መግለጫ እንዳነበብኩት ይህን ይሳል በኢትዮጵያ በስሜን አሜሪካበአፍሪካና በመላው አውሮፓ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በተባለው የውግዘት መግለጫ ገጽ የድንግል ማርያም ክብርና የነገረ ማርያም ትምህርት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ባሕል በተሰኘ ለመመረቂያ በጻፉት መጽሐፋቸው ገጽ ላለይ ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢአት የሁለት ቪሀ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ እንዳስባትና ያለ ውርስ ኃጢአያት እንዳልተወለደች የጻፉት አባ ጳውሎስ እልነበሩም ይሳል። ዜና መዋዕል ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ በተባለው መጽሐፍ በስምንት ዓመታት ውስጥ ይሆናል ተብሉ በማይታሰብ አስገራሚ ሁኔታ በህገረ ባዕድ የሚከተሉትን ሰባት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርሰቲያናት አቋቁመዋል መድኃኒዓለም ቤተ ክርሰቲያን ኒዮርክ የደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ኮይንሰ ቴክሳሰ የደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በሎስ አንጀለሰ ካሊፎርንያ የደብረ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በሳንዲያጎ ካሊፎርንያ የኪዳነ ምሀረት ቤተ ክርሰቲያን በፊኒክስ ኦሪዞና የቅድስት ሥላቤ ቤተ ክርስቲያን በታምፓ ፍሎሬዳ የቅዱስ ጊይርጊሰ ቤተ ክርስቲያን በላሲ ቨጋስ ኒቫዳ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕግና ሥርዓት መሠረት አቋቁመው ያለማቋረጥ መንፈሳዊ አገልግሎት እየተፈጸመባቸው የምዕመናን ቁጥርም እየበዛ የእግዚአብሔር መንግሥት በሰፈው እየተሰበከ ይገኛል ይሳል የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ለመሳሌ ከላይ ተተከሱ የተባሉት ቤተ ክርስቲያን ውሸት ነው የምልበት ምክንያት በተራ ቁጥር የተመዘገበችውን ቤተ ክርስቲያን በየካቲት ቀን ዓም ወይም የካቲት ፌ ቀን አንድ የነበረች ቤተ ክርስቲያን በእርሳቸው ምክንያት መከፈሏን ቤተ ክርስቲያን መስራት ብለው ከወሰዱት ክህደት ነው ሌሳው ፍርድ ቤቱ የፈቀደሳቸው የደብረ ዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስያን በሎስ አንጀለስ ብሎ ሳይሆን በእንግሊዘኛ ቋንቋ ቅድስት ማርያም ኢትዮጵያን አፖስተሊክ ቸርችር ሲል በአማርኛ ቅድስት ማርያም ጥንታዊት ቤተ ክርስቲያን በሎስ አንጀለስ ብሎ መሆኑን አይረሱም ዜና መዋዕል ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ በተባለው መጽሐፍ ብፁዕ አቡነ ጳውሎስም በመቶ ቪሺቪህ የሚቆጠሩ ስደተኞች ወገኖቻቸውን በማፅናናት ስለ ህገራቸው ኢትዮጵያ ድህነት ስለ ወገኖቻቸው ኢትዮጵያውያን በግፍ መገደልና መሰደድስለ አብያተ ክርስቲያናት ስለ መጻሕፍት መቃጠልእያዘኑ እያለቀሱቀኖና እየያዙ ለስምንት ዓመታት ያህል ባሳቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቆይተዋል ሲል ያትታት መጽሐፉ በጣም የሚገርመው ነገር በ ዓም ወደ አዲስ አበባ ከተመለሱ እንዴት በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ለማጽናናት ቻሉ። በእኔ አቅም እንኳን ከዚህ በፊት በጉግሣ መጽሔት ሆነ አሰብ የኢትዮጵያ አካል ነች በተባለው መጽሐፍ ገልጫለሁ ከዚህ መጽሐፍ ሳይም የማስገነዝበው ለወደፊቱ የአሰብ ጉዳይ ይታሰብበት እሳለሁ አሰብ የኢትዮጵያ አካል የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ነች የሚለው መጽሐፍ ኢትዮጵያ ውስጥ መታተም ባይቻልም ውጭ አገር ታትሞ አንዳንድ እያለ ኢትዮጵያ ገብቷል ታዲያ ርዕሠ ብሔር አቶ መለስ ከምክር ቤት ላይ የአሰብ ተስፈኞች በማሰት ለማናናቅ ሞክረዋል። ሲሆኑ ከነዚህም ነገሥታት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን ትላቸዋለች ቱ ቅዱሳን ነገሥታት እነዚህ ናቸው ኛ ቅዱስ ይምርሃነ ክርስቶስ ኛ ቅዱስ ገብረ ማርያም ኛ ቅዱስ ሳሊበላ ኛ ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ ናቸው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን ተብለው የሚጠሩ ወንድማማቾች አጤ አጽብሃ ወአ አብርሃ ናቸው እነዚህ ሁለት ወንድማማቾች የሚከበሩት የመንግሥት ሃይማኖት ክርስትና መሆን አለበት ብለው ስላወጁ ነው ሌላው አጤ ካሌብን የሮማ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ስትላቸው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ብላ አትጠራቸውም የጎንደሩ ጻድቁ ኣጤ ዮሐንስም ቢሆኑ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ናቸው ብላ ተቀብላለች የሚል ጽሑፍ አኔ አስካሁን አላነበብኩም ስለዚህ ቅዱሳን የዛጉዌ ነገሥታት መሆናቸው በታሪክ የታወቀ ነው የዛጉዌ ነገሥታት ቅዱስ ሥራ የሰሩ በመሆናቸው ቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን ብትላቸው ይገባቸዋል የመስቀል ጦርነት የተሰለፉት የእንግሲዝና የፈረንሳይ የጀርመን ሲሆኑ የእስላሞች አዝማች ሳላህ አዲን ለኛው ጊዜ እስላሞች ድል አደረጉ በዚህ ወቅት ሌሎች ክርስቲያኖች በኢየሩሳሌም የነበራቸው ይዞታ በእስሳሞች ሲነጠቅባቸው ለኢትዮጵያ ግን ጎለጎታ ቅዱስ መቃብር አጠገብ ያለውን ንግሥት ዕሌን መስቀሉን ያስወጣችበትን ዋሻ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የተወለደበትን በእርስትነት ሰኢትዮጵያ ተስጥቷል ለዚህም ነው ሌሎች ክርስቲያን ነን የሚሉት አገሮች በኢየሩሳሌም የነበራቸው እርስት ሲነቀሉ ኢትዮጵያውያን ግን ያን ያክል ይዞታ ሊኖራት የቻለው የዛጉዌ ነገሥታት አርቆ አሳቢ በመሆናቸው ነው የዛጉዌ ነገሥታት ኢትዮጵያን ማዕከላዊ መንግሥት ሥልጣን በ ዓም እስከ ዓም ለ ዓመታት አስተዳድረዋል። ግብጽች የኢትዮጵያን ቤተ ክርስቲያንን በበሳይነት ለማስተዳደር ሲፈቅዱ ለራሳቸው ግን መሆን አቅቶአቸዋል ከዚህ ሳይ በጥሞና ልናስተውለው የምንችለው ታሪክ የዛጌዌ ነገሥታት ከፍተኛ የሆነ ንቀት በግብጽ ላይ ነበረባቸው ምክንያቱም ግብጾች ክርስቲያን ነን ይበሉ እንጂ ከቤተ ከርስቲያናቸው ታቦት የሌሳቸውና ጳጳሳቱ ያልተገረዙ መሆናቸውን ስለሚያውቁ ይንቋቸው ነበር በዚህ ምክንያት ግብጾች ቁጭታቸውን ለመወጣት ሲሉ ብዙ የሐሰት መጽሐፍት ራሳቸው ጽፈው ወደ ኢትዮጵያ አሰገብተዋል ይባላል ው ም የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ የኢትዮጵያ ታሪከ ከዐፄ ይኩኖ አምሳክ እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል በተባለው መጽሐፋ ገጽ ባዜ ሳሊበላ ዘመነ መንግሥት የመጣው የክብረ ነገሥት ታሪክ የሚባለው መጽሐፍ ጸሐፊው ይስሐቅ የተባለው ባጹ ሳሲበሳ ዘመን ከእስክንድርያ ወጥቶ ከዓረብ ወደ ግዕዝ ሳይተረጎም እንደዚሁ ተቀምጦ ሲኖር የአክሱም ንቡረ እድ ይስሐቅ ከትግሬ ሹም ከያዕቢከ እግዚአ ጋር ተማከሮ ከጓደኞቹ ሲቃውንት ከነ ይምርሐነአብ ጋር ወደ ግዕዝ የተረጎመው በዚሁ ባጹ አምደ ዮን ዘመን ነው ሲሉ ፈዋል የዛጉዬ ነገሥታት ለቤተ ክርስቲያን ፍቅር የነበራቸው ሲሆን አንድ ጳጳስ ብቻ መሆን የለበትም በማለት መጠየቃቸው ግብጾች አልወደዱትም የኢትዮጵያ ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች በተባለው መጽሐፍ ገጽ ንጉሥ ህርቤ የአገሪቱን ቤተ ክርስቲያን ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን ሞግዚትነት ነፃ ለማውጣት የወስደውን የፖሊሲ እርምጃ ለማጥፋት የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ባለሥልጣኖችና ምሑራን ሁለቱንም የክብረ ነገሥትና የፍትሐ ነገሥት መዛግብት አዘጋጅተው ወደ ኢትዮጵያ እንዳስገቡ አሁን በታሪክ መረጃና ጥናት በትክክል ተረጋግጧል ሲሉ ጽፈዋል። የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ክፍል አምስት ምዕራፍ ፍ ሰሞኖዊው አጤ የኩኖ አምሳክ ነገሥ። ችማሞቭስ ውጊ የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ። የኢትዮጵያ ታሪክ በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን በባለው መጽሐፍ ገጽ ጣኻዳልና ከሱማሌ ጎሣዎች መካከል በሰበሰባቸው ወታደሮች ብቻ የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ኣልነበረም ሲሉ ጽፈዋል። የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ምዕራፍ ኦሮሞዎች ከቆላው ወደ ደጋው መስፋፋት። ኋላ ግን ራስ ሥሑለ ሚካኤል የትግራይ ባላባትን አገኙ ራስ ስሑል ሚካኤል ኢትዮጵያን በፈሳጭ ቆራጭነት በስልጣን ሳይ ሲኖሩ አገሪቱን አንዲያስተዳድሩ የፈቀዱላቸው ከቤተ ክርስቲያኑ እስከ ቤተ መንግሥቱ ለትግራይ ተወሳጆች ነበር ሌሎች ነገዶች መሳሪያ ታጥቀው አልገብርም ያሰውን የገንዛ ወገኑን እንዲወጋ አዘዙት አንጂ አገር ለማስተዳደር አልሰጡም አንዴ ካንዱ ነገድ ሌሳ ጊዜ ደግሞ ሌሳውን ነገድ አያደባደቡ የኢትዮጵያን ሕዝብ እንዲተላለቅ አደረጉ በራስ ስሑለ ሠሠ የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ምክንያት ኢትዮጵያ ውድቀት የታየበት የአንድነት ምልክት የጠፋበት ዘመን ነበር በታሪክ እንደሚታወቀው ራስ ስሑል ስልጣናቸውን ያጡት ቀደም አርስ በርሳቸው የተደባደቡት አማራና ኦሮሞ ሕብረት ፈጥረው ከፈሳላሳጭነትና ከቆራጭነት አስወገዷቸው ራስ ስሑል በኦሮሞና በአማራ ትብብር ስልጣናቸውን ከተነጠቁ በኋሳ ከፈለጋቸው ቦታ አንዲኖሩ ምርጫ ተሰጥቶአቸው ተወልደው ካደገብት መንደር በሰሳም አድርሰዋቸው ተከብረው ኖሩ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ መነሳት የኢትዮጵያ አድገት ማንሰራራት ከፍ ተብሎ እንደተጠቀሰው ኢትዮጵያ የተጎዳችው በዚህ የመሳፍንት ዘመን ነው ዘመነ መሳፍንቱ የኢትዮጵያን አንድነት ያናጋ ሲሆን አባ ታጠቅ ካሳ የካቲት ቀን ዓም ሲነግሙ አውሮፓውያን ቁጥራቸው ብዙ ነበሩ እነዚህ ካቶሊኮች አንዴ ሰአንዱ ሌላ ጊዜ ለአንዱ መኳንንት የተሰያየ ወሬ በማውራት የኢትዮጵያን ሕዝብ ከፋፈሉት የካቶሲክ ፈላሲያን ከአንዳንድ መኳንንቶችና ሠልጣኖች ጋር ያደረጉት ግንኙነት ኢትዮጵያ ዳር ደንበሯ እንዲደፈር ክፍለ ሀገሮቿ እንዲከፋፈሉ ሆነ ለምሳሌ የሱማሌ ክፍለ ህገር ጅቡቲና የዛሬው ኤርትራ ሁሉ መንስኤው ካቶሊኮች መሆናቸው ታሪክ መስታውት ሁኖ ሲያሳየን እናየዋለን ጳውሎስ ኞኞ አጤ ቴዎድሮስ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ደጃዝማች ካሳ ደጃች ውቤን ድል ካደረጉ በኋሳ በዚያው በየካቲት ወር ዓም አጤ ቴዎድሮስ ተብለው በደረስጌ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በጳጳሱ በእቡነ ሰሳማ እጂ ነገጮ ቴዎድሮስ የነገሥበትን ዘመን ደብተራ ዘነበና አስቃ ወልደ ማርያም በጻፉት ታሪክ በ ዓም ይላሉ። ፍ በላይ ግደይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ቴዎድሮስ ጀግና ንጉሥ ስለነበር በዚሁ የተነሳ ከ ዓም በነበራቸው የ ዓመት መንግሥት ኢትዮጵያ እንደ ጥንቱ በአንድ ኃይል ንጉሠ ነገሥት ሥር ተጠቃላ ለመተዳደር አበቃት ብለዋል የየካ ደብረ ሣህል ሚካኤል የ ዓመት ታሪክና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ልማት ፅቅድ በተባለው መጽሔት ገጽ አጤ ቴዎድሮስ በ ዓም ነገሥ ሲል ጽፎአል አንድነት በተባለው መጽሐፍ ገጽ አጤ ቴዎድሮስ በ ዓም ነገና በመሳፍንት የተከፋፈለች ኢትዮጵያ አንድ ለድርጎ ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥትና የበለፀገች ኢትዮጵያ ለመፍጠር ዓመት ከጣሩ በኋላ ከእንግሊዞች ጋር በተፈጠረው አለመግባባት ሽጉጣቸውን ጠጥተው አረፉ ሲሉ ጽፈዋል። ከላይ በተደጋጋሚ የተለያዩ ሕጎች ያወጡት ዛሬ ድረሰ ፀድቆ ይገኛል የኢትዮጵያ እድገት ማንስራራት የተጀመረው እንደገና በአጤ ቴዎድሮስ ጅምር ሲሆን ከዚህ ወዲህ የተነሱት ነገሥታት እንድ ባንድ የሰሩት ጠንካራ ተግባር ሲኖር ደካማ ተግባርም ኑሯል ከዚህ ላይ ማለት የምፈልገው እውነታ ቢኖር አጤ ቴዎድሮሰ ሰው አልገደሉም እጅ እግር አልቆረጡም ሳይሆን እርሳቸው ያወጡትን ሕግ ያልፈጸሙትን ሰዎች ገለዋል በጥንቃቄ ሊታይ የሚገባው አጤ ቴዎድሮስ ለቤተ መንግሥቱ ብቻ ሳይሆን ለቤተ የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ክህነቱ ያወጡት ሕግ ዛሬ ድረስ ይሰራበታል ዛሬ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ሶስት ዲያቆን ሁለት ቄስ ሲሆኑ ቅዳሴ የሚገቡት ይህም የአጤ ቴዎድሮስ ሕግ ነው በአምስት ሰሞነኛ ይቀደስ የሚለው ሕጋቸው ዛሬም በብዙ ቦታ ይስራል ምዕራፍ የኢትዮጵያ ሥልጣን አፍቃሪዮች ታሪክ ይታመማል እንጂ አይሞትም ዳዊ አጤ ቴዎድሮስ ሚያዝያ ቀን ዓም መቅደላ አልማረክም ብሰው ሽጉጣቸውን ጠጥተው ሲሞቱ ከመሳፍንቱ መካከል የሰቆጣው ደጃዝማች ዋግሹም ጎበዜ ገብረ መድህን ነበሩ። ሱማሌ አንዴ ከኮሚኒሰት እገር ሌሳ ጊዜ ከአደጉት አገሮች በአብዛኛው ከአረብ አገሮች ጠበንጃና ብር አከማችተው ኢትዮጵያን ለመውረር በሚዘጋጁበት ወቅት የኢትዮጵያ አብዬት ፈንድቶ አጤው ከባሰሥልጣኖቻቸው ጋር ሲታሰሩ የተማሩና ሥልጣን የፈለጉ የጎሳ ድርጅቶች ሲሸፍቱ ሱማሌዎች የኢትዮጵያ ኃይል የቀነሰ መስሏቸው ተጠናክረው መጡና ከሰባት መቶ ጋሻ መሬት ኪሉ ሜትር በላይ ለመያዝ ቻሉ ርዕሠ ብሔር ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም የኢትዮጵያን ሕዝብ ሚያዝያ ቀን ዓም ጥሪ ሲያሰሙ አርሶ አደሩ ቀንበሩን ሰቅሎ አርብቶ አደሩ ከብቶቹን በትኖ በርቶ አደሩ ኩባንያውን ዘገቶ ነግዶ አደሩ ሱቁን ዘግቶ ጥሪውን ተቀብሎ ሲዘምት እናቶች ለዘማቹ ስንቅ በማዘጋጀት አብረው ቆሙ የኢትዮጵያ ሕዝብ እስላም ከክርስቲያን ዘምቶ ወራሪውን ጦር መልቧል አንዳንድ አፍራሽ ድርጅቶች ሰርገው ገብተው ዘማቹን ሠራዊት ለማኮላቨት ጥረት ቢያደርጉም ሳይሳካሳቸው ቀርቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠላትን ደምስሶ አገሩን አስጠበቀ ዛሬ በሥልጣን ሳይ ያለው መንግሥት በዚያን ወቅት የሶማቢሲ ተባባሪ ነበር መስዋዕትነት እና ፅናት በተባለው መጽሐፋ ገጽ ኢትዮጵያ ጀግና ሚሊሺያ ሠራዊት ከባቡር እየወረደ በሱማሊያ ታንክ ሳይ አንደፈረሰኛ እየዘለለ በመውጣት በቦምብ አጋየው የድሬደዋ ሕዝብ ከጎኑ በጀግንነት ተሰልፎ ከፍተኛ የሞራልና የስንቅ ድጋፍ አቀረበ ይሉና ገጽ የሶማሊያ ጦር ተቋቁሞ ሊዋጋ ቀርቶ አግበስብሶ ያመጣውን ከባድ መድፎችብረት ለበሶችታንክና አየር መቃወሚያ መሳሪያዎች ይዞ በቅጡ ማፈግፈግ ሰሳልቻለ ሁለት ሶሰተኛውን ያህል ወገን ማርኮ ተረከበው ሲሉ ጽፈዋል የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድ ሁኖ በመዋጋቱ ፀረ ኢትዮጵያ የሆኑ አገሮች አንዲያፍሩ አደረጋቸው ነገር ግን በውስጥ የነበረው ቅራኔ የሁሰት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ። የኢትዮጵያ ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች በተባለው መጽሐፍ ገጽ ቁረይሾች ግምባር የዘመቱ የሀበሻ ወታደሮችን ቁጥር በሚመለከት በኡሁዱ ወጦርነት ዘኸንደቁ ጦርነት ደግሞ ነበር ይሉና ኀህብሾችና የመካ ወታደራዊ ድርጅት በሄጅራ ዘመን በሚል ርዕስ በ ባዘጋጀው ጹሑፍ የመካ አዋማዊ ቁረይቨሾችን ወደ ሽንፈትና ውድቀት የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ያደረሱት አህበሾች የተባሉ ወታደሮች ናቸው በማለት ጽፎአል ሲሉ ጽፈዋል ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ልጆች የዕስላም ሃ መስራቾች ሲደበደቡ ትክክል አይደለም በማለት በመንግሥት መው ላይሆን በፈቃዳቸው ዘምተዋል ከዚህ በኋላም ግብጽን አረቦች ይዘው የራሳቸውን ኃይል ማየል ሲጀምሩ ክርስቲያኖች ላይ ከፍተኛ የሆነ በደል አደረሱባቸው በተለይም ክሊፋ እል ሐኪም በ ዓም ሥልጣን እንደያዙ በግብጽ ክርስቲያኖች ላይ በደል ይደርስባቸው ነበር ክግድያው የተረፉት አገር ጥለው እንዲሄዱ የተፈቀደላቸው እድለኞች ነበሩ በዚህ ወቅት ብዙ ቪህ ግብጻዊ በስደት ኢትዮጵያ መጥተው ኑረዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በተባለው መጽሐፋ ገጹ ። የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ምዕራፍ ሁለት ሺህ ዓመት የኢትዮጵያ መሪዎች ስም። የኢትዮጵያን ታሪክ ሶስት ሺህ ዓመት ታሪክ ብቻ አድርገው ፈዋል ዝክረ ነገር በተባለው መጽሐፋ የነገሥታቱ ስም ዝርዝር መቁጠር የጀመሩት በ ዓም ወንድማማቾቹ አጤ አብርሃ ወአጽብሃ ከነገ ጀምረው ያለውን ነው ሲቀ ጠበብት ጌታቸው ኃይሌ በኢትዮጵያ ሪጅስተር መጽሔት በጻፉት ዝርዝር የሚጀምሩት ከአጤ የኩኖ አምላክ ከ ዓም ጀምረው ከአጤ ኃይለ ሥላሴ ሳይ ይቆማሉ ዶር ላጵሶ ጌ ድሌቦ ከአጤ የኩኖ አምሳክ ከ ሲዘረዝሩ የእርሳቸው ዓመት የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጹ አጻጻፍ እንደፈረንጆቹ ሲሆን በ ያለውን ጽፈዋል ክቡር አቶ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ መቱን አይጻፉት እንጂ መራ ተክለ ሃይማኖት ዓም መንገሳቸውን ከአልታተመ ብላቴ ጌታ ሕሩይ በዋዜማውም ሳይጠረዝ በቀረው የታሪክ መጽሐፋቸው ፈዋል በማለት ጠቅሰውታል የሁለቱ ሺህ ዓመት የነገሥታት ስም ዝርዝር እኔ ከዚህ በላይ በተጠቀሱትና ባልተጠቀሱት የታሪክ መጽሐፍት መነሻ በማድረግ ጽፌአለሁ። በካፋ መሚህ ሰገድ ኢያሱ ዓለም ሰገድ ብርሃን ኢዮአስ ዮሐንስ ኛ ዘዋህድ አዴሁ ተክለ ያይማኖት ሰሎሞን ተክለ ጊዮርጊስ ዘመነ መሳፍንቱ በጥቅሉ ዓት ዳግማዊ አጤ ቴዎድሮስ ተክለ ጊዮርጊስ ኛው ዮሐንስ ዳምኒልክ ኢያሱ ዘውዲቱ ኃይሰ ሥሳሴ አማን አንዶም ወር ከ ቀን ተፈሪ ባንቲ ዓት ወር መንግሥቱ ኃማርያም ሣት ወር ከ ቀን ጀኔራል ተስፋዬ ገብረ ኪዳን ቀን ሲቀመንበር መሰስ ዜናዊ ግንቦት ቀንእስከ ሐምሌ ዓም ርዕሠ ብሔር ታምራት ሳይኔ ዓሃት ወር ርዕሠ ብሔር መሰስ ዜናዊ ከጥቅምት እስከ የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ምዕራፍ ጠቅላላ ሰነድ የሃይማኖትና የታሪክ ሞዊጽሐፍት መጽሐፍ ቅዱስ አህዱ በ ዓም የታተመው ቅዱስ ቁርዓን አማርኛው ትርጉም በኔ ጎለጎታ መልእክአ ሚካኤልል ድርላነ ዑርኤል ዋልድባ በህገረ እግዚአብሔር አቢሲንያ የኣርብረንታት ገዳም ታሪክ አንበር መስቀልየ በዲበ መስቀልመስቀሌን በመሰቀለኛ ሳይ ኣንር ስንክሳር ፍካሬ ኢየሱስ ገድሰ ተክስ ሃይማኖት የታሪክ መጽሐፍት መምሕር አንዱዓለም ዳግማዊ ወሳዲተ አምሳክ በነገረ ድኅነት ዘመድኩን በቀለ ቅዱሳን መካናት በኢትዮጵያ ህዲስ ዓለማየሁ ፍቅር እስከ መቃብር መስፍን ወልደ ማርያም የክህደት ቁልቁለት መምሕር ኃይለ ሥላሴ ዓለማየሁ ታሪከ ነገሥት ኣብርሃ ወ አብሃ መምሕር ብሩከ ገብረ ሲባኖስ ማደስ ወይስ ማፍረስ ዶክተር ታደስ ወልደ ጊዮርጊስ የምዕራባውያን ሥልጣኔና ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ማኅበራዊና ሥነ ልቡናዊ ትንተና የኔሰው አስረስ የካም መታስቢያ አቡባሰው በሰጠ የገሃነም ደጆች ፕሮቴስታንታዊ ጅሀድ በኢትዮጵያዊነት ተዋሕዶነት ላይ ሲፋፋም ታደለ ገድሌ ቅኔ እና ቅኔዎች ጨዋታ ለትዝታ ወልዴ ንጉጌ ያሳወቀ ይወት ያወቀም ይጠንቀቅ የመጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ይጠየቅ አለቃ ኤልያስ ነቢየልዑል ቀሲስ ከፍያለው መራሒ የኢትዮጵያ መንግሥት በወርኃ የካቲት ኮአሰራት ቦጋለ ኢትዮጵያ እድሏ ኛ መጽሐፍ የሁስት ሺህ ዓመታት ውጣ ዞጦረድ ዘኢትዮጵያ ገጽ ። መራሪስ ኤ ኤም አማን በላይ የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ አለቃ አያሌው ታምሩ የኢትዮጵያ እምነት ዘሦስቱ ሕግጋት አማረ አፈለ ብሻው ኢትዮጵያ የሰው ዘር የተገኘባት የአምነትና የሥልጣኔ ምንጭ ናት ዶር ላጵሶ ጌ ዴሴቦ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች አለቃ አያሌው ታምሩ ወሳዲት ኣምሳክ በኢትዮጵያ ዘመድኩን በቀሰ ቅዱሳን መካናት በኢትዮጵያ ክፍል አንድ መራሪስ አማን በላይ መጽሐፈ ሱባኤ ዘበአማን ካልዕ እየሱስ ክርስቶስ በኢትዮጵያ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መጽሐፈ ስዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ ሉሌ መላኩ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ሊቀ ሥልጣናት አባ ሀብተ ማርያም ወርቅነህ ትምህርተ ክርስትና አባ ተሥፋ ስላሴ ሞገስ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኅኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሁዳ እንበሳ ነው ትቤ አክሱም መኑ አንተ ሽ አቡነ ጎርጎርዮስ የሽዋ ሊቀ ጳጳስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ነጋ ወልደ ሥሳሴ ባለታሪክ ኢትዮጵያ ማሕበረ ቅዱሳን ቤተ ክርበቲያንህን ዕወቅ ዮሐንስ ገማርያም ክርስትና በኢትዮጵያ ክፍል አንድ ዘነበ ኢትዮጵያ መጽሐፈ ጨዋታ ዓለማየሁ ነሪ ውርጋሶ ሽስት የባህልና የታሪክ መሠረት ረውደቱል አንዋር የነብዩ መሐመድ ሰዐመ የህይወት ታሪክ ሐጂ ሙሐመድ ሣኒ እስልምና እና የታላቁ ነቢይ የሙሐመድ ታሪክ ዶር ኃይሌ ወልደ ሚካኤል ኣብሮነት በኢትዮጵያ ኮሎኔል አስናቀ እንግዳ ማነው በደሰኛ። ሊቀ ካህናት ርእሰ ደብር ጥዑመ ልሳን ካሳ ያሬድና ዜማው ሊቀ ብርሃናት መርቆሬዎስ የኢትዮጵያውያን ተወላጆች ቅዱሳን ታሪክ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም እርአያ ኮመዝገቡ ምትኩ በልልኝ ጥርስ የገባች አዝርር ዲን መርሻ አለልኝ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አበራ ጀምበሬ የእስር ቤቱ አበሳ ሊቀ ማዕምራን አበባው ይግዛው እውነትም የሐሰት ምስክርነት አባ መልከ ጴዴቅ ሊቀ ጳጳስ የቋሚ ምስክርነት ሻለቃ ጌታቸው የሮሜ የለውጥ ረመጥ የታሪክ ማሰታወሻ ዲያቆን በጋሻው ደስኣለኝ የመስቀሉ እግር ቁማርተኞች ዜና መኖእስ በብፁዕ ወትዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ የሁለት ሺሀ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ መምሕር ቸሬ አበበ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓት አምልኮና የውጭ ግንኙነት ወሰኔ ይፍሩ ወልደ አቢብ ተክለኦ ዘብሔረ ተጉለት የጥንታዊ ኢትዮጵያ ፍልስፍና ታሪክ ዶር ሀብተ ማርያም አሰፋ የኢትዮጵያታሪክ ጥያቄዎችና ባሕሎች ባሕሩ ዘውዴ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ዶር ላጽሶ ጌ ዴሌቦ የኢትዮጵያ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ አምሳ አለቃ ታደሰ ቴሌ ሳልቫኖ ሞት የተፈረደባቸው ቪሀ የኢትዮጵያ ሠራዊት አይ ምዕዋ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ መሪራስ ኤ ኤም አማን በላይ መጽሐፈ አብርሂ ኢትዮጵያ ዶር አያሌው ሲሳይ የአገው ሕዝቦችና የዛጉዌ ሥር ወመንግሥት ታሪክ አለቃ ታየ ገብረ ማርያም የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪክ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ካጤ ይኩኖ አምላክ እስከ አጤ ልብነ ድንግል ብርሃነ መስቀል ደስታ ዜና ላሊበላ ታደሰ ታምራት ውይይች ቅጽ ቁጥር ነሐሴ ዓም መኮነን አበበ አንድነት አሳምነው ገብረወልድ ደመቀ ኢትዮጵያዊነት ቀሲስ ገብረ እግዚአብሔር ባዩ ቅዱሳንና ድንቅ ሥራቸው ተክለ ጻድቅ መኩሪያ የግራኝ አሕመድ ወረራ በላይ ግደይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ ይልማ ደሬሳ የኢትዮጵያ ታሪክ በአስራ ስድስተኛው ክፍሰ ዘመን ዶር ላሏሶ ጌ ድሌቦ የኢትዮጵያ የታሪክ መነሻ ጌታቸው ኃይሌ የአባ ባሕርይ ድርሰቶች እሮሞችን ከሚመለከቱ ሌሎች ሰነዶች ጋር ኤሌሳንድሮ ትሪዩልዚ እና ተሰማ ታዓ የወሰጋ የታሪክ ሰነዶች ከዎቹ እስከ ዎቹ እኢአ ዶር ላጵሶ ጌ ደሌቦ የኢትዮጵያ የሀገር ሥርዓትና ጽምር ካፔታሊዝም ጳውሎስ ኞኞ አጤ ምኒልክ ኮማንደር ጣስው ደስታ የኢትዮጵያ አንድነት ትዝታና ትግል ብላቴን ጌታ ማህተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ዝክረ ነገር ተክለ ጻድቅ መኩሪያ ከአጤ ልብነ ድንግል እስክ አጤ ቴዎድሮስ ዶር ላጵሶ ጌ ድልቦ የኢትዮጵያ የመከራ ሥርዓትና የኤርትራ ጥያቄ ማሞ ውድነህ ዮሐንስ ጳውሎስ ኞኞ አጤ ቴዎድሮስ የሁለት ቪህ ዓመታት ውጣ ውረድ ዘኢትዮጵያ ገጽ አማረ አፈለ ብሻው አሰብ የኢትዮጳያ አካል ነች መሪ ራስ ኤኤም አማን በላይ የትናንትነዋ ኢትዮጵያ ነገሥታት ታሪክ ዳዊት ወጊዮርጊስ ከሀደት በደም መሬት ቀኛዝማች ታደሰ ዘወልዴ ጣይቱ ብጡል ሜጀር ጄኔራል ነጋ ተገኝ የኢትዮጵያውያን የረጅም ዘመናዊ ትግልና የዘመናዊ ሠራዊት አማሰራረት በ ዶር ብርሃኑ ነጋ የነፃነት ጎሕ ሲቀድ አማረ አፈለ ብሻው ገደሉስ ገድል ነው ላላመነበት ግን ገደል ነው ክፍል አንድ ሜጀር ጄኔራል አሀመድ መስዋዕትነት እና ፅናት በታቦር ዋሚ አባ ቦራ ገሪማ ታፈረ ጎንደሬ በጋሻው አማኑኤል አብርሃም የሕይወቴ ትዝታ ጳውሎስ ኞኞ የኢትዮጵያና የኢጣሊያ ጦርነት ብላቴን ጌታ ማሀተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል አማርኛ ቅኔ ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዩ ሀብተ ማርያም የጦር ሜዳ ውሎ ከታጋይ ዝሰ እንግዳ ታሪክ አጉዳሬው የአልባንያ ደብተራ መድኃኔ ታደሰ የኤርትራና የኢትዮጵያ ጦርነት መነሻና መድረሻ ጌታቸው ኃይሱ ጋዜጠኛ ቀያይ ተራሮች ብጄኔራል መልኬ ጌታሁን የትግል ፍጻሜ ገብርኤል ዳንኤል ሰምና ወርቅ ሰሎሞን ጥላሁን ሥነ ፍጥረትና የሰው ልጆች ኃላፊነት ክቀደሰ ዓለማየሁ ሞገስ ቢጽ ሐሳውያን በእኛ ቤተ ክርስቲያን ክፍሉ ታደስ ግንቦት አባ ዱላ ገመዳ የኦሮሞ ሕዝብ ትግል ከየት ወዴት መምሕር ጌታቸው ስመ ጥምቀቱ ገብረ ኢየሱስ ገደል ወይስ ገድል የቤተ ክርስቲያን ሕግ መጽሐፍ ቃለ አዋዲ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ረቂቅ ሚያዝያ ቀን ዓም መጽሐፍ ጎበዜ ጣፈጠ አባ ጤና ኢያሱ ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ሰውና እውቀት አስናቀ እንግዳ አረባዊ አጹነት የአፍሪካ ቀንድ ፍዳ በሪሁን ከበደ የአጤ ኃይሰ ሥላሴ ታሪክ መጣጥፍ የትምህርትና ሥነ ጥበብ ምኒስትር ጥንታዊ የኢትዮጵያ ታሪክ ዶር ፍቅሬ ቶለሳይች ናት የኔ ምድር ግፕም ሊቀ ማእምራን አበባው ይግዛው እምነትም የሐሰት ምስክርነት የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ገጽ ሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጥር ቀን የየአዲስ አበባው ሲኖዶስ ውግዘት የውግዘቱ መልስ ስደተኛው ሲኖዶስ ከገድለ ቅዱስ ላሊበላ ባጭሩ የአቤቶ ያዕቆብ ትውልድና አጭር ታክ የደብረ ታቦር መዘጋጃ ቤት ሰነድ አጤ ቴዎድሮስ ሰኢትዮጵያ የተወለዱ ለኢትዮጵያ የተስው ንጉሠ ነገሥት ናቸው በጅማና በኢሉባቦር ክርስቲያኖች ሰማዕትነት ተቀበሉ መጽሔት ጦቢያ መጽሔት ቅ ቁ ዓም ገጽ ጦቢያ መጽሔት ቅቁ ዓም ገጽ ኢትዮጵያ ሪጅስተር መጽሔት ሕዳር ወይም ገጽ ሐመር መጽሔት ጥቅምትና ሕዳር ዓም ገጽ ጉግሳ መጽሔት ቅ ቁ ሐምሌ ዓም ገጽ ሐመር መጽሔት መስከረምና ጥቅምት ዓም ገጽ ጉግሣ መጽሔት ቅ ቁ መጋቢት ዓም ገጽ ሐመር መጽሔት መጋቢት ዓም ገጽ የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል የ ታሪክና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ዕቅድ ገጽ ውይይት ቅቁ ነሐሴ ዓም ገጽ ፍኖተ ተዋሕዶ መስከረም ቀን ዓም ገጽ ኢትዮጵ መጽሔት ቅጽ ቁ ሕዳር ዓም ገጽ ኢትዮጵ መጽሔት ቅጽ ቁ ጥቅምት ዓም ገጽ ኢትዮጵያን ሪቭው መጽሔት ግንቦት ዓም ወይም ገጽ ዜጋ መጽሔት ኛ ዓመት ቁ የካቲትና መጋቢት ዓም ገጽ ኢትዮጵ መጽሔት ቅጽ ቁ ታህሳስ ዓም ገጽ ጦቢያ መጽሔት ጽ ቁ ዓም ገጽ ጦቢያ መጽሔት መጀመሪያ ዓመት ቁ ነሐሴ ዓም ገጽ ላንዳፍታ መጽሔት ሕዳር ዓም ገጽ ኢትዮጵያን ርቪው መጽሔት መስከረም ዓም ወይም ኢትዮጵያ ሪጅስተር መጽሔት የካቲት ወይም ገጽ ጦቢያ መጽሔት ቁ ጥር ዓም ገጽ ጉግሣ መጽሔት ቅ ቁ ዓም የሁለት ሺህ ዓመታት ውጣ ውረድ በኢትዮጵያ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት