Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ስድሳ አምስት ልጆች የሀሊና ደወል ። ርድስ ፋትስዶሚኖ ኤልቪስ ፕሬስሊ ናት ኪንግ ኮል ዶሪስ ዴይ የሳችሞ ጡሩምባ ከየቤቱ የሚ ሰማው ሙዚቃ እንደተጐለጐለ ልቃቂት ውሉ ጠፍቶ ከገነት ፅጌ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ደወል በላይ ነግሶ የሰፈሩን ህይወት እውነት ሲያበስር «ሀኪም» የሺጥላ ድንጋጤው ካለፈለት በሁዋላ በረ ጂሙ ተነፈሰና ነገሩን ለማጠቃለል ያህል «ለስራ ከመ ሮጥ ማሰብ ማለቴ ነው ። ንግግሩን በመጀመር «ብዙ ጊዜ በርጋታ ስናስብ ቆይተናል» ካለ በሁዋላ ቀጥሎ «አሁን ደግሞ የሩማ ዘመን ነው ። የዘመኑ ጀግና ሰራተኛው ነው ። ትችት ብቻውን የአእምሮ መካንነት የወኔ ማጣችም ምልክት ነው ። አውሬ ነው ። ያገር ሽማግሌዎች ተሰብስበው ባባቶቻቸው አኣጥን ትና በሱጴ አድባር ስም ቢለምኑ እግር ላይ ቢወድቁ ቀሳውስት የስላሴ የሚካኤል የእልቄ ማርያም ታቦት ብትወጣ በማለዳ ተነስ ተው ዘወትር የሚደግሙት ዳዊት ከማህደሩ ወጥቶ ፊታ ቸው ቢዘረጋ ፊታውራሪ ተካ እኔ ልጄን ላውሬ ኣልሰ ጥም ቃል ቃል ነው ብለው አሻፈረኝ አሉ ። ከእድምተኞቹ አንዱ ዘለግ ያለው ወጣት «እኛስ ወግ መስሎን ነበር ። እቃ እንደጠፋው ሰው መሬት መሬቱን እያየ «እነሱ ከውስጥ ተዘጋጅተው ሲጠብቁን የኛ ደረት ገልብጦ መግባት ትርፉ የሳት ራት መሆን ስለመሰለኝ ነው ። ኩሩ ነው።
የህሊና ደወል «ችግሩ ገብቶኛል ። የህሊና ደወል ሳይታሰበው እጆቹ ይንቀጠቀጡ ጀመር ። በዚህ ላይ ደሞ ህዝቡ አንተ እንዳልከው ጉልበቱንና ገንዘቡን አስተባ ብሮ ትምህርት ቤት ቢሰራም ህንፃ ብቻውን ትምህርት የሀሊና ደወል ቤት ስለማይሆን አስተማሪዎች ያስፈልጋሉ ። ዘለቄታ ያለው የትምህርት ቤቱ ስራ ነው ። የህሊና ደወል «የኔ መምጣት ነው እንዴ በሽታህ። ግን ሀዲስ በመጀመሪያ አሳቡ ፀንቶ አንድ አመት በአስተማሪነት ከቆየ በሁዋላ ወደ ኣዲስ አበባ እንዲመለስ ለማድረግ የም የህሊና ደወል ትጠቀምበት ሀይል እየጠፋት ግራ በገባት ቁጥር ከእርሱ እየራቀች የውጥኗን ቀስት ወደሌላ ኢላማ እየደገነች ። የህሊና ደወል «አዎን አውቃታለሁ » «ውብ ናት። የህሊና ደወል መምሬ መሀሪ ቄስ ይሁኑ አይሁኑ በርግጥ የሚያ ውቅ የለም ። » የህሊና ደወል «መፅሀፉ ሂዱና አስተምሩ ብሎ የለም። የህሊና ደወል የአባ ጩፌም ሰዎች ተነስተውበታል ። ሀዲስ እጆቹን አንስቶ በጣለ ቁጥር ልባቸው በንዴት አብሮ የህሊና ደወል ግ ተነስቶ ይወድቃል ። ትንሽ ጊዜ ሲያገኝ በየ የህሊና ደወል ከግቢው አስወጣው ኣሉ ። ብቻ የትምህርት ቤቱን ስራ የጀመረበትን እግሩ የሱጴ ቦሮን የህሊና ደወል ምድር የረገጠበትን ቀን ይረግም ነበር ። ታወ የህሊና ደወል ጻ ላውላለህ ። ትምህርት ቤቱ ከፍፃሜ የህሊና ደወል ደርሶ ከማየት ሌላ ደስታ ያለው አይመስለኝም ። የመቶ የህሊና ደወል ዛ አለቃ የአዲሱ ተስፋቸውን ምንጭ ለማወቅ «ታዲያስ። ማታ ዝናሽ ቤት እንገናኛለን» ብለው ተለዩት ፊታውራሪ ተካ ከአዲሱ ትምህርት ቤት መሰረት ላይ ድንጋይ ጥለው ወደ ቤታቸው እንደተመለሱ መምሬ መሀሪ ነገሩ ከንክኖአቸው ነበረና «በዚህ ጉዳይ እጅዎን ማስገባት ጥሩ መስሎ አልታየኝም ። በሱጴ ሌላ ትምህርት ቤት የለም» አሏ የህሊና ደወል ቸው ። እድሜ የህሊና ደወል ዛ ያላደለኝ ሰው ነኝ ። የህሊና ደወል ዛ «የመጣሁበት ጉዳይ አባ ብያ አዎን ። የሰራነውን ሀጢአት የህሊና ደወል አላውቅም ። የህሊና ደወል ፍል ቆየሁ። » «ሱጴ ስራ የለም እንጂ የአናጢነት ስራ እሞክራ ለሁ ። ኽ የህሊና ደወል ሁሉም ተነጥፈውመሬት ሳሙ ። የህሊና ደወል «መሳሪያ እንዲገዙልን ነው ። በሶስተ የህሊና ደወል ኛው ጊዜ እንደበፊቱ አልቸኮሉም ። ድ የህሊና ደወል «እንደልማዱ ሰክሮ። ስራ ለሌለው በቅ የህሊና ደወል ምጥል ላደገው ላንዱ ልጃቸው ለምን ስራ እንደማይሰ ። ፊታውራሪ ጊዜ አላጠፉም ። ድየህሊና ደወል ፊታውራሪ ተካ ከተከታዮቻቸው ጋር መጥተው አንድ ድንጋይ ከቤቱ መሰረት ላይ ከጣሉ ወዲህ በቤቱ ስራ በኩል ከወሀ በቀር ሀዲስን የገጠመው ሌላ ችግር አልነበረም ። አሮጌው ትምህርት ቤት ከዚህ ቦታ ላይ ባለመስራቱ እኔ የህሊና ደወል ንም ይገርመኝ ነበር ። የጀ የህሊና ደወል ጭ መረው የእጅ ጉዞ በትምህርት ቤቱ ስራ ብቻ ከአፎቱ ተመልሶ እንደማይዝግ አመነ ። ይህ ጥርጊያ የህሊና ደወል መንገድ ሱጴ ከገባ ወዲህ ሁሉም እግር አወጣ ። ሀዲስን ከቀን ህልሙ የቀሰቀ ሰው የትምህርት ቤቱ ደወል ነበር ። » «ከሁለት ሳምንት በሁዋላ እሁድ» የህሊና ደወል «ለምን አጣደፋችሁት። አይናለምን ያየበትን ቀን የህሊና ደወል ረገመ ። አቶ ይርጋ ግን በይሉኝታ አንድ ጊዜ ብቻ አምስት ብር ከሰጡ በሁዋላ እጃቸውን እንደተለመደው አጥፈው ቁጭ አሉ ። ፊታውራሪ ለግብዣም ሆነ ለማንኛውም ጉዳይ የቀ ጠሮ ሰአት የማያከብር ሰው በጣም የሚጠሉ መሆናቸ ውን ቶሎሳ ካንድም ሁለት ጊዜ አማውቶት ነበርና ከእ ርሱ በሁዋላ የሚመጣ ሰው ባለማየቱ ሀዲስ ደንግጦ «ዘገ የሁ መሰለኝ ። የአይና ለም እናት በድንገት አልጋ ላይ በዋሉ በሶስተኛው ቀን ሰውነታቸው አብጦ የደም ስሮቻቸው ተኮማትረው ከአስራ የህሊና ደወል አምስት አመት በፊት የሞቱበትን ምክንያት ምናልባት የሚያውቅ ሰው ቢኖር «ሀኪም» የሺጥላ ብቻ ሳይሆን አይቀርም ። ቂል ነኝ ግን አንድ ነገር አው የህሊና ደወል ቃለሁ ። የህሊና ደወል ሀዲስ መልስ ለመስጠት አላመነታም ። » «መገን ተካ ቦሮ የሱጴው ባላባት የጀግኖቹ ጌታ የድኩማን አባት» «አበጀሽ አበጀሽ» የህሊና ደወል ወይዘሮ ዝናሽና የመቶ አለቃ አይን ለአይን ይጋማሉ። የህሊና ደወል «እኔ ላውሬ ላረመኔ ቁረ ምን ሲቆርጠኝ» አሉ ፊታውራሪ በቁጣ እየተንጐራደዱ ።