Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከግ ግዚአብሔር ትዘረጋለ ጉተ ን ጠደ ኣሕ መካኳካኳንን ቿ አጎሞጵያ አ የኃያላነ ሴራ በኢትዮጵያ ፈጆ ቀጩነገርለት ይህ ግንባታ ከ ቢሊዮን ዶላር በላይ ሰያ ላይ የአሜሪካ የእንግሊዝ የፈረንሳይ ጀርመ የኢጣሊያ የኦስትሪያ እና የሌሎችም አገር ። ብ ስምኦንና ሊሌ ዊን አባትነት እንዳይያዙ ቢያደርግም በኦሪት ዘጉልቁ ቺ ግ ንንን ለየ ጠጠው ከ ላች ጽ መ ም ኙ ጤጮ ተ መቨርመሼ ት ህልውና አደጋ አያጋጥመውም ለማለት አይቻልም ጠላቶች ዛካ ራ ጥ የሰፈረውን በጀርመን ኢቫንጀሊካን ቸርች ስውር ተልእኮ አራማጁ በንቲ ኡጁሉ ከ አመታት በፊት ብሉይ ኪዳን ከግሪክ ወደ ግዕዝ ሲተረጎም የነበረውን ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ ከመጽሐፍ ቅዱስ ሲያስወግዱ ፈሪሐእግዚአብሔር አላደረባቸውም ይህ በራሱ የሚያሳየው ሰውየው የጎሳ ፖለቲካ አቀንቃኝ እንጂ የክርስትና እምነት ተከታይ ያለመሆናቸውን ይሆናል እንዲያውም እርሳቸው ያሌበት የእምነት ተቋም ቀኖና ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ያፈነገጠ ስለመሆኑ እንድንጠራጠር ግድ ይለናል ይህን መሰሉ አካሄድ ሰይጣን መጽሐፍ ቅዱስን ሳያቃጥሉ ማጥፋት በ ሾሀሃ ከ ክቭከሀ። መ መ።
አ ከ ው ርብ ይገባትው አንድ እውነት አለ ኢትዮጵያ በፅኑ ስተናወጥ መላው ዓለም እንደሚናወጥ የሊ የላቸውም ምስጢሩም አልተገለጠላቸውም የአ የች መኖወዐወጥ ዓለምን ዋጋ ያስከፍላል የመለኮታዊ ኦፕሬሽኑ ባለቤት ከኢትዮጵያውያኑ ጋር ቁች ሬ ሁሉም ሰው እንደሚገምተው ኤርትራን ከኢትዮጵያ ለመገንጠልና ኢትዮጵያንም ለመበታተን የዓረብ አገራት ኦፊሴሊያዊ ያልሆነ ድጋፍና ትብብር አድርገዋል ወይም ደግሞ በሌላ አነጋገር በኢትዮጵያ ፅኑ መናወጥ አድርሰዋል ኢትዮጵያን ማናወጥ በፈለጉት መጠን እነርሱ ተናውጠዋል አኢትዮጵያን መበታተን በፈለጉት ም እነርሱ ራሳቸው የመበታተን አደጋ ሊቢያ ሶማሊያ ኢራቅነ ሶሪያ ሌሎችም ይጠቀሳለሉ መጠን ደርሶባቸዋል ከአማኑኤል አማን መጋቢት ዓም የሇፌት ልጆች የሆኑት ምአራብ አውሮፓና ሰሜን አሟሪካውያን እሰራኤል የተባለችውን ኢትዮጵያን ዙርያዋን ዘብበው እየሸዘራረፉና እየቆራረሱ አሳንሰዋታል ኢትዮጵያን ያለ ባህር በር አስቀርተው መውርኔጊያና መግቢያ ተዋታል ከሃምሳ አመታት ወዲህ ኢትዮጵያውያንን ኢትዮጵያውርን ላይ በማነሳሳት ሁከት አመፅና ትርምስ ፈጥረዋል ለኢትዮጵያ ታላቅ መንፈሳዊ ሀይል የሆኑአትን ኢተዮጵያዊነትንና ክርስትናን በማዳከም የኢ ን ህልውና በመፈታተን ላይ ይገኛሉ በአጠቃላይም በ ኒ መናወጥ መፈጠር ችለዋል አእንባቆም የኢት ንኳኖች ሲጨነቁ አየሁ የምድያም አገር መ ሲል የተናገረው ትንቢት ከእዚህ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል። በጎግ አለቅነት የምእራብ አውሮፓና የሰሜን አሜሪካ ሀያላን መንግሥታት የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሀብት ለመበዝበዝ ይመጣሉ የሚለው የሰጮ ክፍል በመፈፀም ሳይ ሲሆን የተንቢቱ የወርቂ ክፍል ደግሞ እጆቿን ወደ ፈጣሪ አምላክዋ የምትዘረጋውን ኢትዮጵያን ከህልውና ውጭ ለማድረግ የሟካሄደው ታላቁ ሴራ ይሆናል ያን ጊዜ የእግዚአብሔር አምሳክ ቁጣ በሀያላኑ መንግሥታት ላይ መንደድ ይጀምራል በኢትዮጵያ ላይ በሚፈጥሩት ፅኑ መናወጥ መሳው አለም ይናዐወጣል ሀያላኑ መንግሥታት የአግዚአብሔር መቅሰፍት ይወርድባቸዋል ተንተቀጠቀጡ እንባቆም ም ሼማ ኣኤትዮምቻያ የድብ ማውመኔ ጭሇ ኢትዮ የአጦፅ በኤ ኢትየ ወወወወወወሌሌ ማመ ንር ረ ኣ ኡኤ ከ ኃይሎ እና ሰዊፒጅ ጅ ሥሠ ። የኃያላሦፍ ሴራ በኢትዮጵያ መ። ዱን ኢትዮጵያዊ በግልም ሆነ በጋራ የሚገካ በመሆኑኙ አሸና የሟል ሁሉ ሲያነበው ሊረጻው ይገባል ብዬ አሰባለሁ ሃመፅሃፍ ቅዱስ ምሁራን በምጽአት ጊዜ እንኳንስ ኢትዮጵያዊ መሆን አይደለም ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘት በራሱ ብፁእነት ነው ዖሃሟል ድምዳሜ ኣሕላቸው ምክንያቶቹ ብዙ ናቸው የሆነው ሆኖ ኢትዮጵያዊ በመሆናችን ደሰታ ሊሠማን ይገባል በሌላው ማእዘን ደፇሞ በርካታ ኢትዮጵያውያን በጨለማው ሀይላት የአእምሮ ቁጥጥር ሆዴ ተሠንገው የተያዙ እርባና በሌለው ተራ ነገር ተጠምደው ሀዉጧዉዔፍትን የሟሰማመዱ በቡድን ስሜት ተከፋፍለው የሚናቆሩና ሳካቸውንም የዘነጉ አውነት አድርገው በተቀበሏቸው ስህትቶች ኣም ምዘሃንያት ከዘሳለማዊ ህይወት የራቁና ለእዚህ አለም ገኘ ሥውር ሴራ ያተመቻቹ ሆነዋል ይህ በእጅጉ ሊያሳስበንና ሊያስጨንቀን ይገባል ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሄር እንድትዘረጋና የመዘርጋትዋንም በረከት ለመቋደስ በመጀመሪያ ኢትዮጵያ ያምትባል አገር እንደ አገር ህልውናዋ ፀንቶ መቀጠል ይኖርበታል በመቀጠልም ኢትዮጵያውያን ለእግዚአብሄር አምላክ ተለይተን ፈጣሪ ሚወደውን ሰለ ማድረግ ስለ የእምነት ፅናትና የአንዋንዋር ቅድስናነ ት አድርገን ከተቀበልናቸው ስህተቶች ስለ መፅዳትና ከክህደት ች ሰውር ሴራ እንዴት ማምለጥ እንደሚቻል ይህ መፅሀፍ ኙም መ ክፍል አንድ የክህደት ኃይሎች እና ፖለቲካ ቁ ኤሎን ። መታ ሌራ በኤትዮጵያ መ ር ን ዳጅ ሁኔታዎች ሟቻ በዲሞክራሲ ያዊ መንገድ ሳይሆን በአስገ የሟቻለው ዴ ጋዴ መውም ን አማካኝነት አንደሆነ ለኢለሉሟናቲዎች ፍንጭ በአስገዳጅ ሁኔታ ሠራ ዜና ሰፍራ መለያየት ካልሆሃ ር ያ መሸኛ ሲሆን የማይመረጠውን እንደሟመርጥ ኢሉሚ ተሞክሮዎች አሏቸ አንዳብነት መመል በግንቦት « ንም የና ምረ ቤት ውሰጥ መቀመ ን የነበረው መቀመጫ ብዛት ዘክሁለት አመት በሁዋ በ ድቀትና ውድቀት አለምን ሲንጣት ጀርመንም አንደኛዋ በእዚህም ምክንያት በ ዓም በተደረገው የጆርመን ነበረች ምርጫ የናዚ ፓርቲ ዳግመኛ ለማንሰራራት እድል አገኘ ራይክስታግ የተባለው ምክር ቤት መቀመጫዎች ሲኖሩት ከእዚህ ውስጥ የናዚ ፓርቲ ያህሉን መቀመጫ በማግኘት የመንግስትነት መንበረስልጣኑን መያዝ ችሏል ይህንን እውነት ይዘን ወደ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስንመጣ ተመሳሳይ ሁኔታ መከሰቱን እናስታውሳለን እስከ ዓም አጋማሸ ድረስ ኢህአዴግ አብዛኛውን የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ ይዞ እንደነበረ ይታወቃል በቱ የምርጫ ውድድር ግን የህዝቡ ለውጥ ፈላጊነት አይሎ ስለነበር ኢህአዴግ የያዘውን አብላጫ መቀመጫ ለመልቀቅ ተገደደ ይሁን እንጂ በቀጣዮቹ አምሰት አመታት ውስጥ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት በመከስቱ ህዝቡ ከአቅሙ በላይ በሆነ የኑሮ ውድነት ተመታ እያንዳንዱ መፃኢውን ሀሁኔቴታ በስጋትና ጥርጣሬ መመልከት ጀመረ ይህ ሁኔታ የ ምርጫ ተከትሎ የመጣ በመሆኑ ከፖለቲካዊ መዘዞች አያይዞ እንዲመለከተው አስገዳጅ ሁኔታ ተ ሬሁኸ የኢህአዴግ ፓርቲ በቱ ምርጫ ያ ው ጣውን መቀመጫ በቱ ጫዎች ነበሩት በግ ወደ ወርዶ ነበር ይሁን እንጂ ዓም መሆኑ ነው ታላቁ የኢኮኖሚ ተጠቂ አገር ከጠዋጦጤ መመሪ ማት ሌሎች ግብአቶችም ደኛው ሉአላዊ የአገር ፍ ሮ ማውጣትና አለም አ ሁኔታዎች ዓለምን ወደ መሟላት ይኖርባቸዋል ቅር ስሜትን ከያንዳንዱ ቀፍ አስተሳሰብ እንዲናር ሃሞ አገራዊ አንድነትን የሚሰብኩ ባህላዊና ህይጣሩና ማጥፋትና በቦታውም ልቅ ነዳነትና ዘመናዊነትን ወደፊት በእዚህ መጽሐፍ ውስጥ በስፋት እንደ ርሰማው ኃይላት የጥቃት እቅድ ማዕከል ኢትዮጵያ ሂፈልጉበት መሠረታዊ ምክንያትም አላቸ በአምላክ መንግሥት የተለየ ሥፍራ ያላት ብቸኛ አገር ቻለው ሁሉ ኢትዮጵያን ከፈጣሪ አምላክዋ ጋር ጋሉ ኢትዮጵያን ሰላምና የፅሞና ጊዜ በማሳጣት ትድን ስሜት በመከፋፈልና አንዱን በሌላው ላይ ሚጠሳቸውን ግብረሰዶማዊነትን የሴት ለሴትንና ብቻና ግንኙነትን በማስፋፋት የኢትዮጵያውያንን ን ዓይነተ ሾው ይሆናል የእዚህ ድ ንን ቤንት ጉ ም ም ሞችዎ ጫጮች ሠ መሰል ወዶ ኢሉሟናቲዎች ተልዕኮ ፍፃሜ ነ ር ቫዘየጋድላሯሯሴራበኢትዮጵያ ች የዓለም ገዢ እና ምድራዊ መንግሥታት ዓለማችን እለትተአለት መፍትሔ ባልተገኘላቸው አያሌ ወሰብሰብ ችግሮች በመናጥ ላይ ነች ችግሮቹን ለማስወገድ የየአገሩ ሥታትና የመንግሥታቱ ኅብረት አገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ብሰባዎችን እዚህም እዚያም ያካሂዳሉ በእዚህ ሁሉ ችግሮቼ ይመጨምራሉሱ እጥፍ አመረትን ባለሁለት አሀዝ ዕድገት መጣን በተባለ ማግስት ረሀብ ከቁጥጥር በላይ ሆኖ ህዝብ ቤዔርሳል የአገሮች የጤና ሽፋን ከታለመው ጊዜ ቀድሞ ማሟላት ተብሎ ተነግሮ ሳያበቃ ህዝብ በቸነፈር መድኃኒት የሌለው ሲመታ ማየት የተለመደ ሆኖአል በአንድ በኩል ስለ ሠላምና ት እየተወራ በሌላ በኩል ደግሞ በተመሳሳይ ጊዜ ህዝብ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሳል ቅጣምባሩ በጠፋ ሰብዓዊ እልቂት ይደርሳል በያንዳንዱ ደቂቃ ምንም ዓይነት በማይገኝበት የሥነምግባር ዝቅጠት የህዝብ ህሊና ይደማል ሳል ከችግሮቹ በላይ ስለችግሮቹ የሚሰጠው ማስተባበያ ደግሞ ው ያሳምማል ለመስማትም ይጎረብጣል ለመናገርም ይጓጉ ለሚያሳየው ስ ጥጋብ ጨለማ በነገሰ ር ለምን ሆነ። ወ የአውራው ሰባት ራሶች የአውሬው ሰባት ራሶች የህልውና መሰረታቸው የሆነውን የእዚህን አለም ገዥ ኦውሬው አላማና ፍላጎት ለመፈፀም በየዘመናቱ የአለም ልእለሠያዶ መንግስት ሆነው አለምን ለመግዛት የሞከሩና እየሞከሩ ዞሉ መንግሥታት ናቸው አስከዛሬ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ መላውን አለም በአንድ ጠቅልሎ የገዛ ልእለሀያል መንግስትም ሆነ መሪ የለም የመግካት ፍላጎትና አቅዱ ግን አለ ይህንን ፍላጎትና እቅድ ለማሳካት ብዙ ነንን በረጉም የተሳካ ግን አልነበረም በተወሰነ ደረጃ በጦርነት ቦተለያየ ተንኮልና ዘዴ ግዛታቸውን አስፋፍተው ለመግዛት የሞክሩ ሰባት የአውሬው ራሶች ልእለሀያል መንግሥታትነ መኖራች ውን ራእየዯሐንስ አበክሮ ይናገራል ቃል በቃልም የተፈፀመና በሸ መ ያስ መሆኑንም እንገነዘባለን እነዚህ መንግሥታት የግብፅ ን ወንግሥት የአሦር መንግሥት የባቢሎን መንግሥት የጣደ ፋርስ መንግሥት የግሪክ መንግሥት እነዚህ ከትንቢቱ በፊት በ ዕሀሰሆያል መንግሥታት ናቸው የሮማ መንግሥት የአንግሎ አሜሪካ የእንግሊዝና የአሜሪካ ጥምረት መንግሥትነ ተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሁለ ነገሩ የሰባተኛው መንግሥት ሆኖ የሚገዛ ስምንተኛው መንግሥት መሆኑ ነው ናቸው ቱ በፊት ስላለፉት አምስት ልእለሀያል መንግሥታት ትተን ከሚጀምርበት ከሮማ መንግሥት በመነሳት ታሪካዊ ችንም እያጣቀስን እንመልከት እንደሚታወቀው ዮሐንስ ራእዩ በተገለፀለት ጊዜ ስድስተኛው ራስ ልእለሀያል መንግሥት የነበረው የሮማ መንግሥት ልእለሀያል መንግሥትነቱን ገና አልተነጠቀም ነበር ነገር ንስ በራእዩ ውስጥ ለምታሪ ወድፇዎላ ። ወደ ዎፉታፖም ይሯፍል ተብሎ እንደ ም ብሎ ህልውናውን አግኝቶ የነበረው ስምንተኛው መንግሥታት ቃልኪዳን ማህበር ከህልውና ውጭ ሆኖ ም ከሁለተኛው የአለም ጦርነት በኋላ ሰኔ ቀን ት መንግሥታት ድርጅት በመባል ዳግም ወደ ን እንገነዘባለን ኘታየው ሰባተኛው የአለማችን ሀያል መንግሥት በስምንተኛው ስያሜ ውስጥ ወይም ደግሞ ሰባተኛው ውን አውሬ ጭምብል አጥልቆ አለም ጸመ ግን አልቻለም ወደፊትም አይችልም በየዘመኑ መለከታት ሪያላነ ሴራ በኢትዮጵያ መዓ ዓው ቸው ፍር ሸኖሊስት ኤንድ አድቫንስ ዩኤስኤ ህዳር ገፅ ላይ ዎዱው ዖሟዖዳጋታት ቤታፅርዕራያፆ። ኋታም ያቃፇፖሷታል ቅታዊ ተጨባጭ ሁኔታ ስንመጣ በተባባሪዎቹና በጋለሞታይቱ ኢዐሕልኔቨልቹቹ እርሱም በዮሐንስ ራእይ ሪሪ ፇሪደረቻኖ ዳውሪው ራቋሦዎም ፖሥድረጓታጳ ቃፖዎም ይላል ይህን እውነት ይዘን ወደወ በአውሬው ልእለሀያል መንግሥት ር ታላቂቷ ባቢሎን የእምነት ተቋማት መካከል ያለው ወዳጅ ሙሌ በሙሉ ሻክሯል ባይባልም ጤናማም እንዳልሆነ መገመት ጃ አያዳግትም በአሁኑ ወቅት አለምን የሚዘውረው የአውሬው መንግሥትና አጋሮቹ የኢኮኖሚ አቅም እየተሸመደመደ በመሄድ ላይ ይገኛል በሌላ በኩል ደግሞ ከፍተኛ የሆነ የሀብት ክምችት በእምነት ተቋማት እንደሟገኝ ይታወቃል እንዲያውም በተባበሩት መንግሥታት ሰምንተኛው የአውሬው ራስ በኩል የሃይማኖት ተቋማት አለማችንን ለማልማት ተሳታፊ ሊሆኑ ስለሚገባበት ሁኔታ የመነጋገሪያ አጀንዳዎች እየተነሱ ስለመሆኑ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ይገልፃሉ ይህን መሰሉ ጥያቄ ደግሞ የሚታሰበውንና የሚጠበቀውን ያህል በእምነት በ የማይቀር ይሆናል ናር ሽቼ በመባይኦ ማመጣለቻቸጡ የመጨረሻው መጨረሻ ያልተፈፀመ ትንቢት እስ ጦርነት ይሆናል ይህም በዮሐንስ ራእይ የኃያላኑ ሴራ በኢትዮጵያ በሸሸ ዝ ይገኛል ኔይድኃታፖ። ፇ ዖሟመጋፓቃ ዝዶጳ ው ኋሇራይዕፖም ሓቋሮረማዶቓ ቶና ሽ ጋፍራ ዕዕታታፓቻው ይላል የትንቢቱ ቃል የትንቢት ቃል መሰረት ከፀሐይ መውጫ የሚመጡት ምስራቅ መንግሥታት እንደሆኑ ይገመታል ለእነዚህ አላሻግር ያለው ውሃ ደርቆ የመመለሻው መንገድም ው እንረዳለን ይህንንም ከተጨባጩ ወቅታዊ ሁኔታ ስንፈትሸው ጃፓን ቻይና ህንድ ኮርያ ኢንዶኔዥያ ሯመሳሰሉት አገሮች ያሉበትን የኢኮኖሚ እድገት ና አለም አቀፍ ተቀባይነታቸው ሲታይ በእርግጥም ምቹ እንደሆነላቸው እንገነዘባለን እንዲያውም በማደግ ላይ ያሉ እነዚህ የምስራቅ መንግሥታት ሉን መንግሥታት የአለም ገንዘብ ድርጅት መሳሰሉት ተቋሞቹ ተፅዕኖ እንዳያሳርፍባቸው ን የገንዘብ ድርጅት እስከማቋቋም ደርሰዋል ይህ ሆነና ወዴት እንደሚያደርስም ጭምር የወቅቱ ገዥ ጀራስዩወይም ደግሞ ሰባተኛው የአውሬው ራስም ሆነ ምብለ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አይደለም አውሬው ኣጋር መንግሥታቱን አፍጋኒስታንና ሊቢያን እንደደበደበው ሁሉ ኢትዮጵያ የሠያላሦ ሌታ ፀ ተመሳሳይ እርምጃ ልውሰድ ማለቴ የማይቀር ነው ከእዚህ ኣኳያ ሲታይ የአለምን ነገስታት ኣስተባብር ከ ምንሻ ያሰክየብትም ገዚ አይደለም የምስራቅና የምዕራብ ረራ ቁ በኒዩክሌር አረር የሞት ሻረት ውጊያ አደረጉ ማለት የሰው ልጅን ዝርያ ከምድረገፅ የሚያጠፉ መሆኑ ይታወቃል የዲያብሎስ አላጣላ አቅድም ተሳካ ማለት ነው ሰለዚህም ሁሉን ቻይ የሆነው የአምላክ መንግሥት ጣልቃ ይገባል የእዚህ አለም ገዥና ተከታዮች ምድ ራዊ መንግሥታትና የክፋት አስተሳሰብ አራማጆች ወይም ደግሞ ስማቸኪቤ በሀይወት መፅሀፍ ያልተፃፈ ሁሉ በቆፈሩት ጉድጓድ ይወድቃሊ በምትኩም ፍትሃዊውኖ ዘላለማዊው የእግዚአብሔር መንግሥት መግዛት ይቀጥሳል ትንቢተ ዳንኤል ይህ የዮሐንስ ራእእኗ በእዚህ ትውልድ ዘመን ውስጥ በቅርቡ ፍፃሜውን ገኝ በእርግጠኝነት መናገር ይችላል በምሰራቅ ነገሰታትም ይ ዛምቻ አሜሪካ የአሜሪካና የእንግሊዝ ጥምረት እና ጅ ኃይሎች ከሌላው አገር መንግስት በተለየ አላቸው ግብፅ በመፅሀፍ ቅዱስ አተያይ ምሳሌ ተደርጋ ትወሰዳለች አዳም ምድራዊ ኗያቢሎስ አሳልፎ እንደሰጠም ይታወቃል ለም ገዥነቱን ለማረጋገጥ የተጠቀመው ራስ የአለም ልእለሀያል መንግስትነ በር ሪያው ራስ መላዋን አለም ጠቅልሎ ለመግ ለሀያል መንግስትነቱ ግዛቱን በወረራ አስፋ መስርቷል የፅንፋለሙን ፈጣሪ አምላክ ከፈጣሪ አምላኩ ዞር እንዲያደርግ በቤተ መመ መካ ነ ቅሪ መ መ ሠ መ መ ቹ መሞ ሃሃ ሆሙ ጐ ኢትዮጵያ ። ረረ ጋያ የሚለው የአምላክ ቃል በአርግጥም ገና ያልተፈዐመ ት ንቢት ቃል ነው ለማለት እንችላለን ይህ የትንቢት ቃል ቻ ለቱም መንገድ የሚሰራ ሰምና ወርቅ ምሳሌዎችን ይዞአል በሰሙ ግብፅ አፍሪካዊቷ አገር ግብፅ ናት መኳንንቱ ደግሞ የአገረ የመንግስት ባለሰልጣናት ናቸው በወርቁ አተረጓጎም ደግዋ እንደሚለው ግብፅ የአለም ምሳሌ ናትነ መኳንንት የእዚህ አለም ገዥ ዲያቢሎስ ሹማምንት ናቸው የቋንቋ አጠቃቀም የእዚህች አለም አድራጊ ፈጣሪ ድብቅ ሃይላት ናቸው ለምንድነው የሚመጡት። ፖ ሥጃወፉዶፖጋፇ ጸዳሃያ ታኖቻው ያ ሪመታ ፈፖዖዶዱዴዖ ዳዶቿሯ ወደ ኗዳዝሯራ በከ ያያ»» በእዚህ ትንቢት ውስጥ የሠፈሩትን ጥሬ ቃሎች ምሳሌ በግርድፉ ኃመልከት » አራዊትች ኑሮአቸው በዱር ጫካ ነው በሌሊት በጨለማ ሳቀሳሉ ጥቃት ያደርሳሉ » በሬዎችና ወይፈኖች በእድሜ ቢለያዩም አንድ ዘርና አንድ ተሰብ ናቸው ሁለቱም የሚዋጋ ቀንድ አላቸው ፓዎቻ ሠልፍ ውጊያ ጦርነት ፍልሚያን ይገልፃል በእዚህ ፅሁፍ አቅራቢ ድምዳሜ የትንቢቱን ዝርዝር አፈፃፀም ክንያትኖ ሁኔታ የሚያውቀው ራሱ ፈጣሪ አምላክ ብቻ ይህሆናል ንቢቱ በእዚህ ትውልድ ፍፃሜውን እንደሚያገኝ ግን አያጠራጥርም ክንያቱም የትንቢቱን መቃረብ የሚያመላክቱ ሁኔታዎች ከወዲሁ ዕታያሉና ነው እነዚህን ተገማች ሁኔታዎች ከመፅሀፍ ቅዱስ ንቢቶችና አሁን እየተካሄደ ካለው የአለም ሁኔታ እየተነሣሁ ነአንባብያን ማሣየት እሻለሁ ትንቢቱ ሊፈፀም በጉዞ ላይ ያለ ከመሆኑ አኳያ በሠሙ ትርጉም የአለም ምሣሌ የሆነችው የግብፅ መኳንንት የግብፅ መንግሥት ባለ ሥልጣናት ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡበትም ሆነ ሠልፍ ከሚያካሄዱበት ምክንያቶች ውስጥ አንዱ የአይባይ ግዮን ወንዝ ጉዳይ ይሆናል ይህ መፅሐፍ ያተኮረበትን ትንቢት ከመመልከታችን በፊት ሰትንቢቱ የሠሙ ክፍል መነሻ የሆነውን የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነትን አስመልክቶ ያለውን ውዝግብ ከፍትህ አኳያ በመጦኑ እንቃኝ የየ ነ ራ በኢትዮጵያ መ ሸክ ሰለአባይ የተነገሩት ግብፅ የአባይ ሰጦታ ናት ሄሮዶቱስ ኢትዮጵያ ማንንም አትፈልግም እጆቿን ወዶ እግዚአብሔር ትዘረጋለች ም ያመ ዳጋኃመጳያፇ ቋጸውሮ ሠማን ፖ ደድጋፀይ ያፇፇፎ ቋ ምሪዳ ፌሣራዎሪ ፍም ያ ንኩ በኋላ ከኢትዮጵያ መሣሥታፖ የናይልን ውሀ ወደ ሲናይ ለመጥለፍ ከወሰ ፈቃድ ለማግኘት አልሞክርም እርምጃዎቻችንን ካልወደዱት ገሀነም መውረድ ይችሳሉ ዳዎሮ ታ ፖሥድም ያፇጋሪ ፕፓሬደ። ያማጋጮዕ ለሰቆቻ ያሯቻ ሆዎጳሷ ዖሟምፎዕም ለሓቋፆቻ ፓሸዎል ያጋሪቻም ማጸዲ ድሟጋዮድሦ ያሆኑ ግዝቭሪጋ ሕፍ ን መቻች ር ዖጠማማራታፖ መጋፈፊፅ በውፅጥዎ ደፈቃኅፆ ጋጳቋሮሪ ሇያፖፉሠ ዳኋ«ፊዕም ጳዲሁ ግዝሪጋ ሀጋራዎ ሥታ ሪሠ ራቋ መይም ድራት ያዕሰበሴን ቆረሥምሄፉ መይም ፈጂሆጋ ፈፅሰራ ዖሟቅሃል ሳራ ፌረሪ ጴይፖጋጎታም ሂያፖ ዎፇ ግዝዳውያ ላደ ፊዶቻ ይፖናታ ዖፀፅራዊፎታ ታ ሳግሂዳዝይርም ፅልነርሱ ያሟዖጋቃፅቀጎ ኋቹቾ መቓዎፆዕ ፖሃንጎ ሪያራታ ይሪፈሩማሟጳ ነው የሚለው እንዳነበባችሁት የከስተቱ ችግር የገዘፈና የጎላ ነው የአምላክ ቃል ደግሞ የታመነ በመሆኑ ትንቢቱን ከመፈፀም የሚያግደውና የሚያስቀረው አንዳችም ሀይል አይኖርም ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትም ሆነ ፖለቲካዊ መፍትሄ የሚፈታው አይደለም መሆን ያለበት ሁሉ ይሆናል አሁንም በሠሙ የትንቢት አገላለፅ የግብፅ መኳንንት የተባሉት የመንግስት ሃላፊዎች ለሠልፍ ወዴ ኢትዮጵያ የሚመጡበት ምክንያት የአባይ ግዮን ወን የይገባኛል ውዝግብ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል በትንቢት መፅሐፉ በግልፅ እንደሰፈረው ልፉ በኢትዮጵያ ላይ የሚያመጣው ተፅእኖ የከፋ ሊሆን ይችላል ተብሎ አይታሰብም ከእዚህ አኳያ በመዝሙረ ዳዊት ለኢትዮጵያ የተነገረው ትንቢት ከእዚህ የሚበልጥ ትርጉምና ዋጋ ያለው ይመስላል በጣም እርግጠኛ ነኝ ምናልባትም ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ የምታነሳው ውዝግብ ከምድራዊ መንግስታት በስተጀርባ ሆነው አለማችንን ሚዘውሩአት የድብቁ ዓለም የክህደት ሃይሎች ወደፊት በኢትዮጵያ ሊያካሂዱ ስላቀዱት ዘመቻ እንደ ጥላ የሚያገለግል ይሆናል የጋድም ቤኤ በኢትዮጵያ ጣንዲያቢሎስ ሃይሎች ኢሉሚናቲዎሼቤ አለምን ወደ ኣዲስ የአለም ሥርአት ዘፎሃሃ ነላርንቸቢር ኳ ለማምጣት ድብቁን የቤት ስራቸውን ወደማጠናቀቁ ተቃርበዋል ቢያንስ አለምን አንድ መንደር አድርገዋል የአለምን የትኩረት አቅጣጫም ወደአንድ ማአከል ን ማእከል አምጥተዋል ምድራዊ መንግስታት ወደውም ሆነ ተገደው የእነርሱ ተልእከ አራማጆች ናቸው ብለናል የአለምን ምሁራን የአለምን እውቀት የአለምን ሀብት የአለምን ስልጣን የአለምን ሃይማኖት የአለምን ጦር የአለምን ዝነኞች የአለምን ሚዲያ ተቋማት የተለያዩ የስለላ ተቋማትና የማፍያ ድርጅቶችን በአጠቃላይ ከእጃቸው መጻፍ አስገብተዋል ትናንትናም ሆነ ዛሬ የሚፈሩት ተራውን የአለም ህዝብ ነው ከአዚህም ህዝብ ጥቂት የማይባለውን በተለይም በወጣትነት አድሜ ላይ ያለውን የሕብረተሰብ ክፍል አእምሮ ተቆጣጥረውቃል ክትውልዱ አብዛኛው የሳይንሳዊ አእምሮ ቁጥጥር ሠለባ ሆኖእል በሌላም በኩል የሴራ ተመራማሪዎች ናቸው በሚባሉ ፀሀፍት በሚለቀቁት መረጃዎች እንደዚሁም የኢሉሚናቲ የጥቃት ብትር ሠለባ የሆኑ የአለማችን ዝነኞች ር ለህልፈተህይወት ከመብቃታቸው በፊት በኢሉሚናቲ የጥቃት ኢላማ ውስጥ ስለመሆናቸው በሜያሰሙት የደመነፍስ ውትወታ አማካኝነት ቀስ በቀስ ከተደበቁት የጭለማው አለም እየወጡ ህዝቡ እንዲላመዳቸው የማድረግ ስራ ለዘመናት ሲሰሩ ቆይተዋል የሴራ ተመራማሪዎቹም ሆኑ ሰለባዎቹ አጋለጥን የሚሉት መረጃም በአጠቃላይ ሆን ተብሎ በእቅድና በጥናት በራሳቸው በኢሉሟሜናቲዎቹ የሚለቀቁ ናቸው የጥፋት ልጅ ይገለጥ ዘንድ ግድ ነው የመጨረሻው መጨረሻ ከመጠናቀቁ በፊት በመጀመሪያ ክህደቱ ይመጣል በማስከተልም የጥፋት ልጅ ይገለጣል የአምላክ ቃል ይዘ ሚሆን አስቀድሞ ከዘመናት በፊት ተናግሯል ኛ ተሠሎንቄ ሥመ ሸው ተቄ ዘ መጨ መዱ ፍቸ ወ ወ ወ ወ ወቁ በ ወሄ። ይህ የመቃብያን መፅሀፍ ትንቢት እንደሚያመለክተው ሎው ስ ልጅ ከመካከለኛው ምሥራቅ በተለይም ከይሁዳ አውራጃ ንደሟመጣ እንደሚወለድ መገመት ይቻላል ይሁን እንጅ ረጃዎች እንደሚጠቁሙት የኢሉሚናቲ ድብቅ ሀይላት አይሁዳዊያን ናቸው ታሪካዊ ትሥሥርም አላቸው ተመራማሪዎች ገለፃ ከሆነ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አመታት ውስጥ አዲሱን የአለም ግበር እቅድ አላቸው የኢኮኖሚ የፖለቲካ የሥነ ትና ቀውሱ ይበልጥ አይሎ አለም ምስቅልቅልዋ ወጥቶ ብቸኛው መፍትሄ አምጪ ነኝ በሚል ወደ ንግስናው እንዲመጣ ለማስቻል ኢሉሚናቲዎች ከወዲሁ አመቻችተውለታል የጥፋት ልጅ ከመገለጡም አስቀድሞ የሚስጥር ማህበራቸው ወጥተው የመጀመሪያ የኪዳን ችውን አውጥተዋል ከኢሉሚናቲየም ዘመን መደረሱንም የሚመጣውም ይመጣል መሆን ያለበትም ይሆን ዘንድ የአመፅ ልጅ እጅግ ቢዘገይ በሁለት አስርት አመታት ሱን እንደሚገልጥ ይገመታል የአመፅ ሠው የአለምን ቀውስ የሠውን ዘር ህልውና ለማስቀጠል መፍትሖ ሥጨ ን የአዲሱ አለም ሥርአት ገዥ ይሆናል አንዳንድ ግዘን ዞ ናገሻ ከተማውን በእየሩሳሌም ያደርጋል ሲሌ ሌሎች ዶግ እያሳ ከየ ውው መመ ች ነው የሜነገረው ኢየሩሳሌም ከጃፋ ኮ በትክ ድረስ የ ደቂቃ ጉዞ በሚፈጆቿጅ የግንብ ነኒ ንደ ኢትዮጵያ ያጋ ሃ ውስጥ ያለች ቸግር ድረስ በተደጋጋሚ ተወራለች እንዲዕኤ ሽፆ ለቆጠራ እሰዕኪያሰ ስዋእትነት እየተከፈለባት ለበርካታ ጊዜይ ሥ አያሌ የህይወት መ ው ግን ክራር ስ ነ ብታለች በምእራብ በኩ ርስትጊ ን ቤተ አምልኮዎች ኣሉበት እየሩሳሌም በአጠ ቃላ ዞ የእሰልምና ች አሏት ከስምንቱ አንደኛው በር ግን እስከ ዞ ሥምንት ሎስ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ዳግም ወደዚህ ምኒ ሥ ደተዘጋ ራ ር። መ በፈ ቁን ክው ው ጉዳይ ረገድም አለም አቀፍ ዘፋኞች ሙ ተን የ ንቄም ብበው ርር ሽም ዚ በከፍተኛ ደረጃ የሚጠቀሱ ተየ ቃን ምነት ቁጥሮችና ምልክቶች የተለያዩ ተብሎ ይታመንባቸዋል ጉ ታላላቅ ድርጅቶች የእዚህ አለም ገዥ ቸው ሠዎች የእግዚአብሔር መንግሥት ም ሥነምግባር እሴት የሚዳብርበት ገኝበት ጉዳይ ከሆነ ድጋፍ አያደ ሆንበትና እርሱነቱን የሚያስረሳ ይቁ ያደርጋሉ በበ ኢሉሚናቲዎች እንደ እግር ኳሱ በዘፈን የአለምን ህዝብ ከቁር መመ ኛሥያላ ሴራ በኢትዮጵያ አትኩሮት ወደ አንድ አቅጣጫ ለማድረግ እየተጠቀሙበት ይገኛሌ አለምን አንድ መንደር የማድረግ ፅንሠሀሳብን ዘዳብሮታል ዘፊን የአለማችንን ወጣት የህብረተሰብ ክፍል ኣለባበስ አካሄድና አረማመድ አንድ አይነት ስታይል እንዲኖረው አስችሎታል ለምሳሊ አንድ የአለማችን ታዋቂ ዘፋኝ ወይም አንድ የሆሊውድ ታዋቂ አዘታር ወዶም አንድ የአለማችን ዝነኛ የእግር ኳስ ተጫዋች ሠሪውን ዝቺ አድርጎ ከታየ መሳው አለም ከገጠር እስከ ከተማ ያለው ያንን መ ሸደሸበ። ሌሪ በኢትጭጽቋያ ጓዝ ተዘውት በታች አውርዶ ሙ ውትሮአል ብዙ ጊዜ ሲባ ዘመያመማ ው ጥቁር አፍሪካውያን በአውሮፓና አጫሪካ እንደማዶሚ ገት ወቅት ቀበቶ እንዳያደርጉ የተከለከሉበትን ዘመን ተሸጦምመ ነው የሟል መልስ ይሰጣል እስር ቤት ያሉ ወገኖቻችንን ለማዕታ ዘው የሚፔሱም አሉ እውነቱ ግን ሱሪ ዝቅ አድርጎ መሄድ አከከ ዳት ለመተሰቶስ ይሆናል እነርሱፖ የግዞ ጉ አሲያም አውቀውት ግብረሰዶማዊ ለመሆን ያላቸውን ለያዎቾ ሟያሳዩበት ትእይንት ነው ስለዚህ ሱሪ ዝት አድርጎ መሄድ ሰዶማዊነት ከፌሚኒነን ተውሶ የሚገለገልበት ስልት እንደሆነ ን አይደልም ዛሬ በዚህ ዘመን የፌሚኒስቶችን አመለካከትና ድርጊት የሚደግፉና የአመፅ እንቅስቃሴውንም የሚያጧጡፉ ወንዶች እንዲሁ አሉ ኦሃዚህ ወንዶች እንቅስቃሴውን የሚደግፉት ሰብአዊነት ተሰምቶአቸው ሳይሆን እነርሱ ራሳቸው ግብረሰዶማውያን በመሆናቸው ይሆናል ከምንም በላይ የእዚህን ፅሁፍ አቅራቢ የሚያሳስበው የርኩሰት ተግባሩ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር በምትዘረጋው ቅድስት እአገር ኢትዮጵያ ላይ ማተኮሩ ይሆናል እንደቀደመው ዘመን ቢሆን ኖር ኢትዮጵያውያን በግብረሰዶማዊነት የሚታሙ አልነበሩም በተለይም አገሬ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ አምላክዋ የመዘርጊያዋ ቀን ይበልጥ እየተቃረበ ሲመጣ ግን በእዚያው መጠን የርኩሰት ተግባሩ ከምንጊዜውም በላይ የከፋ ሆኖአል ግብረሰዶማዊነትና ሌዝቢያኒዝም በኢትዮጵያ ውስጥ መካሄድ መረው ከሃምሳ ዓመታት ወዲህ እንደሆነ በመስኩ የተደረጉ ጥናቶች ከ ዓም በፊት የተሰበሰቡ መረጃዎች ቁጥር የሴት ለሴት ይገኛሉ ይህ የ ውች ሠሁርጸክ የጋሪ ሴራ በኢትዮጵያ ሠመመመ አይጨምርም የድርጊቱ ፆሂ በፍ ጻ። ችሎታችን ውስን ነውና በሌላም በኩል እኩለቀን እስኪሆን ርን ነ መጠን በጨመረ ቁጥር የእኛም አጥርቶ የማየት ብቃታት ይጨምራል የፃድቃን መንገድም እንዲሁ ነው እውቀት ሲያድግበተለኑ መንፈሳዊ እውቀት ጥበብና ማስተዋል ሲጎለብት ቀድዋ ያልተረዳነውን እውነት በጥልቀትና ስፋት ማወቅ እንጀምራለን ሁላችንም እንደምንገነዘበው በየእምነት ተቋማቱ ቀኖና የሚል ድምዳሜ አለ እኔ በበኩሌ በእዚህ ድምዳሜ እስማማለሁ በእርግጥም የአምላክ ቃል በጊዜና ሥፍራ አይለዋወጥዞኮ አይቀያየርም ሁሉን ቻይ ከሆነው የፅንፋለሙ ሁሉ ፈጣሪ አምላክ የተሰወረ ነገር የለም እርሱ ወደፊት የሚሆነውን ሁሉ ያውቃል ይሁን እንጂ ከላይ ለመግለፅ እንደሞከርኩት የእኛ የማየት አቅምና የመረዳት ጥበብ ባደገና በጨመረው መጠን እውነታውም ፍንትው ብሎ መታየቱ የማይቀር ይሆናል ኘውና በአካዲያውያን ቋንቋ የሰፈረው የጊልጋሜሽ ቋንቋ በዛሬው ሶሪያ ሰሜናዊ ክፍል ይነቁ ር ጀው የራስ ሻምራ ፅሁፍ ከታዋቂዎች ተርታ ዉህ ህን መሰል የባእድ አምልኮ ፅሁፎችሽ ይታወቃል ይሁን እንጂ እነዚህ ሁሉ ፅሁፎች እንዴ ወ ፅሁፎች ዘመናትን ተሻግረው ዛሬ ላይ አልደረሱም ዕሁፎቻቸውም ተረሰተዋል ይህ የሆነበቹቹ ከስመዋል ነው ስራዎቹ የሀሰት ናቸው በኢሳይያስ ላ ዳፀውም ይሪፓፉዳ ይላፖኅያቻያ ቃላዳሳ ን ኖራም ተብሎ እንደተፃፈው መፅሀፍ ቅዱስ ከ በየዘመናቱ በርካታ ጥቃቶች ቢሰነዘሩበትም መድረስ ችሏል ወደፊትም ይኖራል የተገ በኡጋሪውያን ቋንቋ የተዘጋ በግብፅም እነዚ እስራኤላውያን ህልውናቸውን ለ አሞን እና ኤዶም ብሄራት ጋር አያ ጥብቅ ትአዛዝ አምሰተኛ ራስ አልሆነም ባለመፈልሰፋቸው መ ይ ወ ወው ሃይ ወ ይሬ ነሀ የሠያላነ ሌራ በኢትዮጵጵ ሶዴርፎጨ ከክቭሠሙ ግቋ በሰዎች እጅ ፅሁዓ እየተገለበጠ ነበር የመገልበጡን ስሪ ብሽ ነት ሲሰሩ የነበሩት በመጆመሪያ ሶፌሪሞች እና ማለሶፈቶሣቹ ፃፎች ናቸው በትርጉም ረገድም የእብራይሰጥ ቅዱሳን በ አካባቢ ወደ ግሪክኛ መተርጎም እንደተጀመረ ድርሳናት ይገልፃሉ የአዲስ ኪዳን መፅሀፎች ጣን በግሪክኛ ነበር የተፃፉት በጊዜ ሂደትም በሰሪ በአርመን በጆርጂያ በጎቲክና በግዕዝ ቋንቋዎች መተርጎም ይዞ ማለት ግን በመፅሀፍ ቅዱስ ላይ ማር ሙበ ተዋል ማለት አይደለም ሲል ለመግለፅ የሞከርኳቸው የእግዚአብሄር ጠላቶች በህሩ ኑ ሀይላት የተወሰዳ የጥቃት እርምጃዎች ነበሩ ይሁን እንጂ ቸው ፍልሚያ በብዙ መልኩ ተልዕኮውን የሚያሳካ ባለመሆኑ ስ ወደ ክርስትና አሰርጎ ባስገባቸው የሀይማኖት አባቶች ያዊ በአዳማዊ ስጋዊ ሞት በማለቃጓ በአምነት በመጠበቅ ፈንታ በህይልኖ ሃኖት አባቶች መፅሀፍ ቅዱስ በሀጸኗሩ በሙላ አሳፋሪ እርምጃዎች ውስጥ ጥቂቶቹን መሠሪ ንጉስ የሆነው ቨራቲስላውስ ዱፅን በዜጎቹ ቋንቋ ስክ የለፇጃሱ መልስ ግን አሉታዊ ጉዳዩ ላይ ለሚያስበብት ሰዎች ጴ መያ ስሰ ሻኒ ካ የኃያላነ ሌራ በኢትዮጵ ቱ ጊ ጊ ላእ ኔላ ፋስን በሪክት ሁሉም እንዲቋደስ ለማድረግ ከፍተኛ ቱሐ ነ ት ክፍለዋል ከእነዚህም ኤ ክአካገ መሰዋኦትነ በ ንጹ ነ ባነ ኒ ሄሃርናንዴዱ የደ መር ይሽሽ መ ነን ዒኒ ኒ ሠሪ ሂስትሪ ኦቭ ክርስቲያን ማርቲየርደም በተባለው የዚ ዛ ቃሀሆፉ እንደገለፀው ጁሊያን በርካታ ቁጥር ያላቸውን መፅሀፍ መ ጴ ኳ ትዱሶች በእንጨት በርሜል ውስጥ ካጨቀ በኋላ የራይን ጠይን ነ ጠጅ አሰመሰሉ ከጀርመን ወደ አገሩ ስፔን ለማስገባት አቅዶ ኔ ባ ር ይሁን እንጂ ይጠቆምበትና በሮማ ካቶሊክ ኣኳ እ ከዊዉቹን ይያዛል የመፅሀፍ ቅዱሶቹ ባለቤት ሊሆኑ ኒ ቤዘኑ ሦ ሰዎችም ጭምር ተይዘው ካሶቃዩአቸው በኋላ ላኳ አብዛኞቹ የተለያየ ቅጣት ተበይኖባቸዋል ጁሊያን በእሳት ጀ እንዲቃጠል ሲደረግ ሃያ የሚሆኑት ደግሞ በብረት ላይ አ ተሰክተው በእሳት ተጠብሰዋል ከፊሎችም የእድሜ ይፍታህ እስራት ተበይኖባቸዋል ሌሎችም በህዝብ ፊት በጅራፍ ጳኖኗ ተገርፈዋል ወርቴ መፅሀፍ ቅዱስ ይህን በመሰለው አያሌ ፈተናዎች ውስጥ አልፎ ሠ ዛሬ እያንዳንዱ በግለሰብ ደረጃ ማግኘት የሚቻልበት ሁኔታ ላይ ረሰው መፅሀፍ ቅዱስ ጥቃት ሲደርስበት የኖረው በግዛ ወ ጩዙኖፍቹና በለየላቸው የእግዚአብሄር ጠላቶች አማካኝነት ነበር ረ ቢሆን በሁሉም አብያተክርስትያናት ዘንድ ያለው አመለካከት አ። ስሌቱ እንደሚያመለ ሐ በመቶ ወይም ከዚያ በላይ የሟሆነውን የአፅናፈዓለም ኣናብስ ይችሳል በአሁኑ ጊዜ ባለው ግምታዊ ሀሳብ መሰረት ውሰጥ በውል የሚታወቀው ቁስ አካል በመቶ የሚ ነው የቀረውን የአፅናፈዓለም ክፍል የሚሸፍኑት ደግሞ የማይታወቁ ነገሮች ማለትም ሚስጥራዊ ቁስ አካልና ሟስፍ ይመስሳሉ በመሆኑም በመቶ የሚሆነው አፅናፈአለም ድረስ ሙሉ በሙሉ ሚስጥር ነው መግለጫ ስነ ሳዊ ከምድራችን ውጭ ባሉ አያላ በኢትዮጵያ መው ን ታም ታት በፊት ነበር ከ አመታት ቀመም የተጦ ሀ ሳይንሳዊ ፍተሻ የምንረዳው አፅናፈአለሙ ለዘላለሙ ገ ወይም ደግሞ በሊላ አገዛሸሪ አዕናፈአለሙን ልተጠናቀቀም በኩል ሌላም የጊዜ ስሌት በመፅሀፍ ጹጥሮሰ መልዕክት ላይ በጌታ ዘንደ ሠ ሺሀ አመትም እንደ አንድ ቀን ሆኖ ን እንደዚሁም ህዝትኤል እና ዌ ክዋሰው አንድን አመት እንደ ሺ ይህ ስሌት በአለማ ጊዜ በደስታ ወ የሰ በሼ ኮሱቀት ወስን ጎውና በአጠቃላይም ውቀው ይበዛል አበው እውነትና ንጋት እያደረ እንዲሉ የጊዜ እውነት እስኪገልጥልን ድረስ የተነገረ ህኃደላነ ሴራ በኢትዮጵያ ጊዜ በመከራና በችግር ወቅት እንደ ሚረጌ ጊዜ ከስነልቦና አኳያ ርነ ተሰልቶ ነው ለማለት ያ ቅት እንደሚያጥ መቀበል መጥፎ አይደለም የአምላክ ቃል ገረ ሮ ያላለሰም ምቻ ሮር መረጠ መም ክፍል አራት ኢትዮጵያውያን እና ሥኃይባ ድብቅ አጀንዳ ለየ እይታ ይሆናል ን የተገኙባትና የተቀ እ ዝ ታሪካዊ የብራና መፅሀፍት በ ፉ ከተወሰዱባቸው ምክንያቶች ኤ ሰጪ ዛፍ ጋር በተያያዘ ከፌ ተኛ ትውልድ እንደሆነ የሚነገርለት መፅሀፍ ጥንታዊ ተወሰደውም በእዚሁ መልክ ነበርነ እ ከእጃቸው መፍ ያስገቡት ኢሉሚናቲዎ ች በአባታቸው ዲክ እልጣናነት ኢትዮጵን የእይታቸው ማእከል የሚያ ትባት ነ ሥክንያቶችም ሊኖሩአቸው ይችላል ብሎ መስጋትና መ ሞኝነት አይደለም በሌላም ማእዘን ኢ ፀና መ ዋና የአለምአቀ ተድማት መ ትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የኃያላት ሌራ ሰኢዮጵያ ሥመ መመስ ። ብላችሁ ይቴ ከአምላካችን በተሰጠን ስልጣን እናዛቸዋለን የኒዩክሌር መላሪያዎቻቻውንም «ሕናመክናለጊ የሚታብዩበትን ሁሉ እንዳልነበሩ ረሬ ይህ ጥልቅ ምስጢር ለብዙዎቹ አይገባቸውም ጠሽ ሬ ኢትዮጵያንና ህዝቧን ለማወቅ በአስተሳሰብ ም ኣግዚአብሔር ክኣ ዱ በኢትዮጵያዊነታችሁ ዶሶ ነችን ጽያውያን ር ነውና ትዮጵያ» ፅት መናወ ሽሽ በኢ ጋጣሚዎች ሁሉ ውድ ዋጋ መንግሥታት ውድቀት መቁ ኤ በተዘዋዋሪ መልኩ ምክንያቷ ኢትዮጵያ ነች የኢትዮጵያን የአቅምና የሀይል ውሱንነት ከግምት ላስገባ ድምዳሜው ያላዋቂነት ይመስሳል የማይታየውን ለማየት ለሞከረ ግን ያፈጠጠና ያገጠጠ እውነት ሆኖ ይገኛል ዛሬ በኢትዮጵያ በውስጥም ሆነ በውጭ ፅኑ የመናወጥ ድዎፅ ይደመጣል ኢትዮጵያን እያናወጡ ያሉት ደግሞ የእዚህ አለም ገዥ ሀያላን መንግሥታትና የእነርሱ የጥፋት ተልዕኮ ፈፃሚዎች በመሆናቸው ለነውጥ ድምፁ ምላሽ ሰጪ አካል ጠፍቷል ይህ ሁኔታ ር መጽዩ ቅዱስ ትንቢት አለማችንን እየዘወሩ ላሉት ይ ዓ ለምዕራብ አውሮፓ አገሮች ከፍተኛ ውድቀትን ከተሳል እንዴት። ሌላኛው በይፋ የማይነገረው ምክንያት ደግሞ ይሆናል ሀያላኖቹ መንግሥታት የእዚህ አለም ተልዕኮ አራማጆች ናቸው መላውን አለም ከኋላቸዐ ትሉም ያውቃሉ ይሁን እንጂ በተቃራኒው ጎራ ከ አምሳክ ጎን የምትሰለፍ አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት ዲያ ኢትዮጵያን ማፈራረስ የሚፈልጉትም የእግዚአብሔር አገርነቷን ለማጥፋት ነው የኢትዮጵያና የኢትዮጵያዊነ ዘብ የሚቆመው አማራ ነው ተብሎ ይታሰባል የጥፋ የኢትዮጵያውያን ልዩ ሀይላቸውና መንፈሳዊ ትጥቃቸው ክር የሚል ድምዳሜም አላቸው እናም አብዛኛውን ጊዜ ሀያ ሲሉ ክርስትና ለማለት ፈልገው ነጡ ክርስትናን በኮድ ስም አማራ ይሉታል ቀደም ሀይላት ብለን ለመጠቃቀስ እንደሞከርነው ሀያላኑና ኢትዮጵያን እየሸራረፉ በማሳነስ ብቻ የተወሰኑ ከእዚያም ያለፈ አላማና እቅድ አሳቸሀ» በእርግጥ ለመበታተን ያልተደረገ ሙከራ የለም ሀክኮ ዱ መመ መመኛቓያሻነ ሴራ በኢትዮሉ የመበታተን ፍላጎት ያላቸውን በገንዘብ አደራጅቶ ወደ ስልጣን በማምጣት ማድረግ አድርገዋል በሌላም በኩል የኢትዮጵያን አንድነት የሚሹ ለዴሞክራሲ የሚታገሉ ሀይሎችን አዳክመዋል አ ዞሳት የምትታወቅበትን ኢትዮጵያዊነትን እስከወዲያኛው ቁ በተለያየ መልኩ ሳያሰልሱ ሰርተዋል ኣሰርተዋል ሕድ ኢትዮጵያን በቋንቋና በጎሳ ከፋፍለው ተያይቶ የማይግባባ ተነ ግሮም የማይስማማ አንድ ትውልድ እስኪፈጠር ድረስ በስልጣን ባይ ያስቀመጡትን ሀይል እንደህፃን ልጅ እያባበሉና አስፈላጊ ነው ሲሌም እያስፈራሩ ከሃያ አምስት አመታት በላይ የጥፋት ተልእኳቸውን ማራመድ ችለዋል በዚህም ደባና ተንኮላቸው በቋንቋ ጨርሰ የማይግ ባባ ለኢትዮጵያዊነቱ ደንታ የሌለው ብሔራዊ የአገር ፍቅር ስሜት ያጣና እምነት የለሽ ትውልድ አልፈጠሩም አይባልም ይሁን እንጂ በዚያው መጠን ኢትዮጵያዊነት ስር እየሰደደ መምጣቱ አልቀረም በቁሳቁስና በመሳሪያ የመፈልከትን ሌሊ የጨለማው ሀይሳትና ሀያላኑ መንግሥታት ጨርሶ የማይገባቸው አንድ እውነት አለ ኢትዮጵያ በፅኑ መናወጥ ስትናወጥ መላው አለም እንደሚናወጥ ግንዛቤው የላቸውም ምስጢሩም አልተገለጠላቸወም የኢትዮጵያ መናወጥ አለምን ዋጋ ያስከፍላል የመለኮታዊ ኦፕሬሽኑ ባለቤት እግዚአብሔር ከኢትዮጵያውያኑ ጋር ነውና ሁሌም ሰው እንደሚገምተው ኤርትራን ከኢትዮጵያ ለመገንጠልና ኢትዮጵያንም ለመበታተን የአረብ አገራት ኦፊሴሊያዊ ያላህ ጽጋፍና ትብብር እንዳደረጉ ይታማሉ ወይም ደግሞ በሌላ እ ር አትዮጵያ ዕኑ መናወጥ አድርሰዋል ኢትዮጵያን ማናወጥ ህሌነ መጠን እነርሱ ተናውጠዋል ኢትዮጵያን መበታተን ቁስ የ ቸው የመበታተን አደጋ ደርሶባቸዋ። ሽሽሽ ጩ ጓ የ ተ የኃያላኑ ሴራ በኢትዮጵያ ነ አ ነ ሠ ። ኢቫንጀሊካን ቸርች ተካሂዷዶ ህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ለአደባባይ የበቁ ዘገባዎ በመር ደጀ ም ራብ የጥፋት ችን በተወሶነ ሩሊ ይ ርያ ሜኝ ኻ ደ ምር የጀርመን ኢቫንጀሊካን ም ዘጋ ግብሩ ባሳግመው ይ ንነ እፒሂህ ፓስተር ኢቫንጀሊካን ቸር የታተሙት ጥንታ ኢትዮጵያ የሚለው ይከራከራሉ ከእብራይሰጥ የ ቅዱስ የጥቁሮች ሰል ኢትኦፒየስ ወደሚለ ሰዎች ምድር ወደ ሚለው ቀይረውታል የሚሉት እፒህ ፓስተ ሑሐቦሾች ጥቁር አፍሪካዊያን እንጂ የተቃጠለ ፊት ያላቸው ህዝቦ አይደሉም ኢትኦፒየስ ወይም ኢትዮጵያ የሚለውም የዘረኝነት ዘለ ነው ይህንን ታሪካዊ ስህተት ለማረም ነው ኢትዮጵያ የሚለውን ፆ ሸ በሚለው ትክክለኛ ቃል መተካት ያስፈለገው ይላሉ በጀርመ የሚኖረው ሀዘ የተባለ ዌብሳይት ጋዜጠኛ የሆነው የኦሮ መርጋ ዮናስ ኢትዮጵያ የሚለው ቃል ከመጽሖፍ ። ሾዉ ንዚ ም ት ሳጹፐ ልየ ፇፈዊሽ ፓስተሩ ይሄን ካሉ ጣም ተሳስተዋል ትክ አጣመው አቅርበዋል የኢትዮጵያ ምድር ከዛሬ አራት ሺህ ዓመት ወዲህ አ በሚል ስያሜ ነው የሚታወቀው ዛሬ ያለችው የኢትዮጵያ « ምድር ብቻ ሳትሆን መላው አፍሪካም የኢትዮጵያ ግዛት ኢትዮጵያ ይባል ነበር ኩሽ የሚለው መጠሪያ ከአራት ሺህ በፊት ማለትም ኢትዮጵ ከመፈጠሩ በፊት የነበረ መጠሪያችን የመልከጸዲቅ ልጅ ኢትኤል ኢትዮጵያ ወይ ጣና ደሴት ሄዶ ከብዙ ዓመት በፊት የኢትዮጵያ ምድር የኩሽ ምድር ይባል ነገር ግን ኢትዮጵ እዚያ ሰፍሮ ልጆችን ከወለደና የዛሬዎቹን ጎሳዎች ከተስፋፉ አንስቶ ኩሽ የሚለው መጠሪያ ኢትዮጵያ በ ተለውጧል የኩሽ ሕዝብ መባላችን ችግር የማይፈጥር እንኳን ኢትዮጵያ በተባለው አባታችን በምንገለፅበት በመጽሐፍ ላይ ያለውን ስያሜ ቀይሮ ኩሽ ማለት ፍፁም ስህተት ምክንያቱም ዓለም በሞላ የሚያውቀን ኩሽ በሚለው መጠ ሳይሆን ኢትዮጵያ በሚለው ስያሜ ነው በሌላም በኩል ኢትዮጵያ የሚለው መጠሪያች እንዳወጡልን መገለጹና ትርጓሜውም የተቃጠለ ፊት ነው ስህተት ነው እንዲያውም ግሪኮች በዓለም በስልጣኔ ከመ ከብዙ ሺህ ዓመታት በፊት አስቀድመን የሰለጠን ሕዝቦች ከመ ባሻገር ኢትዮጵያ የሚለው መጠሪያችን ግሪኮች በዓ ከመታወቃቸው በፊት የነበረ ነው እንደገናም ስሙ የ አይደለም በመዝሙረ ዳዊት ላይም ኩሽ እጆቿን ወደ እግዜ ትዘረጋለች አይልም አገር በሴት ነው የምትመሰለው ምክንያት ኢትዮጵያን በሴት ጸታ በመጥራት እጆቿን ትዘረጋ ኩሽን በእንስት ፆታነት መግለፅ ይሆናል ኩሽ ደግሞ በወ ቭዳች ዉመሙመሙመሙመሙ ክቢ ር ክክ ሠ ጽሀፍ ትርጉም ኩሽ በማለት ሳይሆን የተተረጎመው ለለ ከ ስ ት አ ትቢት ሩህ ሠ ኢትዮጵያን እንጂ ኩሽን አይደለም ጻ ት ህክ ኣ ላ ዊት የጠቀሰው ል ኢትዮጵያ እንጂ ኩሽን ሊሆን አይችልም ከሁሉም በላይ ደግሞ ካ ነ ለሺህ ዓመት ስንጠራበትና በብዙ የአለም ክፍል የምንታወቅበትን ኒነ ስማችንን ትተን ሌላ መጠሪያ መፈለግ በጣም ኋላቀርነትና ጠባብነት ካከ እንደሆነ ነው የምረዳው ስለዚህ የፓስተሩ ድርጊት ተጨባጭነት ትኳ የሌለው ነው በማለት ነበር ታሪካዊ ስህተት መፈፀሙን በተደረገሳቸው ቃለመጠይቅ ያስረዱት ረጾኽነ እስካሁን እንዳየነው በንቲ ኡጁሉ የተባሉ አንድ ፖለቲከኛ ዮክ ከ ፓስተር ከጨለማው ሀይላት የተሰጣቸውን ስውር አጀንዳ ለማስፈፀም ሲሉ ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ ከመጽሀፍ ቅዱስ አስወግደዋል መ በንቲ ኡጁሉ ይህን ማድረግ የቻሉት ብቻቸውን ሆነው አይደለም ከበስተጀርባቸው ያለችው ኢቫንጀሊካን ቸርች የትርጉም ሠ ሥራውን የሚሰራ አንድ ቡድን እንዳቋቋመችም ይፋ ተደርዓጓል ሆ በንቲ ኡጁሌም ሆኑ ኢቫንጀሊካን ቸርች ኢትዮጵያ ሜለውን ስያሜ ከመጽሐፍ ቅዱስ አውጥቶ ኩሽ በሚል ስያሜ ለመተካት ህዝባዊና አገራዊ ውክልና አላቸው ወይ። ውሻ በቀደደው ቀዳዳ ጅብ ይገባበታል አላቸው ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ ከመጽሐፍ ቅዱስ የማ እርምጃ ባንድ ጊዜ የተፈፀመ አይደለም የጨለማው ሀያ የዲያብሎስ ማስተሮች የአለም ሀያላን መንግሥታት መልም መሳሪያ አስታጥቀው ለስልጣን ያበቁአቸው አማፅያን ከ ጀምሮ የኢትዮጵያን ከሶስት ሺህ አመታት በላይ ታሪክ አመታት ወስነው ኢትዮጵያ የምትባል አገር አልነበረችም እንደነበር ይታወቃል በመቀጠልም በመዝሙረ ዳዊት ላይ በግዕዙም በቱ የመጽሐፍ ቅዱስ እትም አንተም የዘንዶውን ቀጥቅጠህ ለኢትዮጵያ ሰዎችም ምግባቸውን ሰጠሀቸው ይሳል ይሁን እንጂ ለኢትዮጵያ የሚለው ቃል በ ዓም በ ጳውሎስ የፓትሪያርክነት ዘመን በታተመው መጽሐፍ ቅዱስ ተወ አንተም የዘንዶውን ራሶች ቀጠቀጥህ ለምድረ በዳ ሰዎ ምግባቸውን ሰጠሀቸው በሚል ተቀይሯል ይህ ትርጉም የተወሰ ፈረንጆቹ ሆነ ብለው ሃህ ከርዘ ከ ዐ ህከኋበ በ በ ከዘጠ ከከ ዐፀሀ በከከበ ። በ ሲሉ ካሰፈሩት ላይ የተቀዳ ነበር ፈረንጅ አምላኪ የሆኑ ወገ ይህን መሰሉን አፍራሽ ተልእኮ ሲፈፅሙ የእምነት ተቋማት ሀዝብ ሆነ መንግስት ያወጡት የአቋም መግለጫ የለም ከምንም ባ የሚገርመው ደግሞ ብሔራዊ የሀገር ፍቅር ስሜት ከሁላችንም ሺ ይሆናል ኢትዮጵያዊ ወኔ ከኢትዮጵያውያን ልብ እየተሸረሸረ መምማኪ መ መመመ መመ መ መ መመ መ መ መ መ መ መ መ መ መ ም ኙ ጤጮ ተ መቨርመሼ ት ህ ከሃ ም አንተም ከበህ ግባቸውን ሰጠሀቸቦ ፅሄ የሚለፁ ቃለ ታተመፁ በቀጥህ ዖዖ ኃያላኑ ሴራ በኢትዮጵ» ለበት ም ሂቃ ተሉ የቆዩ የኢትዮጵያው» ለ ት መፍ ቅዱ ቃለ አቸ ይክሥ ሊራ በኢቫ ሊዛን ቸርች ተጀምሮአል ነገ ደግሞ ወረርሸኙፍ ወዴት ቐዬ ወገመት ከባድ አይደለም የጨለማው ሀይላት ቀደም ብለው በተለያየ ንበ ክአ ብርተዋልና ወደፈት የኢትዮጵያዊነት ህልውና አደጋ አያጋጥመውም ለማለት አይቻልም ጠላቶች ዛካ ራ ጥ የሰፈረውን በጀርመን ኢቫንጀሊካን ቸርች ስውር ተልእኮ አራማጁ በንቲ ኡጁሉ ከ አመታት በፊት ብሉይ ኪዳን ከግሪክ ወደ ግዕዝ ሲተረጎም የነበረውን ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ ከመጽሐፍ ቅዱስ ሲያስወግዱ ፈሪሐእግዚአብሔር አላደረባቸውም ይህ በራሱ የሚያሳየው ሰውየው የጎሳ ፖለቲካ አቀንቃኝ እንጂ የክርስትና እምነት ተከታይ ያለመሆናቸውን ይሆናል እንዲያውም እርሳቸው ያሌበት የእምነት ተቋም ቀኖና ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ያፈነገጠ ስለመሆኑ እንድንጠራጠር ግድ ይለናል ይህን መሰሉ አካሄድ ሰይጣን መጽሐፍ ቅዱስን ሳያቃጥሉ ማጥፋት በ ሾሀሃ ከ ክቭከሀ።