Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሆነው ሆኖ ድህነት ገንዘብ ማጣት ማለት በመሰረታዊ ገ ኃጢአትም ወንጀልም ነው ተብሉ አይተረጎምም ዳሩ ግን አጠፋሁ ብሎ ይቅርታ መጠየቅና ይቅርታ ከተረገልህ በኋላ ሌላ ሥርየት የሌለው ጥፋት ውስጥ መግባት ግን ግቡ የራስህን ጥቅም ያማከለ ስለመሆኑ ግልጽ ነው።
የማይፈወሰው ድውዩ አቶ ፋንታሁን ሙጨ ደውሎ እንኳ ሂሳቡን ሊያውቅ ሲሞክር ያለዎት ቀሪ ሂሳብ በምትለው ፈንታ ጆሮው ቀይሮበት ያለዎት ቀሪ ዕድሜ አንድ አመት ነው ያላቸው ስለሚመስለው ተስፋ እያለው ሁሉን ማድረግ ሲችል እርሱ ግን ተስፋ በመቁረጥ ለአገልግሎት የተሰማሩተንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ታዛ ሥር ያሉትን ቆነጃጅት በዝሙት ኃጢአቱ ለማይድን በሽታ የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች አሳልፎ እየሰጣቸው ይገኛል ይህንን ዓይነቱን ተስፋ እያለው በራሱ ጊዜ ተስፋ የቆረጠን ሰው በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አገልግሎት ከፍተኛ የኃላፊነት ስልጣን ሰጥቶ መሰየም በዋናነት የሚያስነቅፈው እንዲሾም የጠቆመውንና ሻሜውን ብቻ ነው ስለሆነም የቅድስት ቤተክርስቲያናችንን አስተዳደራዊ ሄደት ጥያቂ ውስጥ ያስገባል የሙስናና ዝሙት የምታስተናግደውና ከአቶ ፋንታሁን ሙጨ ጋር የአንድ ሳንቲም ገጽታ ሆና የምትንቀሳቀሰው ወይዘሮ እጅጋየሁ በየነም የቅድስት ቤተክርስቲያናችንን አስተዳደር በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በመንጠቅ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አየር ባየር እየመራች በመሆኗ ይህቺ ዘማዊት ወሮ እጅጋየሁን አቶ ፋንታሁን ሙጨ የተባለው የማይፈወሰው ድውይ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተዳደራዊ ሄደትም ሆነ ሚስጢዊ የክህነት አገልግሉት ውስጥ የሚሰሩትን ግፍና በደል ቅዱስ ሲኖዶስ ተወያይቶ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እስካላስወገዷቸው ድረስ እነዚህ የዘመኑ አፍኒንና ፊንሐስ የሚያቀጣጥሉትን የመቅሰፍት የሞትና የነገር እሳት በዋናነት የሚፈጀውና የሚበላው በመጀመሪያ ብፁዓን አባቶቻ ምፅመናንን መሆኑ ግልጽ ነው ጥቲ የመናፍቃን መልእክተኛች እነ በጋሻው ደሳለኝ ግን ሊስማማቸው በሚችል መልኩ አሳቱን ይሞቁት ይሆናል እንደ መቼም እንደማያቃጥላቸው እርግጠኞች ነን። ይገኛሉ ይልቁንም አቤቱታቸውን ስሰምዬ መፍትሔ ለመስጠትና ለማፈላለግ የሰብአዊ መቅት ኮሚሽን እንኳ ባደረገው አስተዋጽኦ ሰብአዊነት የሌለው አቶ ፋንታሁን ሙጨ ሰብአዊ መብት የሚባል ነገር አላውቅም እስከ ማለት መድረሱ ድፍረት ቢሆንም እስከ አሁን ድረስ በዚህ ጨኣጓፍ ደርግ ሰው ንፁሀን የቤተክርስቲያን አባቶች በረሀብ በእንግልት በመሰቃየታቸው መፍትሔ ለማግኘት ሌሊት በጸሎት ቀን በየፍርድ ቤቱና ወደ ተለያዩ ድርጅቶች አቤቱታቸውን እያሰሙ ነው ፀሚሰራው ሙስናዊ አካሄድና አሰራር ያልታወቀበት ቢመስለውም ነገ ከነገ በስቲያ በህግ የሚጠየቅ መሆኑ የማያጠራጥር ሀቅ ነው ዳሩ ግን እስከዛው ድረስ የቤተክርስቲያኒቱን አስተዳደር ለመታደግና በርካታ በረዛብ የተጎዱትን የቅድስት ቤተክርስቲያናችንን ሊቃውንት በአግባቡ ለማስተናገድና ለማስተባበር ፍትሐ መንፈሳዊ በሚያዘው መሰረት ወይትመተር ኩሉ ቀሲስ አው ዘይትሄየዮሙ ለነደያን ካህናት ወኢይትራድአኦመ ኖፉቻሃሩታ ነህናፉ ምሳ ዖሚሰና ዖሚፀሪቆቻታ ዌዕ ዕቻመ ይጃጄ ማሪረፉ ይውረድ» እንዲል የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች የቅድስት ቤተክርስቲያናችን ሥርዓትና ደንብ መላው የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ተስፋ ቆርጦ ሌሎችን የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ተስፋ ለማስቆረጥ የተነሳሳን ጨካኝ አቶ ፋንታሁን ሙጨን ከማዕረጉ እንዲወርድና ከክህነቱ እንደሚሽሩት አርግጠኞች ነን መቼም ሰውን በተግባሩ መሰየምና መግለጽ ስድብ ሳይሆን ባህርይውን ማብራራት እንደሆነ በተለይ በስነጽሑፍ የተሰማሩ ሁሉ የሚያውቁት የአገላለጽ ቪቬር ነውአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ጴጥሮስን በአንድ ወቅት ሰይጣን ብሎ ገስጾታል የገሊላውን ንጉሥ ሄሮድስን ደግሞ ቀበሮ ይህ ማለት በእንስሳት መመሰል ሳይሆን በእንስሳቱ ባህርይ ሰዎቹን መግለጽ ነው ስለሆነም መቼም ቅዱስ ሚካኤል የረገጠውን ዲያብሎስ በአካል ገዝፎ በመልክ መስሎ በባህርይ ተስተካክሎ ሲመሰልልን ብቻ ሳይሆን ወክሎ ሰይጣንን ሊሰራ የሚችል ተዋናኝም ሰው ብንፈላልግ ሁሉም ሰው እረ ፋንታሁን ሙጨ አለልን እንደሚል እርግጠኛ ነን ለመጀመሪያ ጊዜ ሁለት ሚስት ያገባው የላሜህ መንፈስ የተጸናወተው አቶ ፋንታሁን ታሪኩ በነበረው ቀይታ ብቻ አንዳይቀር ወለተገብርኤል እና ወለተሚካኤል የተባሉ እህትማማቾችን አገባችኃለሁ በማለት በተለያየ ጊዜ በሩካቤ እንደተገናኛቸው እርሱ ራሱ አንዳንዴ እየቃዢ የሚያወራው ሲሆን እነዚህ እህትማማቾች ጉዳዩን ደርሰወበት ዋናው ጤና ነው በማለት በርግገው ጠፍተዋል ይህ ደግሞ ሥርየት የማይገባው ኃጢአት ነው ባንልም ከአንድ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ካህን የአስተዳደር ሰው ይጠበቃል የሚል ግን አይገኝም ይልቁንም ፍትሕ መንፈሳዊ «ታሐም ጳሆሀታማማዖምሃፇ ያሃሃ ሦወን ይፈይ» በሌላ ወገን ደግሞ ወይትመተር ኩሉ ቀሲስ ዘአውሰበ ድቱ አንስት «ሁለት ሴቶችን ያገባ ወይም የተገናኘ ቄስ ከሹመቱ ይሻር» ይቋቋጋም ታሪፉ ዳሀዶቻፇ ያሃያ ሥቋ ሜዕኦ ያሃም ዕ መሆኃ ጴይፇሰቋም ቋሦ ሜሰቅ ማግባ ዝዝቻም ሊፀፈፅም ታለፉ ዳኋሀታማማዞፇጋ ያፀ ሰው ሰሮሃ ይ መሃሃፉ ያዛሆሃ ሥሄሳጣት ያያረዎሷ የሐውልቱ ሥር ቁማ መጅ ዘሄ « ወኢይሑር ቀሲስ ኅበ ምሳሕ ውስተ ከብካብ ዘአውሰበ ዘተ አኅተ እስመ ዘይነብር ምስለ ቲ አኅት ዘይደልዎ ንስሓ» ሊቃውንት በው ፍትሐ ነገሥት በኛው አንቀጽ ሁለት አትማማቶች ካገባ ሰው ሰርግ ቄስ አይሂድ ምክንያቱም ሁለት እትማማቾችን ያገባ ሰው የሚገባው ንስሀ ነውና» እንዲል ሥጋዊ ጤንነቱን በተመለከተ አቶ ፋንታሁን ሙጨ ተስፋ የቆረጠ ስለተያዘበት በሽታ እንኳን ዛሬ ድረስ በቂ መረጃ የሌለው አጥፍቶ ጠፊ ነው ኤች አይ ቪ ኤድስ በደማቸው ውስጥ ያለባቸው ወንድሞቻችን የሻል ሀኪማቸውና የንስሐ አባቶቻቸው የሚመክሯቸውን ትምህርትና መረጃ በመጠቀም የፅፋድሜ ማራዘሚያ እንክብሉቻቸውን እየተጠቀሙ በአግባቡ አብረውን እየዋሉና እያደሩ እየተመካከሩ አድልዎና መገለል ሳይደርስባቸው የሥራ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ ያለብት ዘመን ላይ በመድረሳቸው ሁላችንም በጣም ደስተኞች ነን ቅድስት ቤተክርስቲያናችንም በዚሁ ዘርፍ በቂ ግንዛቤ ምዕመናን እንዲኖራቸው የማድረጉን ሥራ እየሰራች ስትገኝ ይህ ዓይነት የደዌ ክስተት መቅሰፍት አለመሆኑንም ታስተማራለች ያመኑ የእግዚአብሔርን ቸርነት ከልባቸው የቱማመኑ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ያሉትም ወንድሞቻችንና እህቶቻችን በፀበልና በልዩ መለኮታዊ ተአምራት እየተፈወሰ መሆናቸውን የሰማነው ብቻ ሳይሆን በአይናችን የምናየው የሁልጊዜ ተዓምራዊ ክስተት ነው በእጅጉ የሚያሳዝነው ግን ገሆሥቻ ምነነራቅና ለምሪዕራ ይመጣታ ዲቻም ሃላሂለፊረፇ ርኑሦ ያፇያታ ተብሎ እንደተጻፈው የቤቱ ሰዎች በተባረከው ፀበል ለሎቹ ሲፈወሱ እነሱ አለመፈወሳቸው ሌሉች ሲባረኩ እነፋንታሁን ሙጨ አለመባረካቸው በእጅጉ የሚያስደንቅ የኀጢአት ውጤትነው ምን አልባት አንድ ሰአሊ የሚስለው ስዕልና የእርሱ ህይወት ቢመሳሰልም ባይመሳሰልም ምንም የሚያመጣው ተጽእኖ የለው አንድ ሀኪምም ሲጋራ አታጭስ ብለ። እርሱ ቢያጨስ የሚያስከትለው ተጽእኖው ይቀላል የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞ «ይትመተር ኩሉ ቀሲስ ዘየአምራለ ሕግ ወኢይገብራ» ፅዩሃኦ መጋፈኃፎ ዕፍ ሐፇና ሥሂሥሃ ለው ዖሜይፅራታ ሀሃ ማሪረሪሦ ይወረድ ቻመም ይጃሮ ካህን የቤተክርስቲያን የሥራ ኃላፊነት ላይ ያለ ሰው ግን የሚናገረውን የሚኖር የሚያስተምረውን በምሳሌነት በእራሱ የእለት ተፅለት መንፈሳዊ ሕይወት መግለጽ የሚችል ሕያው ምስክር ሊሆን ይገባል አለበለዚያ ግን «በእናንተ ስም የእግዚአብሔር ስም ይሰደባል ተብለው እንደተገሰጹን ሌዋውያን ካህናት ዛሬም ክህነቱን ያፈረሰ በዝሙት ቅሌት የወደቀ ካህን ተብዬ ከእርሱ አልፎ ቤተክርስቲያን ያስተችብናል ያስነቅፍብናል ይህ ሰው የኀጢአት ውጤቱ ተነግሮት ሊወገዝ ይገባዋል ምክንያቱም በዚሁ የኀጢአት ውጤቱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የተሾመው አቶ ፋንታሁን ሙጨ በትዳሩ ላይ ባደረሰው ከፍተኛ ደባ ቅሌትና የወሲብ መዘዝ ብዙዎችን ወደመቃብር አሳዷል የዚህ ክፉ ተግባሩ ዋነኛው ተጠቂ ደግሞ በባለቤትነት አግብቷት የነበረውባለቤቱ ወሮ ሰናይት ነበረ ነፍሷን ይማረውና አሁን በህይወት የለችም ሌሎች ከአራት ያላነሱ ጓደኞቹ ደግሞ ማለትም አንድን ሴት ለአራት ለአምስት እየሆኑ ይተኙ ስለነበረ ሁሉም በዚህ ኃጢአታቸው ቫይረሱን እንኳን ደህና መጣህ እያሉ በአክብሮት የተቀበሉት ናቸው አንዱ ያዕቆብ የተባለው ሰው አሁን በህይወት የሌለ ሲሆን ቀሪዎቹ ግን ስማቸውን መጥቀስ አግባብ ስላልሆነ ለጊዜው ባልፈው የተሸለ አማራጭ መሆኑን ስለማምን ስማቸውን አላነሳም የአቶ ፋንታሁን የወሲብ መዘዝና የዝሙት እሳቱ ግን ባለቤቱንና ጓደኞቹን ብቻ አቃጥሎ አልቀረም «ነቢየእግዚአብሔር ዳዊት እናቴም በኃጢአት ጠለደችኝ» እንዳለ የፋንታሁን ኃጢአት ወደ ልጁ ተላልፎ ልጁ በአራአያውና በአምሳሉ ስለወለዳት የዚሁ የኤች አይ ቪ ቫይረስ ጋር የምትኖር ሆናለች ይህም በእጅጉ የሚያሳየው ነገር ቢኖር አቶ ፋንታሁን ሙጨ ታዲያ እንኳን የቅድስት ቤተክርስቲያን ጉዳይ ሊያሳስበው ቀርቶ የራሱ ጉዳይና ጤንነት የማያሳስበው ተስፋ የቆረጠ ሰው መሆኑን ብቻ እንረዳለን እርሱ ግን በዚሁ ተስፋ የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች የመቁረጥ መንገዱ አውቆ የእድሜ ማራዘሚያውን በአግባቡ ሀኪም ባዘዘው መሰረት ከመጠቀም ይልቅ በድፍረት ቫይረሱን በማዛመት ሳይ ይገኛል በዚህም ዚ ሚስት ማግባት አፈልጋለሁ እያለ ሥልጣኑን ተገን በማድረግ በመጀመሪያ በወሲብ መሞካከርና መግባባት አለብን እያለ በርካታ የሀገረ ስብከቶችን ሴቶች በክሏቸዋል ዳሩ ግን ይህን የርሱን የርኩሰት ኃጢአትና የዝሙት ህይወት አልተባበር ያሉትን በተለያየ ምክንያት ከሥራ ገበታቸው እንዲፈናቀሉ አድርጓቸዋል እነርሱም የበላይ ይግባኝ ሰሚ የበታች ውሳኔ ተቀባይ አጥተው በረህብና በእንግልሣ እየተሰቃዩ ይገኛሉ ሰዎች ሰላም ሲል እንኳ አውቆ የደማ የሰውነት ክፍሉን ከእጁ ጣቶቹ ጋር ካነካካ በኋላ ሌሎች ሰዎችን እጅ ሲጨብጥ እያሻሸ አጥብቆ ይጨብጣል ሴተኛ አዳሪ ጋር በመፄ ቫይረሱን ለማሰራጨት ዛሬ ድረስ ይዋከባል ኩሉ ቀሲስ ከመ ይሰደድ አውይት መተር አው ተረክበ በዝሙት አው በሰሪት አው በመሀለ ሀሰት ዘይበልእ በውስጠ ምስየጣት ወዘይሰቲ በጡስጢ ምርፋቃት በስርቁት በዝሙት በሀሰት በመማል የተያዘ ካህን በተለይ በየመስታው ቤት እየዞረ የሚባልና የሚሰክር ከሹመቱ ይሻር ከማዕረጉ ይወረድ ፋ ሴሎች ሰዎችን በመጋበዝ በመጠጥና በተለያዩ አስካሪ ሱሶችን እንዲጠቀሙ ካረገ በኋላ ከእርሱ ደም ጋር ሊነካኩና ሊበከሉ የሚችለብትን ሁኔታ ብቻ ሲያመቻችና ሲያስብ ይስተዋላል ይህ በእንዲህ እንዳለ ዘይገርም ብለን አግራሞታችን በመግለጽ ብቻ የማናልፈው ጉዳይ ቢኖር ይህንን ተስፋ የለኝም ብሎ ራሱን ያሳመነን ሰው በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የኃላፊነት ሥልጣን ሰጥቶ ይሰራል ብሎ መመደብ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን የወንበዴዎች ዋሻ እንደማድረግ የሚቆጠር ይመስላልና ይህንን ሰው በፍጥነት ቅዱስ ሲኖዶስ ተወያይቶ እልባት ቢያበጅለት የተሻለ ነው እላለሁ ገን የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች የሙስናው ስልት አቶ ፋንታሁን ሙጨ ከዚህ በፊት በአስተዳደር ችሎታው እጥረት ምክንያት ከሰዋሰወ ብርፃን ጳውሎስ ትት ቤት የሚያክል ብር አባክኖ ጠያቂ የሌለው ባለ እዳ ቢሆንም እስከ አሁን ድረስ ግን አልከፈለውም አንድ የአስተዳደር ካህን ሊያደርገው የሚገባውን ነገር ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ ስድስት «ወኢይኩን መፍቅሬ ረባሕ ርኩስ» ለመቀበል ያልታዘዘ ትርፍ ገንዘብ የሚወድ አይሁን የሚለውን ሕግ በመተላለፍ ይህ ግለሰብ አሁን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በዋና ሥራአስኪያጅነት ከተመደበበት ጊዜ ጀምሮ የሥነምግባር ግድፈቱንና የሙሰኝነት መንገዱን አልጋ በአልጋ ለማድረግ ስልቱን እንደሚከተለው ቀይሷል ሀ በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ ያሉ የጽቤት የውስጥ ሰራተኞችን ዕድገት በተመለከተ ደብሩ በደብዳቤ እንዲጠይቅ ካደረገ በኋላ ዕድገት የተሰጣቸው ሰራተኛች በጎን ለግለሰቡ ሺህ ብር እየከፈሉ ብዙ ሰራተኞች በሙስናዊ አሰራር አለአግባብ የውስጥ ዕድገት እንዲያገኙ ተደርጓል ለሊ አቡነ ጳውሎስ ገንዘብ ነው የሚፈልጉት ለጋምቤላና ለደቡብ አፍሪካ ከየቤተክርስቲያኑ ከብር ሚሊዮን በላይ ገንዘብ እንዲሰበሰብ አድርጌአለሁ ስለዚህ ማንም በኔ ላይ ስልጣኑ አይገባውም የሚል ጥያቄ ቢያቀርብ አይቀበሉትም እያለ የሚገልጽ ሲሆን በዕርግጥም ግለስቡ የፓትርያርኩአቡነ ጳውሎስን በገንዘብ በኩል ያላቸው አመለካከት የደረሰበት በመምሰል ተበዳዮች አቤቱታ በሚያቀርቡበት ወቅት መፍትሔ ሲያገኙ አይታዩም ሒ ያለ ሀገር ስብከቱ ዋና ጸሐፊ እውቅናና ያለአስተዳደር ውሳኔ የተለያዩ ሰራተኞች ያለውድድር ያለፈተና ከብር ሺህ እስከ ሺህ ያላነሰ በመቀበል በስብከተ ወንጌል መምሪያ ሰራተኛ በአቶ በአደ ፓራፍ የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ግ ፓ አድራጊነት በቀሲስ ዳዊት ፓራፍ አድራጊነት በአድባራትና ገዳማት እንዲቀጠሩ አድርጓል መንገደኞችን በዚህ አልጋ በአልጋ አድርጎ በዘረጋው የሙስና መንገዱ በብር ደመወዝ የነበረውን ታታሪ ሰራተኛ በማንሳት ወንድሙን ስሙ ተረፈ መጨ የተባለውን በምትኩ በተቆጣጣሪነት እንዲመደብ አድርጓል የወንድሙን ልጅ አንዳለ ወንድሜነህን የተባለውን ያለምንም ውድድር በብር በሲኤምሲ ሚካኤል በምፀሐፊነት እንዲመደብ አድርጓል ይህ የተቀጠረ ልጅ አሁንም የሚኖረው ክእርሱ ጋር ነው ሲኤምሲ ሚካኤል ያለምንም ውድድር በብር ደመወዝ ዲን ጥበቡ ኃጊዮርጊስ የተባለ የጎፋ ገብርኤል አለቃ ወንድም እንዲመደብ አድርጓል የአውጉስታ ማርያም አለቃን አባ ገማኳኤል የተባሉትን በጽቤቱ ጠርቶ ፓትርያርኩ ጎንደሬን አጥፋ ብለውኛል ሳላጠፋህ ብር ሺህ አምጣ ብሉ ሥልጣኑን መከታ በማድረግ ሲያስፈራራ ጉዳዩን ለተለያዩ አካላት ሲያጋልጥበት በድጋሚ ጠርቶ በራሱ የጥበቃ ሰራተኛ ሽጉጥ መዞ አስፈራርቶታል ከድሬዳዋ የመጣ ግለሰብ በ በኡራኤል ቤተክርስቲያን በ ብር በቅስና ከለገዳዲ የመጣ ግለሰብ በሰርጢ ማርያም ቤተክርስቲያን በ በቅስና በገነተ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በመንፈሳዊ አገልግሉት ደጅ ሳይጠና በብር በቅስና ከራጉኤል ቤተክርስቲያን ሰባኪነት አንስቶ ላናቶ ሚካኤል አስተዳዳሪነት የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ዉጪ ከመገናኛ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ጠደ ኡራኤል በቅስና ከ ብር ወደ ዐ ብር እድገት ከፊሊጳስ ቤተክርስቲያን ብር ያገኝ የነበረውን እድርጎ ጎፋ ገብርኤል ከከታ መድኃኔዓለም የመጣ አንድ ቂስ በቅስና ልደታ ቤተክርስቲያን ብር አንድ ሰባኬ ወንጌል በልደታ ቤተክርስቲያን በወይብላ ማርያም እቃቤት ጠባቂ ወደ አዲሱ ሚካኤል ቀዳሽ ከ ብር ብር ከጴጥሮስ አቃቢነት ወደ ወይብላ ማርያም ከዐ ወደ ብር በማደግ እቃቤት ከቀጨኔ መድኃኔዓለም ሙዳየ ምጽዋት አዚሪ ወደ ወኅኒ ቤት ሚካኤል በዲቁና ከቀጨኔ መድኃኒዓለም ሙዳየ ምጽዋት አዚሪነት ፈረንሳይ አቦ መካኒሳ ሚካኤል የገነተ ኢየሱስ ተቆጣጣሪ ሚስት በብር ደመወዝ በንብረት ክፍል ጸሐፊነት የኮተቤ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አንድ ግለሰብ ያለምንም ደጅጽናት የደብሩ ዋና ጸሐፊ ሆኗል የኢኮኖሚ አቅሙ ይህ ሰው በላ አጥፍቶ ጠፊ ግለሰብ ከዚህ በፊት አይሰርቅም አይዋሽም አንድንል የሚያስችለን የኢኮኖሚ መሰረትም ሆነ አቅም አልነበረውም ዳሩ ግን አሁን በሚሊዮ የተቆናጠጠ ወቅ የሚቆጠር ጥሬ ገ ንዘብ ያለው አለአግባብ ብልጽግናን በአቋራጭ ታዊ ባለጸጋ ሆኗል ይህንንም የባለጸግነት መንገድ ያገኘው ባለው የሥራ ልምድና የትምህርት ችሉታ ሳይሆን በዘረፋ ና በመስና ነው ከጠዋት እስከ ሌሊት በራሱ ወጪ የማይንቀሳቀስ ነው ምክንያቱም አቀጠራለሁ ያለ ደጀ ጸሺ ሁሉ ሥልኩን ይሞላለታል የሐውልቱ ሥር ቁማርተኛች አብረው የሚውለት የሥራ ባልደረቦቹ የምግብ ወጠጪውጡን ይኘለታል ራሱ በራሱ ስም የሰራው ቤት እያለው ግን ከቤተክህነት ግቢ ጡስጥ የደመቀ ግቢ ያለው ብረት በር ግንብ አጥር የሆነ በነጻ እንዲኖርበት ተሰጥቶታል ስለሆነም የራሉን ቤት እያከራየ በቤተ ክህነት ቤት በነጻ ይኖራልና የቤት ኪራይ ወጪ የለበትም ሳይሆን የቤተዘነትን ቤት በተዘዋዋሪ እያከራየ ይጠቀማል ማለቱ ከበቂ በላይ ያሳምናል ቢሮውና ቤቱ በጣም ተቀራራቢ ቢሆንም የቢሮ መኪና ስላለው በግሉም ሆነ በተቅዋጮ ስም የሚያባክነው የገንዘብ መጠን ከፍተኛ ስለሆነ ከመኪናውና ከነዳጁ የተረፈውን ሽርፈፍራፊ ሳንቲም አንኳ እየተጠቀመበት ይገኛል በየአድባራቱ በአንድነት ጉባኤ ስም ቢያንስ ቢያንስ በአንድ ሳምንት ከአራት አድባራት ባጠቃላይ ጠደ ፈ ብር ይተበላል በየጊዜው ገንዘብ ለማግኘት በሚያደርገው ጥረት ቢያንስ በየሁለት ጠሩ ቤቴ ተዘረፈ እያለ ገንዘብ እየተዋጣ በአጋፋሪዎቹ በኩል ያጋብሳል በየወሩ በአስትርያ ቬና ባለችው ቤተክርስቲያን ስም ሳይሰራ ዘ ዩሮ ይቀበላል ዛሬ እንዲህ በኢኮናሚ አቅም እንዲፈረጥም የተፈቀደለት ግለሰብ ከዚህ በፊት በልቶ ጠጥቶ ያልጠገበ ድህነቱን በቀበሌና በህዝብ ያስመሰከረ የመጀመሪያ ሚስቱን ሲያገባም ያስመሰከረውን የድህነት መረጃ በማሳየትና በወቅቱም የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪ ስለነበረ የመንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች የአስተዳደር ሰራተ በአካባቢው ላይ ያለ የታክሲ ሹፌሮችና ረዳቶች ብር አዋጥተጡለት ትዳሩን ሊመሰር። የሆነው ሆኖ ድህነት ገንዘብ ማጣት ማለት በመሰረታዊ ገ ኃጢአትም ወንጀልም ነው ተብሉ አይተረጎምም ዳሩ ግን ሃንም የገንዘብን ጥቅምና ቿ የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ጉዳትን ብሉም የገንዘብን አስተዳደር ለይቶ የማያውቅን መደዴ ሰው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ገንዘብ ላይ እንዲሰራ መመደብ ወይንም መፍቀድ አይደለም እንዲህ ዓይነቱን አጥፍቶ ጠፊ ቀርቶ ጨዋን እንደማባለግ ይቆጠራልና ይህንን ሰው በዚህ ኃላፊነት ላይ ማቆየት ቅድስት ቤተክርስቲያናችንን የግል ግሎሰሪ አድጎ ከመቁጠር ባሻገር የአቅም ግንባታዋን ለማዳከም ሆነ ተብሎ የተደረገ ስለሚመስል ቅድስት ቤተክርስቲያናችንን እንታደጋት አላለሁ ፖለቲካዊ ህይወቱ አቶ ፋንታሁን ሙጨ የፖለቲካ ሕይወቱን የጀመረው እንዲህ በቀላሉ በቅርብ የሚገመት አይደለም በደርግ ዘመን ብላተን ፄዶ የውትድርና ሳይንስ በመማር ከሰለጠነ በኋላ በሱሉልታ ከተማ መሳርያ ታጣቂ ሆኖ ደርግን አገልግለሏል በኋላም ደርግ ከወደቀ በኋላ የተጠቀውን ክላሽ መምሬ ጥበቡ ለተባሉ ቄስ ጎፋ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ወስዶ አስረክበቧል አቶ ፋንታሁን ሙጨ በደርግ ዘመን በነበረው ንቁ እግዚአብሔር የለሽ የፖለቲካ ምልከታው የ አለቃነት ማዕረግን የተቀበለ ጨካኝ የደርግ ሰወ ነው ይህ ሰው በደርግ ዘመነ መንግሥት የእግዚአብሔርን ስም እንዳይጠራ ሰዎች ክርስትና እንዳያስነሱ በየቀበሌውና በየሰፈሩ ቤት ለቤት እየዞረ እግዚአብሔር የለም በሚል እወጃው ብዙዎችን አስክዷል ለዚሁ ሥራው ከፍተኛ ተባባሪው ከነበረው በዚያን ጊዜው ጓድ ጌታቸው ጓዴ በአሁኑ ሊቀ ኅሩያን ጌታቸው ጓዴ ጋር የእግዚአብሔርን ስም ካህናት እንዳይጠሩ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ብሎ የሚጀምረው ጸሉት ቀርቶ በስመ ሌሊን ወማርክስ እክህደከ እምፔርያሊዝም በማለት የእግዚአብሔርን ስም እየነቀሉ በምትኩ የፍጡራንን ፖለቲከኞች ስም እየተኩ ካህናት እግዚአብሔርን እንዲከዱና እንዲያስክዱ ከፍተኛ ዘመቻ አካሂደዋል በወቅቱ ካህናት መስቀላቸውን እየጣሉ ሽጉጥ እንዲጨብጡ ቤተክርስቲያንን እየዘጉ ቤተ መንግሥት እንዲገቡ የወንጌል አገልግትን እየናቁ የፖለቲካው ባራኪና ተንታኝ እንዲሆኑ የበኩሉን ጥረት በማድረግ በተሰለፈበት የውትድርና መስኩ የ ዓለቃነትን ማፅረግን ከደርግ ተቀብሏል የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ይሁን እንጂ አቶ ፋንታሁን ሙጨ አሁንም ቢሆን ይህ የማምታታት ፖለቲካውን በበቃኝ ንስሐ በመግባት አላቆመውም አሁንም በአውሮፓ ቬና ለህክምና በሚዚፈርበት ጊዜ የገንዘብ እርዳታን ለማግኘት ሲል ብቻ ወንጌል መስበክ ሲገባውና ህዝቡን ማጽናናት ሲኖርበት ወያኔ ኢሀዴግ ያለው እኮ ቤተመንግሥት ውስጥ አይደለም ቤተክህነት ውስጥ ነው እንጂ ያለው በማለት የመንግሥት ተቃዋሚ በመሆን እዛ ሆኖ የቤተክህነቱን አስተዳደር ለመበጥበጥ የበኩሉን ጥረት ተጫውቷል የቅዱስ ፓትርያሪኩም አስተዳደር በወቅቱ የነቃባቸውን ዋና የትርምስ አራማጅ አች ጌታቸው ጓዴን ከሥራ በስንብት ሲያባርራቸው አቶ ፋንታሁን ሙጨን ግን ሳይነቃበት ቀርቷል ይሁንና የአሁኑ ይባስ እንዲሉ አቶ ፋንታሁን ሙጨ አሁን የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ ከሆነ ጀምሮ ደግሞ ዋና ኢሀዴግ እኔ ነኝ ዘምቼአለሁ ተዋግቼአለሁ ደርግን ለመጣል ከፍተኛ ሚስጢራዊ ሚና አበርክቼ አለሁ በማለት በዚህም ምክንያት የትኛውም የመንግስት ባለስልጣን ከእኔ ጋር ይሰራል እኔ በምለው ሀሳብ ይስማማእ እኔ የተሾምኩት በመንግሥት ጣልቃ ገብነትና በሲኖዶስ ውሳኔ እንጂ በአንድ ፓትርያርክ ጥቆማ አይደለም የእኔ ጉዳይ የሚታየውና የሚፈታውም በመንግሥትና በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ እንጂ በአንድ ፓትርያርክና በአንዳንድ ለጥቅማቸው በተሰለፉ የመንግቨት ባለስልጣናት ነን በሚሉ አይደለም በማለት ማቅራራትና መሸለል ከጀመረ ሰንበትበት ብሏል መንግሥትንም መስሉ ለማታለል ይሁን ሆኖ ለመሥራት በየትኛው መልኩ እንደተሰለፈም እኔ ባልረዳውም በቤተክርስቲያን የአምልኮ ስፍራ የምርጫ ቅስቀሳ ምልክት ያለው ኮፍያና ጃኬት በማድረግ የኢሀዴግ ዋና ሰው ነኝ ለማለትና በሌሳ በኩል ደግሞ በአስተዳደር ግሽበቱ የበደላቸውን ሰዎች ለማስፈራራት የተጠቀመበት ይመስላል ይሁን እንጂ ኢሀዴግ እንደ እግዚአብሔር የፍጡራንን ሁሉ ልብና ኩላሊት መርምሮ ባያውቅም የአቶ ፋንታሁን ሙጨን ልብና ኮላሊትን ግን መርምሮ ሰለሚያውቀውና ስለረጋገጠው በአልባሳትና በቃላት የሚሸነገል ነው የሚል አስተሳሰብ ማንም የለውም የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ምዕራፍ ሁለት ወር እጅጋየሁና የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ይህቺ ሴት ለመጀመሪያ ጊዜ የሴተኛ ተዳዳሪነትን «ሙያ» ወይንም ሀፍረተ ሥጋዋን በመቸርቸር የምትተዳደር ሴት እንደነበረች የህይወት ታሪኳ አሻራ ዛሬ ድረስ ፍንትው ብሎ ይታያል በጃንሆይ ግርማዊ ቀዳማዊ ኀይለ ሥላሴ ዘመን በኢትዮጵያ ሆቴል መንገድ ላይ እየቆመች ባቷን እያሳየችና ጭኗን እየከፈተች ዋጋ በማጫረት ብዙዎችን ያቆሰለችና ያታኮሰች የተዋጣላት ሴተኛ አዳሪ ነበረች ብቻ ሳይሆን አሁንም መልኩን ለውጣ ትተዳደርበታለች ይህቺ ዘማ ስሟ ወጠይዘሮ አጅጋየሁ በየነ ይባላል የመጀመሪያ ቦይ ፍሬንዷ አረፋይኔ የተባለ ሰው ሲሆን ይህ ሰው አሁን በሀገር ውስጥ ባይኖረርም መድኃኒት ቀምማ መርዝ ስላጠጣችው የአእምሮ ዘገምተኛ ሆኖ ይሽው እስከ ዛሬ ድረስ እየተሰቃየ ይገኛል የዚህቺን ዘማ የከንፈር ወዳጆቿንና የአልጋ ላይ አክተሮቿን አንድ ሁለት እያሉ በነጠላ መቁጠር ብቻ ሳይሆን አሥራ ሁለቱን አንድ እያልን በደርዘን ብንቆጥራቸውም እኛ ቆጥረን አንጨርሳቸውም እርሷም በስማቸው ለይታ ስለማታውቃቸው እንደ አሜሪካ ላሞች በቁጥር ነው ለይታ የምትጠራቸው ቢባል እራሱ ማጋነን አይሆንብንምም ጠቢቡ ሲራክ በቅዱስ መጽሐፍ ሀፍረተ ሥጋዋን የምትሸጥ ሴት የእግዚአብሔርን መንግሥት አትጠርስም ይላል» አርሷ ግን ንስሐ ከመግባት ይልቅ ተቀያሪ ነፍስ ያላት ይመስል አሁንም በዚሁ የዝሙት ስራ እየተዳደረች ትገኛለች መቁረቡን በእርግጥ እንደይሁዳ ቆርቤአለሁ ትላለች እንደ እርሷ ግን ቆርቦ ከመኮነን ይሰውረን ምርቃቴ ነው ይህቺ ፈቷ መበለት ጠይንም ጠሮ እጅጋየሁ በየነ ጧት የምትቆርብ ማታ ጫት የምትቅም መመመ ሽ ታምራት ጋር እየሄደች የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ጧት አቡነ ጳውሉስ ጋር የምትባረክማታ አቶ የምትረገም ጧት የምትባረክ ማታ የምትረገም በእግዚአብሔር ቤት አየቀለደች ያለች አሁን ደግሞ ንስሐ ገብታ የምትባረክበትን ጌዜ ት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነቷንና ሥርዓቷ እንዲተች ዋነኛ መነሻና መድረሻ ምክንያት እየሆነች ከመጣች ይኽው ድዛፍን አመታትን አስቆጥራለ ጅየሀሁ በየነ አሁን በዋነኝነቼየምትተዳደርበት የኃጢአት ምድብ ቅዱሳን አባቶቻችንን ብፁዓን አበጡ ሊቃነ ጳጳሳትን ስም በማጉደፍ ቅድስት ኬተ ክርስቲያናችንን እያስተቸች የዲያቢለሮስን መለያ ለብሳ አቡነ አገሌ እንዲህ ነው አባ አገሌ እንዲህ ነው እያለች የሀሰት ስም በመለጠፍና በየጋፀጣውና በተለያዩ መጽሔቶች የአባቶቻችንን ስም በማጉደፍ በማስፈራራት ላይ ትገኛለት መበለ አስከ ከሁን ድረስ ግን በቃሽ ንስሐ ግቢ የሚላት መምህር ወጠመገሰጽ መታጣቱ በእጅጉ ይገርማል የትዳር ሕይወቷ ወሮ እጅጋየሁ በትዳር ሕይወቷ ምክንያት ብዙ ቢዝነስ ሰርታለች በደርግ ዘመነ መንግሥት አቶ ንጋቱ የተባሉ በኢትዮጵያ የሳውዲ አረቢያ አምባሳደር የነበሩ ሰውን አግብታ ነበር ያገባቻቸው ግን ገንዘብ ለመንጠቅና ለመዝረፍ እንጂ በናፍትራቸው ተማርካ አልነበረም አርሷ እንደምትለው ሁለት ልዷችን ከአቶ ንጋቱ ወልዳላቸዋለች በእርግጥ ግን የተወለዱት ል ቱቱ ንጋቱ የአባታቸው የአቶ ን የምታውቀው ጠሮ እጅጋየሁ በየነ ብቻ አቶ አስፋው ጠሰን ንጋቱና ጠሮ ውንና አለመሁናገ ዲኤን ኡናቸው ነው ይሁን እንጂ አቶ ንጋቱ አቅማቸው እየደከመ በጠቅቱ ሥልጣናቸውን ሲለቁ ወሮ እጅጋየሁም ፈታቻቸው ለጠሮ አጅጋየሁ ትዳር ማለት ያለውን እየነጠቁ አንሶላና ብርድልብስ መጋፈፉ የመቆላለፍ እንደሆነ ብቻ ነውጡ ትርጉሙ አሁን ጠሮ እጅጋየሁ አቶ ንጋቱ መገፍተርና ሌላ ስም ዝና ብርና ሥልጣን ያለው ወንድ የሐውልቱ ሥር ቁማርተኛች ለማግባት በስተርጅና ሚኒስከርት እያደረገች በየጭፈራው ቤት መዞሩን ተያያዘችው በለስ ቀናትና ታዋቂው አንጋፋው አርቲስት መሀሙድን ከሚወዳት አልማዝ ከተባለችው ሚስቱ በማፋታት የእርሷ ባል ለማድረግ ሞክራለች ይሁን እንጂ አቶ ማህሙድ አህመድ ምን እንዳስነካችው ባይታወቅም መድኃኒት አቅምሳው ንብረቱን ነጥቃው አሁን አባራዋለች ሳምራዊት እኔንጃ ማህሙድ አህመድ ከወጠርሮእጅጋየሁ ጋር ሳለ ፍቅር ባይኖረውም የማህሙድ ፍቅረኛ አልማዝ በሌላ ሀገር ነበረችና ይህ ክፍተት ለጠር እጅጋየሁ ተመቻት የማህሙድ አቋም ታዲያ ተፈጥሮን ተገን በማድረግ ክጠር እጆጋየሁ መለያየት ውሳኔው ነበር ምክንያቱም ወሮ እጅጋየሁ ማህሙድን ስታገኘው እድሜዋ አንደኛ ኢዮቤልዩውን እያከበረ ነበር ማለትም ድፍን ሀምሳ አመት ሞልቷታል ይህ ማለት ደግሞ የሴቶች ልማድ ከእጅጋየሁ ጤና ይስጥልኝ በማለት ተሰናብቷታል ሥጋዋ ቀዝቅዚል መውለድ መጸነስ አትችልም ማህጸኗም ጽንስ መሸከም አይደለም ሀሳብ መሸከም አይችልም ስለዚህ ማህሙድ በስውር ሊፈታት አሰበ ይህ በእንዲህ እንዳለ እጅጋየሁ ታዋቂውና ዝነኛው ማህሙድ በላቡ ወዝ ሰርቶ ያገኘውን ብር ለመንጠቅና በእርሱ እውቅና ተንጠላጥላ እራሷን መግለጽ ስለፈለገች ይህን የተፈጥሮ ገደብ በቴክኖሎጂ ልትታገዝ አሰበችና የምትወልድበትን መንገድ ቀየሰች አማራጩም የወጣው ወጪ ወጥቶ የእርሷም ሆነ የማህሙድ ሴል ተወሰደ የብልቃጥ ጽንስ ተሰርቶ እርሷ እንደወለደች እንዲነገርላት አሰበች በዚህም ምክንያት ወደ አሜሪካ ተጓዘች አሜሪካን ሀገር ተጉዛ በቴክኖሎጂ በመታገዝ የብልቃጥ ጽንሱ ከተዘጋጀ በኋላ ከሌላ ሴት ጋር ተዋውላ ወይንም የሌላ ሴትን ማህፀን ተከራይታ ፅንሱን በተከራየችው የሌላ ሴት ማህፀን ውስጥ እንዲያድግ አደረገች እርሷም አረገዝኩ ብላ ቤቷ ተሰወረች ዘጠኝ ወሩ ሲፈፀም ማህፀኗን የተከራየቻት ሴትዮ ወልዳላት ገንዘቧ ተከፍሏት ፄደች ወሮ እጅጋየሁም ወግ ነው አሉ ሲዳሩ ማልቀስ እንደተባለው ወለድኩ ብላ ህፃኗን ተቀብላ ትታረስ ጀመር እርሷም የሚያውቋት ወዳጆቿ እንዴት በእዚህ እድሜሽ መውለድ ቻልሽ ሲሏት ገና እኮ አርባ ሁለት የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ። በቅዱ ሲኖዶስ ተወሰነውን በቋሚ ሲኖዶስ የተወሰነት ውሳኔዎች ለምን እጅጋየሁ ባረቀቀችው ባዘጋጀችው ቃለ ተኤና በራሪ ደብዳቤ ይቀየራል የሚሉት ጥያቄዎችን መላው ህዝበ ክርስቲያን ይጠይቃል ጥያቄውም አንድ ቀን መልስ እንደሚኖረው ቢታመንም መጽሐፉ ቅዱሳዊም ጭብጥ አለው በቅዱስ ሲና ስ ክህነታቸው እንህ የተያዘባቸው ሰዎች የራሷን ጥቅም ባማከለ መልዱ ክህነታቸው አንዲመለስ አድርጋለች በመጽሐዓ ቅዱሳችን እንደተጻፈው ሴቶች በቤተክርስቲያን በርካታ አገልግሎቶችን ማከናወን ይችላሉ ዳሩ ግን አስተዳደራዊ የቤተክርስቲያን ቁንጮ ላይ ሆነው ግን ቤተክርስቲያንን እንዲመሩ አልተፈቀደላቸውም በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የቅድስት ቤተክርስቲያንን አስተዳደር ይዘው ቢመሩ በእግዚአብሄር ፊት የቀደመው እምነታችን ፍቅራችን ሁሉ ይሰረዛል የቅዱስ ሲኖዶስም ሉዓላዊነትና አስተዳደራዊ ሂደት ይነቀፋል የቅዱስ ሲናዶስ ሉዓላዊነትንም ጥያቄ ውስጥ ያስገባል ባጠቃላይ የወሮ እጅጋየሁን የተቋራጭ የሥልጣን ነጠቀና አካፄድን በተመለከተ ስውር ጸሐፊዎች ያልተጨበጠና ያልተረጋገጠ የሐሰት ጽሑና ላለመጻና የወሮ እጅጋየሁን ከቤተ ክርስቲያን ኣስተዳደራዊ ዛደታ ጋር ያላትን የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞ የጠበቀ ግንኙነት መቼ እንደተደመረ ማን እንደጀመረው የጊልዮሽ ፄዶ ማንነቷን መሰረት በማድረግ ታሪካዎውን አሁን ደግሞ ያለው ነገር በማን ለምን እንደሆነ የአፈጻጸም ዛደቱን አጥርቶ ለማወቅ ሳይንሳዊውን ዘዴና ፓለቲካዊ አካሄዱን ለመረዳት በምርምር የተደገፈ መረጃ ለማግኘት ናለጋቸውን ቀጥለዋል እኔ ግን የታወቀውንና የተረጋገጠውን በቤተክርስቲያናችን አስተዳደር ውስጥ በተለይ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ውስጥ የምታደርገውን ጣልቃ ገብነት እንድታቆም ወይም የሚመለከተው ክፍል እንዲያስቆማት እንደሚከተለው እጠቁማለሁ መበለቷ እጅጋየሁ በየነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን አስተዳደር የቅዱስ ሲኖዶስ አውቆትም ይሁን ሳያውቀው በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የቤተ ክርስቲያኑን አስተዳደር አየር ባየር እየመራች ትገኛለች በዚሀም አመራሯ ለሳምነትና ለወራት ያህል አስቀድማ መለከት ያስነፋችለትን ጉዳይ አደርገዋለሁ ያለችውን ምታደርግ አስቀጥረዋለሁ ያለችውን ሰው የምታስቀጥር አስባርረዋለሁ ያለችውን የምታስባርር የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔም ሆነ አልሆነ የቅድ ቤተ ክርስቲያናችንን የሥልጣን ጫፍ አፈጻጸሙን እያከናወነች ተገኛለ በዚሀም አካሄዷ ለዘመናት ምዕመናን ወደ ቅድስት ሀገር እየሩሳሌም የሚያጓጉዘው የኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅትን ለማዳከምና ለመቀናቀን እጅጋየሁ ቀራንዮ በሚል ስያሜ የጉዞ ፈቃድ አውጥታ የግል ቢዝነሷን እንድትሰራ ይህንነ ቢዝነስ የምታከናውንበት ቢሮ ከቤተ ክህነት ተሰጥቷታል የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች በተለየ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ጣልቃ በመግባት የደብር የገዳማት አስተዳዳሪዎች እርሷ ባለመችው መልኩ እንዲዘዋወሩ እየተደረገ ነው ሀ አበው መነኮሳትን የአሜሪካ ዶላር እየተቀበለቻቸው በእልቅና እንዲመደቡ አድርጋለች አሁንም ጳጳሳት አስደርጋችኋላሁ እያለች የዕለት ገቢዋን በዶላር እያሳደገች ትገኛለቸ ሰ የአርሷን የረከሰ ማንነትና የመናፍቅነት አካሄድ የሚቃወሟትን ከሥራ አንዲባረሩ ከደረጃ ዝቅ እንዲሉ እድገት አንዳይሰጣቸው እያደረገች ነው ሌላው የእርሷን በጠቅላይ ቤተክህነት በየሀገረ ስብከቱ ያላትን የአስተዳድር ጣልቃ ገብነትና ኃያልነት የተመሰከቱ የእርሷ የአስተዳደሯ ተጠቃሜዎች ሁሉ ቱን የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና ጳጳሳትን ከመተዋወቅ ወሮ እጅጋየሁን ደጅ መጽናት ይበጃል እያሉ ብፁዓን ሲቃነ ጳጳሳት ላይ ይሳለቃሉ ወሮ እጅጋየሁ ቅዱስ ፓትርያርኩን ፎቶአቸውን በዋሌት ሳይዝ አሳትማ በመቸርቸርም ትተዳደራለ ፇ በመቀጠልም በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ ደግሞ ፎቶአቸው እንዲሰቀል በማድረግ በዚህ የአሰራር ዝንፈትና ጉድለት የብርና የዶላር መዓት አዋጡ እያለች ምዕመናንና ካህናትንና የደብር ሰራተኞችን አስተዳዳሪዎችን እያስጨነቀቻቸ ተገኛለች አሁንም ደግሞ ለሐውልታቸው ማሰሪያ እያለች በነጭ ወረቀት ገንዘብ ትሰበስባለች ከዚህ በፊትም ለዶክመንተሪ ራልም ማሰሪያ ብላ በፓትርያሪኩ ስም ገንዘብ ሰብስባ ተጠቅማበታለች የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ሀብት ንብረት ወሮ እጅጋየሁ በላቧ ወዝ ጥራ ግራ ያገኘችው ሀብታ ሳይሆን አፍቅሬአቸዋለሁ ካለቻቸው ወንዶች በነጠቀችው ገንዘብ ቦሌ ክፍለ ከተማ በ ካሬ ሜትር ላይ የተንጣለለ ቪላ ቤት ያላት በሮፓክ የመኖሪያ ቤቶች ድርጅት አሁንም በ ካሬ ሜትር መኖሪያ ቪላ ቤት ወደ መስቀል ፍላወር በሚያስኬደው መንገድ ላይ በ ካሬ ጫትር ድርጅትና የመኖሪያ ቤት ያላት ሲሆን እነዚህ ቤቶች በማጭበርበሯ ምክንያት ባሎቿ እንዳይወስዱባት አሜሪካን ሀገር ባለው ከህጋዊ ባሌ ወለድኩት በምትለው በአቶ ግፋው ወሰን ስም የተሰሩ ናቸው እርሷ ግን በውክልና እያንቀሳቀሰችው ትገኛለች ሌላኛው በቤተክህነት ከፍተኛ እርዳታና የውስጥ አሰራር የጠቅላይ ቤተክህነትን ቤቶች ዚጊ ፒያሳ አራት ኪሎ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ውስጥ ከቱሪስት ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው ሕንጻ ላይ በቤተክህነት ቤት እንደፈለገች እንድትነግድ እንድትጨፍር የተፈቀደላት ይመስላል መሀሙድ ሙዚቃ ቤት አጠገብ ያሉትን ቤቶች ከቤተክህነት ተረክባለች የሐውልቱ ሥር ቁማር ተኞች ምዕራፍ ሦስት የስዋላው ሐላዊ መሰኪ እ አዋሣ ከገ ለምትገኙ የኦርቶዶክስ ተከታታይ ለሆናችሁ የወንድምና ሴት አዛውንቶች እንዲሁም የወንድና የሌት ወጣቶች በሙሉ በአሁኑ ሰዓት በቤተስቲያናችን ዙሪያ እየተፈፀመ ያለውን ሁኔታ ሁላችሁም በዓይን እያያችሁ በጆሮ እየሰማችሁ በአ ጨንቀት ፈጥሮ ለመንፈሳችሁ አረፍት ነስቶ የ የሚታወቅ ነው አምሮአችሁ ውስጥ ገብቶ እያብሰለሰልና ሚያንገበግባችሁ ሁኔታ አንዳለ በእርግጥ ብዙዎቻችሁ የዚህ ጭንቀት መነሻና መድረሻ ክየት አቅጣጫ እንደሚፈልቅ ካለማወቅና ዝርዝር ሁኔታውን ካለመረዳት የተነሣ እንደሆነ እንረዳለን የዚህ ሁሉ ጭንቀትና ምንጩ ከየት እንደሆነ ከዚህ ቀጥሉ ሐመ በዝርዝር ተጽፎ ከሚነበበው ትቾቸላላችሁ ብለን እናምናለን ቋና የመነሻው ዝርዝር እንደሚከተለው ነው ሁላችሁም እንደምታውቁት አንደምትገነዘቡት ተደቅኖ የምትመለክቱን እና የአዋሳ ደብረ ምህረት ከኢትዮጵያ አልፎ ዓለም ማዕዘናት ሁሉ የተሰራጨው በወጣቶች ታላቅ መስዋዕትነትና ያልተቆጠበ መረባረብ ይህ በየቀኑ በፊታችሁ በመንፈሳችሁ ቅዱስ ገብርኤለ ገዳም ትልቁና ዝናው ሕንፃ በእናንተ ማለትም በሸማግሌዎች ተሰርቶ አልቆ ታቦቱ ወደ አዲሱ ሕንፃ ድ አደመ የተባ መንገድ ወደ ቤተክርስቲያነ የሚያስገባውን ጠባብ መንገድ በለሩልነ ዘ ህላ በየጊዜው ሰነበሩት ለብዑዕ አቡነ በርተሎሚዎስ ነግሮ ስለአሳመናቸውና እሳቸውም ጉዳዩ እንደታሰበው በሐቀኝነት መንገድ የሚፈፀም መስሏቸው በቅን ልቦና ይሁንታ ስለሰ ት ይህንን መነሻ በማድረግ በአደረገው እንቅስቃሴ ቀጥሉ በዝርዝር የተቀመጡ ይቶች በመንደፍ ስራውን ጀመረ ስልቶቹ እንዴት ነበሩ አስቲ ሁላችንም በጥሞና እንመልክት ሪ የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ በጎ አድራጊ ምዕመናንን ጋብዞ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብሰባ አዳራሽ ከቀኑ ሰዓት እስከ ሰዓት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ ለአዋሣ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መግቢያና የቤተክርስቲያኑን ዙሪያ በአስፋልት ስለማሰራ ያላችሁን እርዱ በማለት ልዩ ልዩ የማግባቢያ ቅስቀሳ በማድረግ ከአንድ ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በጥሬ ገንዘብ ብር ዛያ አራት ሺህ ብር እና በስፍራው የተገኙ እህቶቻችን የጣት ቀለበት የአንገትና የጆሮ ጌጥ ወርቅ እያወለቁ ስለሰጡ በጊዜው ተረክቧል በጊዜው ከነበሩ ሴ አህቶቻችን ውስጥ ዩሂወርቅ ጌጣቸውነ አውልቀው የሰጡ ወዐር እጅጋየሁ የተባሉ መኖራቸውን እናስታውሳለን በዚህ መልክ አርዳታው ሲሰበሰብ በጊዜው የሲዳሞ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር ኃይለስላሴ ግዛውና አሁነ አቡነ ሉታስና ባላምበራስ ናቅትሬ ወልደየስም ከሥፍራው ነበሩ ይህንን መነሻ ገንዘብ ከጨበጠ በኋላ አምስት መዘምራንን አስተባብሮ የመዝሙር ካሴትና የምረቃ መጽሄት አሳትሞ ቁጥሩ በግልጥ ያልታወቀ ዛሳብ ሽጦ ከፍ ያለ ገንዘብ ሰብስቧል እነኝሁነ መዘምራን በአካል ጋብዞ በማምጣት በአዋሣ በዲላ በይርጋዓለምና በሌሎቹ ከተሞች ሁሉ በርካታ ሕዝብ በተሰበሰበበት እንዲዘምሩ አድርጎ አሁንም ለእስፋልት ስራ ነው በማለት ከምዕመናን ብዙ ገንዘብ ሰብስቧል ዘመቻ መቶ ሺ በሚል ስያሜ ሽት አሳትሞ በአንድ በ ገጽ ብር ተራ ቁጥር በመፃላዛ እያንዳንዱ ሰው ከብር ጀምሮ አንድ ብር ቢከፍል በ ገጽ ብር ይሰበስባል በሚል ስሜት ማንም ተቆጣጣሪ በሌለበት ቁጥሩ እጅግ በጣም ብዙ የሆነ ሽት አባዝቶ ለየለው በማደል እጀግ በጣም ከና ያለ ገንዘብ ሰብስቧል አንድ ገጽ ሽት ለሰመ ብር ፃምሳ ብር ያስገኛል ቢባልም ተከታትለን እንደደረስንበት በአንዱ መስመር ብቻ እስከ ብር አምስት ሺህ ብር ድረስ በጎ አድራጊዎች የሰጡ ለመሆኑ ማስረጃው በእጃችን ይገኛል እንግዲህ በዚህ ዓይነት ቁጥሩ በውል ሊታወቅ በማይችል ሁኔታ ታትሞ በተባዛ ሽት ምን ያህል ገንዘብ እንደተሰበሰበ መገመት ከባድ አይሆንም የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ከአዋሣ ከተማ አስከ ጥቁር ውፃ ከተማ ድረስ የእግር ጉዞ በማለት ከአንድ ሰው ብር አስር ብር ሂሳብ በማስከፈል ቁጥሩ አምስት ሺህ ብር ከሚሆን ሕዝብ ገንዘብ በጥሬ ብር ሰብስቧል በቤተ ክርስቲያኑ ሕንፃ መልክ ቲሸርት አሳትሞ እያንዳንን ቲሸርት የሸማግሴሌ ብር ሃያ ብር የልጆች ብር አስራ አምስት ሂሣብ እጅግ በጣም ብዙ ትቨርት ሸጦ መጠት ያልታወቀ ገንዘብ ሰብስቧል በአዋሣ ከተማ ከገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፊዥ ለፊት አሁን የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ጽቤት በሆነው አዳራሽ በዚያን ጊዘኬቱ በጅንአድ ንብረትነት ስር የሚገኝ ስለነበረ ለቤተክርስቲያን ጉዳይ ነው በማለት በቀላሉ አስፈቅዶ የእራት ግብዣ ብሉ በክተማው ውስጥ የሚገኙ ታዋቂ ሰዎችን በጥሪ ሰብስቦ ለአንድ ሰው አራት ብሎ ከፍተኛ ገንዘብ አስከፍሉ በዚህም ክፍ ያለ ገንዘብ ሰብስቧል በዚሁ አዳራሽ በሌላ ጊዜ ከአዲስ አበባ በገና ደርዳሪዎችን በቤተክርስቲያን ስም ጋብዞ በማምጣት የበገና ምሽት በማለት የመግቢያ ብሉ ብዙ ገንዘብ ሰብስቧል ቤተ ክርስቲያነ በተመረቀበት ወቅት የምግብ ባዛር በማለት ከዛያ በላይ ምርጥ ሰንጋ በሬ አሣርዶ ከቢራና ከለስላሰ መጠጥ ድርጅቶች ለቤተክርስቲያን አካባቢ እስፋልት ስራ ነው ብሎ በማግባባት ብዙ መጠጦችን በነዛ ወስዶ ምግብና ለመጠጥ ከፍተኛ ሂሳብ በማስከፈል ከዋዜማው ጀምሮ በማግስቱም ጭምር ከምግብና መጠጥ ሽያጭ ክፍተኛ ገንዘብ ሰብስቧል ከአስፋልቱ ሥራ ለአንድ ካሬ ሜትር የተጠየቀው ብር ሰማንያ ብር በመሆኑ እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ ካሬ ሜትርና ከዚያም በላይ ለሆነው ገንዘብ መክፈል ይገባዋል በማለት በተለያዩ የማግባቢያ ንግግሮችና መግለጫዎች ምዕመናንን በማሳመን በዚህም ዘዴ እጅግ በጣም ብዙ ገንዘብ ሰብስቧል በተለይ ለዚህ ጥያቄ አያንዳንዱ ሰው የሶስትና የአራት ከዚያም በላይ ካሬ ሜትር ሂሳብ የከፈለ መሆኑ ታውቋል ማስረጃም አለ ይሄው ግለሰብ ዲያቆን ያሬድ ወይም ላዕካነ ወንጌል ተብሎ በከፍተኛ የምላስ ብልጠት የሚሰብክው ያሬድ አደመ ኗዋሪነቱ በዲላ ከተማ የሆነች የአሜሪካ ሀገር ዲቪ ሎተሪ ስለደረሳት የውሸት ባል ሆኖ በልዩ ልዩ መንገድ በሰበሰበው ገንዘብ ዲቪውን ገዝቶ ይህንን የውሸት ጋብቻ አሜሪካን ኤምባሊን ማሳመን በአዋሣ ሞኖፖል ተክለ ሃይማኖት የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ቤተ ክርስቲያን በጌታችን በመድዛኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክቡር ደጦ ቅዱስ ስጋው ቻ ለማስመሰል በመጠጋት ከአፍ ሳየስገቡ የቆረቡ መስለው በውሽት ተክሊል ለቪዲዮ ተመልሰዋል በሕዱስ ቁርባን ላይ የቀለደ በመሆኑ በወቅቱ የነበሩ አባቶችና እናቶች በማልቀስ ጉዳዩን ለእግዚአብሔር ሰጥተው አልፈዋል ይህንን ድርጊት የፈፀመ ደፋር ዛሬ በቤተ ክርስቲያናችን በገንዘብ አሰባሰብ ሄደት ሁሌም መሪ እየሆነ በጉባኤ ስም ይነግዳል በአዋሣ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የልማት አባት የነበሩት በተለያየ ጊዜ ለሱ ማጭበርበር አልመች ስላሉት ለማስነሳት በተለያየ ጊዜ ሞክሮ በአሁኑም ጊዜ የተሳካለት ስመሰለው በሀገረ ስብከት ውስጥ የሥራ ድርሻ ሳይኖረው በእያንዳንዱ ስብሰባ ላይ በማገኘት ለማስፈዐም እየጣረ ይገኛል ግለሰቡ ይህንን ሁሉ ሲሰራ ገንዘቡን የሚሰበስበው በነጭ ወረቀት ደረሰኝና ዝርዝር በመፃፍ እንጂ በሰበካ ጉባኤም ሆነ ከሕንፃ ሥራ ድርጊቱ ወይም ከሀገረ ስብከቱ ለገንዘብ መቀበያ ብሎ የወሰደው ወይም በግሉ አሳትሞ በማስፈቀድ የተጠቀመበት አንዳችም ሕጋዊ ደረሰኝ የሌለው ከመሆኑም በላይ አራሱ በሰበካ ጉባኤም ሆነ በሕንፃ ሥራ ድርጅቱ ውስጥ አንዳችም አባልነት የለውም አንግዲህ ከዚህ በላይ አእንደተገለዐውም ከተራ ቁጥር እስከ በዝርዝር በተፃፈው ሁኔታ ለቁጥጥር በማይመች መንገድ ልኩ በውል የማይታወቅ ግዙና ገንዘብ ሰብስቧል ይህንን ሁሉ ሲሰራ በግለኝነት እንጂ አንዳችም ኮሚቴ አላቋቋመም ከዚህ ተመለስ የሚለውም አልነበረም ለውርደ በጅ ያህል ለምረቃው በዓል ባዘጋጀው ባዛር ጊዜ ኮሚቴ አቋቁሜአለሁ ይላል ይህም ቢሆን ገንዘቡ የተሰበሰበው ያለደረሰኝ በመሆኑ መነሻና መድረሻ የሌለው ከባድ ብዝበዛ ተፈጽሟል ይህንን በጣም ከባድ የሆነ ገንዘብ በቤተክርስቲያኑ ስም ከሰበሰበ በኋላ ሰራሁ ያለው እላይ አንደገለጽነውም እዚህ ግባ የማይባል ተልካሻ ሥራ ሲሆን ግዙፉን ገንዘብ ግን አላይ አንዳዳነውም በአዋሣ በዲላ በክበረመንግስት በሻሸመኔ የተያዩ ድርጅቶች አቁቁሞ ይህ በሚፈፀምበት ወትት በጊዜው የነበረው ሰበካ ጉባኤ አሰራሩ ሕገ ታዐኑሞ ቢያቀርብም በሀገረስብከቱ በኩል ተቀባይነት በመጠቀም ላይ ይገኛ ወጥ በመሆነ ሊገታ ይገባል በማለት ሳያገኝ ቀርቷል የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ያሬድ አደመ የተባለው ግለሰብ በገንዛቁ ኮሰባስቄ ሙያ የተካነና ጥልቅ አውቀትና ሰፊ ቁላሳት ያለወ ከመሆኑ የተነሣ እሁን ደግሞ ስልቱን በመቀየር የህገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ከሆኑት መልአከ ሕይወት ዐሐይ መልአኩ ጋር እጾና ጓንት በመሆን የተለያዩ የገንዘብ መሰብሰቢያ ስልት እያዘጋጀና ሊቀጳጳሱንም ጭምር እአያሣመነ እውቅና በማግኘት ሌሎቹን ምስጢሩ በውል ያልገባቸውን መዘምራራ በስብከተ ወንጌዲሷሰበብ እየጋበዘ በቤተክርስቲያኑና በመስቅ አደባባይ መንፈሣዊ ጉባኤ ነው በማለት እያዘጋጀ ይልቁንም በአሁኑ ጊዜ የኤች አይ ቪኤድስ በሽታ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው መሆኑን ስለሚያውቅ ትንሸ ቆት ይዘህ ወደ አሻሮ ተጠጋ አንደሚባለው የመንፋዊውን በኩል በሽተኛችን እንረዳለን የሚለውን ስልት በመንደፍና ማህበር አቱቁመናል በማለት በሕገ ወጥ መንገድ ከግለሰቦችና ከተለያዩ በጎ አድራኒ እርዳታ ለጋሽ ክፍሎች ገንበብ በመሰብሰብ እንደተለመደው ኑሮውን እያጎለበተ ይገኛል ሽ ባለፈው ሳምንት በአዋሣ ከተማ መስቀል አደባባይ ሊደረግ የአቀዱት ጉባኤ እንዲታገድ ከጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽቤት እገዳ ከተደረገ በኋላ ስራ አስኪያጁ ፈቃድ ሰጡ ተብለው የተነሣው ብጥብጥ በፖሊስና በሕዝብ ደህንነት ማስጠንቀቂያ ሊገታ ቸሏል ለዚህ ሁሉ ተግባር በምግባር ተጠያቂው ያሬድ አደመ እንደሚሆን መገንዘብ ያሻል ምፀመናን ሆይ የቀበሮ ባህታዊ እአበጎች መካከል ይሰግዳል እንደሚባለው ያሬድ አደመ የግል ጥቅሙን ለማሳደድ ሲል በሚፈጥረው ውዥንብር ላትታለሉ ሁኔታውን በእርጋታና በጥሞና እንድትከታተሉ እያሳሰብን ያሬድ አደመ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር እስክ ድረስ የተዘረዘሩትን ለመፈፀሙ መላው የአዋሣ ከተማ ሕዝብ የሚያውቀው ቢሆንም የተለያዩ ማስረጃዎች በእጃችን ይገኛሉ እሉም አይክድም ስለዚህ ይህ ሰው በየጊዜው የሚፈጽመው ተግባር ሁሉ በቤተክርስቲያን ዙሪያ መጥፎ ጠባሳ እያስቀመጠ ስለሚገኝ ባለፈው ጥፋቱ እንዲጠየቅ ወደፊትም መድረክ ላይ እየወጣ የሚያደርገው ድንፋት እንዲገታ እንጠይቃለን ከአዋሳ ምፅመናን የሐውልቱ ሥር ቁማር ምዕራፍ አራት ኔ ዬጋሻው ደሳለኝ በ ሐውልቱ አሳፍር ስዎች ስማቸውን ለማስጠራት ብዙ ይታትራሉ የፈረንሳዊው ንጉሥ ግ ናፖሊዮን ለንግሥና የበቃበት ምክንያት እያንዳንዱ ሰው ስሙን ር ስለነበር ነው በናምሩድ የተቆረቆረችው የዛሬዋ ኢራቅ ባግዳድ በታሪክ መነሻዋ ባቢል የመስኩ የታሪክ ምህሩን ይናገራሉ ባቢል ማለትም በዓለም የሚል መጠሪያ እንደነበሪ በአብራይስጥ ቋንቋ የእግዚአብሔር ደጅ ማለት ነው ይሁንና ናምሩድ ላይ ስሙን ለማስጠራት ፈለገ ስሙንስ ለማስጠራት የሄዱበት መንገድ ለማደን የሚታከክ ከተማ መሰል ሐውልት ማቆም ነበር ይሁንና በሰናኦር ሜዳ ላይ በ ደንጊያና የድንጋይ ማጣበቂያ ዝፍት ተጠቅመው ህንዛ ገነባ ስሙን በአንድ ህንፃ ማስጠራት የእግዚአብሔር ደጅ የሚለውን እንዲቆም በማድረግ ይህ ደግሞ እግዚአብሔርን መጋረድ ማለትና አግዚአብሔር ብዙ ተባዙ ምድርንም ማሺት የተባለውንም ቃል በመዘንጋት የድፍረትና የኃጢአት ህንፃ ነመከመጨረሽጅ መፈራረስ ሆነ ዛሬም የበጋሻውና የወሮ አጅጋየሁ ስማቸውን ለማስጠራት ተሳስረዋል ያ ወሮ እጅጋየሁ ከኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት ስትባረር ቀራንዮ በሚል መጠር ይህ ድርጅት ደግሞ ገና አዲስ ጽንስ ከመሆኑ የራሷን የጉዞ ድርጅት አቋቁማለት የተነሳ ወደ ኢየሩሳሌም የሚፄዱት ምዕመናን እስከሆኑ ድረስ እነዚህን ምር ማግኘት የምትችልበትን መንገድ ስታጠና በጋሻው ብዙ ተከታዮች አሉት ብላ አለበች በጋሻውን ወደ እርሷ ጠራችው በጋሻው የወሮ አጆጋየሁ የጉዞ ማህበር ላይ በሚያመጣቸው ሰዎች ልክ የኮምሽን ሰራተኛ ሲሆኑ የጉዞ ማህበር ብለው የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ያቋቋሙትን ወሰ ቀራንዮ የተባለውን ድርጅቷን በጋራ ሊያንቀሳቅሱት መቀጠልም ገንዘብ የሜያጋብሱበትን ስልት ሲነድፉ በፓትርያሪኩ ስም ሀውልት አስገነቡ ይህም የንግድ ፈቃድና የንግድ ምልክት ማድረጋቸው ነው እዚህ ጋር የበጋሻው ቋንቋ ገንዘብን ያማከል መናፍቅነት የእጅጋየሁ ቋንቋ ገንዘብን ያማከለ ዘማዊነትና ሥራ አጥነት መሆኑ ግልፅ ነው እነ በጋሻውም ትናንት ስማቸውን ለማስጠራት የገነቡት የእውቅና ህንዛ ፈረሰባቸው መቼውም ቢሆን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር በቋንቋ አይግባቡም ዳሩ ግን የተግባቡ መስሏቸው ከአዳራሸ ወደ ዓውደምህረት መጥተው መናፍቅነታቸውን ቀጥለዋል ይሁን እንጂ እነዚህ ሰዎች የጎደፈውን ስማቸውን ለማስጠራት አዲሱን ስማቸውን ለማስተዋወቅና ነፋቂአቸውን ለመሸፈን ሐውልቱ ስር ተከልለው ይቆምራሉ ሐውልታቸውን ማቆም የማን ውሳኔ ከየት የመጣ ትምህርት ነው ይህ የሐውልት አሠራር የማን ውሳኔ ነው የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የቅዱስ ፓትርያርኩ ውሳኔ ወይስ የሐውልቱ ስር ቁማርተኞች ውሳኔ ብቻ ቅዱስ ሲናዶስ ተወያይቶበት የተወሰነና ለአፈጻጸሙም» አስቀድሞ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ተሰጥቶበት ቢሆን ኖሮ ዛሬ የሐውልቱ መቆም እንዲህ ባላወዛገበና ምዕመናንን ባላጨቃጨቀ ነበር ተወስኖ እንኳ አንዲህ ያለ ውዝግብ የሚያስነሳ ከሆነ መፍትሔው መፍረስ ብቻ ነው እንኳን የአጅጋየሁና የበጋሻው ሐውልት የሰሉሞን ቤተመቅደሱም ፈርሷል ምክንያቱም የሰሉሞን ቤተመቅደስ ትክክለኛ አጠራሩ የአግዚአብሔር ቤተመቅስ ተብሉ መጠራት ነበረበት ይህ ቤተመቅደስ ስራው ከመሰረቱ እስከ ፍፃሜው ዓመት ፈጆቷል በጥንቱ ዘመን ከነበሩት ታላላቅና ውብ ህንዛዎች አንዱ ነበር የቤተመቅደሱ የፊት ለፊት ገጽታው በወርቅ የተለበጠ ነበር ቤተመቅደሱ የተሰራባቸው አንዳንድ ድንጋዮችም ሰላሳ ጫማ ርዝመት ጫማ ስፋት ነበራቸው ስለዚህም እንዴት ትልልቅና ድንጋዮችና አፁብ ድንቅ ሕንዛዎች ናቸው በማለት ደቀ የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች ።