Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የግእዝ ቅኔያት፪.pdf


  • word cloud

የግእዝ ቅኔያት፪.pdf
  • Extraction Summary

አንድ አከራካሪ የሆነ ነገር በሁለት ሰዎች ምስክርነት እንደሚ ፀና የድንግል ማርያም የድንግልነትና የመውለድ ፀጋ ልዩ ሆነ። በደም የጠለቀች የሀንፃ ጠፈርትእማርንም የሰው አይንአቤሴሎም በመንገድ ተጣላት ቀድሞ በምኒልክ ዳግመኛም በ እግዚአብሄር ደብረ ብርሃን ስላ ይላሉ ባለቅኔው ።

  • Cosine Similarity

ታሪክ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በዘመናቸው ያሰሩት የደብረ ብርሃን ስላሴ ቤተ ክርስቲያን በልጅ ኢያሱ ጊዜ ታድሷል ። ባለቅኔው ሞት። ትርጉም መቃብር ተቀበረ ሞትም በእዝራ ፊት ሞኮ ከሞቱ ሰዎች ተለይቶ ከተነሳ በሁዋላ ግን ያነሰ የአልአዛር ሞት የልዳ ሰማእት ለሆነ ለጊዮርጊስ ሶስት ጊዜ ታየ ። ግን ክርስቶስ ከሙታን ተነስቶ ለደቀመዝሙሮቹ ሶስት ጊዜ እንደታየ ሞት ሶስት ጊዜ እየሞተ ተነሳ በሚባል በጊዮርጊስ ሶስት ጊዜ ተሸነፈ ። ትርጉም ኢያሱ። ምስጢር ባለቅኔው የሰው ልጆች ስራ አምላክ ካልተጨመረበት ከንቱ እንደሚሆንና አምላክ ሲጨመርበት ግን መልካም ፍፃሜን እንደሚያገኝ ከመዝሙረ ዳዊት እመ እግዚአብሔር ኢሐነጸ ቤተ ከንቶ ይጸምው እለ የሐንጹ እግዚአብሄር ቤትን ካልሰራ ቤት ሰሪዎች በከንቱ ይድክሙበ ታል የሚለውን ሃይለ ቃል ጠቅሰው የጦር አርበኞችም ቢሆኑ ያለእግዚ አብሄር ፈቃድ ያንዱን አገር ወርረው ቢይዙ ወዲያው ያጡታል ይላሉ ። ምስጢር ሁለት ሰዎች በበትር ያስፈራሯት ሴት ልጅ የምትሆነውን እንዶም ታጣ ህዝቅያስና ኢያሱ በአንድ ጊዜ ተአምርን ማድረግ ቢችሉ ኖሮ ፀሃይ ለማንኛው እንደምትታዘዝ ትቸገር ነበር ። ምስጢር የፍጥረት ሁሉ መቆሚያው ምድር ሲሆን ምድርንና ሰማይን በመሃል እጁ የያዘ አምላክን የፀነሰች ድንግል ማርያም ምድርና ሰማይም በሆድ ውስጥ ስለሆኑ የምትቆምበት ምድር አላገኘችም ይላሉ ባለቅኔው። የአቤሜሌክ በለስ ግን ስድሳ ዘመን ሙሉ ከደም አልተለየችም በማለት ባለቅኔው ስለቅድስት ማርያም ንፅህና ያላቸውን እምነት በቅኔያቸው ምስጢር ገልጠዋል ። ይሁዳ አእምሮ ጎደሎ በመሆኑ ወርቅ የተባለ ኢየሱስ ክርስቶስን ወንድሞቹ ለግብፅ ነጋዴዎች እንደሸጡት እንደያእ ቆብ ልጅ እንደ ዮሴፍ በሰላሳ ብር ሸጠው በማለት ባለቅኔው የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት በቅኔያቸው ምስጢር ገልጠዋል ። ለሶስት ቅዱስ ምስጋናና ክብር ይገባል እያለ እንደሚያመሰግን የፃድቁ ተክለ ሃይማኖት እግርም በሰማይ ስላሴን አመሰገነ በማለት ባለቅኔው በፃድቁ ተክለ ሃይማኖት እግርና ልብስ ተፈፅሟል የሚባለውን ተአምር በቅኔያቸው ምስጢር አረጋግጠዋል ። ቁራ ስጋ እያመላለሰ ሶስት አመት ከመንፈቅ በነፃ የቀለበው ነቢዩ ኤልያስ እያለ ቁራ ምንም ያላገለገላቸው ፃድቁ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ለቁራ አይናቸውን አጠጡት ይላሉ ባለቅኔው በ ነገስ ገድለ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ። ርር ጸ በቀትር ጊዜ የተነሳ አውሎ ነፋስ ዛፉን ሁሉ ከስሩ እንደሚያናውጠውና ምስጢር ካህን መዝሙርን እንደሚዘምር ባለቅኔው በመፈጠራቸው አዘንን አበዙ ሰሞነኛተረኛሊቀ ካህናት በየቀኑ ወደ ቤተ መቅደስ እንደሚገባ የባለቅኔውም ሰውነት በየቀኑ ይታወካል ። ምስጢር አትክልተኛው ዘይቱንና ወይራውን አጣምሮ እንደሚያዳቅላቸው ንጉስ ተክለ ሃይማኖት የደሃራዊውን በሁዋላ የተተከለውን የደብረ ማርቆስን ቤተ ክርስቲያን ህንፃ ከቀዳማዊት የአክሱም ፅዮን ቤተ ክርስቲያን ህንፃ እኩል አደረጉት ። ክርስቲያን አስገቡት በማለት ባለቅኔው አመስጥረዋል ። ምስጢር አዲስ ልብስ ያለው ትምክህተኛ ልጅ አዲስ ልብስ በሌለው ልጅ እንደሚመካበት ክርስቶስ በተወለደበት ቦታ በጨርቅና በበለሶን ቅጠል ተጠቀለለ ። በማለት ክርስቶስ በተሰቀለ ጊዜ ጨረቃ ደም መሆኗንና ክርስቶስም ራቁቱን መሰቀሉን ባለቅኔው ያስረዳሉ ። ምስጢር አንድ ሰው አዲስ ቤት ይሰራና በዚያ ቤት ውስጥ መኖር ገ ሲጀምር እርሱም ቤተሰቡም ጤና ያጣል ። ምስጢር አንድ ባላጋራ ያለው ሰው በድብቅ ይሄዳል። ቤቶቹ ሲፈርሱ ጎረቤት በውስጣቸው ያለውን እቃ እንደሚያወጣ ነቢይ ኤልያስም በሰረገላው ሆኖ ወደነበረበት ቦታ ተመለሰ አንዱ ሰው አንድ ዋንጫ ሳይቀምስ ሌላው ሁለት ዋንጫ ሲጠጣ ይህስ ጉድ ነው እንደሚባል አንድ ጊዜ ካልሞተ ነቢይ ኤልያስ ጋር የተናገረ ከመቃብር የወጣው ሟቹ ነቢይ ሙሴ ወደነበረበት መቃብር ተመለስ በማለት ባለቅኔው አመስጥረዋል ማቴ ። ምስጢር ለመንግስት ግብር እንዲያገቡ የተመረጡ ገባሮች እጅ መንሻ ማር እንደሚሰፍሩ የጎንደሩ ንጉስ ፃድቁ አፄ ዮሃንስ የሰሩት የደብረ ብርሃን ቤተ መቅደስ ጣራ በበማያዊና በወርቃማ ቀለም ስለተሳለ በተመልካቾቹ አይን ም። በማለት ባለቅኔው አዳምና ሄዋን የበለስን ፍፊ በመብላታቸው ምክንያት በሰው ልጆች ሁሉ ላይ ተወስኗል የሚባለውን የሞት ፍርድ በቅኔያቸው ምስጢር ያስረዳሉ ። ምስጢር ጠላት ያለበት ሰው በመብልና በመጠጥከ ሚሜደረግመ ጠበቅ ነቢይ ኤልያስ ከነቢይ ርዝ እንደሚ ሙሴ ጋር ሲኖር የሙሴ መቃብር እንዳያገኘውና በእንጀራ መስተንግዶም ፈንታ ሙሴ የመቃብር ትልን አንዳያቀርብለት መጠንቀቅ ይገባዋል ይላሉ ባለቅኔው ። ትርጉም የባለፀጐች አገሮች እናት ደብረ ሊባኖስ አካሄዶቿ በቃል ሰው መሆን ምስጢር መካከል ናቸው የቶማስ እጅ እሳት ቃል ከደም ጋር አንድ የሆነ ነውና ። ምስጢር ዘኬዎስ የተባለ ሰው ቁመቱ በጣም አጭር ድንክ እንደነበረ ሰው በስጋ ትውልድ ቅርበት የሚመሰርተው ዝምድና ዘላቂ ባለመሆኑ የሰው የማይለወጥ ዘመዱ የእስራኤል ንጉስ የነበረው የምናሴ አምላክ ነው ። ከሰው ጋር መዛመድ ለሰው የሚጠቅመው ቢሆን ኖሮ አስራ አንድ ወንድሞችና ብዙ ወገን የነበረው የያእቆብ ልጅ ሮቤል ሞትና መቃብር ባላገኙት ነበር በማለት ባለቅኔው በዘመድና በወግን ብዛት ከመመካት ይልቅ እግዚአብሄርን ዘመድ አድርጎ በእግዚአብሄር መመካት እንደሚ ገባ በቅኔያቸው ምስጢር ገልጠዋል ዘፍጥ ። ትርጉም በጎስቋላ ስጋ ቤት ውስጥ ቀን ያደረሰህ ሰው የመሆን እንግዳ ኢየሱስ ክርስቶስ የአባትህ ቤት ዙፋን በሞቀ ነዲድ የታጠረ ሲሆን እንዴት እንደ ሌባ አጥር በሌለው መስቀል እዳሪ ከነውር ልጆች አውሬዎች ጋር አደርህ። ምስጢር አንድ ልጅ ከአባትና ከእናቱ ኮብልሎ በሄደ ጊዜ ከዬ ያ ልጅ ወዴት ደርሶ ይሆን። ምስጢር አክሊል በሰዎች ራስ ላይ እንዶሚደረግ የዲማ ጊዮርጊሰ ቤተ ክርስቲያን ከአድባራት በላይ ላቀ ዮሃንስ የሚባል አንድ ፃድቅ ሰው አጭር በሟል ቅፅል የሚታወቅ እንደሆነ የተተከለበትና የተደበረበት ዘመን ቅርብ ቢሆንም ሆድ ልጅን እንደሜወልድ የድንጋይ ህንፃ የወልድ ሰው መሆን መነገሪያ ሆነ ። የላሞችም ራስ ቀዳሚ ሳለ በሁዋላ የበቀለው ቀንድ ከራስ በላይ ስለሚሆን በሁዋላ መደበሩ ዲማ ጊዮርጊስን ከቀዳሚ ዎቹ አድባራት በታች አያደርገውም በማለት ባለቅኔው ስለዲማ ጊዮርጊስ ታላቅነት ያላቸውን አስተያየት በቅኔያቸው ምስጢር ገልጠዋል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact