Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቀዛ ሀሮ ዐ» ህፇዛዛ ኸኙ ሆቭ ጳበሀ ሄህ ፇወ ዛ ብሠህኸ»ሀ ዜህሆህህህ ዩዌ ዐኑ ህሻ ዝኙ ቫለ ሆሼህህ ፇሀ ዛህዛ ብህቬህ ኛኞህዕክ ዌ ረ ህቨዛ «ህ«ሠቫ ዝኙ ጊዛካሀ ፔ ሠቀ ሇሀ ዝወዛ ዛ»ፀ ይብ ሦኙህ ወክ ተቫቫ ቅቀሩህሂዜ» ዜከኮፍቲ ሠወሰ ቢሻቫ» ብሄሩቫ ሃ ር ህቫሇህ ዘቋሁ ዛሁዐ ሣሇሃቫህህ ህቫ ሂቨህዜሆሃኽሬል ቱዛ ህዛ ህሃዛዛ ኸዝሼ ያኘዛፅ ጳብህ ህ ሀ» ዛ ብህህፔ»ሀ ዜዖህህህ ሯ አስተዳደራዊ ቅጣት አነሳሰ መመሪያ ።
እ ኣ ኣ ኻ ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅጽቤት ለምስራቅ አዲስ አበባ መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅጽቤት ለምዕራብ አዲስ አበባ መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅጽቤት ለአዲስ አበባ ቃሊቲ ጉምሩክ ቅጽቤት ለአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅጽቤት አዲስ አበባ ለአዳማ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅጽቤት አዳማ ለሞጆ ጉምሩክ ቅጽቤት ሞጆ ለባህርዳር ገቢዎችና ጉምሩክ ቅጽቤት ባህርዳር ለመቀሌ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅጽቤት መቀሌ ለሀዋሳ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅጽቤት ሀዋ ለድሬደዋ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅጽቤት ድሬደዋ ለኮምቦልቻ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅቤት ኮምቦልቻ ለሚሌ ጉምሩክ ቅጽቤት ሚሌ ለጅግጅጋ ጉምሩክ ቅጽቤት ድግጅጋ ለሞያሌ ጉምሩክ ቅጽቤት ሞጅያሌ ለጅማ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅጽቤት ጅማ ለጋላፊ ጉምሩክ ቅጽቤት ጋላፊ ባቃ ሓው ሳሁ ኡሌ ላ ሁ ፁ እ ንር ኒ ሦእሠ ሁሁ ድቃ ቃቃ ኗ ሁ ቃ ኤቃ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የታክስ አስተዳደራዊ ቅጣት አነሳስ መመሪያ ቁጥር ር ር ቃሼ ሦ ጫ ዳፉ ዚልህሃኛፎ ፍልአዛሀፎ ርኗለዛል ሀሴ ወ በዓምውሱሁሱሁ እስ ዐፀ አዲስ አበባ ጸ ሃ ሪሃ ደ ያያ ያ ሪ ሪ ሃ ሪያ ይ ጭዝጫ « ፕ ቅናናናደ ውጽ ጋ መያ ያ መ ያች ችን የታክስ አስተዳደራዊ ቅጣት አነሳስ መመሪያ ቁጥር ባለሥልጣኑ መቀጫ ይነሳልኝ ማመልከቻ ሲቀርብለት ወይም በራሱ ተነሳሽነት በታክስ ክፋይ ሳይ የተጣለን አስተዳደራዊ ቅጣት በሙሉ ወይም በክፊል ሲያነሳ አንደሚችል የተደነገገ በመሆኑ ታክስ ከፋዮች በልዩ ልዩ ምክንያቶች ግዴታቸውን በህግ በተመለከተው መሠረት መወጣት ባለመቻላቸው የሚጣልባቸው አስተዳደራዊ ቅጣት ታክሱን ለመክፈል ፈቃደኛ ቢሆነም አስተዳደራዊ ቅጣቱ ካልተቃለለ በስተቀር የመክፈል አቅማቸው የሜዳከም በመሆኑ አስተዳደራዊ ቅጣቶች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ማንሳት ታክስ ከፋዮች ታክስ ከፋይ ሆነው እንዲቀጥሉ የሜያግዝና ውዝፍ ፍሬ ታክስን ሳይዘገይ ጳመሰብሰብ አጋዥነት ያለው መሆኑነ ስለታመነበት ወጥ በሆነ ሁኔታ አስተዳደራዊ ቅጣቶች የሚነሱበትን መስፈርት በማውጣት ፍትሃፃዊ አሰራርን ማስፈን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ በዚሁ መሠረት የኢትዮጵያ የገቢዎች እና ጉምሩክ ባለስልጣን በፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ስንቀጽ ላሳይ በተሠጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል ዚልህነኘሃፔጄክ ሄልእሰሀህጅ ርጋጻእተል ዐፀ ጄዚርላ አስተዳደራዊ ክፍል አንድ ጠቅሳላ ድንጋጌዎች አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ ፕታክስ አስተዳደራዊ ቅጣት አነሳስ መመሪያ ቁጥር ተብሎ ሏጠቀስ ይችላል ትርጓሜ ሰዚህ መመሪያ አፈጻፀም የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር የታክስ ህግ ማለት በኣዋጁ አንቀጽ የተሰጠውን ትርጉም የሚይዝ ሆኖ የጉምሩክ ህግን አይጨምርም አስተዳደራዊ ቅጣት ማለት በፌዴራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን ትርጉም የሚይዝ ሆኖ የጠጪ መጋራት እና የጡረታ መዋጮ ግዴታን ባለመወጣት የሜጣል ቅጣትን አይጨምርም ፕታክስ ቅሬታ አጣሪ የሥራ ክፍል ማለት በፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በኣዋጁ መሰረት በባለሥልጣኑ ቅርንጫፍ ጽቤት የተቋቋመ በግብር አወሳሰንና አስባሰብ ክትትል የሥራ ሂደት በአስተዳደራዊ ቅጣት አነሳስ ላይ በሰጠው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ሲቀርብ በማጣራት ለቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ የውሳኔ ሃሳብ የሚያቀርብ የሥራ ክከፍል ነው አራጀጨረታ ማለት የታክስ ግዴታን ባለመወጣት በባሰስልጣነ የተያዘን ንብረት በግልጽ ወይም በዝግ ሥነሥርዓት የመሸጥ ሂደት ነው ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ማለት ታክስ ከፋዩ በራሱ ሊያስወግደው የማይችል ከፍተኛ የተፈጥሮ ወይም ሰው ሰራሽ አደጋ ወይም ጽኑ ህመም ወይም ታክስ የመክፈልና ሌሎች ግዴታዎችን የመወጣት ግዴታ አገዳይወጣ የሜያደረግ ተጨባጭ እና የተረጋገጠ ምክንያት ነው ጽኑ ህመም ማለት በታክስ ማስታወቂያ ጊዜ ውስጥ ተንቀሳቅሶ መስራት የማያስችልና በታወቀ የህክምና ተቋም ቢያንስ ታክስ ከፋዩ የውሳኔ ማስታወቂያ ዚልህነነሃጄክ ልእሰህጅ ርጋጻእያል ቨርላ አስተዳደራዊ ቐጣት አነ ፀ ዜኬ « ከደረሰው ወይም አስታውቆ መክፈል ባሰበት ጊዜ ውስጥ የሚያስተኛ ህመም ሆኖ በህክምና ማስረጃ የሚረጋገጥ እና የንግድ ስራ እንቅስቃሴውን የሚመራለት የታክስ እንደራሴ የሌለው ሲሆን ነው የቅጣት ደረጃ ምደባ ማለት በዚህ መመሪያ መሰረት በከፊል የሚነሳ አስተዳደራዊ ቅጣት ለመወሰን ሲባል በታክስ አስተዳደር አዋጁ ክፍል አስራ አምስት ምዕራፍ ሁለት ስር ከአንቀጽ የተዘረዘሩትን አስተዳደራዊ ቅጣቶች ዝቅተኛ መካከለኛና ከፍተኛ ደረጃ በማለት የተደለደለበት የቅጣት ምደባ ደረጃ ነው ጣለሥልጣን ማለት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ገቢዎች ባለሥልጣንን ይጨምራል። አዋጅ ማለት የፌዴራል ታክስ አስተዳዳር አዋጅ ቁጥር ነው በዚህ መመሪያ ትርጉም ያልተሰጣቸው ቃላትና ሀረጎች እንደሁኔታው በታክስ አስተዳደር አዋጅና በታክስ ህጎች ውስጥ የተሰጣቸውን ትርጉም ይይዛሉ የተፈፃሚነት ወሰን ይህ መመሪያ በአዋጁ መሠረት በተጣለ በግብርና ታክስ አስተዳደራዊ ቅጣት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል ክፍል ሁለት አስተዳደራዊ ቅጣት የሚነሳበት ሁኔታ እና መጣኔ አስተዳደራዊ ቅጣት የሚነሳበት ሁኔታ በዚህ መመሪያ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች መሰረት አስተዳደራዊ መቀጫዎች ከማይነሱባቸው ሁኔታዎች በስተቀር ከዚህ በታች በተደነገገው መሰረት በአዋጁ የተጣሱ አስተዳደራዊ መቀጫዎች በከፊል ወይም በመሉ ሊነሱ ይችላሉ አስተዳደራዊ ቅጣቶች በከፊል የሚነሱበት ሁኔታ በአዋጁ መሰረት የተጣለ አስተዳደራዊ ቅጣት የድርጊቱ መፈፀምና አለመፈሀዐም በታክስ አስተዳደር ስርዓቱ ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ እና የታክስ ዕዳው የተከፈለበትን ጊዜ መሰረት በማድረግ አስተዳደራዊ ቅጣቶች በከፊል የሚነሱት መ ርመ ዚልህነነሃጄክ ሯልእሰህጅ ርጋጻእተል ቀጥሎ በተዘረዘረው መሰረት ቅጣቶችን በዝቅተኛመካከለኛና ከፍተኛ ደረጃ በመመደብና በዚህ መመሪያ አንቀጽ በተደነገገው መስፈርትና መጣኔ ሰንጠረዥ መሰረት ሆኖ የታክስ አስተዳደር አዋጅ በስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ጆምሮ የሚጣሉ አስተዳደራዊ መቀጫዎች በከፊል የሚነሱት ሀ የአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እስከ እና ዑስ አንቀጽ በዝቅተኛ የቅጣት ደረጃ ተመድበዋል ሰ የአዋጁ አንቀጽ ጎዑስ አንቀጽ እና እንዲሁም አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ እስክ በመካከለኛ ደረጃ የቅጣት ደረጃ ተመደድበዋል ሓ የአዋጁ አንቀጽ ዐ ንዑስ አንቀጽ እና ንዑስ አንቀጽ በከፍተኛ ደረጃ የቅጣት ደረጃ ተመድበዋል የፌደራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት በነበረ የታክስ ህግ መሰረት ግዴታን ባለመወጣት የሚጣል አስተዳደራዊ መቀጫዎች በከፊል የሚነሱት ሀ ታክስን አሳንሶ በማሳወቅ ወይም ታክሱንም ያልሰበሰበ ወይም ደረሰኝ ሳይሰጥ የሰበሰበ እና ሳይመዘገብ ደረሰኝ በሚሰጥ ላይ የተጣሉ ቅጣቶች ታክስን ባለማሳወቅ እና ዘግይቶ በመክፈል የተጣሉ ቅጣቶች የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያን ከመጠቀም ግዴታ ጋር የተያያዙ ቅጣቶች የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ የአገልግሎት ማዕከል ጋር የተያያዙ ቅጣቶች በዝቅተኛ ደረጃ ተመድበዋል ሰ ከሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ ወይም ሶፍትዌር አቅራቢ ጋር የተያያዘ ቅጣት እና የታክሰ ደረሰኝ መስጠት ሲገባው ባለመስጠት የተጣሉ ቅጣቶች በመካከለኛ ደረጃ ተመድበዋል ሐ መዝገብ አለመያዝ እና ሰነድ ባለማቅረብ የተጣለ ቅጣት በከፍተኛ ደረጃ ተመድበዋል ። ቀዛ ሀሮ ዐ» ህፇዛዛ ኸኙ ሆቭ ጳበሀ ሄህ ፇወ ዛ ብሠህኸ»ሀ ዜህሆህህህ ዩዌ ዐኑ ህሻ ዝኙ ቫለ ሆሼህህ ፇሀ ዛህዛ ብህቬህ ኛኞህዕክ ዌ ረ ህቨዛ «ህ«ሠቫ ዝኙ ጊዛካሀ ፔ ሠቀ ሇሀ ዝወዛ ዛ»ፀ ይብ ሦኙህ ወክ ተቫቫ ቅቀሩህሂዜ» ዜከኮፍቲ ሠወሰ ቢሻቫ» ብሄሩቫ ሃ ር ህቫሇህ ዘቋሁ ዛሁዐ ሣሇሃቫህህ ህቫ ሂቨህዜሆሃኽሬል ቱዛ ህዛ ህሃዛዛ ኸዝሼ ያኘዛፅ ጳብህ ህ ሀ» ዛ ብህህፔ»ሀ ዜዖህህህ ሯ አስተዳደራዊ ቅጣት ሙሉ በሙሉ የሚነሳበት ሁኔታ ታክስ ከፋዩ የታክስ ግዴታውን በጊዜ አንዳይወጣ የሚያደርግ ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ያገጠመው እንደሆነ ድርጅቱ የንግድ ሥራ ሊቀጥል የማይቸልና የከሰረ ልበ መሆኑ በፍቤት ሲረጋገጥ ባለሥልጣኑ ሒሳቡን ከመመርመሩ በፊት ታክስ ከፋዩ በራሱ ተነሳሽነት ስህተቱን ያረመ እንደሆነ አና በተሻሻለው ስሌት ታክስና ወለድ ከከፈለ በዚህ ላይ የሚጣል ቅጣት መጠን ከንብረቱ እና ከዚያ በላይ በተፈጥሮ ወይም በሰው ሰራሽ አደጋ ምክንያት የወደመበት መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ ከሚመለከተው የመንግስት ተቋም ያቀረበ እንደሆነ ከራሱ ገቢ ሳይ ግብር ቀንሶ የሚያስቀር ተቀጣሪ በሥራ ላይ አያለም ሆነ የሥራ ውሉ ሲቋረጥ የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያ በደረሰው በ ቀናት ውስጥ ፍሬ ታክሱን ወለድ እና በሌሎች የቅጣት ደረጃ የማይነሳውን ቅጣት ሙሉ ለሙሉ ከከፈለ በታክስ ውሳኔው ውስጥ የሚገኝና በዝቅተኛ ደረጃ የተመደበ አስተዳደራዊ ቅጣት ካለ ለቅጣቱ ምክንያት የሆነው ባለስልጣን መቤቱ በፈጠረው የአሰራር ስህተት መሆኑ ከተረጋገጠ አስተዳደራዊ ቅጣቱ ሙሉ በሙሉ ይነሳል የቅጣት ይነሳልኝ ጥያቄ አቀራረብ ሥርዓት አስተዳደራዊ ቅጣት የተወሰነበት ሰው ቅጣቱ እንዲነሳለት ምክንያቱን በመግለጽ ሰባሰስልጣነ ቅጽቤት ለታክስ አወሳሰንና አሰባሰብ ሥራ ሂደት በጽሑፍ ማመልከት አለበት ቅጣትን የማንሳት ሥልጣን ገ የቅርንጫፍ ጽቤት የግብር አወሳሰንና አሰባሰብ ክትትል የሥራ ሂደት መሪ በዚህ መመሪያ አንቀጽ እና መሰረት ቅጣቶችን ያነሳል የተነሳው ቅጣት ስለመነሳቴ በተዘጋጀ ቅጽ ተሞልቶ በሥራ ዛደቱ ከተረጋገጠና ከጸደቀ በኋላ የሚከፈለው ታክስ ወለድና የማይነሳው ቅጣት መጣኔ ተከፍሎ ዩክርላ አስተዳደራዊ ቅጣት አነሳሰ መመሪያ ። በውሳኔው መሰረት ተፈጻሚ ይደረጋል አስተዳደራዊ ቅጣትን በልዩ ሁኔታ ስለማንሳት በዚህ መመሪያ አንቀጽ እና ላይ የተመለከተው ቢኖርም በኢኮኖሚያዊ አስተዳደራዊ ወይም ማህበራዊ ምክንያቶች የባለስልጣነ ዋና ዳይሬክተር ወይም በሚወክለው ኃላፊ በልዩ ሁኔታ በታክስ ከፋዩ ጥያቄ ወይም ባለሥልጣኑ በራሱ ተነሳሽነት አስተዳደራዊ ቅጣት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲነሳ ሊያደረግ ይችላል ለባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይም ሰሚወክለው ኃላፊ ቅጣት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲነሳ የሚቀርብ ጉዳይ ዝርዝር የውሳኔ ሀሳብ በአገር ውስጥ ታክስ አሰራርና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት እንዲቀርብበት ተደርጎ የቀረበው ምክንያት አሳማኝ ሆኖ ከተገኘ የባለሥልጣትነ ዋና ዳይሬክተር ወይም የሚወክሰው ኃላፊ አስተዳደራዊ ቅጣት ሙሉ በሙሱ ወይም በከፊል እንዲነሳ ውሳኔ ይሰጣል ለዋና ዳይሬክተሩ ወይም ለወከለው ቀርቦ በሚወሰነው መሰረት አንዲፈፀም በአገር ውስጥ ታክስ አሰራርና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በኩል ለቅጽቤቱ የሚሳክ ሆኖ የሚነሳው አስተዳደራዊ መቀጫ በዚህ መመሪያ አንቀጽ መሠረት የሚከናወን ይሆናል በክፍያ ስምምነት ጊዜ የቅጣት አነሳስ በክፍያ ጊዜ ስምምነት መመሪያ መሰረት የታክስ ዕዳውን በተራዘመ ጊዜ እንዲከፈል ለማድረግ ከግብር ከፋዩ ጋር በሚደረግ የክፍያ ጊዜ ስምምነት ውል ውስጥ ከፍሬ ታክስና ወለድ በተጨማሪ በመቀጫ አነሳስ መመሪያ መሠረት ጀክርላ አስተዳደራዊ ቅጣት አነሳስ መመሪደ የማይነሳውን መቀጫበከፊል ተነስቶ ከፊሉ ሳይነሳ በሚቀርበት ሁጌፄታ ብቻ ጨምሮ ሊነሳ የሚችለው መቀጫ እንዳይካተት ሊደረግ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተገለጸው አግባብ ግብር ከፋዩ በስምምነቱ መሰረት ፍሬ ታክሱንና ወለዱን ከፍሉ ማጠናቀቁ ሲረጋገጥ መቀጫው እንዲነሳ ይደረጋል። በቅጽቤቶች በዚህ መመሪያ አንቀጽ እና ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲነሱ ውሳኔ የተሰጣቸው አስተዳደራዊ መቀጫዎቹ የተነሳውን ደ ን ርል አስተዳደራዊ ቅጣት እነሳስ መመሪያ የመቀጫ የገንዘብ መጠን በየወሩ ተጠናቅሮ ከወርሃዊ ሪፖርት ጋር በግልጽ ተሰይቶ ለባለስልጣኑ የፕላንና ፕሮጀክት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት መቅረብ አለበት ፍ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሠረት ቅጽቤቶች ሪፖርታቸውን በወቅቱ እንዲልኩ የፕላንና ፕሮጀክት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ክትትል ያደረጋል እንደአስፈላጊነቱ የማስተካከያ አርምጃ አንዲወሰድ ለሚመለከተው ዘርና ሪፖርት ያደርጋል ባለሥልጣኑ አስተዳደራዊ ቅጣት እንዲነሳ ውሳኔ የሰጠበትን የእያንዳንዱን መዝገብ መረጃ ከየቅርንጫፍ ጽቤት በማጠናቀር በየሩብ ዓመቱ የተጠቃለለ ሪፖርት ሰገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሜኒስቴር ማቅረብ አለበት የተሻሩና ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጐች በሥራ ላይ የነበረው መመሪያ ቁጥር አስተዳደራዊ ቅጣቶች ስለሚነሱበት ሁኔታ የሚገልጹ ድንጋጌዎች እና ከዚህ መመሪያ ጋር የሜቃረን ማንኛወም ህግ ሰርኩላርና ልማዳዋ አሰራርች በዚህ መመሪያ ተሽረዋል የመሸጋገሪያ ድንጋጌ ይህ መመሪያ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊተ በመመሪያ ቁጥር መሰረት ተቀባይነት አግኝቶ የታክስ ክፍያ ጊዜ ማራዘሚያ ስምምነት ውስጥ ገብቶ የታክስ ፅዛውን በመክፈል ላይ የሚገኝ ግብር ከፋይ የአስተዳደራዊ ቅጣት አነሳስ ጉዳይ በነባሩ መመሪያ መሠረት ፍጻሜ ያገኛል መመሪያው የሚሻሻልበት ሁኔታ ይህ መመሪያ የሜሻሻለውጡ መመሪያ ለማውጣት ስልጣን ባለው አካል ተሻሽሸሉ ሲወጣ ብቻ ይሆናል መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ ይህ መመሪያ ክነሀሴ ቀን ዓም ጀምሮ ተፈፃሚ ይሆናል።