Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከ ከከኽ ህከ ዐ። ከኪ ከቨኪ ከኪ ከ ከ ። ሃከ ከ በርከ ርርሀ ርከከ ሀ ርከርከር ልዉበር ከ ከኘሃ ከ።
በ ከበበፀበ ከ ከከ በከበ ዚክዐዝ ከ በከ በበ ሀዐዐፀቭ በ ከ ከ ኘነ ከፀፀ እበዐበፀከቪ ልከቧ በፀርፀኗኗሃ ፀዝበፀቧበ ከፀ ርበኪ ቪ ከበ ርከ ህቨ ፐከወጩፎየያር ከ ከ ከክከኛ ርህበር ህከ ጠ ከ ክኳ ቪከ ኽህ ዐ ፒከፀ ከኽ እ ከር ከ ክፍል አንድ ጠቅላላ አጭር ዕርስ ይህ ደንብ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅን ለማስፈጸም የወጣ ደንብ ቁጥር ቿሺ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ ጳ ሰ የጋራ እርሻ በዚህ ደንብ ውስጥ ያሉት ቃላትና ሐረጎች ሁሉ በአዋጁ ውስጥ ከተሰጣቸው ትርጓሜ ጋር በተጣጣመ መንፈስ ይተረጎማሉ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፅቋ አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ ደንብ ውስጥ ሀ አዋጅማለት የደቡብ ብብሕክልል መንግስት የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር ማለት ነው ለ መስተዳድር ምክር ቤት ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ከልል መስተዳድር ምክር ቤት በቢኔ ማለት ነው ሐ ቢር ማለት የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ማለት ነው መ ገጠር መሬት ማለት ከማዘጋጃ ቤት ክልል ውጪ ወይም አግባብ ባለው ሕግ ከተማ ተብሉ ከሚጠራው አካባቢ ውጪ ያለ ማንኛውም መሬት ማለት ነው መሥ ኮሚቴ ማለት በቀበሌ ደረጃ በሕዝብ ተመርጦ የመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ጉዳይን የሚያስፈጽም ኮሚቴ ማለት ነው ረ ወል ይዞታ ማለት ከመንግስት ወይም ከግል ይዞታነት ውጭ የሚገኝ እና የአካባቢ ነዋሪዎች በጋራ ይዞታነት የሚጠቀሙበት ሲሆን ለግጦሽለደንና ለሌሎች ማሕበራዊ አገልግሎቶች እየዋለ ያለ መሬት ነው ማለት ባለይዞታው ይዞታውን ለሌላ ሰው በመፍቀድ ሰብል ማዘራት ማስተከል ሲሆን ሰብሉ ሲደርስ እንደውላቸው ተካፍለው የሚወስዱበት አሰራር ነው ሸ የመሬት ደረጃ ማለት የመሬቱን የምርታማነትና የሌሎች አመቺ ሁኔታዎች ማለት የለምነት ደረጃ የመሰረተ ልማት መስፋፋት የአየር ንብረትና የመሳሰሉትን ታሣቢዎችግምት ውስጥ በማስገባት የሚወጣ ደረጃ ማለት ነው ር ከዐቪ ፀ ፐከ ፀጪከዐእ ከ ከፀ ርፎበ ኗ ከነቪህነቪ ከበ ልበከከእ ሀ ሀከኪእነ ሀ ሠ ከበሀበኪ ረከ ዐክኽ ቨቪከእኳ ሏ ከ ዝህጠቪኪ ከ ከእ ከዐሀበ ከፀ ከፎቧኢበ ልከበ በፀከከፀበ ከ ከፀ ኗቧከበፀ በቧከበር ከ ከፀ ከዐርበከኪ ዝዝከዐቢ ከአ ሀፎሀርርፀ ሺዐ ፒከፍ ፀከርፀ ዐከፀከር ኳ እከ ከኪ ኾከ በ ከ ከጩፎ እከከ እከከ ቪ ህ ላ በእከከኪ ከኪ እ ለበዐከከሆ ህክርቨ ከበከ ከፀ በርበቧከኳከሃፀ ርዐክበር ህከቧ እከእ እቧዐአጳከ ከ ከ እከከ እከኪ እከዐአከ ሀ ቪከ ለወርኪቨ ኢበ ሀ በፀሆሀኪ በ በከ ከ ዐህከ ከፒከ በኳእቧ። በ ከሃ ሠርከርሃ ከፀበዐ ሀኗበ ፀከፀ ዕ ወቪከዐ ዐ ዐ ከሃ ዐከ ር ከሃ ቪከከ ቨ ከ ሀሀእከ ከ ዝሃሃ ህከ ከ ከፀበ ፒከፀ ከ ከ ከ ርዐዐ ርሀሃ ርቹ ዐኳ ከ ከ ከ ከ ህ ከ ርር ከ ኪ ከርከኪ እከ ርሃ ከ ኳ እርከህቨ ዐከ ርከ ፌ ከ በከከዝርኪ ር ከ ግ ቀ የእርሻ መሬት ማለት በዓመታዊ ወይም በቋሚ ሰብል የተሸፈነ መሬት ነው በ ተዳፋት የእርሻ መሬት ማለት ተዳፋትነት ከፍ እያለ በመሄዱ ምክንያት ተገቢ የአፈር ጥበቃ ስራ ካልተሰራ በስተቀር ለእርሻ ሥራ የማይፈቀድ መሬት ማለት የመሬቱ ነው ተ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ማለት ለአንድ አርሶ አደር ከፊል አርብቶ አደርና አርብቶ አደር ወይም ሌሎች የገጠር መሬት ተጠቃሚዎች የይዞታውን በመለካትና አዋሳኞች በመመዝገብ የሚሰጥ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ማለት ነው መጠን ቸ የሕዝብ ጥቅም ማለት በመሠረተ ልማት አውታሮች ማለትም በትምህርት በጤና በመንገድበውኃ ወዘተ ተቋማት የሚገኝ የሕዝብ የጋራ አገልግሎት ማለት ነው ኀ በከተማ ክልል የሚኖር አርሶ አደር ማለት ይዞታው በከተማ ክልል ሆኖ በግብርና ሥራ የሚተዳደር አርሶ አደር ማለት ነው የጾታ አገላለጽ በዚህ ደንብ ውስጥ በወንድ ጾታ የተደነገገው የሴትንም ጾታ ያካትታል የደንቡ ተፈፃሚነት ወሰን ይህ ደንብ በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ በሚገኝ በማንኛውም ዓይነት የገጠር መሬትና በከተማ ክልል ለግብርና ሥራ በዋለ መሬት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ርከሃበ በበኪ ከ ርሃ ከሃ ፀሂከፀ በሀ ዐከ ርኾ ሃ በ በበ ከቢ ከ በሃከ ርሀሃከ ህከ በሸ ርከክ ሀ ርከወከ ኦ ቭ በ ህቭከዌኪኳ በር ዐ ርፀቭከር ሀ ህ ከሃ ከ ከበ ከሃ በከ ቢበ ጤ ከ ከከከ ህ ፀር ሂከፀ ከኬ ፔከክር በከ ዐርዐበበከ ር ዐከበ ከር ፀዐቧርከዐኪ ከፀጸኪ ከኸከኗዐዐቨ ዉበ ህሆፀፎ ቪር በከከዝርኪ ርከ ፐ በ ህከ ህኪ ። ከ ከሃ ከ ፒ ። ከኪ ከከፀ ፀጪጩዩፀበፀበቪ ከጪ ከፀ ዐበህዩዉ እ ከከ ህከ ከ ከፀ ዐጩ ከዐ። ከ ከኪ ፐከመጪ ከዐ ከበ ከፎ ኳፀ ነዐ በዐፀልሺከ ዐ ከ የ እበ ከኒ ዐከ ከ ከ ዐርርፌጄ ከ ህ ር ከ ርርወመሀ ከሃ ከፀ ከ ከከ ከፀ ኗከ ከዐ። ከፀ ዐ ቧበከከሃፀ ርህከርሽ ከ ከከ ከ ከኪ ሸርከሂ ፐከኡኢ ከዐኪ ከ ፀቧፎሯከ ነዐ ያርፀ ዐር ፒከኡ ፀር ቁቂቨጀለቫ ኣጠርዐህፕፐጀ ርክ ሂከፀ ቪክ ኗፍዐዝቪከዉኽ እከዐከኗ እከዐከ ዐ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ሀዩሀ አሂዕልክፐ ዕልያዩፒፐል ዩ ዝዩ ዕዐህዝዝዩክ ክልዝዐአዘ ክልዝቨዐአልዚህጠር ልአዐ ዞዩዐዞዩ ክሂዕዐክልዚ ፐልፐ በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ኛ ዓመት ቁጥር ሀዋሳ ጥር ቀን ዓም ደንብ ቁጥር ዓም በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ሰው ሰራሸ ደን አጠቃቀም ለመወሰን ተሻሽሎ የወጣ ደንብ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት በተለያዩ ዞኖት ውስጥ በመንግሥት በጀት እና እርዳታ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ተተክለው ለጥቅም የደረሱ በርካታ ሰው ሰራሽ ደኖች የሚገኙና እዚህን ደኖች ሕጋዊና ቴክኒካዊ አሰራሮች በመከተል በጥቅም ላይ ለማዋል ስሚቻልበት አሰራር መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ በክልሉ ውስጥ በተለያዩ ስፍራዎች ለምተው የሚኙ ደኖች በሕገወጥ መንገድ ለጭፍጨፋ ተዳርገው መንግስትና ሕዝብ ማግኘት የሚገባው ገቢ ከማጣት ባሻገር የደኑ አቆራረጥና አጫጫን ቴክኒካዊና ሙያዊ መርሆዎችን ያልተከተለ በዘረፋና በሌብነት በዘፈቀደ የሚፈፀም በመሆኑ የአካባቢውን የተፈጥሮ ሚዛን የሚያዛባ ደኑንና ከደኑ የሚገኘውን ጥቅም ዘላቂነትና ቀጣይነት የሚያሳጣ ጥፋትን መከላከል አስፈላጊ በመሆኑ በሌላም በኩል ደኑን በተከላ ለማልማት ብዙ ዛብት ገንዘብና ጉልበት የፈሰሰበትን አንዱ ንዑስ የክፍለ ኢኮኖሚው አውታር በመሆኑ ለአካባቢውና ለክልሉ ነዋሪዎች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ከማረጋገጥ አንፃር የበኩሉን ድርሻ ማበርከት ስለሚኖርበት ለዚህም የግል ባለሀብቱ በዘርፉ የሚደረገውን እንቅስቃሴ መበረታታት ስለሚኖርበት ከዚህም በላይ ደግሞ ደን የአፈር መሸርሸርን የበረሃማነት መስፋፋትንና የተፈጥሮ ሚዛን መዛባትን በመግታት በቀላሉ በገንዘብ ሊገመት የማይችል ወሳኝ ሚና ያለው በመሆኑ በተሳሳተ የደን አጠቃቀም ሳቢያ በኢኮሎጂው ላይ አሉታዊ ጫና እንዳይፈጠር የተፈጥሮ ሚዛን እንዳይዛባና ከሚገኝ ጥቅም ይልቅ ጉዳቱ ያመዘነ እንዳይሆን በተቻለ መጠን አጠቃቀሙ በጥንቃቄ የሚታቀድና የሚከናወን መሆን ይኖርበታል ተብሎ የሚታመን በመሆኑ ክልሉ ውስጥ በሰው ሰራሽ መንገድ ለምዶ ለአጠቃቀም የደረሰውን ደን በአግባቡ በጥቅም ላይ ለማዋል እንዲቻል በክልሉ መንግስት ስለደን አጠቃቀም በወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እንዲሁም በክልሉ ሕገመንግስት አንቀጽ ለክልሉ መስተዳደር ምቤት በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህ የክልሉ የመንግስት የሰው ሰራሽ ደን አጠቃቀም ለመወሰን ተሻሽሸሉ የወጣ ደንብ አዘጋጅቷል አጭር ርዕስ ይህ ደንብ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የሰው ሰራሽ ደን አጠቃቀም ቁጥር ዓም ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ መንግሥት ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝች ክልል መንግሥት ነው መስተዳድር ምክር ቤት ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት መሥተዳድር ምክር ቤት ነው ሰው ሠራሽ ደን ማለት በክልሉ ውስጥ ተተክለው ወይንም በሰው ሠራሽ ዘዴ የለሙ ዛፎችን የእንጨትነት ባህርይ ያላቸው ዕዕዋቶች ክምችት ነው መሬት ማለት በሰው ሰራሽ ወይንም በተከላ ደን የተሸፈነ ወይንም የሚሸፈን ቦታ ነው ኮንሴሽን ማለት ደኑንና ደኑ የተተከለበትን መሬት ለተወሰኑ ዓመታት በኪራይ መልክ በመያዝ እያለማ ከሚጠቀም አካል ጋር የሚደረግ የአጠቃቀም ስምምነት ነው ተጠቃሚ አካል ማለት ደኑን በግዥ ወይንም በኮንሴሽን መልክ ለመጠቀም ከመንግሥት ጋር የሚዋዋል ሕጋዊ ድርጅት ወይንም ግለሰብ ነው አስፈፃሚ አካል ማለት ለአጠቃቀም የደረሰውን ወይንም የሚደርሰውን ደን ለአንድ ጊዜ አጠቃቀም የመሸጥ ወይንም በኮንሴሽን መልክ የመስጠት ተግባር እንዲያከናውን በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የሚወከል አካል ነው ዋነኛ ዛፍ ማለት በተወሰነ ሥፍራ በሰው ሰራሽ ዘዴ ከለማው ወይንም ከሚለማው ደን በመሬቱ ላይ ከተተከሉ ወይንም ከሚተከሉ የዛፍ ዝርያዎች በቁጥር አብዛኛውን ድርሻ የሸፈነ ወይንም የሚሸፍን የዛፍ ዝርያ ነው የአካባቢ ሕዝብ ማለት ደኑ ከለማበት መሬት በአንፃራዊ ቅርበት ባለው አስተዳደራዊ እርከን ውስጥ የሚኖር ሕዝብ ነው የደን ማኔጅመንት ፕላን ማለት ከተከላ ጀምሮ እስከ አጠቃቀም ድረስ የደኑን ዛፎች ከመንከባከብና ዕድገታቸውን ከመቆጣጠር አንፃር በተለያየ የዕድሜ ደረጃ የሚከናወኑትን ቴክኒካዊ ተግባሮች የሚያሳይ ሠነድ ነው ዓላማ የሠው ሰራሽ ደን የአጠቃቀም ደንብ የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል የሰው ሰራሽ ደን በቁምም ሆነ ተቆርጦ የሚሰጠው ጥቅም ቀጣይነት እንዲኖረው ማረጋገጥና ማስቻል ደኑ ተፈላጊ ምርትና የተሻለ ዋጋ ሊያስገኝ ከሚችልበት መጠንና የዕድሜ ደረጃ በማለፍ ዋጋው ሳይቀንስ የተሻለ ዋጋ አንዲያስገኝ ምርቱ ተፈላጊነት በሚኖረው የአጠቃቀም ደረጃ ላይ አያለ ለተጠቃሚ በመሸጥ ወይንም እያለማ ለሚጠቀም በኮንሴሽን መልክ በመስጠት የተሻለ ገቢ ማስገኘት የደኑ አጠቃቀም ከተፈጥሮአዊና ሕጋዊ ሥርዓቶች ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ማድረግ የደን ሀብት ለኢንዱስትሪዎች የጥሬ ዕቃ ምንጭ በመሆኑ ለዜጎች የኢንቨስትመንት አማራጭና ተጨማሪ የሥራ ዕድል እንዲከፈት ማስቻል ኅብረተሰቡ ከደኑ የጥቅም ተካፋይ በመሆን በባለቤትነት ስሜት እንደየራሱ ንብረት እንዲመለከትና በአጠቃላይ ለደን ልማትና ጥበቃ ትኩረት እንዲጥ ማስቻል ለመንግሥት ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የሚችል የደን ሀብት በሕገወጥ መንገድ ለብክነት እንዳይደረግ በመሸጥ ወይንም በኮንሴሽን መልክ በመስጠት ገቢውን ለክልሉ ልማት ማዋል ክፍል ሁለት ሰው ሰራሽ ደን አጠቃቀም በጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችሉ መሠረታዊ ቅድመ ሁኔታዎች በተከለሰ የለማውን ሰው ሰራሽ ደን በመቁረጥ በሚፈለግ መንገድ በጥቅም ላይ ለማዋል የሚቻለው ደኑ ከሚገኝበት የመሬት አቀማመጥና የአፈሩ ሁኔታ አንፃር የደኑ መቆረጥ በአካባቢው ላይ ሊያስከትል የሚችለው ኢኮሎጂያዊ ጫና ወይንም አሉታዊ ጎኑ የአካባቢው የተፈጥሮአዊ ሁኔታ የማይጣጣም እንደማይሆን በባለሙያ ጥናት ሲረጋገጥ እንደዚሁም የደኑ መሬት ከመንገዶች ከወንዞችና ድልድዮች ከሚኖረው ርቀት አኳያ የደኑ መቆረጥ በአነዚህ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚያስትለው ተፅዕኖ እንደማይኖር በጥናት ሲረጋገጥ በማኔጅመንት ፕላን መሠረት የደኑ ዛፎች ዕድሜና መጠን ለሚፈለግ ዓይነት ጥቅም ለማዋል ብቁ መሆኑ በባለሙያ ሲረጋገጥ የደኑ አቆራረጥ አጣጣልና አጫጫን በሙያው ተቀባይነት ያለውን አሠራር የሚከተል መሆኑ በውል ስምምነት ሲረጋገጥ ደኑ ከተቆረጠ በኋላ በቀጣይ ሰለሚያቆጠቁጠው ደንና ስለመሬቱ የወደፊት አያያዝ አጠባበቅና አስተዳደር በሚመለከት ተቀባይነት ያለው ግልፅ ፕላን መዘጋጀቱ ሲረጋገጥ የደኑ አጠቃቀም አግባብነት ከሚኖራቸው የጥቅም ጥያቄዎች እና ማህበራዊ አኗኗር አንፃር አሉታዊ ተፅፅኖ የማይፈጥር መሆኑ በጥናት ሲረጋገጥ አስፈላጊነታቸው በአስፈጻሚው አካል ታምኖበት እንደሁኔታው ሊጠየቁ የሚችሉ ሌሎች መስፈርቶች ሲሟሉ ደን በጥቅም ላይ ሚውልባቸው መንገዶች በቀጥታ ለአካባቢ ልማት ማዋል በተወሰነ ቦታ ላይ የለማውን ደን በሙሉ ወይንም በከፊል በመቁረጥ በቀጥታ ለአካባቢው ልማት ማዋል የሚችል ሲሆን ደኑን በዚህ መንገድ ጥቅም ላይ ማዋል የሚቻለው በየደረጃው የሚኙ የቀበሌ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር የተደረገ የአጠቃቀም ጥያቄ ለዞነ አስተዳደር ምቤት ቀርቦ ሲጸድቅ ነው የሚቀርበው የአጠቃቀም ጥያቄ ዓላማውን የአጠቃቃም መርሃግብርና ጥያቄውን አግባብነትና አሳማኝነት በሚያብራራ የፕርጀክት ሰነድ የተደገፈ መሆን የኖርበታል የጥያቄው አቀራረብና የውሳኔ አሰጣጥ ሂደት በዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ይወሰናል ደኑን ለተጠቃዎሚች በሙሉ ወይንም በከፊል በቁም በመቁረጥ በመንግሥት የለማን ሰው ሰራሽ ደን መንግሥት የመሸጥ ፍላጎት ወይም በተጠቃሚዎች ጥያቄ ለአንድ ጊዜ ጥቅም ተቆርጦ እንዲሸጥ ማድረግ ይቻላል የደረሰውን ደንና መሬቱን በኮንሴሽን መልክ ወይንም በኪራይ ስምምነት በመያዝ በቀጣይ የሚያቆጠቁጠውን ደን በመንከባከብ በማልማትና በማስተዳደር ከሚጠቀም አካል ጋር መዋዋል የሚችል ሲሆን ዝርዝር በመመሪያ ይወሰናል ትኩረት የሚሰጣቸው የሥራ ዘርፎች የአካባቢ ጥበቃ መሠረታዊ መርሆዎችን መሠረት ያደረገና ተከታታይነት ያለው ልማትን ለማፄድ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማሳደግ እንዲቻል ቅድሚያ የሚጣቸው ሥራዎች አፈፃፀም መመሪያ ተለይተው ይገለፃሉ ክፍል ሦስት የዋጋ አወሳሰን የክፍያ አፈጻጸም እና የገቢ ድርሻ የዋጋ አወሳሰን የደኑ ሽያጭ ዋጋ አወሳሰን ከሚከተሉት ሁኔታዎች በአንዱ ሊፈጸም ይችላል በግልጽ በሚወጣ ጨረታ እንደ አስፈላጊነቱ በሁለት ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ይፈፀማል ዝርዝሩም በአፈዓፀም መመሪያው ይገለፃል የክፍያ አፈፃፀምና የፋይናንስ አጠቃቀም አግባብነት ባለው የክልሉ የፋይናንስ ሕግ ጋር በተዛመደ ሁኔታ የክፍያ አፈፃፀም ሥርዓት በመመሪያ ይወናል ከሽያጩ የሚሰበሰብ ገቢ አጠቃቀም በዞን ወይም ልዩ ወረዳ እና ወረዳ ደረጃ የሚኖረው ድርሻ ተወስኖ ለአካባቢው ልማትና የሰው ሰራሽ ደኑን አንደገና ለማልማት አንዲውል ያደርጋል የገቢ ድርሻን ስለመወሰን ከሰው ሠራሽ ደን ሽያጭ እና ከኮንሴሽን የሚሰበሰበው ገቢ በሚከተለው ድርሻ መሠረት ለልማት ይውላል በዞን ደረጃ ከተሸጠ ሀ ለዞን አስተዳደር ለ ለወረዳ አስተዳደር ጠሐ ለቀበሌ አካባቢ ልማት መ ደኑን አንደገና ለማልማት በልዩ ወረዳበወረዳ ደረጃ ከተሸጠ ሀ ለወረዳ አስተዳደር ለ ለቀበሌ አካባቢ ልማት ሐ ደኑን እንደገና ለማልማት ክፍል አራት ዝርዝር የሥራ አፈፃፀም መመሪያ ስለማውጣትና ስለ አስፈፃሚ አካል ዝረዝር የአፈፃፀም መመሪያ ስለማውጣት ይህንን ደንብ በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል አስፈላጊ የሆኑ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ እንዲወጣ ያደርጋል መመሪያውን የማውጣት ሥልጣን የርዕሰ መስተዳድር ቤት ይሆናል አስፈፃሚ አካል ስለመወሰን ይህን ደንብ እና ደንን ለማስፈፀም የሚወጣ የአፈዓዛፀም መመሪያን ተግባራዊ ለማድረግ ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች የሚውጣጣ አንድ አስፈፃሚ አካል ይቋቋማል የአስፈፃሚ አካል ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነቱ በሚወጣው የአፈፃፀም መመሪያ ይገለፃል ደንቡን ስለማሻሻል ይህ ደንብ አንዲሻሻል ከአስፈፃሚው አካል ወይም ከሌላ ሴክተር መቤት ጥያቄ ሲቀርብ በክልሉ መስተዳድር ምቤት ሊሻሻል ይችላል ክፍል አምስት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች የተከለከሉ ተግባሮች ማንኛውም ተጠቃሚ አካል በደንቡ ውስጥ ተገለፁትን ድንጋጌዎች በሙሉ የማክበር ግዴታ ያለበት ሲሆን የሚከለክሉ ዝርዝር ተግባሮች እንደሚከተሉት ይሆናሉ ማንኛውም ተጠቃሚ ከደን ዛፍ ውጭ በመሬቱ ላይ ወይንም በአቅራቢያ የሚኙትን ሌሉች የተፈጥሮ ሀብቶች ማለትም በተከላ ያልለሙ የተፈጥሮ ዛፎች ማዕድናት እና ሌሎችንም ያለአስፈፃሚ አካል እውቅና መጠቀም አይችልም በኮንሴሽን መልክ መሬት በመያዝ አያለማ ለመጠቀም የሚስማማ አካል መሬቱን ከደን ልማት ውጭ ለሌሎች ዓላማዎች ማዋል አይችልም ከመሬት አካባቢ ሕዝብ ጋር የጥቅም ግጭት ሊፈጠር የሚችል አግባብነት የሌለው ተግባር በአፋጣኝ ለአስፈፃሚ አካል ከማስታወቅ ውጭ በተጠቃሚ የሚወሰድ እርምጃ አይኖርም ሌሎች አስፈፃሚ አካል በክልሉ የተከለከሉ ተግባሮች መፈጸም አይቻልም ተፈፃሚ የማይሆኑደንቦች ማናቸውም ከዚህ ደንብ ተቃራኒ የሆኑ መመሪያዎችና አሰራሮች በዚህ ደንብ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከጥር ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ጥር ቀን ዓም ኃይለማሪያም ደሣለኝ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስሥት ርዕሰ መስተዳድር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ እፒርላፐ ርላሪያጀፐለ ዐ ቨ ዓዐሀርፐቨጀእ አላፕፐዐእኣፍ እላፕእለሏፒ ላእዐ» ጅጀዐመጀፍ ርእላሏ ዓላፐጀ ቿ ዓመት ቁጥር ሀዋሳ ሀምሌ ጳ ቀን ሺፀ ዓም ማውጫ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ስለደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር ግጣ ሺፀ ዓም መግቢያ የደን የማልማት መልኩ የመጠቀም ተግባር የሕበረተሰቡን የደን ውጤቶች ፍላቶች ለሚላትና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ባጠቃላይ ለክልሉ ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያለው በመሆኑ የመጠበቅና ዘላቂነት ባለው የክልሉን የደን ሀብት ዘላቂነት ባለው መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል የሚቻለውም ከመንግሥት ጎን ለጎን የህብረተሰሱ ሙሉ ተሳትፎና የጥቅም ተካፋይነት ሲረጋገጥ እንዲሁም የደን ፖሊሲና ፕሮግራም ከሌሎች የኢኮኖሚ ዘርፎች በተለይም ከግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ጋር ሲጣጣም በመሆኑ በከፍተኛ ደረጃ ጎልቶ በሚታየው የክልሉ ደን መመናመን ምክንያት እየተከተለ ያለውን የአፈር መከላት በረፃማነት መስፋፋት የተፈጥሮ ሚዛን መዛባት የብዝሐ ሕይወት መመናመንና የግብርና ምርት ማሽቆልቆል ለመግታት የደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ወሳኝ ሚና ያለው በመሆኑ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ደንብ ሃ አዕ ዝነሀ ሀሃ ዐክርከእፕ ፐከፀ ዐሀዚከጪጩከ እልከዐከፍ እልከዐከአከ ከበ ፀዐፔ ቪፀወከ ፀሆበ ሻክከኸ ከበ ሀከ። ር ዐ ከበ የአገልግሎት ዋጋ ሮያሊቲ ማለት ደንና ሃ ከ ርር ከሃ ዐበከ የደን ውጤት ሽያጭ ላይ ሲውል ደኑንና ከ ከከከ ከከ የ በበ አካባቢውን መልሶ ለማልማት አግባብ ባለው አካል የሚሰበሰብ ክፍያ ነው ሀከ ዝከ ከ ኪ ሀር ከ ኾበክርከዝሄ ር ምርት ሰጪ ደን ማለት ለኢንዱስትሪ ከበዚከኘ ርኬከዝርከቪኪ ሀፀ ዐከዮ ሀሀ ለኮንስትራክሽንና ለማገዶ እንዲሁም ከበ ከሺ ርልከ ከፀ ርዐከፀ ዐ የ ሀርቪኽ ለሌሎች አገልግሉቶች የሚውል የደን ምርት ሊመረትበት የሚችል ደን ነው የደን ማኔጅመንት ፕላን ማለት የተፈጥሮ ፐዐዩፍ ሽበበ ሽ ከ ወይም የሰው ሠራሽ ደን በዘላቂ የደን ሃ ከከ ፒ ዐ ርከከኪ በፀሆፀበቪ ከበ ህከከኳ ዐ ከ ህርዩ አስተዳደር መርህ መሠረት በዝርዝር ት ት ከከሀከ ከቢ በከኳ ዐ ከህበበ በማጥናተ ለደን ሀብቱ ልማተ ጥበቃና በሀ ከ ዐኪ ከ ዐበር በከ አጠቃቀም የሚወጣ ዕቅድ ነው በቧከቧዐበ ክበከ ዐ ሽበበበ ከበ ድ ዘላቂ የደን አስተዳደር ማለት የደንና ሀሀ በፀ ርእክኛ ኬበ ብዝሀህይወት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ሀ ከ ከበዌሃ ቧ በዘላቂነት ማስቀጠል ነው ከ በበ የደን ተባይ በሽታ ማለት ማንኛውም ፐዐር እ በሃ ዕዕዋት ወይም እንሰሳት ሆኖ በደን ሀብት ከበ ከ ሀዐሀሃ ሃሃ ዐ አድገት በደን ምርት ውጤቶችና በደን ፀዐሀርፀ ከከዐዐዐከ በፀከገእበፀቧሃ ፀርከከዐ ከከፀ ርርዐክከ አካል ላይ ጉዳት በማድረስ በከፊልም ሆነ ዐ ፌር ህርሂ ሀ ከ ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ የሚያደርግ ነው ር እ ርኽከር። ከዩ ር ከ በበ ዐከ በ ር ከ እርፎበ ከከ ፀወኪ ከ ከፀ ፀዐ ርኽ ከ ማንኛውንም የመንግስት ደን ሀ የውፃ አካሎችን ዳርቻዎችንና ተፋሰሶችን ለመጠበቅ የአፈር ክለት ለመከላከልና የአፈር ለምነት ለማሻሻል ለ ለጥፋት የተጋጡ የዕፅጽዋት ዝርያዎችን በአጠቃላይ የጀኔቲክ ሀብቶችን ለመጠበቅ እና ሐ ኢኮቱሪዝምን ለማስፋፋት እና በዓይታቸው ልዩና ወካይ የሆኑ የተፈጥሮ ሀብቶችን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል ጥብቅ ደን ተብሎ ሊሰየም ይችላል ክፍል ሦስት የማህበረሰብ ደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም የማህበረሰብ ደንን ለመሰየም መከለልና መመዝገብ እ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተገለፀው መሠረት በማህበረሰብ ደንነት በተለዩት ወይም ወደፊት አግባብ ባለው አካል በሚለዩት ደኖች አካባቢ የሚኖረው ማኅበረሰብ በራሱ ተነሳሽነት በመንግስት ከመንግስት ጋር በሚሰሩ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ድጋፍ የማኅበረሰብ ደን ተብሎ ሊሰየም ይችላል ዜ በማህበረሰብ ደን ተሳታፊ የሚሆኑት ኑሮአቸው ከደኑ ጋር የተቆራኘና በአንድ መንደር ወይም በደኑ ዙሪያ ባሉ መንደሮች የሚኖር የአካባቢው ነዋሪዎች ተደራጅተው ደኑን ለማልማትና የሚችሉት ከመንግስት ጋር ውል ሲዋዋሉ ነው ለመጠቀም ልሽሃ ኗ በሃ ከ ህርፎ ሀከ ሀ ከ ላ እሀ ህኸ ከ ፀቪ በዌከ በሀሃ ሀ ህ በ ሀ ር ነ ዐከከር ሀ ከ ከ ር ፔዌርከከ ከ ቨ ዐ ሀከጠፀ ከበ ከህሃህ ከከ ክር ጅ ፐከዩዩ ቪሺፒ ሃቨኪ ከኪ ዐ በበክክከቨነሃ ከኪ በከኬ ከከ ጤጩበህቢቪነሃ ር ፐከፀ ወኾ በሃ ህህ ዐኳ ከ ከክከኪ ዐ ከፀ ርዐበበህከቨ ከ በበ ያ በከከ ርዐበበጄ ከ ዝህ ከከሃ ከፀ ከኪ ከሃ ከ ዐ ህከ ከ ህከ ከ ሀሀ ከ ህቨሃፎ በፌ ዝበ ዝከ ሂከፀ ኗጪሯጩ በኗበሯ ርዐሀቨ ኪ ርበር ህከኪ ከ ከ ርከኽ ከ ርበበ ከ ህከ ህብር ከ ርዐበበሬበዢሃ ዐርኗ ከበ ርሃ በ ህኢቫሂከ ከከፀ ቴዐከርፐ ሃ ሀከ ህ ሃ ከ ዝ በፀሃዩዐ በበ ሀከፖፀ ከፀ ዐፀኗ ክዛከፀከ ፒከፀሃ ፀፀ ፀቧርርበ ከ ነዐ ል ርዐክከቪርቪ ዝፒከ ሂከፀ ዐዐኛፀፒበዝበፀጠቪ ሂከፀርዐ በውሉ የሁለቱም የማኅበረሰብ ደን ሲሰየምና ሲከለል ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎትን የማያፈናቅል መሆኑ በቅድሚያ መረጋገጥ ይኖርበታል። ከ ፎሼበ ከሃ ከከ ከ ከከ በሃ ከ ፎሼ ርበበቨ ከከ ፐከፀ በፀ ከ ከፀ በፀፎበበፀዐበ ከሃ ፀመሀከ ከ ርዐበህከቨ ከ ከፀ ዐኪ ከ ከር በከ ዐርኽ ከ ፀርርከር በ በከ ሀዉ ከ ከሃከ ከ በ ከ ከዐሀከሃ ዐ ከፀ ዐርኗር ልከበ ከፀፐር ከሃ ፍመ ርዐከፍከፎቪርቪ ክገሂከ ፒከፀ ሀፀከከፀበቪ ዐዐ ፐከፀ ዐከ ከኪ ዐ ከፀ ክና ሃ ከ ከ ክዐሃ ከከ ርዐክከር ፐከ ከ ከ በጡበ ከሃ ከኽ ከ ርከርበበ ቢ ከ ሀበር ፀሆሽቧፀከዐከ ዝባፒከከ ከፀ ከፀርኗኗኘ ሠፀ ዐ በርበ ዐዐ ህፀሃ ዝከፀከፀ ከኪ ዐ ከርበከ በ ቪክ ከሃ ከ ርእበበህክቨ ርርቧር ሄባከ ከ ርእከር መ ከ ሄከ ዥ ሙነ ማኅበረሰቡ በተረከበው የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ደን ውስጥ አና በዙሪያው ባሉት ክፍት ቦታዎች ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ስነ ምህዳራዊ አዋጭነቱ እየተረጋገጠ ያለማል ማህበረሰቡ ደኑን በአግባቡ አንዲያለማና እንዲጠብቅ ተከታታይ የሙያ ድጋፍ ይሰጠዋል የማህበረሰብ ደን አጠቃቀም የአካባቢው ማህበረሰብ በሚያለማውና በሚጠብቀው የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ደን ውስጥ በተሳትፎአዊ መንገድ በተዘጋጀለት የደን ማኔጅመንት ፕላን መሰረት ከደን ውጤት ተጠቃሚ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጳ በተጠቀሰው ሁኔታ የተደራጀው ማኅበረሰብ ውጤቶችን የማምረት የማዘዋወርና የመሸጥ መብት አለው የደን የመጠቀም በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሰው አንደተጠበቀ ሆኖ የተደራጀው ማህበረሰብ የደን ውጤቶችን ለማዘዋወር ወይም ለማከማቸው አግባብ ካለው አካል በቅድሚያ ፈቃድ ማግኘት ይኖርበታል ፐከፀ ርዐእበበከቨ ከ ዌ ከ ሂፀቨከቨርከኬ ከ ፀርኽር ፀርር ከ በመጩዐ ሀር ህከ ዝከክ በ ከ ከኪ ዐ ከክዝበከበበ ጪከ ከሃ ከከ ርበህ ህ ርከር ዐ ከ ከፀ ወበሃፀዩ ከ ርበህሃ በ ርኸ ከ እዐሃ ከቨከክ ዐዐዝበቨክቨሃ ዐ ፐከፀ ርዐበአበሀጠቨሃ ፄከ ቧ ፀርርዐበልከርፀ ዝከ ከፀ ፎርኗ ባከዐፀበፀከቪ ሀከ። ከ ዐከከፎከ አበዐኛበበ ሀዐቧ ዐ ር ከ ላሃ ሀሃ በፀኛህ ከ ህከ ፎኗ ዝከፀዉ ከፀ ሀከፀበ ዐፀርሀ በፀሃፀዐፀ ከ ከ ብ ር እበ ሀከክኪ ኪ ከ ነነ ርከ ለከሃ ክርፀ ከ ከ ከ በፀሃ ከሃ ከ መጩህሀ ርዐበበበ ከከ ዐ ከከዚከከዐ በፀዐበ ከ ከ በ ህከቪበ ከ ህዝባከ ህ ከ በሀ ሀሀበከ ርር ሀሀከኪኪ ጀሃፎኘ ር እሆ ከበ ከከ ህ በሸጀ ከበ ርከሃ ከፀ ከ ዐኛበዐ ከሃ ፒርከ ሀዐሀዩ ህከሃር ከ ከር ህከ ከከከኬኳ አሀ ክ ህከ ከሀ ሽው ሙነ ማንኛውም የወልም ሆነ የግል ይዞታ ተጠቃሚ ካለማው ልማት የመጠቀም መብቱ በግል ይዞታ በግል የመወሰን በወል ይዞታ ከወል ተጠቃሚዎች በጋራ በመወሰን የመጠቀም መብት ይኖራቸዋል ዝርዝር በደንብ ይወሰናል ክፍል ስድስት የደንና የደን ሀብት ውጤቶችን ስለማሻሻል የደን ቴክኖሎጂን ስማሰራጨት የደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ቴክኖሎጂዎችን በአግባቡ በመጠቀም የደን ልማትን በክልሉ በስፋት እንዲለማና ጥቅም ላይ እንዲውል ይደረጋል ለተለያዩ ስነምህዳር ተስማሚነት ያላቸውን የደን ቴክኖለጂዎችን በምርምር እየበለፀጉ ለተጠቃሚው ደርሰው ጥቅም ላይ አንዲውሉ ይደረጋል ለደን ኢንዱስትሪ ልማት ተስማሚነት ያላቸውን የደን ዝርያዎች ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገር በማሰባሰብ በመምረጥና በማለማመድ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ይደረጋል ለግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ዕድገት እገዛ የሚያደርጉ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን ዛፎች በጥምር ደን እርሻ ልማት እንዲስፋፉ ይደረጋል ጀሃኘ ሀሀ ከ ሀሃ ከከ ህ ከ ከ ከ ዐ ሀጴከ ፒከፀ ጪዐርርኗ ዝከርከ ከፀ ከ በጩፀዉእ ሀክበ ከ ከ ሀሀ ከሃ በርቨቭ ከ ዐከ ርበበ በሆ ር ከ ከ ህ ርርከ ርበህ በር ፐከ በ ከ ከ በጡበ ከሃ ከኽ ኪ በዐዐሃ ዐ ዐ ዐ ዐክር ከ ርከ በፀጩሀፀህጨበ ከ ከ ይፎዉኗሃሃ ሂከፀ ዉኪ ኳበ ህከፀበ ከፀፀ ዝባፒከ ከከ እዐ ሀ ዐፀፀበከ ዐሽሆከከ ከ ከከኽ ርከክ ከበ ከ ርከ ከ ከ ዐ ሸፎዌበቪ ፀር ከ ከ ፀበቨርከ ከሃ ርከ ከ እሃ ህ ከ ር ከ ር ከ ሀከ ዐ ከከ በ ዐ ከሀከኘ ከ ከ ሀ ህ ከከህከ ርርከበ ከ በበከር ርሀበከ ብርከ ርርበከ ከ እብርከሠሀሠዐፀ ከ ከ ከሇፀ ወዊቪ ርዐክክከቪከ ከ ርሀ ር ከ ከ ዩጸከ ከከሀከ ከከ በፀበከ። ፄ ዐ ከፀ ሠጪፀከ ዐቪ ከርሃ ከፀ ሃ ከሃ ነ ሕፀ ከፀ ፀበፀቧበፀቧ ፐከ ሀ ከ ከሀከ እ ርከከ ከ ከ በህ ሸጢ እከህ ፒርከር ርከከ በ ርርኗ በፀሃቹ ርከሃከኪ ከ ህከኪ ከ ህ ሀዐሃ ሀ ርከክር ህህወ ከ ከዘከክዩ በፀዐ ፐከ ከሀ ከ እህ ርከክር ዐቨ ርበከ ኛ ሃ ሃከበበከ ከዐከሆብበከ ከ ከ ከህበ ከከከእ ከ ከ በፀ ን ለደን ልማት መሬት የተሰጠው ማኛውም ደን አልሚ መሬቱን ለደን ልማት ዓላማ ማዋሉንና በደን ማኔጅመንት ዕቅድ መሠረት መተግበሩን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል ለመጥፋት የተጋለጡ ሀገር በቀል ዛፎች ዝርዝራቸውን መዝግቦ በማውጣት እንደገና እንዲለሙና እንዲጠበቁ ያደርጋል የተለያዩ ሀብቶችና በባህል ፈዋሽነታቸው የታወቁትን ተክሎች በዛፍ ቆረጣ ወቅት እንዳይጎዱ ጥበቃ እንዲደረግላቸውና በነዚህ ሀብቶች ላይ ያለው ባህላዊ እምነትና እውቀትም እንዲከበር ያደርጋል የደን ውስጥ የክልሉን ደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ለማሻሻል የሚረዱ ጥናቶችና ምርምሮች ያካፄዳል በክልሉ ያሉ የመንግስት ደኖችን አስተዳደር በተመለከተ በጥናት ላይ በመመስረት በዘላቂነት ለመጠቀምና ለመጠበቅ እንዲሁም ለማልማት ሲባል የደን አስተዳደሩን ይዞታውን ሊቀይር ይችላል የደን ውጠቴቶች ክፍያ ተመንሮያሊቲ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል በቢሮው ሥር ያሉ ዞኖች ልዩ ወረዳዎችና ወረዳዎች በዚህ አዋጅ የተደነገጉትና በዚህ አንቀጽ ላይ ለቢሮው የተሰጡትን ስልጣንና ተግባር ሥራ ላይ የማዋል ኃላፊነት አለባቸው አፈፃፀሙንም ቢሮው ይከተተላል ከ ከህጪጩ ከ ሆሀከር ፀከኽ ህከ ቧሃ በፀሀክዐዐፎ ከዐ ከ ከፀፀከ ጩመህፀከ ከበ ዐ ፒከፀ ዐ በፀህሀ ከ በ ከ በ ቪ ከ ከ በእበከ ጸርርዐከር በበ ሀ ፐከፀ ከሀፎቧኪ ኗከ በፀበከሃ ፒከፀ ዐ ፀበበከዐርርበ ህ ከ እህ ከከ በ ርኛ ከ ከጪፌ እአር ጠቨፎርጠቢ የ ህር ከ ከ ከ በሀ በበከ ከ ርህህበ ከከ ከ ከበ እከህ ከ ፀሀር ከ ሀር ከ ከ ከኪ ከ ርዐክክር ከኪ በበ ፀርከ ህ በከፔህ ከ በፀሆር ርሃከኽ ከ ሀሀ። ከ ርከሃከኸ ዐ ነ ዐ ዐከክ ከ ከፀ ከፀ ዐሀኩሀሀቪ ሂከርፀር ጥቅም መጋራት ል ደኖች በጥብቅነት በመከለላቸው የአካባቢው ህብረተሰብ ተጠቃሚ ይሆናል በገንዘብ ከሚገኘው ገቢ ላይ ዛ ድርሻ ይኖረዋል ከጥብቅ ደንና ከደን ፃብት ውጤት ከሚገኘው ገቢ የአካባቢው ሴቶችና ወንዶች እኩል ይጠቀማሉ ከኢኮቱሪዝም አገልግሎት የሚገኝ ገቢ ለአካባቢ ሕብረተሰብ ጠቀሜታ ላላቸው መሠረተ ልማቶችና ተቋማት ለማልማት ይውላል በጥብቅ ደኑ አማካኝነት የሚገኙ ጥቅሞች ከባዮ ሪዘርቭ እና ካርበን ንግድ የሚገኝ ገቢ ለምርምር ከሚውል ገንዘብ የሚገኝ ክፍያ ከጎብፒዎች የሚገኝ ክፍያ የአካባቢው ህብረተብ የሚያገኘው የሥራ አድል ከጥብቅ ደኑ የሚገኝ ምርትና አገልግሎት ከብዝሀ ህይወት የሚገኝ ገቢ ጮፍኗ ጠጣጠ የተከለሉት ጥብቅ ደኖች ለኢኮቱሪዝም ስለሚውሉበት ሁኔታ ል በጥብቅ ደንነት የተከለሉ ቦታዎች የዕፅዋት ዝርያዎች የአእዋፍና የዱር እንስሳት መጠለያና መገኛ ሥፍራዎች በመሆናቸው እንደ አመቺነቱ ለቱሪዝም አገልግሎት ይውወላል በጥብቅ ደን ዙሪያ የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች በህጋዊ መልኩ ተደራጅተው በኢኮቱሪዝም ስራ ላይ እንዲሳተፉ ይደረጋል ክፍል አምስት የጥብቅ ደን አዋሳኝ የማህበረሰብ ደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም የጥብቅ ደን አዋሳኝ ደንን ስለመሰየም መከለልና መመዘገብ በዚህ ደንብ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተገለፀው ቢኖርም በማዕከላዊ ጥብቅ ደን በአዋሳኝነት የተለዩት ደኖች እንደአስፈላጊነቱ ከመንግስትና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች በሚገኝ ድጋፍ በደኑ ዙሪያ በሚኖረው ማህበረሰብ የማህበረሰብ ደን ተብሉ ሊሰየም ይችላል ከዚህ በፊት በቀበሌ ደንነት የሚታወቁና በቀበሌ አስተዳደር እየተዳደሩ ያሉ ደኖች የማህበረሰብ ደን ሆነው እንዲተዳደሩ ሊደረግ ይችላል በቨ ከ ን ፐከፀ ር ርዐዝበዝበህከፒሃ ኗከጪ ከፀ ከፀበፀከርበ ዐቧፀ ሺዐ ከፀ በበርከኳ እር ከ ር ከ ከ ከ ከር ከ በዐበፀቬቪኘ ኛ ከ ር ክበከ በ ከ ከፀ ከበ ከርቢ ሂከፀ ዐህጩህቪ ዐ ከፀ ሀዐሠርፎበ ዐርፍ ጸከበ ዐክኗ እር ር ር በ ከ ርፀ ዐ ፀዐር በ ከ ሀሃሃ ከ በሆሀበከ ሕጧከከርከ ከበ በሀፎከኽኳ ከሀበ ዐ ዉ በር ዐ ሂከፀ ዐርጸ ርዐበዝበሀከ በቨ ኩቢ ከ ሀር ዌ በ ከ ርኪ ከ ከ ከርቢ በበበር ሀ ዐ ርከ ከ ከ ህ ዐከ ዐሠሠዐከቪቪቨ ዐ ከከፀ ር ርዐክበከቭ በኛ የበ ህርሀ ቪፀሆህ ርርሀ ከርበ ከሆቨ ላዐከ ዐ ዩርርበ ሾር ህ ዲ በበር ፒዌርፎበ ዐ በበ ከ ከበ በ ወ ፒበ ር ከበ ዝህ ከ ሀሃ ከ ነር ሀ ከ ከን ፐከፀ ዐርጸ ርዐበርሀከቨሃ ከዐ ዐሀቧበ ፒከፀ ሀዐፎርርበ ፎኗ ከ ከ ከሃ ዐ ከ ሀመርጴ ከከፀ ጳርከህ ዐ ፀርህ ከ ጋ ቕች ልጠክቨ ከኪ ከኪ ርበክቨበቨሃ ከኪ ሀከኪ ዐቨሂ ያቤ እዐከነከከከከ ከ ከ ር ከከከቨ ከህቨርዮ እ ር ኸ በዉ ርዐዝበበሀከቨ ከሃ ከ ዐዐ ሀከ ከ እር ከ በፀሃበ ቢ ሃጠ ኬበ ክኬኳፀሃበኪ ከኪ ህዌ ዜከዉ ከ የ በ ከሃ ከ እከ ከከከከ ከ ከ ርሀቨ ከኪ አእ ው ሞነ ቺ በማህበረሰብ ደን ተሳታፊ የሚሆኑት ኑሮአቸው ከደኑ ጋር የተቆራኘና በአንድ መንደር ወይም በደኑ ዙሪያ ባሉ መንደሮች የሚኖሩ የአካባቢው ነዋሪዎች ተደራጅተው ደኑን ለማልማትና ለመጠቀም የሚችሉት ከመንግስት ጋር ውል ሲዋዋሉ ነው የጥብቅ ደን አዋሳኝ የማህበረሰብ ደን ልማት ጥበቃና አስተዳደር ማህበረሰቡ በደን ልማት ጥበቃና አስተዳደር ሥራ ላይ በመደራጀት ህጋዊ ሰውነት እንዲያገኝ ልዩ ድጋፍ ይደረግለታል የተደራጀው ማህበረሰብ የደኑ ይዞታ ታውቆ ዳር ድንበሩ ተለይቶ ዘላቂና አሳታፊ የደን አስተዳደር መርህ በሚፈቅደው መሠረት በተዘጋጀው የደን ማንጅመንት ፕላን መሠረት የሚተዳደር ሆኖ ይህንኑ ለመፈፀም አግባብ ካለው አካል ጋር ውል ይፈርማል በውሉ የሁለቱም ወገን ኃላፊነትና መብት በሚገባ መገለፅ ይኖርበታል ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል ማህበረሰቡ የተከበረውን የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ደን በተገባው ውል መሠረት እያስተዳደረ ስለመሆሙ አስፈላጊ በሆነ የጊዜ ገደብ ውስጥ መንግስት ክትትልና ግምገማ ያካሄዳል ማህበረሰቡ የተረከበውን የተፈጥሮ ሰው ሠራሽ ደን ውስጥ አና በዙሪያው ባሉት ክፍት ቦታዎች ሰው ሰራሽ ደን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ሥነምህዳራዊ አዋጭነቱ እየተረጋገጠ ያለማል ማህበረሰቡ ደኑን በአግባቡ አንዲያለማና እንዲጠብቅ ተከታታይ የሙያ ድጋፍ ይሰጠዋል የጥብቅ ደን አዋሳኝ የማህበረሰብ ደን አጠቃቀም ቺ የአካባቢው ማህበረሰብ በሚያለማውና በሚጠብቀው የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ደን ውስጥ በተሳትፎአዊ መንገድ በተዘጋጀለት የደን ማኔጅመንት ፕላን መሠረት ከደን ውጤት ተጠቃሚ ይሆናል በዚህ ደንብ አንቀፅ በተጠቀሰው ሁኔታ የተደራጀው ማህበረሰብ የደን ውጤቶችን የማምረት መጠቀም ማዘዋወርና የመሸጥ መብት አለው በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የተደራጀው ማህበረሰብ የደን ውጤቶችን ለማዘዋወር ወይም ለማከማቸት አግባብ ካለው በቅድሚያ ፈቃድ ማግኘት ይኖርበታል ፐከፀ ርዐአበኬቨ ከ ዝከ ቴከር ከ ከ ርህቨ ርሃ ክባከከ ከ ር በ ቧከከቪ ቧ ዐጪጩከርሀሃ ህዐፀ ከበ ከፀ ዐርኗ። ርከ ከ ር ቪ ዐከበፀከ ነዐ ከከ ዝዐጩርርርበ ሀህክዝርበፀዐን ቨኗከ ሀር ከበ ዐከከ ዛ ዐ ከሃ ከ ከሀኪ ዐ ርዐክርበ በከከሆ ቪ ከበፀከ ነዐ ሀፀ ከኗከበዐ ርፀበፍፀ ሀፀበከርበ ዐ ዐከፀ ዝፎ ከዐቧሃ ዐ በዐከፀ ህፎ ከዐበቧሃ ቪ ሀክበ ከከ ሀ ዉሃ ዐ ከከ ዐዩይ ከከ በከ ዐፒከ ሂከከ ከ ህ ከ ከ ከ በሀከ ከሃ ከሆ ሀ ርበ ከ ከፀ ኪበጠበፀበ ከር ሀከዐቨ ዐከፀለባሬፀ ፒ ዝበ ከፀ ርዐኸኗበፎበ ኡ ቧ ማንኛውም ሰው የተሰጠው የማስገሪያ ፈቃድ ሰጪው መሥሪያ ቤት በሚወሰነው የጊዜ ገደብ መሠረት የወቅቱን ግብር ለግብር ሰብሳቢው መንግሥት አካል የከፈለበትን ማስረጃ በመያዝ በግንባር ቀርቦ ማሳደስ አለበት በውዛፃ አካላት ውስጥ ያለውን የሚከፈለው ግብር ሰብሳቢው መሥሪያ ቤት በሚወስነው መሠረት ይሆናል የዓሣ ሀብት ለመጠቀም በቢህ ደንብ መሠረት በደሴቶች ላይና ከውጭ አካላት እስከ ኪሜ ርቀት ላይ የሚኖሩ አርሶ አደሮች ተራ ለዕለት ፍጆታቸው ዓሣ እንዳይሰገርባቸው ከተከለሉ የውዛ አካላት ክልል ውጪ የማስገር ፈቃድ ሳይዙ በቀን እስከ ኪግ ድፍን ዓሣ ማጥመድ ይኝላል መንጠቆን በመጠቀም ማቸኛውም ሰው በዚህ ደንብ አንቀፅ በተደነገገው መሠረት በኮንሴሽን በተሰጠ የውፃ አካል ዓሣ ለማስገር ኮንሴሽን ከተሰጠው ሰው ፈቃድ ማግኘት አለበት ማንኛውም ሰው በተፈቀደለት የማስገሪያ ፈቃድ መሠረት ለማስገር በተፈቀደው የውፃዛ ክፍል ተዘዋውሮ የመሥራት መብት አለው የዓሣ ምርት ማሰባሰብንና ማዘዋወርን በተመለከተ በዚህ ደንብ መሠረት የዓሣ ምርት በመሰብሰብና በመሸጥ ተግባር ላይ የተሰማራ ማንኛውም ሰው ዓሣ ለንግድ የማስገር ፈቃድ ከተሰጣቸው አስጋሪዎች ብቻ የዓሣ ምርት መረከብ አለበት ለከሃ ከሃ ሀበ ከ ከር በርህ ከ ፎርበፀ ከ ርበ ዝባፒከ ከ ሀበፀ ኗርከፀዐፀ ዐ ሀከፀ ርዐዐበከዐከ ዐከርፀ ልሽሃ ከከሀከ ዝከ ኳ ዐ ዚ ከር ከፀ ዝሸ ከ ከ ከ ከኒ ከከ ዝባከ ዐህቪ በ ህህ ሂከዐ ከከ ዐ የመበኘ ርኸሀከ ህ ከ በ ልሽሃ ዐኽ ህከ ዝበከ ሀበጠበፀጪሂፀ አፍከከዐ ዐከ ከከ ህር ክር። ዐ ከጪ ከከሃ ርሸዐሀቧበ ሀዐህፀ ከ ሀከ በ ከ ከኪ ህ ከ ርከከሃከከእ እከ ፀከእ ዐ በዩርከሃ ከ በቨከ ከ ርዐክርብበ ርዐህቪ ህከበ ከከ ር ከ ከሃ ዐበ ከሆ ከ ከ ከ ከ ርበሀ ቨከ ከ ርዐክኳከሆአከዐ ከኗ ፀከዐኳ ከርሃ ዐ ዐከከለ ከ ከ ከሃ ከ ከ ር ከ ሃ ዐኗሀኪ ሆ ከ ቧ ቧ በ ሃ ከከፎ ዐ እ በቨበከኪ ከ ከ ህ ከ ኽ ከከ ርአዐከር ቧበ ከፀ ከከቧዐ ቧ ከርዐቢ ህዛከርከ ከነፀ ከፊከ ዝፀፀ ርቧዐከኒ ር በርሀኪ ሸከ እርከ ህክቪ ከ ከ ከ ር ከ ሀበ ር ከፀ ርቪኗ ዝከፀከ ከፀሃ ፎ ዐሀበበ ሀ ከፀ ጪበፀበ ሀ ዐዐፀኳቧሯ ሀሀዐ ከፀ ኗበ ቹእእከቨ ከ ጢጡሑቹጩር ልአሃ ከከዉሃ ር ከ ርር ጠቼሼ ርየቨር በዐርክበፀበ ዐ ከከርከኪ ር ከከ ከ ርዝ ለ የተያዘ ዓሣየማስገሪያ መሣሪያ ወይም ሌላ እቃ ዓይትና መጠን የተያዘበትንና ዓሣው የተሸጠበትን ወይም የተገኘውን የተወገደበትን ቀን እንዲሁም ከሽያጭ ገንዘብ መጠን የሚገልጽ ደረሰኝ ለተያዘበት ሰው ይሰጣል ጠ በዚህ ደንብ መሠረት የተያዘና ለገበያ መቅረብ የሚችል ለመከላከል ዓሣው በአካባቢው በወቅቱ የገበያ ዋጋ በሕጋዊ መንገድ እንዲሸጥ ያደርጋል አንዳይበላሽ ባለበት ማንኛውንም ዓሣ የተያዘበት ሰው መ በዚህ ደንብ መሠረት የተያዘ የማስገሪያ መሣሪያ ወይም ማጓጓዥያና ማከማቻ ቁሳቁሶችንና ሌሎች እቃወችን ፍርድ እስኪሰጣቸው ድረስ በጥንቃቄ እንዲቆዮ ያደርጋል በሕግ ለተሰጠው አካል ማቅረብ ይችላል ክፍል ስድስት ልዮ ልዮ ድንጋጌዎች ወንጀልና ቅጣት ማንኛውም ሰው ያለፈቃድ ወይም ከተሰጠው ፈቃድ ተቃራኒ በሆነ ሁኔታ ሕይወት ያለውን ዓሣ በክልሉ የውዛ አካል ከጨመረከክልሉ ካስወጣ ወይም ከአንድ የውፃሣሃ አካል ወደሌላ የውፃ አካል ካዘወረ በኢፌዲሪ የዓሣ ሀብት ልማትና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የዓሣ ሀብት ልማት አስተዳደርና ጥበቃ አዋጅ ቁጥር በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና በተደነገገው መሠረት ይቀጣል ሌሎች እርምጃዎች ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ በመተላለፍ ወንጀል ፈፅሟል ተብሎ ጥፋተኝነቱ ሲረጋገጥ በተከሳሹ ላይ ከሚሰጠው ማንኛውም ዓይነት ቅጣት በተጨማሪ ፍርድ ቤቱ ከ ከ ዉሃፀ ከፀ ዐኪ ቦበ ዝከቢ ከ ከከ ዐፎቪሼ ዝ በበ ሀሂከፀከከርልሯበ ርፀዐ። ቧበ እከዚእበከ ላከር ከር በ ፀጪእ ሃበበከ ከ ዉርከኬ ነከ ከሃ ርከ ርከነርዌጩበ ዐቨርበር ከ ርዐከከሃዩአከዐእ ዐ ከሬ ከዐከኳ ከ በበከእኳ ከ ከ ከሃ ከመ ዝ ኳ ርርሀ ሀኪ ሀ ለወንጀል ተግባር የዋሉትን ማናቸውንም የዓሣ ማስገሪያ ጀልባ ወይም የዓሣ ማስገሪያ መሳሪያ እንዲወረስ ለ ሕገወጥ በሆነ መንገድ የዓሣ ማስገር ሥራ ለማካሄድ የዋለን ማናቸውንም መርዝ ወይም ፈንጂ ወይም ሌላ ዓይነት መሣሪያ እንዲወረስ ሐ የዓሣ መስገር ወይም የንግድ ፈቃድ እንዲታገድ እንዲሰረዝ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል የጥፋተኝነት ውሳጌፄ ከተሰጠው በላ የተያዙት እቃወች እንዲወረሱ ትዕዛዝ ካልተሰጠ በስተቀር ውሳኔው በተሰጠ በ ቀናት ውስጥ የገንዘብ ቅጣት ካልተከፈለ የታያዙት አቃዎች ተሸጠው ከሽያጩ በሚገኘው ገንዘብ የገንዘብ ቅጣቱ እንዲሸፍን ይደረጋል የወንጀል ክስ ከተመሰረተ በላ ተከሳሹ በነፃ ቢለቀቅ የተያዘው የማስገሪያ መሳሪያ ወይም ሌላ አቃ ለተከሳሹ ይመለሳል የተያዘው ዓሣ ከሆነ ግን ዓሣው በተሰጠበት ዋጋ ለግለሰቡ ተመላሽ ይሆናል ወንጀል እንደተፈፀመ የሚያስቆጥሩ ሁኔታዎች ማንኛውም ሰው በዚህ ጉዳዮች ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚመለከተው ማንኛውም ሰው ደንቡን በማስፈጸም አንፃር የመተባበር ግዴታ አለበት የመተባበር ግዴታ በዚህ ደንብ በተነሱ ጉዳዮች ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚመለከተው ማንኛውም ሰው ደንቡን በማስፈጸም አንፃር የመተባበር ግዴታ አለበት ሌሎች ደንቦች ጋር ስላለው ግንኙነት ይህን ደንብ የሚቃረን ማናቸውም ደንብ መመሪያ ወይም ልምድ በዚህ ደንብ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም መመሪያ የማውጣት ሥልጣን የክልሉ ግብርና ቢሮ ይህንን ደንብ ለመተግበር የሚያስችሉ መመሪያወችን ሊያወጣ ይችላል ከ የኪዩ ዐ ከኳሃ ከበ ከ ከ ሀፀበ ቧ ከፀ ርዐከከከ ዐ ከከፀ ዐቨፀበበፀ ከ ፐከፀ ኪ ዐ ኛ ከሃ ከ ኪ ዐ ኗሀጪከር ነከርከ ከ ከፀፀከ ሀከዝቧሃ ሀበ ዐ ከፍከከር ር ፐከፀ ቹኪ ዐ ርክርከ ዐ ኳሃ ከ ዐ ቭኗከ ከኸበፀ ህፀበሺ ነሃከፎፀፎ ርዐክህርቪኳ ከ ከ ከ ሃ በ በበ ህህ አባከበ ከ ርከህርከኳ ርከ ሃ ከ በ ከ ሠዐርፀፀበኗ ከ ከፀ ሀኗፀበ ዐ ርዐህክ ከፀ ከኗ ዛከመ ክ ርከኪ ርር ሀእ ርዐሀቧ ልሃ ከ ዐዚነፎ ዐዐዐበኔ ከ ከፀ ፀኪቧፀበ ፒዐ ከከፀ ዐርኪ ቪ ዝሦከሺ ከ ከፀፀከ ፀበ ፊከ ሀከፀ ሀዐርፀርበኔ ከ ከ ከቧ ከ ከ ከ ከ ወሆዉከ ህ ከከ ሀኪ ርሠከኪ ዐ ርኪ ዐ ዐቨርበርዩ ልክከሃ ርበ ሃ ዐቨከርፀ ዝከበ ከ ሀእ ርክከሃበር ከሃ ፒ ዐ ከ ከኽ በርከሂ ህ ከከ ከኪኽ ዐ ዐከፐ ዐዐሺከ ልሃ ህከ በከዩርበሃኛ በበዩርከሃ ርክኳርበፀበ ህባከ እህ ከ ከኽ በርከሃ ከከ ከ ር ቢ ርሀከኪኽ ዐ ከ ከኽ ቨኪ ዝከ ዐከ ከኬ ልሽሃ ከ በዌርከ ፔርቨርፀ ዝከርከ ርከከኸሂከርዩ ከ ዌዉከ ከ ከ ከ ሀከ ከ ኸህ ቢ ከከ ከኪ ህ በቪርከህሂ ፐከ ከ ር በከዊርከ ከ በርበከከኪ ከ ከኽ ደንብ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ በደቡብ ብሔርች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክል ል መስተዳድር ምክር ቤት ከፀደቀበት ከዛሬ ነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ሽፈራው ሽጉጤ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጀቨዩርቨሂ ፐከኡ ፀመከዐኪ ከ ከ ርፀ ዐኳ ከ በ ሀሃ ሏህ ከቨርርዉክሄ ከዐፀዩዩርከሀኛ ከ ኳህከቢቤ እከኪ እኢከከቨከ ዐ ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ዐሆ እጀርላጀ ርላያጀፐላ ጳሀፐክአዩጸእ እሏፐዐእኔኃ እሏዐእላፐርፒዓ ላእ ጀ ዕእላ ኣፕሏፐጀ በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ኛ ዓመት ቁጥር ክልል ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ደንብ ሀዋሳ መጋቢት ቀን የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የአርብቶና ከፊል አርብቶ አደር አከባቢዎች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር ዓም በደቡብ በሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት በአርብቶና አደርና ከፊል አርብቶ አደር አከባቢዎች የሚከናወኑ ተግባራትና የሚሰጡ ድጋፎች በአከባቢዎቹ የሚታየውን የማስፈፀም አቅም ክፍተቶችን በመለየትና ቀጣይ አቅም በመፍጠር ላይ ያተኮሩ እንዲሆኑ በማድረግ የአርብቶ አደሩንና የከፊል አርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት በላቀ ደረጃ ማረጋገጥ በማስፈለጉ የአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደሩን የልማት ጥያቄና ፍላጎት ላይ በመመስረት የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን የሚያስተባብርና ድጋፍ የሚያደርግ ኮሚቴ ማቋቋም በማስፈለጉ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት የክልሉን አስፈጻሚ አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ሀሾ አንቀጽ ማጸ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን ደንብ አውጥቷል ክፍል አንድ አጭር ርዕስ ይህ ደንብ በአርብቶና ከፊል አርብቶ አደር አከባቢዎች የሚከናወኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን የሚያስተባብርና የሚደግፍ የክልል አስተባባሪ ኮሚቴ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር ተብሉ ሊጠቀስ ይችላል ሟ። ከፀፀከ ከ ከፀ ርበከዝር ከከ በእበ ከሃ ከከ ርሀ ሀ ር ፐከፀ ፍዎፀ ዐ ሂከፀ ከጳከሀያፀርዐሃ ኗከ በጪጩፀበበ ዐኸ ከፀ ዐሀጩህቪ ቪ ፍኗጪጩሠሃ ፀቧበ ከፀ ኗፀ ዐ ከፀ ሀሀ። ሀሀ ሸ ከ ከከ ርኀ ዐኸ ከ በበ እከ ከበርከሽ በ ከቨ ከ ከ እከ ቢ ሀር ፔርፀ ሃከ ከ ከ ኗቪ ከ ከጠበኘ ከከ ርዐክርበ ከዐበሃ ከናዐ በዐሃኗ ከ ፀበሃጸከርፀ ፀከበ ሂከፀ ርዐክርፀበፀበ ዐያከር በኳቨ ከዐሀበበ ዐ ክዐህበፀ ከፀ ፍፀገነርፀ ዐከ ከ ከከ ር ፐከፀ ከበፀ ከበ ፍቢ ኗከ ከፀ ከከፍዐዐፎበ ከሃ ከፔከጽ ሃከ ህ ከ ከዐ ከፀ ህባከ ከፀ ከበ ጸቧከበ ፍቧከ ልቧበ ከፀ ከከ። ከሃ ከ ከበ ር። ዙ ውበው»ሠሎጭ ደንብ ቁጥር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የሕብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ ለማቋቋም የወጣ ደንብ በገጠርና በከተማ የሚኖረው የክልሉ ሕዝብ በአካባቢው ሃብት ላይ በመመስረት የተለያዩ ዓይነቶችና ደረጃዎች ባላቸው የኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት የሚገጥመውን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ችግር በጋራ ለመፍታትና ተጠቃሚነታቸውን በላቀ ደረጃ ማሳደግ አስፈላጊ በመሆኑ ይህን ዓላማ ለማስፈፀም የኅብረት ሥራ ማሕበራትን የሚያደራጅ የሚመዘግብ የሚያስተዳድር የሥልጠና እና የቴክኒክ ድጋፍ የሚሰጥ አስፈፃሚ አካል ማቋቋም በማስፈለጉ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳደር ምክር ቤት የክልሉን መንግሥት አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል አጭር ርዕስ ይህ ደንብ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የሕብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ ክልል ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው ቢሮ ማለት የክልሉ መንግስት የእርሻና የተፈጥሮ ፃብት ልማት ቢሮ ነው የኅብረት ሥራ ማህበር ማለት ተመሳሳይ ዓላማ ያላቸው ሰዎች በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የጋራ ፍላጎታቸውን ለማሟላት በፈቃደኝነት የሚያቋቁሙት በጋራ ባለቤትነት የሚያስተዳድሩት በኅብረት ሥራ መርህ መሠረት የሚመሩትና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ የሚቆጣጠሩት ራሱን የቻለ ህጋዊ ሰውነት ያለው ማህበር ነው መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበር ማለት የጋራ ፍላጎት እና ዓላማ ባላቸው ግለሰቦች በህግ በተወሰነው አነስተኛው የአባላት መነሻ ቁጥር መሠረት ለማምረት ወይም አገልግሎት ለመስጠት ወይም ሁለቱንም ለማከናወን የሚቋቋም የኅብረት ሥራ ማህበር ነው ኅብረት ወይም ዩኒየን ማለት ከአንድ በላይ የሆኑ ተመሳሳይ ዓላማ ያላቸው መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ኅብረት ነው ፌዴሬሽን ማለት ከአንድ በላይ የሆኑ ተመሳሳይ ዓላማ ያላቸው ኅብረቶችዩኒየኖች እና መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት ስብስብ ነው መቋቋም የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የሕብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ ከዚህ በኋላ ኤጀንሲው አየተባለ የሚጠራ የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የክልሉ መንግስት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ኤጀንሲው ተጠሪነቱ ለቢሮው ይሆናል ዋና መሥሪያ ቤት የኤጀንሲው ዋና መስሪያ ቤት ሀዋሳ ከተማ ይሆናል እንዳስፈላጊነቱ ይህ አደረጃጀት በዞን በልዩ ወረዳ በወረዳና በከተማ አስተዳድር ደረጃ መዋቅር ሊኖረው ይችላል በቀበሌ ደረጃም አንድ አደራጅ ሊኖረው ይችላል የኤጀንሲው ዓላማ የኤጀንሲው ዓላማ በገጠርና በከተማ የሚኖረው የክልሉ ሕዝብ በአካባቢው ዛብት ላይ በመመስረት የተለያዩ ዓይነቶችና ደረጃዎች ባላቸው የኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት የሚገጥመውን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ችግር በጋራ ለመፍታትና ተጠቃሚነታቸውን በላቀ ደረጃ ለማሳደግ ይሆናል የኤጀንሲው ሥልጣንና ተግባር ኃ የተለያዩ ዓይነት መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ኅብረቶችን ዩኒየኖችን አና ፌዴሬሽኖችን አግባብ ባለው ህግ እና በዓለም አቀፍ የኅብረት ሥራ መርሆዎች መሰረት ያደራጃል ይመዘግባል ሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል ይቆጣጠራል ያግዳል ይሰርዛል በባሕላዊ መንገድ የተደራጁ የራስ አገዝ ማሕበራት ወደ ዘመናዊ የሕብረት ሥራ ማኅበራት የሚያድጉበትን ጥናትና ምርምር ያደርጋል ይተገብራል ስለሕብረት ሥራ አሴቶችና መርሆዎች አስፈላጊነት እና ጠቀሜታ ለህብረተሰቡ ትምህርት ይሠጣል ግንዛቤ ይፈጥራል የሕብረት ሥራ ማኅበራትን የሂሣብ አያያዝና ምርመራ ሥርዓት ይዘረጋል የኢንስፔክሽንና ኦዲት ያደርጋል ወይም ያስደርጋል ሂሣብ አጣሪ ይመድባል በህግ አግባብ ሲፈርስም ከመዝገብ ይሰርዛል ለሕብረት ሥራ ማኅበራት የሕግ አገልግሎት ድጋፍ ይሠጣል እንደ አስፈላጊነቱ የሕብረት ሥራ ማኅበራትን ወክሉ ይከራከራል የኅብረት ሥራ ማህበራት ባንክና ኢንሹራንስ እንዲያቋቁሙ ድጋፍ ይሰጣል ለምዝገባ የሚያበቁ ሁኔታዎችን ያመቻቻል ይከታተላል የሕብረት ሥራ ማኅበራት ምርቶች ተጨማሪ እሴት ወይም ዋጋ እንዲኖራቸው ወደ ኢንዱስትሪ ምርትነት አንዲለወጡ እና የአጅ ጥበብ ምርቶች እንዲያድጉ የሙያና የቴክኒክ ድጋፍ ያደርጋል የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት ላይ አእንዲሰማሩ የምርት ጥራት ተጠብቆ የተሻለ ዋጋ እንዲያስገኙ አና የቁጠባና ብድር አገልግሎት እንዲሰጡ ይደግፋል ግንዛቤ ይፈጥራልአቅም ይገነባል በህጉ መሠረት የህብረት ሥራ ማህበራት የሚያቀርቡትን የውህደት የመከፈልና የመፍረስ ጥያቄዎች ተቀብሎ ይመረምራልውሳኔ ይሰጣል የሕብረት ሥራ ማኅበራት በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች በተለይም በኢንዱስትሪ ልማት እንዲሰማሩ ፕሮጀክቶችን በማጥናትና በማዘጋጀት ይደግፋል የቴክኒክና የፋይናንስ ድጋፍ የሚያገኙበትን መንገድ ያመቻቻል የሕብረት ሥራ ማኅበራት ምርቶች ገበያ እንዲያገኙ ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል ሸማቹና አምራቹ በቀጥታ የሚገናኙበትን ሁኔታ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል የምርት የገበያ መረጃና የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ይደግፋል የአርብቶ አደሩን ሕይወት ለማሻሻል የሚያስችል የኅብረት ሥራ ማሕበራት አደረጃጀት እንዲኖር የሙያ እገዛ ያደርጋል አንደየ ህብረት ስራ ማህበራቱ ዓይነትና ደረጃ ሞዴል የመተዳደሪያ ደንብ ያዘጋጃል ያሰራጫል ይከታተላል በክልሉ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦትና ስርጭት ይመራል ሕገወጥ የአፈር ማዳበሪያ ግብይትና ዝውውርን ይቆጣጠራል አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድም ያደርጋል የህብረት ሥራ ማህበራት በተሰማሩበት የስራ መስክ የብቃት ደረጃ ይለያል የተሻለ የደረጃ ብቃት ያላቸውን ያበረታታል ዕውቅና ይሰጣል ከሕብረት ሥራ ማኅበራት ጋር ግንኙነት ካላቸው መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በትብብርና በቅንጅት ይሰራል የንብረት ባለቤት ይሆናል ውል ይዋዋላል በራሱ ስም ይከሳል ይከሰሳል ስራው እየሰፋ ሲሄድ እንዳስፈላጊነቱ አንዳንድ የህብረት ስራ ማሕበራትን እንዲያደራጁ ለሌሎች ተቋማት ውክልና ሊሰጥ ይችላል ለህብረት ስራ ማህበራት አመራር ቅጥር ሠራተኞችና ለአደራጅ መቤቱ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ትምህርትና ስልጠና ይሰጣል ዓላማውን ለማስፈጸም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል የኤጀንሲው አቋም ኤጀንሲው ኃ በርዕሰ መስተዳድር የሚሾም አንድ ዋና ዳይሬክተር እንዳስፈላጊነቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች እና በስራ ሂደት ደረጃ የሚመደቡ ፃላፊዎች አስፈላጊ ሠራተኞች ይኖሩታል የዋና ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር ዋና ዳይሬክተሩ የኤጀንሲው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኖ ኃ በዚህ ደንብ አንቀጽ የተጠቀሱትን ሥራዎች በበላይነት ይመራል ያስተዳድራል ያሰረባብራል ኤጀንሲው በሥራው አፈፃፀም የሚመራባቸውን የውስጠ ደንቦችና መመሪያዎች ያዘጋጃል በመስተዳደር ምክር ቤቱ ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል የኤጀንሲው የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅዶችን አመታዊ የሥራ ፕሮግራሞችና በጀት በማዘጋጀት ያቀርባል ሲፈቀድም በሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል በክልሉ የመንግስት ሰራተኞች ሕግ መሠረት የኤጀንሲውን ሠራተኞች ይቀጥራል ያስተዳድራል ያሰናብታል ስለኤጀንሲው የሥራ እንቅስቃሴ ለሚመለከተው አካል ሪፓርት ያቀርባል ተጠሪነታቸው ለዋና ዳይሬክተሩ የሆኑ የኤጀንሲውን የስራ ሂደት ባለቤቶችን ለሚመለከተው አካል በማቅረብ እንዲመደቡ ያደርጋል ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ኤጀንሲውን ይወክላል ለኤጀንሲው ሥራ ቅልጥፍና በሚያስፈልግ መጠን ሥልጣንና ተግባሩን በከፊል ለኤጀንሲው የሥራ ኃላፊዎችና ሌሎች ሠራተኞች በውክልና ሊሰጥ ይችላል የምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ተግባርና ዛፃላፊነት የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክሩ ተጠሪነት ለዋና ዳይሬክሩ ሆና ከመደበኛው ሥራ በተጨማሪ በዋና ዳይሬክተሩ ተለይተው የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናል ዋና ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ወይም ስራውን ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና ሁኔታ ውክልና ሲሰጠው ዋና ዳይሬክተሩን ተክቶ ይሰራል በጀት የኤጀንሲው ገቢ የክልሉ መንግስት ከሚመድበው በጀት ከሌሎች ምንጭች የሚገኝ ይሆናል የሂሳብ መዛግብት ኤጀንሲው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ መዛግብት ይይዛል የኤጀንሲው ሂሳብና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በክልሉ ዋና ኦዲተር ወይም ኦዲተሩ በሚሰይመው ሌላ ኦዲተር እንደየአስፈላጊነቱ ይመረምራሉ ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማናቸውም ሕግ በዚህ ደንብ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከዛሬ መስከረም ቀን ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ሀዋሳ መስ ከረ ም ዓም ደሴ ዳልኬ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳደር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ሀዩሀፀ ክሂሬዕልክጸገፐ ዕልሪያሂፐል ዝዝፔዩ ቆዐሀፐዝሂክአዘ ዘክልዝዐአኔፅ ክልዝዝጋዐዘልዚጠሂዓ ልአክሀ ዞዩዐዞዚአፄ ክኗሬቄዐአልዚ ቆፐልፐሂ በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ኛ ዓመት ቁጥር ሀዋሳ መስከረም ቀን ዓም ደንብ ቁጥር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን ማቋቋሚያ የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ መግቢያ የገጠር ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂን መሠረት በማድረግ አርሶ አደሩ ገበያ መር የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት እንዲያመርት ጥራቱ የተጠበቀ የኤክስፖርት ምርት በብዛት እንዲቀርብ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርትና ምርታማነትን በሚፈለገው መጠን በማሳደግ የግብይት ሥርዓቱን ቀላጣፋና ውጤታማ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን እንደና በወጣው አዋጀ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ይህንን ደንብ ወውጥቷል አጭር ርዕስ ይህ ደንብ ደቡብ ብሔሮች ብሔሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባሥልጣን ማቋቋሚያ የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ ክልል ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው ፌሮ ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የእአርሻና ተፈጠሮ ሀብት ልማት ቢሮ ነው ባለሥልጣን ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን ማለት ነው ማሣብይት ማለት የእሸትና ጀንፈል ቡና አረንጓዴ የሻይ ቅጠል አና የቅመማ ቅመም ምርቶች አቅርቦት ሽያጭ ግዥና ዝውውር ሥርዓት ማለት ነው የመጀመሪያ ደረጃ የቡና ግብይት ማዕከል ማለት አሸትና ጀንፈል ቡና በቅመማ ቅመም ምርት መገበያያ እንዲሆን አግባብነት ባለው የክልል አካል የተከለለ ሥፍራ ነው ለው ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል መቋቋም የደቡብ ብሐሮች ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን ከዚህ በጊላ ባለሥልጣን አየተባለ የሚጠራ ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው የክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት አካል ሆኖ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ባሥልጣኑ ተጠሪነቱ ለእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ይሆናል ዋና መሥሪያ ቤት የባለሥልጣኑ ዋና መሥሪያ ቤት ሀዋሳ ነው አንደአስፈላጊነቱ በዞን በልዩ ወረዳና በወረዳ ጽፉት ቤት ሊኖረው ይችላል የባለሥልጣኑ ዓላማ የባለሥልጣኑ ዓላማ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ልማትን ለማስፋፋት የቴክኖሎጂዎችንና የተሻሻሉ ዘመናዊ አሰራሮችን የተጠናከረ የኤክስቴንሽን አገልግሎት በመስጠት ጥራት ያለው ምርት እና ምርታማነትን በማሳደግ ቀለጣፋ እና ውጤታማ የግብይት ሥርዓት በመዘርጋት ከዘርፉ የሚኘውን ጥቅም በላቀ ደረጃ ማሳደግ የባለሥልጣኑ አቋም ባለሥልጣት በርዕሰመስተዳድሩ የሚሾም አንድ ዋና ሥራ አስኪያጅና እንደአስፈላጊነቱ ምክትል ሥራ አስኪያጆች በሥራ ሂደት ደረጃ የሚመደብ የሥራ ሂደት ባለቤቶችና ለሥራው አስፈላጊ ሠራተኞች ይኖሩታል ባለሥልጣኑ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ዘመናዊ ተደራሽና ውጤታማ የሆነ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም የኤክስቴንሽን አገልግሎት ሥርዓት ይዘረጋል ተግባራዊ ያደርጋል የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ልማት ኢንቨስትመንት ዘርፍ ለተሰማሩና ለሚሰማሩ ባለሀብቶች የቴክኖሎጂ አቅርቦትና የኢክስቴንሽን ድጋፍ ይሰጣል በክልሉ ውስጥ የሚኙ ቡናሻይና ቅመማ ቅመም ልማት ተስማሚ አካባቢዎችን ይለያል እንዲለማ ያደርጋል ድጋፍ ይሰጣል ይከታተላል ይቆጣጠራል በቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ዘርፍ ችግኝ ዝግጅት ለሚሰማሩ አርሶ አደሮች ማህበራትና የግል ባለሃብቶች የቴክኒክ ድጋፍና የምክር አገልግሎት ይሰጣል እንዲስፋፋም ያደርጋል የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ማሳደጊያ ዓብዓቶች የጥራት መጠበቂያ ቁሳቁሶችና ማምረቻ መሳሪያዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀረብ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ልማትና ዓብይትን ለማጠናከር የሚያስችሉ ጥናቶች ያካሂዳል ከሚመለከታቸው አካላት ጋርም በትብብር ይሰራል ሀገር በቀል በምርታማነታቸውና በሸታን በመቋቋም የሚታወቁ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ዝርያዎችን ለመጠበቅ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር በቅንጅት ይሰራል በቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ዝግጅትግ ግብይት ላይ ለመሰማራት ለሚፈልጉ የግብይት ተሳታፊዎች የብቃት ማረጋገጫ ይሰጣል በሕግ አግባብ ይከታተላል ያግዳል ይሰርዛል ለሚመለከተው አካል የስታውቃል የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት የጥራት ደረጃውን በጠበቀ ሁኔታ መዘጋጀቱን ይከታተላል ጥራቱን ጠብቆ ወደ ማዕከላዊ ገበያ እንዲቀርብ ያደርጋል ማረጋገጫ የሰጣል የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ዘመናዊ ግብይት ሥርዓት ይዘረጋል ዘመናዊ የመጀመሪያ ደረጃ የግብይት ማዕከላትን ያቋቁማል ያጠናክራል ግብይቱ በማዕከላቱ ብቻ እንዲካሄድ ያደርጋል የዓለም የቡና ገበያ ወቅታዊ መረጃን በቅርብ እየተከታተለ እየገመገመና እየተነተነ ለግብይት ተዋንያንና ለሚመለከተው አካል ይሰጣል የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ማዘጋጃ ኢንዱስትሪዎች ብቃት እና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም የሚያሻሽሉ አሠራሮችን ያስተዋውቃል የአቅም ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል አፈፃፀሙንም ይከታተላል የቡናና ቅመማ ቅመም ልማት ላይ አሴት ለመጨመር የሚያስችል ክልላዊ አቅም እንዲገነባ ከሚመለከታቸው ጋር በቅንጅት ይሰራል የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ልማትና ግብይትን ተግባራዊ ለማድረግ መረጃ በዘመናዊ መልኩ ያሰባስባል ያደራጃል ይተነትናል ጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል በዘርፉ ከሚሰሩ አካላት ጋር በቅንጅትና በትብብር ይሰራል ሕገወጥ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ግብይትና ዝውውርን ይቆጣጠራል አግባብ ባለው ሕግ መሠረት እርምጃ ይወስዳል እንዲወሰድም ያደርጋል የንብረት ባለቤት የሆናል ውል ይዋዋላል በራሱ ስም ይከሳል ይከሰሳል ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል የዋና ሥራ አስኪያጁ ሥልጣንና ተግባር የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ተጠሪነት ለቢሮው ሆኖ በዚህ ደንብ በአንቀጽ የተመለከቱትን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል ይፈጽማል ያስፈጽማል በቢህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሀ የባለሥልጣኑን ሥራ በበላይነት ይመራል ያስተባብራል ያስተዳድራል ለ በክልሉ መንግሥት ሠራተኞች ሕግ መሠረት የባለሥልጣኑን ሠራተኞች ይቀጥራል ያስተዳድራል ሐ የባለሥልጣኑን የረዥምና የአጭር ጊዜ የሥራ ዕቅድ ዓመታዊ የሥራ መርዛ ግብርና በጀት ያዘጋጃል ለቢሮ ኃላፊ አቅርቦ በማፀደቅ በሥራ ላይ ያውላል መ ባሥልጣኑ በተፈቀደለት በጀትና የሥራ መርዛ ግብር መሠረት ገንዘብ ወጩ ያደርጋል ሠ ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ባለሥልጣኑን ይወክላል ረ የባሥልጣኑን የሥራ አፈፃፀምና የሂሣብ ሪፖርቶች አዘጋጀቶ ለቢሮ ኃላፊ ያቀርባል ዋና ሥራ አስኪያጅ ለባለሥልጣኑ ሥራ ቅልጥፍና አስፈላጊ በሆነ መጠን ከሥልጣንና ተግባሩ በከፊል ለባለሥልጣኑ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሊሰጥ ይችላል የምከትል ሥራ አስኪያጁ ሥልጣንና ተግባር ሀ ምክትል ሥራ አስኪያጁ ተጠርነቱ ለዋና ሥራ አስኪያጁ ይሆናል ለ በባለሥልጣኑ መዋቅር መሠረት የተመደበበትን የሥራ ሂደት ይመራል ሐ ዋና ሥራ አስኪያጅ በማይኖርበት ጊዜ ሲወከል የዋና ሥራ አስኪያጁን ሥራ ተክቶ ይሰራል መ የሚመራውን የሥራ ሄደት የሥራ አፈፃፀምና የበጀት አጠቃቀም ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለዋና ሥራ አስኪያጁ ያቀርባል ሠበዋና ሥራ አስኪያጁ ተለይተው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል ክፍል አራት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች በጀት የባለሥልጣኑ በጀት በመንግሥት የሚመደብና ከሌሎች ምንጮች ይሆናል ስለሂሣብ መዛግብት ባለሥልጣኑ የተሟሉና ትክክለኛ የሆነ የሂሣብ መዛግብት ይይዛል የባለሥልጣኑ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በበክልሉ ዋናው ኦዲተር ወይም ዋናው ኦዲተር በሚሰይመው ኦዲተር ይመረመራል ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከዛሬ መስከረም ቀን ዐዐ ጀምሮ የፀና ይሆናል ሀዋሳ መስከረም ቀን ዐዐ ደሴ ዳልኬ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ሆ እጀዕለፐ ርሏፖጀላሏ በበክኔእላኣ አላኣላብበልህፒብቂበዐቢዉጩበዐበቨሸጅ» ዕእላሏ ዓላጀ በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ደንብ ዓመት ቁጥር ኘፍ እዐ ህነ ህዋሳ ጥቅምት ቀን ሺ ደንብ ቁጥር ልሺ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽቤትን ለማቋቋም የወጣ ደንብ በክልሉ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ የሚከሰት አደጋ በተቀናጀና በተጠያቂነት ላይ የተመሠረተ የቅድመ ማስጠንቀቂያና የመከላከያ ሥርዓት በመዘርጋት በየደረጃው ከአደጋ በፊት በአደጋ ጊዜና ከአደጋ በኋላ መወሰድ የሚገባቸውን እርምጃዎች በወቅቱና በተሟላ ሁኔታ በገጠርና በከተማ መውሰድ በማስፈለጉ በክልሉ በገጠር ሥር ለሰደደ የምግብ ዋስትና ችግር ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን በጊዜያዊና በዘላቂ የልማት ፕሮግራሞች በማሳተፍ ምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ በማስፈለጉ የአደጋ መከላከልና ምላሽ ስራዎች እና ለምግብ ዋስትና ችግር የተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ መስጠት የተቀናጀና የተደራጀ ጥረት የሚጠይቅ በመሆኑ የሚመለከታቸውን አካላት የሚያስተባብር ተቋም ማደራጀት አስፈላጊ በመሆኑ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተሻሻለው የክልል መንግስት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ወጽ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን ደንብ አውጥቷል ክፍል አንድ ጠቅላላ አጭር ርዕስ ይህ ደንብ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽቤትን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር ልሺ ተብሉ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ክልል ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው ቢሮ ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ነዉ ማነስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ነው የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክር ቤት ማለት አደጋ ማለት የህብረተሰቡን የዕለት ተፅለት ኩሮ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያስተጓጉል በሰው በንብረት በኢኮኖሚ ወይም በአካባቢ ላይ መጠነ ሠፊ ጉዳትና ተጽዕኖ የሚያስከትልና በአደጋው የተጠቃው ህብረተሰብ በራሱ አቅም ሊቋቋመው የማይችልበት ክስተት ነው ዋክደጋ መንስኤ ማለት ማንኛውም ተፈጥሮአዊ ወይም ሰው ሰራሽ የሆነ ህይወት ሊያጠፋ ሊያቆስል ወይም ጤና ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንዲሁም በንብረት በመሠረታዊ የኑሮ ገቢ ምንጮችና አገልግሎቶች ላይ ጉዳት ሊያደርስ የማህበራዊና ኢኮኖሚ ልማት መስተጓጎል ሊያስከትል ወይም አካባቢ ላይ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል አደገኛ ክስተት ቁስአካል የሰው አንቅስቃሴ ወይም ሁኔታ ነው አደጋ ስጋት ማለት በሕይወት በጤና ሁኔታ በመሠረታዊ የኑሮ ገቢ ምንጮች በንብረትና መሠረታዊ አገልግሎቶች ላይ ጉዳት ሊያስከትል የሚችል በተወሰነ ህብረተሰብ ወይም ህዝብ ላይ ወደፊት ሊያጋጥም የሚችል ስጋት ነው የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ማለት የአደጋ ስጋትን ለመቀነስ እንዲቻል ሥርዓት ባለው መልኩ የአስተዳደር እስትራቴጂዎችን ተቋሞችን አንዲሁም የአሰራር ክህሎቶችንና አቅሞችን የመጠቀም ሄዛደት ነው ቕድመሙአደጋ ወቅት ማለት ከአደጋ ክስተት በፊት ያለ ጊዜ ነው የአደጋ ወቅት ማለት አደጋ የሚከሰትበት ጊዜ ነው ድህረአደጋ ወቅት ማለት ከአደጋ በኋላ ያለ ወቅት ነው ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ማለት በአደጋ መንስኤዎችና ተያያዥ አደጋዎች ሊጠቁ የሚችሉ ግለሰቦች ሕብረተሰብና ድርጅቶች አንዲዘጋጁ የማድረግና ተገቢውን እርምጃ በወቅቱ በመውሰድ ሊደርስ የሚችለውን ጥፋትና ጉዳት መቀነስ ማስቻል ነው ሥር የሰደደ የምግብ ዋስትና ችግር ያለባቸዉ ቤተሰቦች ማለት ከሦስትና ከዚያ በላይ አመታት አመታዊ የምግብ ፍላጎታቸዉን ለማሟላት ያልቻሉና በዕለት ደራሽ እርዳታ ወይም በልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ወይም በሌሎች ፕሮግራሞች ድጋፍ እየተደረገላቸው ያሉ ወይም ሊደገፉ የሚገባቸው ቤተሰቦች ናቸው ፕሮፋይል ማለት በአደጋ ተጋላጭነትና አደጋ የመቋቋም አቅም ላይ ትንተና በማድረግ የአደጋ ስጋት ሁኔታንና ክብደትን ለማወቅ የሚካፄድ የአደጋ ስጋት አመላካች ጥናት ውጤት ነው የአደጋ ስጋትን መቀነስ ማለት የአደጋ ስረመንስዔዎችን ለማጥናትና ለመቆጣጠር መከናወን የሚገባቸውን ተግባራት ስርዓት ባለው መልኩ በማከናወን የአደጋ ክስተት ስጋትን የመቀነስ ጽንሰ ሃሳብና ተግባር ነው አደጋን ማሳወቅ ማለት አደጋ በደረሰበት አካባቢ የሚገኝ ጉዳዩ የሚመለከተው አካል አደጋውን በአጥጋቢ ሁኔታ ለመቋቋም በአካባቢው ያለው አቅም የማያስችል በመሆኑ የሌሎች ድጋፍ አስፈላጊ መሆኑን ሲወስን በአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት በይፋ ማሳወቅ ነው የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ማለት በአደጋ ጊዜ የተጎጂውን ህዝብ ህይወት ለማዳንና የኑሮው መሠረት የሆኑ የገቢ ምንጮችን ለመጠበቅና ቀጣይነት ባለው መልኩ ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችና አገልግሎቶች ማቅረብና ማከፋፈል ነው መልሶ ማቋቋም ማለት ጉዳት የደረሰበት አካባቢ ህብረተሰብና የኢኮኖሚ ዘርፎችን ከጉዳቱ መታደግና ወደ ቀድሞው የዕለት ተዕለት ተግባራቸው እንዲመለሱና ወደፊት ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን መቋቋም የሚያስችላቸው አቅም እንዲገነቡ ማድረግ ነው ሰው ማለት የተፈጥሮ ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው የፆታ አገላለፅ በዚህ ደንብ ውስጥ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው አነጋገር ሴትንም ይጨምራል። ከ ሃ ዐ ሂከፀ ህፀ በ ዐ ከፀ ከሃ ከ ከ ር ከፀ ከሃ ርከ። ከ ኪ ዐፀከርፀ በ ህከ ከ በ ፒከፀ ርዐክበከኘ ዐ ርከሃ ከፀ ዐቨፀርከሃፀ ዐ ከከፀ ፀበሼ ከሃ ከኛከ ኪ ሀህ ከከእህ ርከቧ ከ በ ዝከ ዐርፀ ዐ ጪመበፀ ዐ ሀፀ ከ ዐከ ከ በህርከ ሀቧር ሃ ከ ከርሃ ከ ርከቨሺከ ከ ርከ ከከ ህከበፎ ከ ሀ ሽከ ዐ ከ ር ፐከፀ ፀጩፐ በፀፀከከዐ ዐ ከፀ ኮ ከ ከ ከ ሸ ዐከር ፀኛ ከከ በኽከከ ከሆ ሃ ከ ከሃ ቪ በ ከ ፀከ ዐበሃ ከቢ ከ ህመርዩ ከ ከኪ ከ ዐ ከ ከ ከበ ። ከ ከኽ ከ ዩከቨኪ ልበጠከከሃ ርህበር ዐ ከ ሃ በሃ ከ በርሃ ሀ ሀከ ከ ቨዩርቨህ ፐከ ከኪ ከ ፀ ሃ ፀርበከ ኗ ክህከክ እከኪ እቨ ዐ ኪ ደቡብነጋሪትጋዜጣ ዐወሀእዩርላጀመፐርሏሃያጀፕላሏ ዐ ፒ ጳሀፕቨእእለሏዐእ»ኃን እላፕእላርላእወዞጀዐመጀፍክጀርእላ ዒላፒ ጉት በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ያሯ ዓመ ጥር ፀ ዓመት ቁጥር ምክር ቤት ሀዋሳ መጋቢት ቀን ሺ ዓም ጠባቂነት የወጣ ጨጩጩጨ ሄሩ ት ደንብቁጥር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት የገጠር ፋይናንስ አገልግሎት ፈንድ አስተዳደር ጽቤት ለቋቋም የወጣ መግቢያ ግብርናንና ገጠርን ማዕከል ባደረገው ፖሊሲና ስትራቴጂ መሠረት በገጠር መሬትን የሰው ጉልበትን በዋናነት በመጠቀም የሚፈለገውን ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት ለማምጣት በውስን ደረጃ ለግብርና ግብዓትና ግብይት አገልግሎት የሚያስፈልገውን ብድር ማቅረብ የሚያስችል ተቋም በማጠናከር የሚታየውን ገጠር ፋይናንስ አገልግሎት ውስንነቶች ማቃለል አስፈላጊ በመሆኑ የክልሉ መንግስት የግብርና ልማት ዕድገት ፈጣንነትና ቀጣይነት በማረጋገጥ የህዝቡን ኑሮ ለማሻሻል በገበያ በተለይም በአለም ገበያ ተፈላጊ የሆነ ምርት ለማምረት የሚያስችል የቴክኖሎጂ ግብዓት መግዣና ለግብይት አገልግሎት የሚሆን የብድር አገልግሎት መስጠት አንዲችል የገጠር ፋይናንስ አገልግሎት ፈንድ ጽቤት እንደገና ለማቋቋም በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር አጸ አንቀጽ ጓጣኗ በተሰጠው ስልጣን መሠረት የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህን ደንብ አውጥቷል ክፍል ጠቅላላ አጭር ርዕስ ይህ ደንብ የደቡብ ብሔሮቸ ብሔረሰቦችና ህዝች ክልል መንግስት የገጠር ፋንናንስ አገልግሎት ፈንድ ጽቤት እንደገና ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር ተብሉ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ልዩ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ ክልላዊ መንግስት ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ነው ቢሮ ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ነው ህብረት ሥራ ማበር ማለት በአዋጅ ቁጥር ወይም በፌዴራል የህብረት ሥራ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር መሠረት የተደራጀና የተመዘገበ መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበር ወይም የህብረት ሥራ ማህበራት ሕብረትዩኒየን ነው ፈንድ ማለት በዚህ ደንብ መሰረት በመንግስት የሚቋቋም ለገጠር ብድር አገልግሎት የሚውል ተዘዋዋሪ ገንዘብ ነው የፈንድ አስተዳደር ጽቤት ማለት በዚህ ደንብ በተሰጠ ኃላፊነት መሠረት ቦርዱንና ሴክሬታሪያቱን በመወከል የፈንዱን የዕለት ተዕለት የብድር አስተዳደር ሥር የሚያከናውን ቤት ነው ቦርድ ማለት በዚህ ደንብ መሠረት የሚቋቋመውን የገጠር ፋይናንስ አገልግሎት ፈንድ ቤትን የሚያስተዳድር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስትን ወክሎ የሚሰራ አካል ነው ሌክሬታሪያት ማለት በዚህ ደንብ በተሰጠ ሃላፊነት መሠረት ቦርዱን በመወከል የፈንዱን አመራር በበላይነት የሚከታተል አካል ነወዐ ብድር ማለት ከሚቋቋመው የገጠር ፋይናንስ ፈንድ ላይ የሚሰጥ የአጭር ወይም የመካከለኛ ጊዜ ብድር ማለት ነው የአጭር ጊዜ ብድር ማለት ለአንድ ዓመት ወይም ለ ተከታታይ ወራት የሚሰጥ ብድር ነው የመካከለኛ ጊዜ ብድር ማለት ከ ዓመት የሚሰጥ ብድር ነው ሰው ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው ዋስትና ማለት ከፈንዱ ለሚሰጥ ብድር በአበዳሪና ተበዳሪ በውል ስምምነት መሠረት በተበዳሪው ለአበዳሪው የሚቀርብ የሰነድ ወይም የሰው ወይም የቡድን ወይም የንብረት ዋስትና ነው የሰነድ ዋስትና ማለት ለዋስትና የሚቀርብ የህግ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ነው የሰው ዋስትና ማለት በሰው ስለተበዳሪው የሚጥ ዋስትና ነው የቡድን ዋስትና ማለት የተበዳሪዎች የግልና የውል ተጠያቂነት ያዘለ ዋስትና ነው የንብረት ዋስትና ማለት ተበዳሪው ስለተበደረው ገንዘብ በዓይነት አቅርቦ ወይም አስገምቶ የሚያስመዘግበው የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ቋሚ ንብረት ዋስትና ነው ግብዓት ማለት የግብርና ምርት ማሣደጊያ ማለት ሲሆን በዋናነት ማዳበሪያዎችን ምርጥ ዘሮችን የአርሻ ኬሚካሎችን የተሻሻሉ የአንስሰሳት ዝርያዎችንና አነስተኛ የእርሻ መገልገያ መሳሪያዎችን ያጠቃልላል ብድር ማራዘም ማለት ከተበዳሪው አቅም በላይ በሆነ ችግር የተነሣ በውል ስምምነት በተወሰነው ጊዜ መሠረት ብድሩ ተከፍሎ ሊጠናቀቅ አለመቻሉ ሲረጋገጥና ሲወሰን ውሳኔው ከተሰጠው ጊዜ ጀምሮ በተወሰነ ጊዜ ርዝመት የክፍያ ጊዜ ሰሌዳ እንዲራዘም ማድረግ ነው ብድር መሰረዝ ማለት ከተበዳሪው አቅም በላይ በሆነ ተደጋጋሚ የጉዳት መጠን ብድሩ በውል ሰምምነቱ መሠረት ሊመለስ የማይቻል መሆኑ የተረጋገጠና ይኸውም በክልሉ መስተዳድር ምቤት ውሳኔ መሰረት ከብድር መዝገብ ከዕዳነት የተሰረዘ ብድር ነው የፆታ አገላለጽ በዚህ ደንብ ውስጥ በወንድ ጾታ የተገለጸው የሴት ፆታን ያጠቃልላል መቋቋምና ተጠሪነት ከዚህ በኋላ ፈንዱ እየተባለ የሚጠራ የደብብሕክመንግስት የገጠር ፋይናንስ አገልግሎት ፈንድ ቤት በዚህ ደንብ መሰረት ተቋቁሟል የፈንዱ ተጠሪነት ለደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ይሆናል የዋና ጽሕፈት ቤት አድራሻ የፈንዱ ዋና ጽሕፈት ቤት አድራሻ በሀዋሳ ከተማ ይሆናል ክፍል ስለፈንድ አደረጃጀት ስልጣንና ተግባር የፈንዱ አስተዳደር ቤት ሥልጣንና ተግባር ለፈንዱ ማቋቋሚያ የተመደበውን ወይም የሚመደበውን ገንዘብ የክልሉ መንግስት በሚያስቀምጠው አቅጣጫ መሠረት ፍትፃዊ በሆነ ሁኔታ ብድር ለሚመለከታቸው ተጠቃሚዎች ያሰራጫል በወቅቱ ያስመልሳል ለሚፈለገው ዓላማ ብቻ መዋሉን ያረጋግጣል ለፈንዱ የሚያስፈልገውን ገንዘብ ምንጭና የብድር ወለድ ምጣኔን የህግ አግባብ መሰረት እንዲጠና ያደርጋል በመስተዳደር ምቤት ሲወሰን ተግባራዊ ያደርጋል የፈንዱን ገንዘብ የሂሳብ መዝገብ በተገቢው እንዲያዝ ያደርጋል የሂሳብ ምርመራ በየዓመቱ በውጭ ኦዲተሮች አማካይነት እንዲመረመር ያደርጋል የፈንድ አስተዳደር ቤት በዞን በልዩ ወረዳና ወረዳ አስተባባሪ ሰራተኞች ይኖሩታል የፈንዱን የአለት ስራዎች ያከናውናል ሰራተኞችን አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ይቀጥራል ያስተዳድራል ያሰናብታል ዝርዝሩ በመመሪያ ይወስናል ቦርዱን በመወከል ከተበዳሪዎች ጋር ይዋዋላል የፈንድ አስተዳደር ጽቤት የቦርዱ ሴክሬታሪያት ሆኖ ይሰራል የፈንዱን አስተዳደር በሚመለከት በቦርዱ የሚወሰኑ ሌሎች ጉዳዮችን በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል የፈንዱ አደረጃጀት የሥራ አመራር ቦርድ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና ዓላማውን ለማስፈፀም የሚያስፈልጉ መዋቅሮች ይኖሩታል የቦርዱ መቋቋም የሥራ አሰራር ቦርድ ከዚህ በላ ቦርድ ተብሎ የሚጠራ የፈንዱ የበላይ አመራር ሆኖ ተቋቁሟል ቦርዱ የሚከተሉት ሰባት አባላት ይኖሩታል ሀ የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊ ሰብሳቢ ለ የፋይናንስና ኢኮኖኪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አባል ጠ ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አባል መ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አባል ሠ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አባል ረ ግብርና ግብዓት የሥራ ሄደት ባለቤት አባል ሰ የህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ ሥራ አስኪያጅ አባል ሸ የፈንዱ ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ድምፅ የማይሰጥ አባልና ፀሐፊ ይሆናል የቦርድ ሥልጣንና ተግባር የአመራር ቦርድ ተጠሪነቱ ለክልሉ ርመስተዳድር ይሆናል ለፈንዱ ማቋቋሚያ የተመደበውን ወይም የሚመደበውን ገንዘብ የክልሉን መንግስት ወክሎ በባለቤትነት ያስተዳድራል ለሚመለከታቸው አካላት ፍትፃህዊ የሆነ ብድር መድረሱንና ለሚፈለገው ዓላማ ብቻ መዋሉን ያረጋግጣል የፈንዱን አጠቃቀም አስመልክቶ የሚቀርቡ ዓመታዊ እቅዶችን የአፈፃፀም ሪፖርቶችንና የሂሳብ ምርመራ ውጤቶችን መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል የፈንዱን ገንዘብ የሂሳብ ምርመራ በየዓመቱ በክልሉ ዋናው ኦዲተር መቤት ወይም በሌሎች የውጭ ኦዲተሮች አማካይነት እንዲመረመር ያደርጋል ለፈንዱ የሚያስፈልገውን የገንዘብ ምንጭ ያፈላልጋል የብድር ወለድ ምጣኔ የክልሉን ልማት ለማፋጠን የህግ አግባብ ባልተቃረነ አግባብ ያስጠናል ያስወስናል ሲወሰን ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል የፈንዱን ስራ አስኪያጅ መርጦ በርመስተዳድሩ ያሾማል አስፈላጊ ሲሆን እንዲሻር ያደርጋል ለፈንዱ አስፈላጊ የሆኑ የአሰራር መመሪያዎች ያወጣል ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል የቦርዱ የሥራ ዘመን ላልተወሰነ ጊዜ ሆኖ የክልሉ መስተዳድር ምቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የቦርዱ አባላት በሙሉ ወይም በከፊት ሊቀየር ይችላል የቦርዱ የስብሰባ ስርዓት ቦርዱ ቢያንስ በሶስት ወር አንድ ጊዜ መደበኛ ስብሰባ ይኖረዋል እንደ አስፈላጊነቱ ሰብሳቢው ወይም ከቦርዱ አባላት ከግማሽ በላይ ከጠየቁ አስቸኳይ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል ከቦርዱ አባላት ከግማሽ በላይ ከተገኙ ምላተ ጉባኤው የተሟላ ይሆናል የቦርዱ ውሳፄሄ በድምጽ ብልጫ ይተላለፋል እኩል ድምጽ ከሆነ በሰብሳቢው የተደገፈ ሀሳብ የቦርዱ ውሳኔ ይሆናል የዋና ሥራ አስኪያጅ ስልጣንና ተግባር የፈንዱ ዋና ሥራ አሥኪያጅ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል የፈንዱን የእለት ተፅለት የሥራ እንቅስቃሴ በበላይነት ይመራል ያደራጃል ያስተዳድራል ይቆጣጠራል የቦርዱን ውሳኔ ያስፈጽማል የፈንዱን የባንክ ሂሳብ አግባብ ካለው ሠራተኛ ጋር ስምና በጣምራ ፊርማ ያንቀሳቅሳል የፈንዱን ዓመታዊ የሥራ ዕቅድና በጀት አዘጋጅቶ ለቦርድና ለግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ያቀርባልሲፈቀድ ሥራ ላይ ያውላል በፈንዱ የሥራ ዕቅድና በጀት መሠረት አስፈላጊ ክፍያዎችን በሕግ መሰረት እንዲፈጸሙ ያደርጋል የፈንዱን የአደረጃጀት መዋቅር መሠረት በማድረግ ሠራተኞን ይቀጥራል ያስተዳድራል ጥቅማቸውን ያስጠብቃል ያዛውራል ይቆጣጠራል ይገመግማል ይቀጣል አንዲሁም ከሥራ ያሰናብታል ፈንዱን በመወከል ከሌላ ወገን ስምምነት ይፈጽማል የፈንዱን የሥራ አፈፃፀምና የበጀት አጠቃቀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቦርዱና ለግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ያቀርባል የፈንዱን ሥራ ለማቀላጠፍ ሲባል እንደ አስፈላጊነቱ ሥልጣኑን በውክልና የተለያዩ ሥራ ክፍሎት ኃላፊዎችና ሠራተኞ መስጠት ይችላል ፈንዱ እንደ አስፈላጊነቱ የሚያቋቁማቸውን የዞንና ወረዳ አስተባባሪዎች ጋር የሥራ ግንኙነት ያደርጋል ለፈንዱ አመራር ቦርድ በጸሐፊነት ያገለግላል ሌሎች በቦርዱ የሚሰጡ ተግባራትን ያከናውናል ክፍል ስለፈንዱ የብድር ገንዘብ አጠቃቀምና ተጠቃሚ ስለሚሆኑ አካላት የፈንዱ የገንዘብ ምንጭ ለፈንዱ የሚመደበው የገንዘብ መጠን በክልሉ መስተዳድር ምቤት የሚወሰን ሆኖ ከሚከተሉት ዋና ዋና ምንጮች ይሆናል ከክልሉ መንግስት የሚመደብ ድጋፍ ከክልሉ መንግስት ለብድር አገልግሎት ከዚህ ቀደም የተመደበ ገንዘብ እና ከተለያዩ ምንጮች ከሚገኝ ብድርና ድጋፍ የብድር አሰጣጥና የጊዜ ገደብ ከዚህ ፈንድ ብድር የሚሰጠው ለአጭርና መካከለኛ ጊዜ ብድር አገልግሎት ሆኖ ለግብርና ግብዓት መግዣ ብድር የግብርና ምርቶች ግብይት አገልግሎት ብድር እና ከግብርና ምርት ማሣደጊያና የምርት ግብይት ጋር የተያያዙ የአገልግሎት ሰጪ አነስተኛ የንግድ ሥራና የሥራ አድል ፈጠራ ስራዎች ብድር ሲሆን ዝርዝሩ በመመሪያ ውስጥ ይወሰናል ከፈንዱ የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ የሚሆኑት የግብርና ምርት በማምረት በማዘጋጀትና በመገብየት ሥራ የተሰማሩ ሆኖ መሰረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራት የህብረት ሥራ ማህበራት ህብረት ዩኒየኖች ወይም ፌዴሬሽን በቡድን የተደራጁ ግለሰብ አርሶ አርብቶ አደሮች ይሆናሉ ከፈንዱ ብድር ተጠቃሚ ለመሆን የሚያበቁ ሁኔታዎች በዚህ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ከፈንዱ የብድር አገልግሎት ለማግኘት የሚቀርብ ተበዳሪ ቀደም ሲል የተበዳሪውን ብድር ከነወለዱ ከፍሎ ያጠናቀቀ በፈንዱ በሚዘጋጅ ፎርም መሠረት የሚፈለገውን የብድር ገንዘብ መጠንና ለምን ዓላማ እንደሚበደር የሚልጽ ማመልከቻ ያቀረበ የፈንዱን የወለድ ምጣኔና የክፍያ ጊዜ የተስማማ በሚወጡ መመሪያዎች መሰረት የሚጠየቅ ዋስትና በማቅረብ ውል መፈፀም የሚችል ህጋዊ አካል የውል ስምምነት ለመፈፀም ፈቃደኛ የሆነ መሆን አለበት ክፍል ስለተበዳሪና አበዳሪ መብትና ግዴታ የተበዳሪ መብትና ግዴታ በአንቀፅ አና የተደነገጉትን ሁኔታዎች የሚያሟላ ተበዳሪ ከፈንዱ ገንዘብ የብድር አገልግሉ የማግኘት መብት አለው ከፈንዱ ገንዘብ የብድር አገልግሉ ተጠቃሜ የሚሆን ተበዳሪ የተሟላ የብድር ጥያቄ ማመልከቻውን ካቀረበበት በ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መልስ የማግኘት መብት አለው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ በተደነገገው መሠረት ምላሽ ያላገኘ ብድር ጠያቂ በዚህ ደንብ አፈፃፀም መመሪያ በሚወሰነው መሠረት አግባብ ላለው አካል ቅሬታውን የማቅረብ መብት አለው ተበዳሪው ስለተበደረው ገንዘብ የእዳ መጠን የሚገልጽ መረጃ በማንኛውም ጊዜ ጠይቆ የማግኘት መብት አለው በዚህ ደንብ ድንጋጌዎች መሠረት ከፈንዱ ገንዘብ የብድር አገልግሎ ተጠቃሚ የሆነ ወይም መሆን የሚፈልግ ተበዳሪ የሚከተሉት ግዴተዎች አሉበት ሀ የተበዳረውን ገንዘብ በገባው ውል መሠረት በወቅቱ ከፍሎ የማጠናቀቅ ለ በብድር ማመልከቻው ላይ ላቀረበው የብድር ጥያቄ አበዳሪው የሚጠይቀውን ተመጣጣኝ የሆነ ዋስትና የማቅረብ ሐ ተበዳሪው በቡድን ወይም በማህበር ከሆነ በወኪል በአካል ተገኝቶ አበዳሪው የሚጠይቀውን ውልና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸውን መጠይቆች የማሟላት ግዴታ አለበት በገባው የውል ስምምነት መሠረት ግዴታውን ካልተወጣ አግባብ ባለው ህግ ይጠየቃል የአበዳሪው መብትና ግዴታ የፈንዱ አስተዳደር ጽቤት አበዳሪው የሚከተሉት መብትና ግዴታ አለበት ሀ የብድር ማመልከቻዎችን የማጣራትና የተበዳሪዎችን ውል የመቀበልና ዋስትና የመያዝ ለ በአንቀጽ እና ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ አበዳሪው ተያያዥነት ያላቸውን ሌሎች መጠይቆችን እንዲከተልና እንዲያሟላ ሊጠይቅ ይችላል ሐ በገባው የውል ስምምነት መሠረት ግዴታውን ያልተወጣ ተበዳሪን በሕግ የመጠየቅ መብት አለው መ አበዳሪ የገንዘብ እጥረት ያለበት ሆኖ ለዚህም ማስረጃ የሚያቀርብ ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ አንቀጽ እና የተደነገገውን አሟልቶ ለሚያቀርብ ተበዳሪ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወይም አድልኦ የብድር አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አለበት ክፍል የብድር ጊዜ ስለማራዘም ብድር ስለመሰረዝ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ተበዳሪው አዳውን ሊከፍል ያልቻለው ከአቅም በላይ በሆኑ የተፈጥሮ አደጋዎች ስለመሆኑ ፈንዱ ካመነ የብድሩ ክፍያ ጊዜ በቦርድ ውሳኔ ሊራዘምለት ይችላል አፈጻጸሙ በመመሪያ ይወሰናል በዚህ ደንብ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የደረሰው የጉዳት መጠን ተደጋጋሚና ከፍተኛ መሆኑ በጥናት ሲረጋገጥ ብድሩ የክልሉን የፋይናስ ህግ ተከትሎ ሊሰረዝ ይችላል አፈፃፀሙ በመመሪያ ይወስናል በብድር ላይ ስለሚታሰብ ወለድ መጠን ከፈንዱ በሚሰጥ ብድር ላይ የሚታሰብ የወለድ መጠን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የብድር ፖሊሲ ተቃኝቶ የግብርና ልማትን በሚደግፍ አግብብ መሰረት የሚፈጸም ይሆናል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንደተጠበቀ የብድር ወለድ መጠን የክልሉን ልማት ለማፋጠን በሚደግፍ አኳን የፈንዱ አስተዳደር ቦርድ አስጠንቶ በመስተዳደር ምቤት ሲወሰን ተግባራዊ ይሆናል ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል ክፍል ስለፈንዱ የበጀት ዓመትና የሂሳብ ምርመራ የፈንዱ የሂሳብና የበጀት ዓመት የክልሉን የፋይናንስ አስተዳደር በጀት ዓመት የተከተለ ሆኖ ከሐምሌ ቀን እስከ ሰኔ ቀን ይሆናል ፈንዱ የተሟላና ህጋዊ የገንዘብም ሆነ የንብረት ሰነድና መዛግብት ይኖሩታል የሂሳብ መዝገቡና የገንዘብ ሰነዶቹ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ወይም እሱ በሚወክለው ወይም በውጭ ኦዲተር በየዓመቱ የመረመራል ክፍል ልዩ ልዩድንጋጌዎች የመተግበር ግዴታ የክልሉ የመንግስት አካላት ይህን ደንብ በሥራ ላይ በማዋል ለፈንዱ አስፈላጊውን ድጋፍ የመስጠትና የመተግበር ግዴታ አለባቸው ደንብ ስለመሻሻል የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ይህንን ደንብ ለማሻሻል ይችላል መመሪያ የማውጣት ሥልጣን ቦርዱ ይህንን ደንብ ሥራ ላይ ለማዋል የሚያስችል መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች በዚህ ደንብ ከተሸፈኑ ጉዳዮች ጋር የሚቃረኑ ደንቦች መመሪያዎች ወይም የአሰራ ልማዶች ተፈፃሚነት አይኖራቸውም ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከዛሬ መጋቢት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ሀ እጀዐርላክ ዐላዲያጀፕላ ዐ ፐ ጳዐሀዝፎቪእ እላዐእፊ እላፕእለሏፕፒ ላእዐ» ጅጀዐመጀፍ ርእላሏ ዓፕላጀ ዓመት ቁጥር ፀ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የግብርና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥርና ኳራንቲን ባለስልጣን ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር ሺ መግቢያ በክልሉ መንግሥት ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የግብርና ልማትና ትራንስፎርሜሽን ለማረጋገጥ ጥራት ያለው የግብዓት አቅርቦትና የኳራንቲን አገልግሎት ስርዓት በመዘርጋት ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ በማስፈለጉ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በላቀ ደረጃ ለማሳደግ ጥቅም ላይ የሚውሉ የዕፅዋት ዘር ኬሚካል የአፈር ማዳበሪያ ህያው ማደበሪያያ የፀረሰብል በሽታና ተባይ እንዲሁም አረም መከላከያ ኬሚካሎችና ሌሉች የግብርና ግብዓቶች በማምረት በማከማቸትና በማሠራጨት ሂደት የሚፈለገው የጥራት ደረጃ መሟላቱን ቁጥጥር ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ በክልሉ ውሰጥ ከአንድ አካባቢ ወደሌላ አካባቢ እንዲሁም ከክልሉ የሚወጡና ወደ ክልሉ የሚገቡ ተዛማችና አደጋ የሚያደርሱ የሰብል በሽታና ተባይ እንዲሁም አረም መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችል የኳራንቲን አገልግሎት የሚሰጥ ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ሃፎ እ ዘዝነ ዐፎርዩከየ ከዩ ከክ በከኪ ኬቨከ ዐዞ ሀክ በሃ ር በሀበ ከ ከቨከበበ ከኪ በከ ዝሃ ከፀፀ ኪ ከኗ ከፀርዐቨበፀ ከፀርኗፀ ከርፀ ር ከ ህርከቨ ከ ሀበ ከ ኢቪ ሀከ በሃ ከከበከ ከሀከ በክኸ ዐ ቨ ሀ ሀሃ ከ በከከ ር በ ዝነ ከ ከ ከ የህበ። ከበ ሀዐበርከህቭሃ ሀሀሃ ኘነ ከፀኗ ሂ ከ ከፀርዐበፀ ከርዩኗኗሃ ዐዐዛዉ ከፀ ከከ ፀር ሃ ከ ከ ከ በከ ሀፀዩኛፀቪቪ ዉዐ ርዐበከር ዐ ከፀ ፍዐዐ ዐ ርዐክሀ ከቧ ርር ህ ህ ከርበ ዐከ ሀርፀ ነዐ ጸከዐሂከፎ ሀርፀ ዝባፒከቧ ሂከፀ ዐዐከ ነክ ከ ከፀ ጠከ ከ ፀ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ሺ አንቀጽ ጣጽ ንዑስ አንቀጽ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል ክፍል አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች ፅ አጭር ርዕስ ይህ ደንብ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የገብርና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥርና ኳራንቲን ባለሥልጣንን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር የ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ ኽልል ማለት የደቡብ ብሔርሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ነው ቢር ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የግብርና ቢሮ ነው ዝር ማለት ማንኛውም ፅፅወትን ለማራባት የሚያገለግሉ አካላት ማለትም የፅፅዋት ዘር ኮረት ቁርጥራጭ ሥራ ስር የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኝ ነው ሦ ። ርፀ ህባከከ ከ ፐፀርመጩዐቪ ርፒ ከፀ ፀዐዐኸ ዐቪ ዐ ከ ፐርዐበዐኸ ክዝቪበ ከከኪ እ ርከ ሀርፀ ከከ ጳከ ከ ህ ከሀርከክ በሼበከከ ርበህ ፒከፀ ከ ከ በቨ ዐ ፀዐቨ በበ ዝ ከፀበ ከከበ ከርበ ዐኽ ርር ህህ ዐርከፎ ሀርፀ ዐ ከርበ ከበ ዝባኪከ ከ ከፀ ርዐክከከኘ ላወሀሀ በ ከ ፒከ ብጄ ህከር ከከ እሂከከከ ርከ ሀዐርዩኗልከዐ ገርከከርሃ ልከበ ፎቧፍ ኾከ በከ ከሃ በከኳ ሀፀኳ ኽኪ ፀበ ልእሃ ሀኪ ከ በርፌበ ዐከበ ሀ ከ የ ቸ ሏህከዐቪሃ ለክከዐቨ ሀክቨከበበ ርከሃ ከፀ ቅዐሀሂከፀጪጧ እልከዐኳ እከዐከቧከኗ ከቧ ሀከ ዐ ሸ ርከ በጠከከ ሀከቨ ከመዩ ቪ ላህሕዐቪሃ ከወ ከሃ ከከ ዐቨርፀ ከ ከቨርፀ ከ ከ ከኽ ከፀ ሀከዐቨቨ ኗከ ከፀ ፀጳርርዐሀበከፀ ዐ ከከፅ ከህኢ ዓላማ የባለሥልጣኑ ዓላማ በክልሉ መንግሥት ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የግብርና ልማትና ትራንስፎርሜሽን ለማረጋገጥ ጥራት ያለው ግብዓት አቅርቦትና የኳራንቲን አገልግሎት ስርዓት በመዘርጋት ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ነው ሄ አቋም ባለሥልጣኑ ጳ በክልሉ መንግሥት የሚሾም አንድ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና ሌሎች ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ የሥራ ክፍሎችና ሰራተኞች ይኖሩታል ዋና መሥሪያ ቤት የባለሥልጣኑ ዋና መስሪያ ቤት ሀዋሳ ከተማ ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ ሌሎች ቅርንጫፎች ይኖሩታል የባለሥልጣኑ ሥልጣንና ተግባር የግብርና ግብአቶች ማረገገጥን በተመለከተ ክልሉን ይወክላል ታሏ ሙ ጥራት ቁጥጥር በክልሉ ውስጥ በዘር ማምረት ማዘጋጀት እና በግብይት ሥራ ላይ ለተሰማሩ የግልና የመንግሥት ዘር አምራቾች እንዲሁም ለሌሎች የግብርና ግብአቶች አቅራቢዎች የብቃት ማረጋገጫ መስፈርት ያዘጋጃል የብቃት ሰርተፊኬት ይሰጣል ያድሳል የህግ አግባብ ያልተከተሉ ሆኖ ሲገኝ አግባብ ያለው እርምጃ ይወስዳል እንዲወሰድም ያደርጋል ወሰንተፈራ መ ። ው » የቦርዱ የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊ ሰብሳቢ የፋይናንስና ኢኮኖሚና ልማት ቢሮ ኃላፊ አባል የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አባል የግብርና ግብዓት የሥራ ሂደት ባለቤት አባል የህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ ሥራ አስኪያጅ አባል የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት ንዑስ የሥራ ሂደት አባል የርዕሰ መስተዳድር የኢኮኖሚ አማካሪ አባል እና የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ድምፅ የሌለው ፀሐፊ ይሆናል ሥልጣንና ተግባር የድርጅቱን የሥራ እንቅስቃሴ በበላይነት ይመራል ይቆጣጠራል የድርጅቱን ዋና ሥራ አስኪያጅ መርጦ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ያሾማል የድርጅቱን ዓመታዊ የሥራ ዕቅድና በጀት ያፀድቃል አፈጻጸሙን ይከታተላል ይገመግማል የድርጅቱን የአደረጃጀት መዋቅር ይወስናል የሠራተኞችን ደረጃ ደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅሞችን ይወስናል የቦርዱ የሰራተኞች አስተደር መመሪያና የአሰራር ማኑዋሎችን ያጸድቃል አፈጻጸሙንም ይከታተላል በፋይናንስ ህግ ላይ ተመርኩዞ ሊመለስ የማይችል ተብሎ የታመነበትን ወይም የተረጋገጠ ንብረትና ገንዘብ ከድርጅቱ መዝገብና ሂሣብ እንዲሰረዝ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል አፈጻጸሙንም ይከታተላል የድርጅቱን የንብረትና የሂሳብ ምርመራ ውጤት ያፀደቃልአስፈላጊ ሲሆንም የውጭ ኦዲተር ይመድባል ድርጅቱ እንደ አስፈላጊነቱ የሚያቋቁማቸውን የዘር ብዜት እርሻዎችንና የፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት መዋቅር መርምሮ ያጸድቃል ለድርጅቱ ሥራ አፈጻጸም የሚያስፈልጉ ሌሎች መመሪያዎችን ያወጣል ቦርዱ በየሩብ ዓመቱ የድርጅቱን ዕቅድ አፈጻጸም ይገመግማል የስብሰባ ስርዓት ቦርዱ ቢያንስ በሶስት ወር አንድ ጊዜ መደበኛ ስብሰባ ይኖረዋል እንደአስፈላጊነቱ ሰብሳቢው ወይም ከቦርዱ አባላት ከግማሽ በላይ ከጠየቁ አስቸኳይ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል ከቦርዱ አባላት ከግማሽ በላይ ከተገኙ ምላተ ጉባኤው የተሟላ ይሆናል የቦርዱ ውሳኔ በድምፅ ብልጫ ይተላለፋል አኩል ድምፅ ከሆነ በሰብሳቢው የተደገፈ ሀሳብ የቦርዱ ውሳኔ ይሆናል የዋና ሥራ አስኪያጅ ስልጣንና ተግባር የድርጅቱ ዋና ሥራ አሥኪያጅ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል የድርጅቱን የሥራ እንቅስቃሴ በበላይነት ይመራልያደራጃልያስተዳድራል ይቁቆጣጠራልየቦርዱን ውሳኔ ያስፈዕማል የድርጅቱን ዓመታዊ የሥራ ዕቅድና በጀት አዘጋጅቶ ለቦርድና ለክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ያቀርባልሲፈቀድ ሥራ ላይ ያውላል በድርጅቱ የሥራ ዕቅድና በጀት መሠረት አስፈላጊ ክፍያዎችን በሕግ መሰረት እንዲፈጸሙ ያደርጋል የድርጅቱን የአደረጃጀት መዋቅር መሠረት በማድረግ ሠራተኞችን ይቀጥራል ያስተዳድራል ያዛውራልይቆጣጠራልይገመግማልይቀጣል እንዲሁም ከሥራ ያሰናብታል ድርጅቱን በመወከል ከሌላ ወገን ጋር ስምምነት ይፈጽማል የድርጀቱ የሥራ አፈጻጸምና የበጀት አጠቃቀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቦርዱና ለግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ያቀርባል የድርጅቱን ሥራ ለማቀላጠፍ ሲባል አንደአስፈላጊነቱ ሥልጣኑን በውክልና ለተለያዩ ሥራ ክፍሎች ኃላፊዎችና ሠራተኞች መስጠት ይችላል ድርጅቱ እንደ አስፈላጊነቱ የሚያቋቋማቸውን የዘር ብዜት አርሻዎችንና የፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት መዋቅር ለቦርድ አቅርቦ ያጸድቃል ተግባራዊ ያደርጋል በተለያዩ አካባቢዎች የሚቋቋሙ የፕሮጀክት ጽሕፈት ቤቶች የሥራና የበጀት አንቅስቃሴ ይመራልይቆጣጣል የአፈጻጻም ሪፖርት ይቀበላል ይከታተላል ይገመግማል ሌሎች በቦርዱ የሚሰጡ ተግባራትን ያከናውናል ክፍል ሶስት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች የድርጅቱ በጀት የድርጅቱ መነሻ ካፒታል በጀት ብር ሀምሳ ሚሊዮን ብር ሆኖ በሁለት ዓመት ተከፍሎ የሜጠናቀቅ ይሆናል ይህም ለዘር ብዜት አስፈላጊ የሆኑ ማሽነሪዎችና የአርሻ መሳሪያዎች ግዢየተለያዩ ግንባታዎች ማከናወኛለመስራች ዘር በውል ለሚባዛ የተመሰከረለት ዘር ግዥ እና ለአስተዳደራዊ ወጪ ይሆናል ድርጅቱ ለቋሚ ሠራተኞች ደመወዝና ከዘር ምርት ቀጥተኛ ግንኙነት ለሌላቸው ሥራዎች ማካሄጃ ከገቢው በየ ዓመቱ አጸድቆ ስራ ላይ ያውወሳላል ዘር የሚያባዛበት መሬት የሚያገኝበት አግባብ ከክልሉ መንግስት ከሊዝ ነፃ ከመንግስታዊ የልማት ድርጀጅቶችየግል ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይ የሕግ አግባብ ተከትሎ በሚደረግ የኪራይ ውል ስምምነት የሚያገኝ ይሆናል የድርጅቱ የገቢ ምንጭ በክልሉ መንግስት የሚመደብለት መነሻ ካፒታል ከምርጥ ዘርየመሬትን ለምነት ለማሻሻል ከሚመረት እህልና ተረፈ ምርት ሽያጭ ድርጅቱ ከሚሰጣቸው የተለያዩ የአገልግሎት ክፍያዎች ከተለያዩ አካላት አርዳታና ድጋፍ ድርጅቱ ለምርጥ ዘር ብዜት ወይም ግዢ አገልግሎት ከሚያገኘው ብድር የሂሣብ መዝገብ ድርጅቱ የተሟላና ህጋዊ የሆነ የንብረትና የገንዘብ ሰነዶችና የሂሣብ መዛግብት ይኖሩታልየሂሣብ መዝገቡና የገንዘብ ሰነዶቹ በውጭ ኦዲተር በየዓመቱ ይመረመራሉ የድርጅቱ የበጀት ዓመት የድርጅቱ የሥራና የበጀት ዓመት በአትዮጵያ የቀን አቆጣጠር ከሐምሌ እስከ ሰኔ ወ ይሆናል የመተባበር ግዴታ የክልሉ የመንግሥት አካላት ለድርጅቱ አስፈላጊውን ድጋፍ የመስጠትና የመተባበር ግዴታ አለባቸው ደንብ ስለማሻሻል የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ይህንን ደንብ ለማሻሻል ይችላል መመሪያ የማውጣት ሥልጣን ቦርዱ ይህንን ደንብ ሥራ ላይ ለማዋል የሚያስችል መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ደንቦችና መመሪያዎች በዚህ ደንብ ከተሸፈነ ጉዳዮች ጋር የሚቃረነኩ ደንቦች መመሪያዎች ወይም የአሰራር ልማዶች ተፈጻሚነት አይኖራቸውም ሀ ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ከፀደቀበት ከመጋቢት ሀ ቀን ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል መጋቢት ሀ ቀን ዓም ሀዋሳ ሽፈራው ሽጉጤ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ሀዩሀፀ ክሂሬዕልክጸገፐ ዕልሪያሂፐል ዝዝፔዩ ቆዐሀፐዝሂክአዘ ዘክልዝዐአኔፅ ክልዝዝጋዐዘልዚጠሂዓ ልአክሀ ዞዩዐዞዚአፄ ክኗሬቄዐአልዚ በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ዓመት ቁጥር ሀዋሳ ጥቅምት ጽ ቀን ሸቷ ዓም ኘፎ አፀ ጋበፍ ኒለዘያኋጋፍፍጋ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር ወ በክልሉ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የግብርና ልማትና ትራንስፎርሜሽን ለማረጋገጥ ሥነምህዳርን መሠረት ያደረጉ ውጤታማ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችንና ምክረሀሳቦችን በሰብል በእንስሳት እና በተፈጥሮ ሀብት ዘርፎች ማፈላለግ መምረጥ ማላመድና በማፍለቅ ማቅረብና ማሰራጨት በማስፈለጉ አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችንና ምክረፃሳቦችን ለአርሶ አደሮች ለአርብቶ አደሮች በዘርፉ ለተሰማሩ ባለሀብቶችና ሌሎች አካላት በማስተዋወቅ ፍላጎት መፍጠር እና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ መነሻ ቴክኖሎጂዎችን ማባዛት በማስፈለጉ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተሻሻለው የክልል መንግስት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህንን ደንብ አውጥቷል የቃሉ ክፍል አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች ሓጭረ ረሪያ ይህ ደንብ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር ጸመሺቋ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠዉ ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ዉስጥ ልል ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ነው ቢሮ ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ነዉ ኢንስቲትዩት ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ነው ምርምር ማለት የግብርና ቴክኖሎጂ ለማፍለቅ ለማላመድና ምክረሀሳብ ለማውጣት የሚደረግ የሙከራና ጥናት ስራ ነው ቴክኖሎጂ ማለት ተቀባይነት ያገኙ የግብርና ምርምር ውጤቶች ማለት ነው ማላመድ ማለት በሌሎች አካባቢዎችና አገሮች የፈለቁ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በክልሉ ውስጥ ተስማሚነታቸውንና ውጤታማነታቸውን በሙከራ ማረጋገጥ ነው ማፍለቅ ማለት አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በምርምር ማመንጨት ነው መነሻ ቴክኖሎጂ ማለት የምርምር ውጤት ሆኖ ለብዜት የተዘጋጀ ቴክኖሎጂ ነው ሰብል ማለት ለምግብነትና ለሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታዎች የሚውል ፅጽዋት ነው ተፈጥሮ ፃብት ማለት የደን የአፈርና ውፃ ፃብት ነው እንስሳት ማለት ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላችው የቤት እንስሳት ዓሳና ንብ ነው ምክረሀሳብ ማለት የግብርና ቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የአሰራር ዘዴ የሚገለጽበት ዝርዝር ሙያዊ አስተያየት ነው የልዕቀት ማዕከል ማለት በልዩ ትኩረትና በሙሉ አቅም በተመረጠ የምርምር አጀንዳ ቴክኖሎጂ የሚለመድበትና የሚፈልቅበት ማዕከል ነው ፓኬጅ ማለት የግብርና ቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የምክረሀሳብ አፈጻጸም የያዘ ሰነድ ነው ማዕከል ማለት የምርምር ሥራዎችን የሚያካሂድ የኢንስቲትዩቱ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ነው የፆታ አገላለጽ በዚህ ደንብ ውስጥ በወንድ ጾታ የተገለፀዉ ሴትንም ያጠቃልላል የደንቡ የተፈጻሚነት ወሰን ይህ ደንብ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ ተፈጻሚ ይሆናል ክፍል ሁለት ስለ ኢንስቲትዩቱ መቋቋም ዓላማ ሥልጣንና ተግባር መቋቋም ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከዚህ በኋላ ኢንስቲትዩት እየተባለ የሚጠራ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የህግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የክልል መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ኢንስቲቲዩቱ ተጠሪነቱ ለቢሮው ነው ዋና መሥሪያ ቤት የኢንስቲትዩቱ ዋና መስሪያ ቤት ሀዋሳ ከተማ ሆኖ ቅርንጫፍ ማዕከል እንደአስፈላጊነቱ በሌሎች አካባቢዎች ሊኖሩት ይችላል የኢንስቲቲዩቱ አቋም በርዕሰመስተዳደር የሚሾም አንድ ዋና ዳይሬክተር እና እንደአስፈላጊነቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ሌሎች የሚመደቡ የስራ ኃላፊዎች ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ተመራማሪዎች ባለሙያዎችና ሠራተኞች ይኖሩታል ዓላማ በክልሉ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የግብርና ልማትና ትራንስፎርሜሽን ለማረጋገጥ ሥነ ምህዳርን መሠረት ያደረጉ ውጤታማ ተክኖሉሎጂዎችንና ምክረሀሳቦችን ማፈላለግ መምረጥ ማላመድ ማፍለቅ እንዲሁም ተደራሽ በማድረግ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ሥልጣንና ተግባር የክልሉን የግብርና ልማት ዕድገት አቅጣጫ መሠረት በማድረግ የግብርና ምርምር ስትራቴጂ ይነድፋል የሥራ ፕሮግራምና ዕቅድ ያዘጋጃል ተግባራዊም ያደርጋል የክልሉ አርሶ አደሮች አርብቶ አደሮች ባለሀብቶችና በግብርና ምርቶች ዕሴት ሰንሰለት የተሰማሩ ሌሎች አካላት የግብርና ቴክኖሎጂ ፍላጎት ለመለየት የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ያካሂዳል የምርምር ቅደም ተከተል ያወጣል የምርምር ፕሮጀክቶችን ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ መልኩ ይቀርጻል ይገመግማል ያጸድቃል ምርምር ያከናውናል ወይም እንዲከናወን ያደርጋል በምርምር የወጡ ውጤታማ ቴክኖሎጂዎች ምክረሀሳቦችን በቅድመኤክስቴንሽን ሙከራ ለተጠቃሚዎች ያስተዋውቃል ያስገመግማል ውጤታማ ለሆኑ ቴክኖሎጂዎችና ምክረሀሳቦች ፓኬጅ ያዘጋጃል ለግብርና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችና ለሌሎች ተጠቃሚዎች ስልጠና ይሰጣል የምክርና የሙያ ድጋፍም ያደርጋል የክልሉን የቴክኖሎጂ ፍላጎት ለማሟላት የምርምር ውጤት የሆኑ መነሻ ቴክኖሎጂዎችን ያባዛል በክልላዊና በብሔራዊ ደረጃ የልዕቀት ማዕከል በሆነባቸው የምርምር መስኮች ላይ አቅም ይገነባል ምርምር ያካሂዳል የሙያ ሥልጠናና የምክር አገልግሉት ይሰጣል ከፌዴራልና ከክልል የግብርና ምርምርና ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንዲሁም ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር ግንኙነት ያደርጋል ስምምነቶች ይፈርማል በትብብርና በቅንጅት ይሰራል ከምርምር ውጤቶች ሽያጭና ከቤተሙከራ አገልግሎት እንዲሁም ከማናቸውም ሌላ ምንጭ የሚገኙ ገቢዎችን ይሰበስባል ያስተዳድራል በኢንስቲትዩቱ ሥር የተደራጁ የግብርና ምርምር ማዕከላትን ያስተዳድራል እንደ አስፈላጊነቱም አዳዲስ ማዕከላትንና ንዑስ ማዕከላትን ያቋቁማልክልላዊ የልዕቀት ማዕከላትን ይወስናል እንዲሁም ያደራጃል ከክልሉ ግብርና ልማት ዕድገት ጋር ተያያዥነት ባላቸው የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የፖሊሲና ስተራቴጂ ጉዳዮች ላይ መረጃ እና ምክረሀሳብ ይሰጣል የክልሉን የግብርና ምርምር አቅም በቀጣይነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ የምርምር አቅም ይገነባል ፍትፃዊና ፈጣን የቴክኖሎጂ ተደራሽነትንና ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል በአጠቃላይ የምርምሩን ዉጤታማነት የሚያሳድጉና ፍትፃሃዊና ፈጣን የቴክኖሎጂ ተደራሽነትንና ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ አሰራሮች ይዘረጋል ይተገብራል በክልሉ የግብርና ምርምርና ተያያዥ መረጃዎችን ያሰባስባል ያጠናቅራል ይተነትናል ጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል የንብረት ባለቤት ይሆናል ውል ይዋዋላል በስሙ ይከሳል ይከሰሳል ዓላማውን ለማስፈጸም የሚረዱ ሌሉች ተግባራትን ያከናውናል የዋና ዳይሬክተር ሥልጣንና ተግባር በዚህ ደንብ አንቀጽ ድንጋጌ ላይ የተጠቀሱትን ስራዎች በበላይነት ይመራል ያስተባብራል ያስተዳድራል የአጭርና የረጅም ጊዜ ፅቅዶችን ዓመታዊ የስራ ዕቅድ በጀት በማዘጋጀት ያቀርባል ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያዉላል የኢንስቲትዩቱን ፕሮጀክቶችና ፕሮግራሞች ፋይናንስ ንብረትና የሰው ሀብት ያስተዳድራል ይመራል ተጠሪነታቸው ለዋና ዳይሬክተሩ የሆኑ የስራ ሀላፊዎችና የምርምር ማዕከል ዳይሬክተሮች ለይቶ ለቢሮ ሀላፊ ያቀርባል ሲፈቀድም ይመድባል በክልሉ መንግሥት በሚወሰነው መሠረት ተመራማሪዎችንና ሠራተኞችን ይቀጥራል ያስተዳድራል ከስራ ያሰናብታል በፋይናንስ ህግ መሰረት የኢንስቲትዩቱን የባንክ ሂሳብ ያንቀሳቅሳል የኢንስቲትዩቱን ሥራ ለማቀላጠፍ ከሥልጣንና ተግባሩ በከፊል ለሌሎች የሥራ ኃላፊዎች በውክልና ሊሰጥ ይችላል ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሜደረጉ ግንኙነቶች ኢንስቲትዩቱን ይወክላል ሌሎች ከክልሉ መንግሥት የሚሰጡትን ተግባራት ይፈጽማል የምክትል ዋና ዳይሬክተር ሥልጣንና ተግባር የምክትል ዋና ዳይሬክተር ተጠሪነት ለዋና ዳይሬክተር ሆና በመደበኛነት ከሚመራው የምርምር ዘርፍ በተጨማሪ በዋና ዳይሬክተሩ ተለይተው የተሰጡትን ተግባራት ያከናውናል በሚመራው የምርምር ዘርፍ የስራ ዕቅድ በጀትና የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል ለዋና ዳይሬክተሩ ያቀርባል ዋና ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ወይም ስራውን ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና ሁኔታ ተለይቶ ሲወከል እርሱን ተክቶ ይሰራል ጩ ክፍል ሶስት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች በጀት ኢንስቲትዩቱ በሚከተሉት የበጀት ምንጮች ይተዳደራል በክልሉ መንግሥት በሚመደብ በጀት በፋይናንስ ህግ መሰረት ከምርምር ውጤቶች ሽያጭና ከሌሎች የውስጥ ገቢዎች ለትብብር ፕሮጀከቶች ከሚገኝ የገንዘብ ድጋፎች የሂሣብ መዛግብትና የሂሣብ ምርመራ ኢንስቲትዩቱ የሥራ አንቅስቃሴውን የሚገልጽ የተሟላና ህጋዊ የንብረት የገንዘብ ሰነዶች እና ሌሎች የሂሳብ መዛግብት ይኖሩታል የኢንስቲትዩቱ የሂሣብ መዛግብት የገንዘብና ንብረት ነክ ሰነዶች በክልሉ ዋና ኦዲተር ወይም በሚሰይመው ሌላ ኦዲተር ይመረመራል ተፈጻሚነት ስለሌላቸዉ ህጎች ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ደንብ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሠራር በዚህ ደንብ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም መመሪያ የማዉጣት ሥልጣን ቢሮው ይህን ደንብ ለማስፈጸም መመሪያ ሊያወጣ ይችላል ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከፀደቀበት ከዛሬ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል አቶ ደሴ ዳልኬ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ሀዋሳ።