Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የገበታ ወጎች ኮፒ መብትዌ ዓለማየሁ ማሞ የሕትመት መገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኛ ደራሲና ተርጓሚ ነው።
በዚህ ዘመን ያለን አኛም አንደዚያ ሰው ዓለሙ ሁሉ የእግዚእብሔርን መልካምነት እንዲያስታውስ አንድ ነገር ማድረግ ያሰፈልገናል። ይህ ለዓመታት ከቀጠለ በኋላ ባለሃብቱ ለዚህ ሰው አንድ ስጦታ ላበረከትለት ይገባል የሚል ውሳኔ ላይ ይደርሳል። አናም አስጠርቶ አንድ ከረጢት ወርቅ ይሸልመዋል። እግዚአብሔር አንዲህ ይላል። ታዲያ እንድ ቀን አንዱ መጋቢ መዝሙር ሃያ አራትን በቃሉ የሚያውቅ ለሰው ካለ ተነሥቶ በቃሉ እንዲወርደው ይጠይቃል ለዚህም አንድ ወጣትና አንድ ሽማግሴ እጃቸውን ያነሣሉ። አናም ለተመራማሪዎቹ አንዲህ አላቸው አሁን ዝግጁ ነኝ የምገባው ግን በአንድ ቅድመ ሁኔታ ከተስማማችሁ ነው የምታሰርበትን ገመድ ጫፍ አንዲይዝ የምፈልገውን ስው አምጥቻለሁ አርሱም አባቴ ነው ምን ያስተምረናል። አንዲት ላም አንድ ፍየልና ስድስት ዶሮዎች ከዛሬ ጀምሮ አነርሱም ከአናንተ ጋር ማደር ይጀምሩ ክሳምንት በኋላ ታዲያ ተመልሰህ ና ሁኔታውንም ንገረች ችግረኛው ሰው በዚህ ምከር ከመጽናናት ይልቅ ይበልጥ ግራ ተጋባ። ቢሆንም አንድ ጊዜ ተስማምቷልና የገባውን ቃል ለመጠበቅ ወሰነ። እናም ነገ ብቅ በልና ያለውን ለውጥ እጫውተኝ ችግረኛው ሰው በፈጣን ሩጫ ወደ ቤቱ ሄደ። አጅ ወደ ሳይ ምን አጠፋን አሱ ሌላ ጥያቄ ነው አሁን አንድ ሰው ማሰናበት አምሮኛል ከሁለታቸሁ ማንን ልግድል። ግን ብዙም ሳትርቅ ነበር ጨለማውን ተገን አድርጎና ሰው የሚጠብቅ መስሎ የቁመ አንድ ሰው የተመለከተቸው። አናም ይሄ ሰው ለጥቂት ጊዜ እንደምንም ታግሦ ሥራውን ሲያከናውን ቆየ ሆኖም ጥቂት ለዓቶችን እንደገፋ ገና ከወዲሁ የቀኑ ርዝመት አስፈራው የሚያናግረው ሰው አለመኖሩ ደግሞ ይበልጡን አስከፋው። ጌታ ሆይ አንድ ጊዜ አንተን ሰመከተል ስወስን ሁሌም አብረኸኝ እንደምትሆን ቃል ገብተህልኝ ነበር ታዲያ አሁን እዚህ የአንድ ሰው ኮቴ ብቻ የማየው በአስቸጋሪ የሕይወቴ ዘመናት ነው። ሰጥቂት ጊዜ ከተከታተላቸው በኋላ ወደ አአምሮው የመጣውን ጥያቄ አንዲህ ሲል አቀረበላቸው። ሠላሳም የሚፈልጉ አሉ ቱ ረጅም ጊዜ ነው ዎን እንዲያ ነው ታዲያ አርስዎ ያን ያህል ቆይተው የሚበሉት ይመስልዎታል ን ያህል እንኳ የምቆይ እይመስሰኝም ታዲያ ለማይበሉት ፍሬ ሰምን ብለው ነው መድከምዎቻ። ለመወለድ ጊዜ አለሰው ለመሞትም ጊዜ አለው ለመትከል ጊዜ አለው የተተከለውንም ሰመንቀል ጊዜ አለው ለመግደል ጊዜ አለው ለመፈወሰም ጊዜ አለው ለማፍረሰ ጊዜ አለው ለመሥራትም ጊዜ አለው ሰማልቀሰ ጊዜ አለሰው ለመሳቅም ጊዜ አለው ዋይ ለማለት ጊዜ አሰው ሰመዝፈንም ጊዜ አለው ድንጋይን ለመጣል ጊዜ አለው ድንጋይንም ለመሰብለብ ጊዜ አለው ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው ከመተቃቀፍም ለመራቅ ጊዜ አለውሰመፈሰግ ጊዜ አለው ለማጥፋትም ጊዜ አለው ለመጠበቅ ጊዜ አለው ለመጣልም ጊዜ አለው ለመቅደድ ጊዜ አለው ለመስፋትም ጊዜ አለው ዝም ለማለት ጊዜ አለው ለመናገርም ጊዜ አለው ለመውደድ ጊዜ አለው ለመጥላትም ጊዜ አሰው ለጦርነት ጊዜ አሰው ለሰላምም ጊዜ አለው ደግሞም ቃሉ ከመናገር ይልቅ መስማትን ያበረታታል እንዲህም ይላል። ከዘላለም ሕይወት ጋር አብሮ የተሰጠውን ማዕቀፍ ቻር ስሳሳወቁ አንደ ተራ ሰው ይኖራሉ። ከዘላለም ሕይወት ጋር አብሮ የተሰጠውን ማዕቀፍ ለላላወቁ አንደ ተራ ሰው ይኖራሉ። አንድ ቀን እንደለመደው ሁለተኛ ከፍሎችን ሲያስተምር ቆየና አምላከ የለም የሚለውን ፍልስፍናውን አያራገበ በሕልውናው በሚያምኑት ላይ ሊያላግጥ ተነሣ። ግን አልቀናውም አንደ ሌላው ጊዜ የሚበቃውን ያህል ተሳልቆ ከመጨረሱ በፊት ተግዳሮት ገጠመው። ታዲያ እንድ ቀን እንደ ልማዱ ፈረሱን እየጋሰበ ወደ ኋላ ዞሮ የጦሩን ስንቅና ትጥቅ ሲቃኝ አንድ ወጣት ወታደር ተመሰከተ። የጣቶች ፉከከር አንድ ቀን እውራ ጣት ባነሣው አሳብ ጣቶች ከርከር ገጠሙ። ግን እስኪ አንድ ጥያቄ ላቅርብላችሁ። አካል ብዙ ብልቶች አንጂ አንድ ብልት አይደለምና። ዳሩ ግን አሁን ብልቶች ብዙዎች ናቸው አካል ግን አንድ ነው። በዚህ ጊዜ ከትናንሾቹ ልጆች አንዱ በታላቅ ድምፅ ሣሌሉያ ብሎ ጮኸ ለምን አንደጮኸ አስተማሪው ሲጠይቀውም ምከንያቱን አንዲህ ሲል በአጭሩ ተናገረ። ታዲያ ወደ ቤቱ በመመለለ ላይ ሳለ ይደከመውና አንድ ዛፍ ጥላ ሥር ያርፋል። ይህን መታገሥ ያልቻለው ልጅ አንድ ቀን ተነሥቶ ከቤት ወጣ። አናም ወደ አንድ የጋዜጣ አዘጋጅ ዘንድ ሄደና አንዲህ የ ሚል ማስታወቂያ አንዲያወጣለት ጠየቀ። አንድ ቀን ወገኖቿን ሰብስባ አንዲህ አለቻቸው። እናም አንዲህ አሏት። የእርሱ ልብ ያለው አንድ ሚሊዮን ዶላር ላይ ነውና። ይህ በዚህ አንዳለ አንድ ቀን አህያው ከነሸከሙ ጉድጓድ ውስጥ ወደቀ። ግን ጥቂት አንደጣረ አንድ አሳብ መጣለት። አግዚአብሔርን ታውቀዋለ አላውቀውም ያሳዝናል ሃብታም ለሰትመለል ድሃ ነህ ትንሽ ተጉዞም ሴላውን ጥሩ የለበሰ ሰው አግኝቶ አንዲህ አለው።