Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሠከርከ በኮር ዞፎርበር በ ከሮ ር።ጳቪሣሃርፌ ዐቪ ከ ሾሰ ዐሃርበበይበ ፎሃፎበዩ በሃ ፎ ሂከፎቋፎበኔ ከ ርዕክ በጨበዐክ ገኸፅ ቨህ ከ ኩያዐየፍ ዩጺቨዝበዩ ከር ርርክነቨበዩክበ ህከከ ቪ በ ዩ በህር ፍር ሀዞ ቾከ የርዐፎክክ ዎልዚፐ አርቢቪር ዐ ከፍ ህ ከ ከሃ ዐ ብፎሀህቫ ዐ ይዐይበከሏክርበ። ከር ርዐበበበ። ዐከ ህ በ ጳበሃ በበሃ ክገፎልሀሮፎ በ ። በ ከይ ርጳፎ ዐ።ከኔ ፎበዐሃሴሰ ዕክ ከፎ ጀርዐህበሰ ሄዞፍፎርከቨፎበ ህከብፎ ርር ር ከ ዩክየዕርበክ ከር ህ ከ። ጽዐጠ ሀሪ ሀያርር ሀ ዌጩጩርወ።
የምክር ቤቱ ሥልጣንና ተግባር ምክር ቤቱ ጵ ውታ ሕገመንግሥቱን ይተረጉማል የሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔን ያደራጃል የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች የራስን እድል በራስ የመወሰን እስከ መገንጠል መብት በተመለከተ በሚነሱ ጥያቄዎች ላይ በሕገ መንግሥት መሠረት ይወስናል በሕገ መንግሥቱ የተደነገገው የሕዝቦች እኩልነትና በሕዝቦች መፈቃቀድ ላይ የተመሠረተ አንድነት ሥር እንዲሰድና እንዲዳብር ያደርጋል በክልሎች መካከል ለሚነሱ አለመግባባቶች መፍትሔ ይፈልጋል የክልሎችና የፌዴራል መንግሥት የጋራ ተብለው የተመደቡ ገቢዎች በሁለቱ መካከል የሚከፋፈሉበትን እንዲሁም የፌዴራል መንግሥት ለክልሎች ድጐማ የሚሰጥበትን ቀመር ይወስናል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕግ ሊወጣላቸው የሚገቡ የፍትሐብሔር ጉዳዮችን ይለያል ማንኛውም ክልል ፌዴራል ሕገመንግሥቱን በመጣስ ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል በሕገመንግሥቱ አንቀጽ አኮ መሠረት የምርጫ ቦርድ በሚያቀርብለት ረቂቅ የምርጫ ክልሎች አከላ ለልን ይወስናል በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ዛሄ መሠረት ለፌዴራል ወይም ለክልል መንግሥታት ተለይተው ባልተሰጡ ታክስና ግብር የመጣል ሥልጣኖች ከሕዝብ ተወካዮችምክር ቤት ጋር በጋራ ይወስናል በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፀ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር በሚደረግ የጋራ ስብሰባ የአገሪቱን ፕሬዝዳንት ይመርጣል ቆፈ ለለሀዊ የዘ ኮ ከ ጳህዩ ከ ክበጴክ ከ ዕጠክርብ ዘቢ ቧርርልሷበርር ሣቨቪከ ጴጠርፎ ሀከር ርክክቨዐክ ዐ ከር ር ጠርቪከር ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው ቢኖርም ምክር ቤቱ በሕገመንግሥት ትርጉም የምክር አገልግሎት ለመስጠት አይገደድም። ዙ የሕገመንግሥት ነክ ጉዳዮች ውሣኔ ውጤት ታ በሕገመንግሥት ትርጉም ላይ ምክር ቤቱ የሚሰጠው የመጨረሻ ውሣኔ አጠቃላይ ውጤት ይኖረዋል። ጉዳይን በአጭር ጊዜ ውስጥ ስለመወሰን ኡ ምክር ቤቱ የቀረበለትን ጉዳይ መርምሮ በአፋጣኝ ውሣኔ መስጠት ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ቢኖርም ምክር ቤቱ ከሕገመንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ የውሣኔ ሃሣብ ሲቀርብለት በሰላሳ ቀናት ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል። ጁ በሕገመንግሥት ነክ ጉዳይ ላይ የሚሰጥ ውሣኔ ተፈጸሚ መሆን ስለሚጀምርበት ጊዜ በሕገመንግሥት ትርጉም ላይ ምክር ቤቱ በሚሰጠው ውሣኔ በግልጽ ካልተመለከተ በስተቀር ተፈጻሚ የሚሆነው ውሣኔው ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አ የተጠቀሰው ቢኖርም አንድ ሕግ ሕገመንግሥታዊ አይደለም ብሎ የመጨረሻ ውሣኔ ከመሰጠቱ በፊት ሕጉን ላወጣው የፌዴራል ወይም የክልል መንግሥት አካል በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ሕጉን እንዲያሻሽል እንዲለውጥ ወይም እንዲሰርዝ ሊገልጽለት ይችላል። ርክ ከር ሣ በ ባህቨቦክ ኮዐፎ በ በርክኬ ክክርዐክክከከከከሃ በበሮ ገጽ አሺሄ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ግስ ሰኔ ሀ ቀን ኮ ዓም ሄ ስለ ክፍያ ሉዙ ለምክር ቤት የሚቀርብ የሕገመንግሥት ትርጉም ጥያቄ ከክፍያ ነፃ ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው ቢኖርም እንደአስፈላጊነቱ ምክር ቤቱ በሚያወጣው ደንብ መሠረት አቤቱታ አቅራቢው ክፍያ እንዲፈጽም ሊያደርግ ይችላል። የመገንጠል ጥያቂን በተመለከተ ምክር ቤቱ የመገንጠል ጥያቄው በሕገመንግሥቱ አንቀጽ መሠረት በብሔር ብሔረሰቡ ወይም ሕዝቡ ምክር ቤት ሕግ አውጭ አካል ሁለት ሦስተኛ ድምጽ ድጋፍ ተቀባይነት ማግኘቱ ሲረጋገጥ እና ጥያቄው በጽሑፍ ሲቀርብለት ሀ የብሔር ብሔረሰቡ ወይም ሕዝቡ ምክር ቤት ሕግ አውጪ ውሣኔ በደረሰው በየ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለጠየቀው ብሔር ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ሕዝበ ውሣኔ ያደራጃል የመገንጠሉ ጥያቄ በሕዝበ ውሣኔ በአብላጫ ድምጽ መደገፉን አረጋግጦ ለብሔር ብሔረሰቡ ምክር ቤት ሥልጣን ያስረክባል በሕግ በሚወሰነው መሠረት የንብረት ክፍፍል ያደርጋል። ለ ሐ ዮ ክልል የማቋቋም ጥያቄ ሲሆን የማንኛውም ብሔር ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ክልል የመመስረት ጥያቄ ሀ የክልል መመስረት ጥያቄው በብሔሩ በብሔረሰቡ ወይም በሕዝብ ምክር ቤት በሁለት ሶስተኛ ድምጽ ተቀባይነት ማግኘቱ ሲረጋገጥና ጥያቄው በጽሑፍ ለክልሉ ምክር ቤት ሲቀርብ ለ ጥያቄው የቀረበለት የክልል ምክር ቤት ጥያቄው በደረሰው በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለተጠየቀው ብሔር ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ሕዝበ ውሣኔ ሲያደራጅ ሐ ክልል የመመስረት ጥያቄው በብሔሩ በብሔ ረሰቡ ወይም ሕዝቡ ሕዝበ ውሣኔ በአብላጫ ድምጽ ሲደገፍ የርፀ እ አ ፀዩ ርፎ ላዘርከክ ርየ ርክሀበ በቫፎቬክ ኗህኮ ከበዘር ከዩ ህ ከ ኮፀ ዕጺፀአበህ ሸርክ ነ ርር ከፎ እዐህከኢበዕበ ዛቨከ ሀበር ከ ልቨርር ከ ቦኮቨርጳክ በጴሃ ኩፎ ጳእፎዐ ዑ ፎቨፎር ጸ ቦጳሃከበፎበ ከ ቧርሮርፌበር ጸፒከ ከፎ የርህ ኩሃ ከዩ ህ በነኋሃ ከ በርርፎሃ ያዐርርሉ ዐ ፀርሀዐፀ እያ ፐከር ህ በበጴሏሃ ኮከ ርክአበቨፎፍ በየቋኳከ ከርቨበ ዘ በዩክነከር ህከርከ ከ ክሃከደይ ከፎ ዐሸ ኮ ቪቬዘፎ ዚ ኩሃ ከ ህክርዝ ከር በክሀከበህቨሃ ከ በ ከ በርበ ሂከኗ ርህክርቨ ዐየ ከፎ ክክህቪ በባሀቨኘ ፐከር ርዐርበጠበቪፎፀ ክከጳሺሃ ኩር የበ ከሃ ከር ህ የባሷዚ ርከ ከፎከር ክ ሀ ከበጸ ርክ ሂከዩ ርህከክርቨ ከ ርበክክ ህሸሃ ከህ ከ ዉየፎክር ር ከር ደፎክር አበዩይቨበ ከ ቭህ ዐየ በዕ። ሁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ጥያቄ ለምነዘ በቱ የሚቀርበው በጽሁፍ ሆና የክልል ምሥረታ ጥያቄ ባቀረበው የብሔረሰብ ምክር ቤት ይሆናል ምክር ቤቱ በዚህ መልኩ በቀረቡለት ጉዳዮችላይ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ የመጨረሳ ውሣኔ ይሰጣል። ክ ክከ ሀኮርርበበፎክዚ ከርክቨ ከር ሀህኮሮ ሮሷ ኮየሃ ኩይ ህ ርፎ ከር ቹህ ከቨ ከጸሃ ከዩ ከ ሃ ኃፈ ለላሆሀር ቋ የጊዜ ገደብ ገጽ ሺጀ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ኃጵ ሰኔ ሀ ቀን ዓም ምክር ቤቱ የቀረበለትን የድንበር ጥያቄ ከቀረበበት ቀን ጀምሮ ከሁለት ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የመጨረሻ ውሣኔ ይሰጣል። ዳጹ የምክር ቤቱ ስብሰባና ሥነሥርዓት ጵ ምክር ቤቱ ቢያንስ በዓመት ሁለት ጊዜ ይሰበሰባል ጁ ምክር ቤቱ ምልዓተ ጉባዔ የሚኖረው ከአባላቱ መካከል ሁለት ሶስተኛው የተገኙ እንደሆነ ነው ድጅ ምክር ቤቱ ውሣኔ የሚያሳልፈው በአብላጫ ድምፅ ይሆናል። ዙ የክልል ምክር ቤቶች ፌዴሬሽን ምክር ቤት በሚልክ ላቸው የተወካዮች ብዛት መሠረት በምክር ቤቶቹ በራሣቸው ወይም በቀጥታ በሕዝብ እንዲመረጡ በማድረግ የፌዴራል ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ከመጀመሩ ከአንድ ወር በፊት ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት የወኪሎቹን ዝርዝር ይልካሉ ክልሎች የምክር ቤት አባላትን በቀጥታ በሕዝብ ለማስ መረጥ ከወሰኑ ምርጫውን አግባብ ባላቸው የምርጫ ሕጐች መሠረት ያከናውናሉ በምክር ቤቱ የሚወከለው ሕዝብ የራሱ የዞን ወይም የወረዳ መስተዳድር ያለው እንደሆነ ተወካዩ የሚመረ ጥበት አግባብ ምክር ቤቶቹን ያሳተፈ መሆን ስላለበት ሥርዓቱ በክልል ምክር ቤቶች ሊመቻች ይገባል። ፍ የምክር ቤቱ አባላት መብት ጽ ማንኛውም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባል በማናቸውም የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ በሚሰጠው አስተያየት ወይም ድምጽ ምክንያት አይከሰስም አስተዳደራዊ እርምጃ አይወሰድበትም። ከምክር ቤት አባልነት ስለመነሣት ማንኛውም የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት አባል ከፈቃዱ ውጪ ከአባልነት ሊነሣ የሚችለው ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘሩት ምክንያቶች ብቻ ነው ሀ በክልል ምክር ቤት የተመረጠ አባል ሲሆን የመረጠው ምክር ቤት እንዲነሣ የወሰነ እንደሆነ በቀጥታ በሕዝብ የተመረጠ አባል ሲሆን ከመራጩ ሕዝብ አሥራ አምስት በመቶ በላይ ሕዝብ የምርጫ ቦርድ በሚያወጣው ደንብ መሠረት የይነሣልን ጥያቄ ያቀረበ እንደሆነ የምክር ቤቱ አባል በሚያሳየው የሥነ ምግባር ጉድለት ምክንያት የወከለውን ብሔር ብሔረሰብ ሕዝብ በብቃት ሊወክል አልቻለም በማለት በሁለት ሶስተኛ ድምጽ ሲወስን ምትክ አባልን ስለመላክ አንድ የምክር ቤት አባል በሞት ወይም በአንቀጽ ፃ በተመለከቱት ምክንያቶች ወይም በራሱ ፈቃድ ከአባ ልነት የተነሣ እንደሆነ ምክር ቤቱ ጉዳዩን ለሚመለ ከተው ክልል ያሳውቃል ጽ የክልል ምክር ቤቱም ውሣኔው በደረሰው በአጭር ጊዜ ውስጥ ምትክ ተወካዩን በራሱ በመምረጥ ወይም በቀጥታ በሕዝብ እንዲመረጥ በማድረግ ይልካል። ሃ ገጽ ስሺነኔሄ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ማግ ሰኔ ሀ ቀን ዓም ክፍል ሰባት ስለኮሚቴፔዎች ዛጽ ኮሚቴዎችን ስለማቋቋም ውጽ ዛ ፅ ምክር ቤቱ ሥልጣንና ተግባርሩን በብቃት ለመወጣት የምክር ቤቱ አባላት የሚገኙባቸው ቋሚና ጊዜያዊ ኮሚቴዎችን ያቋቁማል የሥራ ሃላፊነታቸውንም ይወስናል እያንዳንዱ ኮሚቴ ሰብሳቢ ምክትል ሰብሳቢና ፀሐፊ ይኖረዋል ምክር ቤቱ ከእያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ ውስጥ ሶስት አባላት በምክር ቤቱ በቋሚነት እንዲሠሩ ማድረግ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ይየ የተመለከተው እንደተ ጠበቀ ሆኖ ምክር ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ከእያን ዳንዱ ኮሚቴ በቋሚነት የሚሰሩ አባላት ቁጥር እንዲ ጨምር ማድረግ ይችላል።