Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ባ ባዱ አባሪዎች አባሪ ዓመታዊ የግዥ ፍላጎታቸውን እንዲያቀርቡ መጠየቅ ለሾ ከተጠቃሜዎች የቀረበውን ፍላጎት በግዥ ዓይነት ብዛት የጥራት ደረጃ የሚያሟሉ አቅርቦቶችን በማወዳደር ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች አሸናፊ አድርጎ መምረጥ ያስፈልጋል በዋጋ ማቅረቢያ ሊወዳደሩ የሚችሉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ጊዜ በዚህ መመሪያ አንቀጽ በተገለጸው መሠረት ዝቅተኛ የመጫረቻ ሰነድ የሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን መወሰን አለባቸው የግዥው የተሳትፎ ሽፋን ተራ ውስብስብነት ዓለም አቀፍ ብሔራዊ ውስን ጨረታ የግዥው ዓይነት ግልጽ ግልጽ የውጭ አገር የአገር ውስጥ ቁጥር ሀ ሠ ጩሪታ ተ የሚነራሰት የግንባታ ዘርፍ ሥራ ውስብስብ ቀናት ቀናት ፍሳነት መግለጫ ውስብስብ ያልሆነ ቀናት ቀናት ።
ባ ባዱ አባሪዎች አባሪ ዓመታዊ የግዥ ዕቶቆድ ማቅረቢያ መንጠረዥዜዜዘሀሀ አባሪ የግዥ አፅዳቂ ኮሚቴ ሰብሳቢና ፀሐፊ ዋና ዋና ኃላፊነቶች አባሪ ጨረታ ለዕጩ ተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ጊዚ አባሪ በቅትድሟያ ክፍያ ገንዘብ ለመንገድ ሥራ እና ለሕንጻ ግንባታ የሚገዙት አባሪ ድ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሜኒስትሩ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ሣሀቪጳ አንቀጽ ድቋቷ እና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፀሮለፀ እንደተሻሻለው አንቀጽ ሀ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል ክፍል ጠቅሳሳላ አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ የፌዴራል መንግሥት የግዥ አፈጻጸም መመሪያ ተብሎ ሊጠ ቀስ ይችላል ትርጓሜ ፅ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ ሀ የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ ማለት ዕቃው አገልግሉቱ የግንባታ ሥራው ወይም የምክር አገልግሉቱ ሊያሟላ የሚገባውን ጥራት ዓይነትና ደረጃ የሚገልጽ ሰነድ ነው ለ አዋጅ ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ማህሺስጸ ነው ሐ ጨረታ ማለት የጨረታ ማስታወቂያው ይፋ ከሆነበት ወይም የጨረታ ግብዣ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታው አሸናፊ ተለይቶ ውል እስኪፈረም ድረስ ያለውን የግዥ አፈጻጸም ሂደት የሚገልጽ ነው ሪው ና ለ ዎ ፈክር ዖፆ መ መደበኛ የጨረታ ሠነድ ማለት የመንግስት መሥሪያ ቤቶች አጠ ቃላይ ይዘቱ አንድ ወጥ ወይም ተመሳሳይ የሆነ የጨረታ ሠነድ በቀላሉ ማዘጋጀት እንዲችሉ የሚረዳ በኤጀንሲው የተዘጋጀ ሠነድ ነው ሠ የግዥ ሥራ ክፍል ማለት የመንግስት መስሪያ ቤቶች እንደስራ ባሀሪያቸው የሚኖራቸው የውስጥ አደረጃጀት እንደተጠበቀ ሆኖ ግዥ ለመፈፀም ኃላፊነት የተሰጠው አካል ነው ረ ጠቅላላ ዋጋ ማለት ለአንድ ግዥ አፈጻጸም ታክስን ጨምሮ ማናቸውም ሌሉች ወጪዎችን በማካተት በመንግስት መቤቱ ለሚፈፀም ግዥ የሚሜከፈል ዋጋ ነው በዚህ መመሪያ ውስጥ ያሉ ሌሎች ቃላትና ሐረጐች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ሄሣሺጳ የተሰጣቸውን ትርጉም ይይዛሉ መመሪያው ወ ይህ መመሪያ አዋጁ ተፈፃሚ በሚሆንበት በማናቸውም የፌዴራል መንግሥት ግዥ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል መርሆዎች ማናቸውም ግዥን ለማስፈፀም የተሰጠ ሥልጣን እና የግዥ አፈፃፀም ተግባር የሚከተሉትን መርሆዎች ከግብ ማድረስ ይኖርበታል ሀ በግዥ አፈፃፀም ረገድ ገንዘብ ሊያስገኝ የሚችለውን ጥቅም ማስገኘት ይህም ማለት ቁጠባን የአፈፃፀም ብቃትን እና ውጤታማነትን ማረጋገጥ ለ በአዋጁ በተፈቀደው ልዩ አስተያየት ካልሆነ በስተቀር ማንኛውም ዕጩ ተወዳዳሪ በዜግነት ወይም ከመወዳደሪያ መስፈርቶች ጋር ባልተያያዙ ሌሎች ምክንያቶች በመንግስት ግዥ እንዳይሳተፍ አለመከልከልን ወይም አድልዎ አለማድረግን ሐ የመንግስት ግዥ አፈፃፀምን ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገት መደገፍ መ ማናቸውም የግዥ ውሣኔ የሚሰጥበት መስፈርት እና በእያንዳንዱ ግዥ ላይ የሚሰጠውን ውሣኔ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ሁሉ ግልፅ ማድረግ ሠ ረ ከግዥ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ የሚሰጡ ውሣኔዎች እና የሚወሰዱ እርምጃዎች የሚያስከትሉት ተጠያቂነት መኖሩን ማረጋገጥ በአዋጁና በዚህ መመሪያ በተፈቀደው ልዩ አስተያየት መሰረት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የሚደግፉ የሀገር ውስጥ አምራቾችን ኩባንያዎችን እና አነስተኛና ጥቃቅን ኢንዱስትሪዎችን ማበረታታት ክፍል ተግባርና ኃላፊነት በአዋጁ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የመንግሥት መቤት የበላይ ኃላፊ የሚከተሉት ተጨማሪ ዝርዝር ተግባራት እና ኃላፊነቶች ይኖሩታል የግዥ ስራን እንዲያከናውኑ የሚመደቡ ሰራተኞች እና ኃላፊዎች በዘርፉ በቂ የትምህርት ዝግጅት እአና የስራ ልምድ ያላቸው መሆናቸውን ማረጋገጥ የግዥ ስራን እንዲያከናውኑ የሚመደቡ ሰራተኞች እና ኃላፊዎች ጥሩ ሥነ ምግባር ያላቸው መሆኑን ማረጋገጥ የግዥ ስራን እንዲፈፅም የሚደራጀው የስራ ክፍል ስራውን በቡድን ለማከናወን የሚያስችል በቂ ስልጣን ያለውና ግልፅ የአሰራር ሥርዓት የተዘረጋለት መሆኑን ማረጋገጥ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉና ከ ያላነሱ አባላት ያሉት የመቤቱን ከፍተኛ ግዥዎች መርምሮ የሚያፀድቅእና ከሦስት ዓመታት የማይበልጥ የአገልግሉት ዘመን የሚኖረው የግዥ አዕፅዳቂ ኮሚቴ ማቋቋም ሀ በመቤቱ ውስጥ በከፍተኛ ኃላፊነት ደረጃ ላይ የሚገኙ ለ በተቻለ መጠን ከተለያየ የሙያ ዘርፍ የተውጣጡ አና በመቤቱ ስራ የተሻለ እውቀት እና ልምድ ያላቸው ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው የግዥ አፅዳቂ ኮሚቴ አባላትን የአገልግሉት ዘመን ለአንድ ተጨማሪ የአገልግሉት ዘመን ማራዘም የግዥ አጽዳቂ ኮሚቴ አባላት ስራቸውን ለማከናወን የሚያስችላቸው በቂ ጊዜ እና የቢሮ መገልገያ መሳሪያዎች የተሟሉላቸው መሆኑን ማረጋገጥ በግዥ አፅዳቂነት የሚመደቡ ሠራተኞች ለስራው የሚያውሉት ጊዜ የመደበኛ ስራቸው አካል ሆኖ በስራ ፕሮግራሞቻቸው እና ውጤት ላይ መመዝገቡን ማረጋገጥ በግዥ ስራ እና በግዥ አፅዳቂነት ለተመደቡ ሠራተኞች እና የስራ ኃላፊዎች መንግስት ያወጣውን የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ይህንን የአፈፃፀም መመሪያ መደበኛ የግዥ ሰነዶች እና ሌሉች አስፈላጊ ሰነዶች እንዲደርሷቸው እና የመንግስት የግዥ ስርዓትን በሚገባ እንዲያውቁ የሚያስችል ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ለግዥ ስራ ተገቢውን ትኩረት በመስጠት የስራ ክፍሉም ሆነ አዕዳቂ ኮሚቴው ስራቸውን በተገቢው ለመወጣታቸው ክትትል ማድረግ እንደአስፈላጊነቱም የማስተካከያ እርምጃ መውሰድ ውስብስብ ለሆኑ እና ዝርዝር የቴክኒክ ግምገማ ለሚፈልጉ ግዥዎች ጊዜያዊ ገምጋሚ ኮሚቴ ማቋቋም የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ የመቤቱን የግዥ እቅድ መርምሮ ማዕደቅ ሀ የግዥ እቅዱ ከመቤቱ የስራ ፕሮግራሞች ጋር መጣጣሙን ለ ተሰባስበው ሊፈፀሙ የሚችሉ ግዥዎች ስንና ባይ መሰባሰባቸውን ኗ ለ በተቻለ መጠን ከተለያየ የሙያ ዘርፍ የተውጣጡ እና በመቤቱ ስራ የተሻለ እውቀት እና ልምድ ያላቸው ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው የግዥ አፅዳቂ ኮሚቴ አባላትን የአገልግሉት ዘመን ለአንድ ተጨማሪ የአገልግሉት ዘመን ማራዘም የግዥ አጽዳቂ ኮሚቴ አባላት ስራቸውን ለማከናወን የሚያስችላቸው በቂ ጊዜ እና የቢሮ መገልገያ መሳሪያዎች የተሟሉላቸው መሆኑን ማረጋገጥ በግዥ አፅዳቂነት የሚመደቡ ሠራተኞች ለስራው የሚያውሉት ጊዜ የመደበኛ ስራቸው አካል ሆኖ በስራ ፕሮግራሞቻቸው እና ውጤት ላይ መመዝገቡን ማረጋገጥ በግዥ ስራ አና በግዥ አዕፅዳቂነት ለተመደቡ ሠራተኞች እና የስራ ኃላፊዎች መንግስት ያወጣውን የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ይህንን የአፈፃፀም መመሪያ መደበኛ የግዥ ሰነዶች እና ሌሉች አስፈላጊ ሰነዶች እንዲደርሷቸው እና የመንግስት የግዥ ስርዓትን በሚገባ እንዲያውቁ የሚያስችል ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ለግዥ ስራ ተገቢውን ትኩረት በመስጠት የስራ ክፍሉም ሆነ አዕዳቂ ኮሚቴው ስራቸውን በተገቢው ለመወጣታቸው ክትትል ማድረግ እንደአስፈላጊነቱም የማስተካከያ እርምጃ መውሰድ ውስብስብ ለሆኑ እና ዝርዝር የቴክኒክ ግምገማ ለሟፈልጉ ግዥዎች ጊዜያዊ ገምጋሚ ኮሚቴ ማቋቋም የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ የመቤቱን የግዥ እቅድ መርምሮ ማፅደቅ ሀ የግዥ እቅዱ ከመቤቱ የስራ ፕሮግራሞች ጋር መጣጣሙን ለ ተሰባስበው ሊፈፀሙ የሚችሉ ግዥዎች አንድ ላይ መሰባሰባቸውን ፀ ጽ ሐ ኤጀንሲው በሚወስነው መሠረት ከሌሎች መቤቶች ግዥዎች ጋር ተጣምረው በማዕቀፍ ስምምነት ሊፈጸሙ የሚችሉ ግዥዎች መለየታቸውን መ እቅዱ የመቤቱን የግዥ ፍላጎቶች በሙሉ ያካተተ እና ለግዥ አፅዳቂ ኮሚቴ ቀርቦ የኮሚቴውን ይሁንታ ማግኘቱን ከሌሎች መቤቶች ጋር ተጠቃለው በማዕቀፍ ስምምነት ለሚፈፀሙ የመቤቱ ግዥዎች የሚፈለጉ መረጃዎች ተሟልተው ግዥውን እንዲፈፅም ስልጣን ለተሰጠው አካል በወቅቱ እንዲላኩ ማድረግ በዚህ መመሪያ አንቀፅ ሀ መሰረት በግዥ አፅዳቂ ኮሚቴ መፅደቅ የማያስፈልጋቸውን አነስተኛ የገንዘብ መጠን ያሳቸው ግዥዎችን በሚመለከት ሀ በግዥ የስራ ክፍሉ ደረጃ እንዲፀድቁ ውክልና ሊሰጥ ይችሳል ወይም ለሾ ከስራው ጋር በቀጥታ ግንኙነት የሚኖረው የበላይ ኃላፊ እንዲያፀድቅ ውክልና ሊሰጥ ይችላል ሐ የመቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚሰጠው ውክልና በገንዘብ መጠን ተገድቦ በተለያዩ ደረጃዎች ላይ ለሜገኙ የስራ ኃሳፊዎች ሊሰጥ ይችላል በዚህ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ መሠረት በግዥ አፈጻጸም ሂደት የሚደረጉ የዋጋ ማስተካከያዎችን አግባብነት የማረጋገጥ በዚህ መመሪያ አንቀጽ ግዮ መሠረት እና በመቤቱ የተከናወነውን የግዥ አፈጻጸም አስመልክቶ የቀረበ የመረጃ ፍላጎት ጥያቄ በግዥ ሥራ ክፍሉ ተቀባይነት በማጣቱ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን መርምሮ ውሳኔ ይሠጣል የውል ሰነድ ይፈርማልወይም እንደአስፈላጊነቱ ውል የመፈረም ውክልና ሊሰጥ ይችላል በውሉ መሰረትም ግዥው መፈፀሙን ይከታተላል በአዋጁ አንቀፅ ቿረ መሠረት ከግዥው ውስብስብነት ወይም መቤቱ ካለው የግዥ አቅም በላይ በመሆኑ ምክንያት የመቤቱ ግዥ የሚከተሉትን ተመርኩዞ በሶስተኛ ወገን እንዲፈፀም ሊያደርግ ይችሳላል ሀ ሀ ከሶስተኛ ወገን የሚያገኘው የግዥ አገልግሎት አዋጁን እና ይህንን መመሪያ ተከትሎ እንዲፈፀም ያደርጋል ለሾ ለመቤቱ ግዥ በሜሚፈፅመው ኛ ወገን እና በመቤቱ መካከል ግልፅ የሆነ የስራ ክፍፍል እንዲኖር ያደርጋል ሐ በዚህ ንዑስ አንቀፅ መሰረት በኛ ወገን ለሚፈፀሙ ግዥዎች የሚወሰኑ ውሳኔዎች በሙሉ በቅድሚያ ለመቤቱ ቀርበው የተፈቀዱ መሆኑን ያረጋግጣል በመስሪያ ቤቱ የተከናወኑ ግዥዎችን የሚገልጽ የግዥ አፈጻጸም ሪፖርት በኤጀንሲው በሜዘጋጁ ቅጾችና በሚወሰነው መሠረት የመላኪያ ጊዜውን ጠብቆ እንዲላክ ያደርጋል የሚከተሉትን ጨምሮ የመቤቱን የግዥ አፈፃፀም በሚመለከት ኤጀንሲው ለሚያደርገው የግዥ ኦዲት ወይም ምርመራ ሥራ ሁኔታዎችን ያመቻቻል ሀ ለኦዲት ሥራው የሚሜያስፈልጉ ሰነዶች በሚፈለገው ጊዜ እንዲቀርቡ ማድረግ ለ ለተመደቡት ኦዲተሮች አገልግሎት የሚሆን የስራ ቦታ እንዲመቻች ማድረግ ሐ ስለተፈፀሙት ግዥዎች አካሔድ ሊያስረዳ የሚችል ኃላፊ ወይም ሠራተኛ እንዲመደብ ማድረግ በግዥ ኦዲት ግኝቶች ላይ ከኤጀንሲው በተሰጡ አስተያየቶች መሰረት ተገቢ ማስተካከያ የማድረግ እና የተደረጉ ማስተካከያዎችንም ለኤጀንሲው ማሳወቅ ከመቤቱ ግዥ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ ለአቅራቢዎች የተፈጸሙ ክፍያዎችን በሚመለከት መረጃው ለሚመለከተው ግብር ሰብሳቢ መቤት እንዲደርስ ያደርጋል ሦሎ ክፍል ተግባርና ኃላፊነት በአዋጁ የተሰጡት ኃላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው የግዥ የስራ ክፍል ተቀጥሎ የተገለጹት ተጨማሪ ዝርዝር ተግባራት እና ኃላፊነቶች ይኖሩታል የመቤቱን ፍላጎት በማሰባሰብ በዚህ መመሪያ አንቀፅ ቷ በተገለፀው መሠረት የግዥ ዕቅድ ያዘጋጃል ከሌሎች መቤቶች ፍላጎት ጋር በጋራ ግዥ እንዲፈጸምላቸው በኤጀንሲው የተወሰኑትን ይለያል በአዋጁ አንቀጽ ዛኦ ንዑስ አንቀጽ ለፅ ሰ ሸ እና በዚህ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ ከተፈቀደው በስተቀር ማንኛውም የመንግስት ግዥ በኤጀንሲው ከተመዘገቡ እና የባንክ ሂሳብ ካላቸው አቅራቢዎች የተፈጸመ መሆኑን ያረጋግጣል ከጠያቂ የስራ ክፍል ጋር በመተባበር የጨረታ ሰነድ አዘጋጅቶት ለግዥ አፅዳቂ ኮሜቴ ያቀርባል በግዥ አፅዳቂ ኮሚቴ በሚሰጡ አስተያየቶች መሠረት የጨረታ ሰነዶችን ያስተካክላሳል በአዋጁ አንቀጽ ወራ የተገለጸው አንደተጠበቀ ሆኖ በዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ ዘዴ የሚፈጸመውን ግዥ ጨምሮ የግዥው የገንዘብ መጠን በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከተገለጸው እና ከዚያ በላይ የሆነን ግዥ የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ በወጣበት ተመሳሳይ ጊዜ በኤጀንሲው የመረጃ መረብ ድረ ገጽ ላይ ለሕዝብ ይፋ ያደርጋል ሀ ለግንባታ ዘርፍ ሥራ ከብር በ ለዕቃ ዙ ሐ ለምክር አገልግሉት መ ለሌሎች አገልግሎቶች በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ከተገለጸው የገንዘብ መጠን በላይ ለሆኑ ግዥዎች የጨረታ አሸናፊው ከተመረጠና የግዥ ውል ከተፈረመ በኋላ ባሉት አምስት ቀናት ውስጥ በኤጀንሲው የመረጃ መረብ ድረገጽ ኳ ኣኣ ኣ ኳ ፀ በተዘጋጀው ፎርም ላይ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመሙላት መረጃው ለሕዝብ ይፋ አንዲሆን ያደርጋል የጨረታ ሰነድ ይሸጣል በጨረታ ሰነዱ ላይ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣል ወይም እንዲሰጥ ያደርጋል የመጫረቻ ሰነድ መቀበያ ሳጥን ያዘጋጃል ያስተዳድራል ጨረታ ይከፍታል እስከተቻለ ድረስ የግዥ ጠያቂው ክፍል እና የውስጥ ኦዲት ተወካይ በጨረታ አከፋፈት ስነስርዓቱ ላይ አንዲገኙ ይጋብዛል በቀረቡ የመጫረቻ ሰነዶች ዋና ዋና ገፆች ሳላሳይ ማህተም እየተደረገ መፈረሙን ያረጋግጣል የጨረታ መክፈቻ ቃለ ጉባኤ እንዲያዝ ያደርጋል የጨረታ ማስከበሪያ ይቀበላል አንዲጠበቅ ያደርጋል በጨረታ ሰነዱ በተገለጹት ሁኔታዎች መሠረት የጨረታ ማስከበሪያውን ለመንግሥት ገቢ የዩ ጋሊ ዉጋቃም ተመላሸ ያፈ ጋልን የመጫረቻ ሰነዶች ኮፒዎች ጨረታውን እንዲገመግሙ ለተወከሉ ኮሟቴ አባላት መሰጠታቸውን አና ኦርጅናል ሰነዶቹ ለማጣቀሻነት በጥንቃቄ ተነጥለው መሆያዛቸውን ያረጋግጣል የመጫረቻ ሰነዶችን በቡድን በመሆን ይገመግማል ወይም አንዲገመገሙ ያደርጋል የግዥው መጠን በዚህ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ ከተጠቀሰው በላይ በመሆኑ ምክንያት የግምገማ ውጤቱ ለግዥ አጽዳቂ ኮሚቴ ቀርቦ መፅደቅ ያለበት ከሆነ ለኮሚቴው ያቀርባል የመጫረቻ ሰነድ በግዥ የሥራ ክፍል ሲገመገም መረጃዎች በትክክል መገልበጣቸውን የሂሳብ ስሌት በትክክል መሰራቱን ወይም አንድን ተጫራች ሊጠቅም ወይም ሊጎዳ የሚችል ማንኛውም ተግባር አለመፈፀሙን ያረጋግጣል ሀ በግዥ አዕዳቂ ኮሚቴ የሚፀድቁ ግዥዎችን በሚመለከት ከኮሚቴው ለሚቀርቡ የማብራሪያ ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣል ወይም ማብራሪያ አንዲሰጥ ያደርጋል በሦስተኛ ወገን የሚከናወኑ ግዥዎችን ይከታተላል ያስተባበራል ከመንግስት መቤቱ የበላይ ኃላፊ በሚሰጠው ውክልና መሰረት በዚህ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ ሀ ላይ ከተጠቀሱት የገንዘብ ገደቦች በታች የሆኑ ግዥዎችን ያፀድቃል ለአሸናፊ እና ተሸናፊ ተጫራቾች የጨረታውን ውጤት ያሳውቃል በውል ረቂቅ ላይ ከአቅራቢዎች ጋር ይደራደራል በተሰጠው የውክልና ስልጣን መሰረት ይፈርማል ወይም በሚመለከተው የበላይ ኃላፊ እንዲፈረም ያደርጋል የመንግስት መቤቱ በውል ስምምነቱ መሰረት ግዴታውን መወጣቱን እና የውል መብቱ መከበሩን ያረጋግጣል በዌጋ ማቅረቢያ ለሰሟፈፀሙ ግዥዎች ተሳታፊ የሚሆኑ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን ይመርጣል የዋጋ ማቅረቢያ ይሰበስባል በተለይ በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈፀሙ ግዥዎችን በሚመለከት በአሸናፊነት የሚመረጡት አቅራቢዎች ዋጋ የገበያ ዋጋ መሆኑን ያረጋግጣል የግዥ ሰነዶችን ይይዛል ይጠብቃል ከሚመለከታቸው ሕጋዊ አካላት ማብራሪያ ሲጠየቅ ተገቢውን ማብራሪያ ይሰጣል በአዋጁ አንቀጽ በተገለጸው ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር የመቤቱን የግዥ አፈጻጻም ሂደት አስመልክቶ መረጃ እንዲሰጠው ጥያቄ ለሚያቀርብ አካል የተጠየቀውን መረጃ በተቻለ ፍጥነት ይሰጣል ሆኖም መረጃውን የመስጠት ሂደት መቤቱን ለተጨማሪ ወጪ የሚዳር ከሆነ መረጃ ፈላጊው ወጪውን እንዲሸፍን መደረግ ይኖርበ ኣ ኣፎ ጅ የግዥ በአዋጁ ኮሚቴ አፅዳቂ ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት የተሰጡት ተግባርና ኃላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው የግዥ አዕዳቂ የሟከተሉት ዝርዝር ተግባራትና ኃላፊነቶች ይኖሩታል በግዥ ስራ ክፍል የሚዘጋጀው ዓመታዊ ዕቅድ የሚከተሉትን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ መንገድ መዘጋጀቱን ያረጋግጣል ሀ የተለዩት የግዥ ፍላጎቶች ከመቤቱ ፕሮግራሞች ጋር የሚጣጣሙ መሆኑን ለ አያንዳንዱን ፍላጎት ለማሟላት ከግዥ የተሻለ ሌላ አማራጭ አለመኖሩን ሐ እቅዱ ግዥን በጥቅል ለመፈፀም በሚያስችል መልኩ መዘጋጀቱን መ ከመሥሪያ ቤቱ ልዩ ባህርይ አንፃር ሊሟሉ የሚገባቸው ሌሉች ሁኔታዎች መሟላታቸውን በግዥ የስራ ክፍል የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ የሚከተሉትን ሁኔታዎች ማሟላቱን ያፈጋግጣል ሀ በኤጀንሲው ለየግዥው አይነት የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ የተከተለ መሆኑን ለ የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫው በአዋጁ አና በዚህ መመሪያ የተገለፁትን ሁኔታዎች ያሟላ መሆኑን ሐ የመወዳደሪያ መስፈርቶቹ አድሏዊ ያልሆኑ ግልዕ አና ተደራሽ መሆናቸውን መ ተገቢ ቅዖችንበአዋጁ እና በዚህ መመሪያ መሠረት አንደግዥው ዓይነት ሊገለጹ የሚገባቸውን ሁኔታዎች እና ሌሎችንም መሠረታዋ ጉዳዮች ማሟላቱን የሚከተሉትን የማጣራት ሥራዎች በማከናወን በዚህ መመሪያ ንዑስ ሀ ላይ እንደግዥው ዓይነት ከተወሰነው የገንዘብ መጠን በላይ የሆኑ ግኘዣዥዎች የግምገማ ሪፖርቶችን መርምሮ ያፀድቃል ሀ ግምገማው በወጣው የጨረታ ሰነድ መሰረት መሰራቱን ለ የአዋጁን አና የዚህን መመሪያ ድንጋጌዎች የጠበቀ መሆኑን ሐ በግዥ ውሳኔ ሀሳቡ ላይ ለመድረስ የተከናወኑት ዝርዝር ግምገማዎችና አጠቃላይ የግዥ ሂደቱ መቤቱ ለሚከፍለው ክፍያ ተመጣጣኙን ለማስገኘት የሚያስችሉ መሆኑን ማረጋገጥ ፀ በዚህ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ ላይ የተገለጸውን ተግባራዊ ያደርጋል በቀረበው የግዥ ግምገማ ሪፖርት ላይ የሚሰጥ ማንኛውም አይነት የኮሚቴው ውሳኔ ምክንያታዊ መሆን ይኖርበታል አዋጁን የአፈፃፀም መመሪያውን እና ሌሎች በኤጀንሲው የሚወጡ የአፈጻጸም ሥርዓቶች በተሻለ ሁኔታ ሊፈጸሙ የሚች ሉበትን አሰራር ለኃላፊው ያማክራል ዷ በኮሚቴው ስለተከናወኑ የግዥ ተግባራት ስላጋጠሙ ችግሮች እና የመፍትሔ ሀሳቦች የሚገል ሪፖርት ለመቤቱ የበላይ ኃላፊ ያቀርባል ጅ በመቤቱ የግዥ አፈጻጸም ሂደት ውስጥ በኮሚቴው ስለተወሰኑ ውሳኔዎች በመቤቱ የበላይ ኃላፊ በኤጀንሲው ወይም በሌላ ሥልጣን ባለው አካል ሲጠየቅ ማብራሪያ ይሰጣል ሀ የአፅዳቁ ኮሚቴው ሰብሳቢ እና ፀሕፊ የሚኖራቸው ዝርዝር የስራ ድርሻ አና ኃላፊነት አንዲሁም የስብሰባ ስነ ስርዓት በዚህ መመሪያ አባሪ ቁጥር ላይ ተመልክቷል ክፍል የግዥ ዕቅድ ቿ የግዥ ዕቅድ ስለማዘጋጀት ለ ማንኛውም የመንግስት መሥሪያ ቤትና በሥሩ የተደራጁ አካላት ው ን የታቀዱ የሥራ ፕሮግራሞቻቸውን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈል ጋቸውን ግዥ በወቅቱ ለመፈፀም የሚያስችል በመርሐ ግብር የተደገፈ የግዥ ዕቅድ ማዘጋጀት አለባቸው የሚዘጋጀው የግዥ ዕቅድ የሚከተሉትን ዓላማዎች ከግብ ለማድረስ የሚያስችል መሆን አለበት ሀ በአዋጁ አንቀፅ ሩ ላይ የተመለከቱትን የመንግስት ግዣ መርሆዎች ተግባራዊ ለማድረግ ለ የመሥሪያ ቤቱን የሥራ ፕሮግራም ለማሳካት ሐ የቁጥቁጥ ግዥን በመከላከል የመሥሪያ በቱን አሰራር ጊዜና ወጪ ቆጣቢ ለማድረግ መ በግዥ አፈጻጸም ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሥጋቶችን በቅድሜያ በመገንዘብ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ሀ የግዥ ፍላጎትን መለየት ማሰባሰብና ማደራጀት ፅ ማናቸውም የመንግስት መቤት የግዥ ፍላጎት በሚያዘጋጅበት ጊዜ የሚከተሉትን ማገናዘብ ይኖርበታል ሀ ፍላጎቱ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ ባለ አና ጥቅም ላይ ባልዋለ ሌላ ጠብት ወይም ንብረት ሊሟላ የማይችል መሆኑን ማረጋገጥ ለ ፍላጎቱ ገበያ ላይ በሚገኝ ምርት ወይንም አገልግሎት ሊሟላ የሟችል መሆኑን ማረጋገጥ ሐ የግዥ ፍላጎቱ ጥቅም ላይ የማይውሉ እሴቶችን ያላካተተና መሥሪያ ቤቱን ለአሳስፈላጊ ወጪ የማይዳርግ መሆኑን ማረጋገጥ መ በተለይ ለረጅም ጊዜ አንዲያገለግሉ ታስበው የሚከናወኑ ግዥዎች በሚሆኑበት ጊዜ የግዥ ፍላጎቱ ወደፊች የሚፈጠርን የፍላጎት ዕድገት ያገናዘበ መሆኑን ሠ አስገዳጅ ሁኔታ አስካልተፈጠረ ድረስ ፍላጎቱ ገበያ ላይ በሚገኘ መደበኛ አቅርቦት ወይም ስታንዳርድ ላይ የተመሠረተ መሆኑን ማረጋገጥ ረ የግዥ ፍላጎቱ የማህበረሰቡን የአካባቢ ደህንነት እና ጥበቃ የማይጎዳ መሆኑን ማረጋገጥ ማናቸውም የመንግስት መቤት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍሎች የግዥ ፍላጎቶች በማሰባሰብ ዓመታዊ የግዥ ፍላጎታቸውን ለማወቅ የሚከተሉትን መፈጸም አለበት ሀ በመቤቱ የሚገኙ ተጠቃሚዎች ዓመታዊ የግዥ ፍላጎታቸውን እንዲያቀርቡ መጠየቅ ለሾ ከተጠቃሜዎች የቀረበውን ፍላጎት በግዥ ዓይነት ብዛት የጥራት ደረጃ አና በሚገነበት ቦታ መለየት ኀ መቤቱ ልዩ ትኩረትና ቅድሚያ የሚሠጣቸውን ፅዕቃዎች የግንባታ ሥራና አገልግሉቶችን መለየተ መ የቀረበው ፍላጎት በቂ አቅራቢ ያለው ወይም የሌለው መሆኑን ማጣራት ሠ በመቤቱ በተደረገ ጥናት ወይም ከሌሎች ምንጮች በተገኘ የገበያ መረጃ ለየግዥው የሚያስፈልገውን የዋጋ ግምት ማወቅ ረ የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በተጠቃሚዎቹ መዘጋጀቱን ወይም ወደፊት የሚዘጋጅ መሆኑን ማረጋገጥ የመንግስት መቤቶች ከተጠቃሚዎች የተሰባሰበውን ፍላጎት ከገበያ ጥናት የሚገኘውን መረጃ መሠረት በማድረግ እና የሚከተሉትን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት የግዥ ፍላጎታቸውን ማደራጀት አለባቸው ሀ በአዋጁ አንቀጽ ዥ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ዕቃአገልግሉት ወይም የግንባታ ሥራ ግዥ ስአንድ ላይ የሚፈጸምበት ሁኔታ ሲያጋጥም ከዛ ከሃምሳ በመቶነ በሳይ ድርሻ ያለውን የግዥ ዓይነት መሠረት በማድረግ መፈፀም ለ እስከተቻለ ድረስ ተቀራራቢ እና ተመሳሳይ ፍላጎቶችን በአንድ ላይ ማሰባሰብ ሐ በአንድ ላይ ለሚፈፀሙ ግዥዎች በቂ አቅራቢ በገበያ ላይ መኖሩን ወይም ግዥው በሚኖረው የአቅራቢ አይነት በተለያየ ምድብ ሎት በመከፋፈል በቂ ውድድር እንዲኖር የሚያስችል በ መሆኑን ማሪ ንገጥ መ ሆህሀጐንያ ያ ገረ ዎሥ መ ግዥው ለአፈጻጸም አመቺ አና አደናቃፊ ሁኑታዎች የሌሉበት መሆኑን ማረጋገጥ ሠ አስከተቻለ ድረስ የአገር ውስጥ አምራቸች የመወዳደር እድልን በሚያሰፋ መልኩ ግዥው እንዲደራጅ ማድረግ ቺ ክዴ ወወመሪቸ ል የመንግስት መቤቶች በግዥ ዕቅድ ዝግጅት ወቅት በአዋጁና በዚህ መመሪያ ለአያንዳንዱ የግኘዣ አይነት ከተፈቀዱት የግዥ ዘዴዎች ውስጥ አግባብነት ያለውን በመምረጥ በዕቅዱ ላይ ማመልከት አለባቸው ድ የመንግስት መቤቱ የግዥ ዕቅዱን በሚያዘጋጅበት ወቅት የሟታወቁ የግዥ ፍላጎቶች ሁሉ በግዥ ዕቅዱ ውስጥ መካተታቸውን እና ለእያንዳንዱም ግዥ ተስማሚ የሆነ የግዥ ዘዴ መመረጡን ማረጋገጥ አለበት ን የግዥ መፈፀሚያ ጊዜን መወሰን ፅ የመንግስት መቤቶች ለግዥ አቅድ ማዘጋጃ በኤጀንሲው የሟዘጋጀውን ትዕ በመጠቀም በግዥ ሂደቱ ወስጥ ዋና ዋና ተግባራት የሚከናወኑበትን ጊዜ መወሰን አለባቸው ለዚህም የሚከተሉትን እና አንደሚፈፀመው የግዣ ዓይነት ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ጉዳዮች ከግምት ውስጥ ሊያስገቡ ይገባል ሀ ግዥው በሚከናወንበት ጊዜ ከመስሪያ ቤቱ የሥራ ፕሮግራም ጋር የተጣጣመ መሆኑን በባበፆይ ሳይ በሪ ስሰመበቦቶት ሮምጋሳቭመማንያ ዜ ታባቢ ያደረፃ መሆኑን ሐ በግዥ መመሪያው አባሪ ላይ በተገለፀው መሠረት ዝቅተኛ የጨረታ መቆያ ጊዜን የጠበቀ እና አስከተቻለ ድረስ ሰፊ ውድድር እንዲኖር የሚያስችል የመጫረቻ ሰነድ ማዘጋጃ ተጨማሪ ጊዜ የሰጠ መሆኑን ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጽ በተገለጸው መሠረት የተሻሻለው የግዥ ዕቅድ የመጀመሪያው ዕቅድ ለተላከላቸው በመቤቱ ለሚገኙ የሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎችና ለኤጀንሲው መላክ አለባቸው ዓመታ ቅድ ፋ ማድረግ ኤጀንሲው በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ከመቤቶች የተላከለትን ዓመታዋ የግዥ ፅቅድ በማሰባሰብ በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ ከተገለፀው የገንዘብ መጠን በላይ የሆነን የግዥ ዕቅድ እንደአስፈላጊነቱ በየግዥው አይነት በመለየት ይፋ ያደርጋል ወይም መቤቶች የተጠቀሰውን መረጃ በኤጀንሲው ድረገጽ ላይ የሚያወጠበትን ሁኔታ ያመቻቻል ክፍል ኀ ደ ና ጻጸማቸው ተፈቀዱ የግዥ ዘዴዎ ቆ በአዋጁ አንቀጽ ወሆ መሠረት የሚከተሉት የግዥ ዘዴዎች ተፈቅደዋል ሀ ግልጽ ጨረታ ለ ውስን ጨረታ ሕ በዋጋማቅኗሂቢያ የሚፈጸም ግዥ መ ከአንድ አቅራቢ የሚፈፀም ግዥ ሠ በመወዳደሪያ ሃሣብ መጠየቂያ የሚፈፀም ግዥ ረ በሁለት ደረጃ ጨረታ የሚፈጸም ግዥ ድ በአዋጁና በመመሪያው በተፈቀደው ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር የመንግስት መቤቶች ማናቸውንም ግዥ በግልጽ የጨረታ ዘዴ መፈጸም አለባቸው የመንግስት መቤቶች ከግልጽ ጨረታ ውጪ በሌሉች የግዥ ዘዴዎች ግዥ መፈጸም የሚችሉት በአዋጁና በዚህ መመሪያ የተገለጹት ሁኔታዎች ሲሟሉ ብቻ ነው በአዋጁ አንቀጽ ዐሀሆ ንዑስ አንቀፅ ሾ በተደነገገው መሠረት ከግልፅ ጨረታ ውጪ በሌሎች የግዥ ዘዴዎች የሚጠቀም ማናቸውም የመንግስት መቤት በእነዚህ ዘዴዎች ለመጠቀም የመረጠበትን ምክንያት እና ሁኔታዎች የሚገልጽ ሠነድ መያዝ ይኖርበታል የብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ግዣ አፈፃፀም የመንግስት መቤቶች በግልፅ ጨረታ ዘዴ ግዥን ለመፈጸም በኤጀንሲው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሠነድ መጠቀም አና በዚህ አንቀጽ ሥር የተዘረዘሩትን አፈፃፀሞች መከተል አለባቸው ኣ ኻኣ ሄእ ቅድመ ሁኔታዎች የመንግስት መቤቶች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ዘዴ ግዥ ለመፈፀም የሚከተሉት ሁኬታዎች መሟላታቸውን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል ሄፅ የሚፈለገው ግሣ በአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ሊያሟላ መቻሉን እና ግዥው በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለዓለም አቀፍ ጨረታ ከተፈቀደው የገንዘብ መጠን በታች መሆኑን ወይም የግዥው መጠን በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ላይ ከተገለፀው የገንዘብ ገደብ በላይ ቢሆንም ምርቱ ወይም አገልግሉቱ በአገር ውስጥ ብቻ የሜገኘኝ መሆኑን የጨረታ ጥሪ ሄ እለ የጨረታ ጥሪው በቂ ቁጥር ያላቸው ተወዳዳሪዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ለማድረግ አገራዊ ሽፋን ባለው ጋዜጣ ቢያንስ አንድ ጊዜ ታትሞ መውጣት አለበት ከላይ በንዑስ አንቀጽ የተገለጸው አንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት መቤቱ በመረጠው ጊዜና መጠን በአዋጁ አንቀጽ ወይ ንዑስ አንቀጽ በተገለጸው መንገድ እና ሌሉች ተጨማሪ ስልቶችን በመጠቀም ጥሪ ሊያስተላልፍ ይችሳል የጨረታው ጥሪ ማስታወቂያ ቢያንስ የሚከተሉትን ፍሬ ነገሮች ሊይዝ ይገባል ፅ የጨረታው ጥሪ በማስታወቂያ እንዲወጣ ያደረገውን የመንግስት መቤት ስምና አድራሻ የሚቀርበውን ፅዕቃ ወይም አገልግሎት ዓይነት ከተቻለ ብዛት እና ርክክቡ የሚፈፀምበትን ቦታ ወይም የግንባታ ሥራውን ዓይነት እና የሚከናወንበትን ቦታ ጦይም የምክር አገልግሉቱን ዓይነት እና የሚካሄድበትን ቦታ በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ሊያሟሉ የሚገባውን መሥፈርት የጨረታው ሰነድ የሚገኝበትን ቦታ ሪ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና መጠን የጨረታውን ሰነድ ለመውሰድ የሚከፈልን ዋጋአና የአከፋፈሉን ዘዴ ኗ የመጫረቻ ሥነዱ የመጨረሻ ማስረከቢያ እና የሚከፈትበትን ቀን ቦታና ሰዓት ጀቷ የመንግስት መሥሪያቤቱ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ ለመሠረዝ መብት ያለው መሆኑን አና ይህ ለተጫራቾች መገለጽ አንዳለባቸው በመሥሪያ ቤቱ የታመነባቸው ሌሉች ጉዳዮች ጴፀሀ የጨረታው ጥሪ በዚህ መመሪያ አንቀፅ ሆ ላይ በተገለፀው መሰረት ጨረታው በሚካሔድበት ቋንቋ መዘጋጀት ይኖርበታል የመንግስት መስሪያቤቶች » በአዋጁ አንቀጽ ወኗጸ መሠረት ለሚያዘጋጁት የጨረታ በነድ በኤጀንሲው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ መጠቀማቸው አንደተጠበቀ ሆኖ የሚያዘጋጁት የጨረታ ሠነድ በዚህ መመሪያ የተዘረዘሩትን ያካተተ መሆኑን ማረጋገጥ አለባቸው የጨረታ ሰነድ በሚያዘጋጁበት ወቅት በኤጀንሲው ከተዘጋጀው መደበኛ የጨረታ ሠነድ ውስጥ በተጫራቾች መመሪያ እና በአጠ ቃላይ የውል ሁኔታዎች ላይ ምንም ለውጥ ሳያደርጉ በሌሉች የሰነዱ ክፍሉች ላይ እንደግዥው በማድረግ ሠነዱን ማዘጋጀት አለባቸቃ ሾች ሻሻያ የጨረታ ሠነድ በዋናነት በግዥ የሥራ ክፍል ወይም ቡድን የሚዘጋጅ ሲሆን በግዥ አጽዳቂ ኮሚቴው ውሳኔ መሠረት ለሚፈጸም ግዥ የሚዘጋጅ ማንኛውም የጨረታ ሠነድ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት በኮሚቴው ተቀባይነት ማግኘቱ መረጋገጥ አለበት ፀ ጫራቾች መመሪያ ማንኛውም የመንግስት መቤት የመደበኛ የጨረታ ሥነዶች አንዱ ክባናል የሆነውን ሆኖ የተዘጋጀውን የተጫራቾች መመሪያ እና የዚሁ አካል የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ የጨረታው ሰነድ ክፍል አድርጐ ለተጫራቾች መስጠት አለበት ፀ በመቤቶች የሚዘጋጀው የተጫራቾች መመሪያ የሚከተሉትን ያካተተ መሆኑን የመንግሥት መሥሪያ ቤቱ ማረጋገጥ አለበት ሠ ለ ጠ የሚገዛውን ዕቃ ወይም የግንባታ ስራ የምክር እና ሌሎች አገልግሎቶች አጠቃላይ መግለጫ የመንግስት መቤቱን ሙሉ ስምና አድራሻ አንዲሁም የግዥውን የበጀት ምንጭ በጨረታው ለመሳተፍ የማፈልጐኮ ተጫራቾች ስለሚያሟሏቸው መስፈርቶች የሚገልፅ ሆኖ ከወጣው ጨረታ ውስጥ ብር ከዚያ በላይ ዋጋ በማቅረብ በጨረታው የሚሳተፍ ማንኛውም የአገር ውስጥ ተጫራች በተጨማሪ አሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አንዳለበት አንዲሁም የውጭ አገር ተጫራቾች በሚሆኑበት ጊዜ እንደአግባብነቱ በተቋቋሙበት አገር የተሰጣቸውን የኩባንያ ምዝገባ የምስክር ወረቀች ወይም ፈቃድ ማቅረብ አንዳለባቸው መጠቀሱን በጨረታ ሰነዱ ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዮችን አስመልክቶ ማብራሪያ የሚጠየቅበትን አድራሻ ጊዜ እና የማብራሪያ ጥያቄው በፅሑፍ መቅረብ አንደሚገባው የሚያመለክት መግለጫ መ ሥሠ ሰ ሸ ቀ በ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነድ ይዘት ምን መሆን እንዳለበት በምን ቋንቋ እንደሚሜዘጋጅ በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተገለፁ አና በተጨማሪነት የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች እና ቅዖች አይነት እና ብዛት ተጫራቹ የማጭበርበር ድርጊት እና ሙስናን በሚመለከት በኢትዮጵያ ሕጎች የተደነገገውን የሚያከብር መሆኑን በማረጋገጥ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዞ የሚገኘውን ሙስና ላለመፈፀም ቃል የሚገባበትን ቅዕ እና ሌሉች በተጫራቹ ተሞልተው እንዲቀርቡ የሚፈለጉ ቅጾችን ሞልቶና ፈርሞ ሣትረብ አንዳለበት የጨረታውን አካሔድ ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታው ውጪ አንደሚሆኑ ለወደፊትም በመንግሥት ግዥ እንዳይሳተፉ እንደሚደረግ እና ያስያዙት የጨረታ ነስከበሪያ ዋስትና እንደሚወረስ የሂያመለክት መግለጫ የዕቃዎቹ በተጫራቾች አንዲቀርቡ የሚያስፈልጉ ከሆነ ተፈላጊዎቹ ናሙናዎች የሚተርቡበቡበትንና አንደፈስፈላጊነቱ በተጫራቾች የሚታዩበትን ጊዜ እና ቦታ አንዲሁም አነዚህ ናሙናዎች በጨረታው ለተሸነፉ ናሙናዎች ተጫራቾች የሚመለሱ ወይም ሊመለሱ የማይችሉ መሆናቸውን የጨረታ ሳጥኑ የሚገኝበትን ቦታ እና ጨረታው ከተዘጋ በኋላ የሚተርብ የመጫረቻ ሰነድ ተቀባይነት እንደማይኖረው የሚገልፅ መግለጫ ጨረታውን ለመገምገም በሥራ ላይ የሚውሉትን ዘዴዎች ለዚሁ ግምፃ የሚያገለግሉትን መስፈርቶች እና እያንዳንዱ መስፈርት የሚኖረውን የነጥብ ድርሻ እንዲሁም ሁለት አና ከሁለት በላይ የሆኑ ዕዕር ተወዳዳሪዎች በግምገማው እኩል ቢሆኑ አሸናፊውን ተጫራች ለመለየት የመወዳደሪያ ሐሳብ የሚቀርብበት ሁኔታና መስፈርቶች በውል አፈጻጸም ወቅት የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ መቻል አለመቻሉን እና የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ የሚፈቀድ ከሆነ ተፈፃሚ የሚሆንበትን ሁኔታ ተ ፐ ኘ አ ከ ወ ዘ ሀ የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ የውል አፈፃፀም ዋስትና መጠን እና ዓይነት እንዲሁም አነዚህ ዋስትናዎች ፀንተው የሟቆዩበትን ጊዜ የመጫረቻ ሠነድ ማስረከቢያ ጊዜ የሚያበቃበትን እና ጨረታው የሚከፈትበትን ቦታ ቀን እና ሰዓት የጨረታው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ እንዲሁም የርክክቡን ቦታና ጊዜ በአዋጁ ለአገር ውስጥ ምርትና ኩባንያዎች የተፈቀደውን ልዩ አስተያየት ዝርዝር አፈጻጸም የሚያመለክት መግለጫ ጨረታው በአንድ ወይም በሁለት ኢንቨሉኘ የሚቀርብ ስለመሆኑ ስለኤንቨሎፖሥት አስተባበሰግ አንድ ወጥ የሆኑ ዋናና ቅጂ ሠነዶች መቅረብ አንዳለባቸው የቅጂዎችን ብዛት ሥነዶቹ ሥልጣን ባለው አካል የተፈረመባቸው ሊሆኑ እንደሚገባ እና ማሀተም እንደሚያስፈልጋቸው እንዲሁም ወቅታዊ የግብር ክፍያ ምስክር ወረቀት የታደሰ ንግድ ፈቃድ አና ሌሎች መቤቱ አስፈላጊ ናቸው የሚላቸው ደጋፊ ሰነዶች ስለሚቀርቡበት ሁኔታ በዚህ መመሪያ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት የቅድሟያ ክፍያ የሚሰጥ ከሆነ የቅድሚያ ክፍያውን መጠን እና ተቀባይነት ያለውን የዋስትና አይነት አና ተጫራቾች በጨረታው አፈፃፀም ሒደት ቅሬታ ካላቸው በአዋጁ ምፅራፍ አሥራ አራት እንዲሁም በዚህ መመሪያ አንቀጽ ማጽ አና ጣሣ መሠረት አቤቱታ የማቅረብ መብት አንዳላቸው እና አቤቱታው የሚቀርብበትን ቦታ መቤቱ ከአሸናፊው ተጫራች ጋር ውል ከመፈረሙ በፊት በጨረታ ሠነዱ ከተገለጸው የአቅርቦች መጠን ላይ መጨመር ወይም መቀነስ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በአሸናፊው ተጫራች የቀረበው ውድድሩ የተገኘው ዋጋ ሳይተየር እስከ ሃያ በመቶ መጨመር ወይም መቀነስ እንደሚችል በመደበኛው ጨረታ ሠነድ የተጫራቾች መመሪያ ይዘት ላይ ምንም ዓይነት ማሻሻያ ማድረግ አይቻልም ችን ድ በተጫራቾች መመሪያ ላይ የሚደረጉት ለውጦች የሚመለከቱት በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ላይ ነው ሀ የመንግስት መቤት በተለይም በተፈጥሯቸው ውስብስብ እና ከፍተኛ ወጪ ለሚጠይቁ ግዥዎች በአዋጁ አንተጽ መሠረት ዝርዝር የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ ማዘጋጀት አለበት ለ። ልዩ የውል ሁኔታውን ግን አእንደሚፈፀመው ግዥ ባህርይና ዓይነት አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ላይ የሰፈሩትን አንቀጾች በማጣቀስ ማሻሻል ይቻላል ከላይ በንዑስ አንቀጽ ሆኖ የመንግስት መቤቶች የሚያዘጋጁት ልዩ የውል ሁኔታ አንደግዥው አይነት ሊለያይ ቢችልም የሚከተሉትን ያካተተ መሆን አለበት ሂእ አና የተገለጸው እንደተጠበቀ ሀ የተጫራቹንና የመንግስት መቤቱን ግዴታና ኃላፊነትን በግልጽ ያመላከተና በመቤቱ ላይ የሚጣሉ ግዴታዎች ህጋዊ መሠረት ያላቸውና ሊፈጸሙ የሚችሉ መሆናቸውን ማረጋገጥ ለ አንደአስፈላጊነቱ የውሉ አፈጻጻም የሚከተላቸውን ዋና ዋና ሂደቶች የማስረከቢያ ጊዜ አስተሻሸግ የማዓጓዝ ኃላፊነት የዋጋ ማስተካከያ የክፍያ አፈጻጸም የርክክብ አና የፍተሻ ሥነሥርዓት ዋስትና እና የመሳሰሉትን አተገባበር በግልጽ ያስቀመጠ መሆን ይኖርበታል ጨረታ መገምገሚያ መስፈርት ሄ የመንግስት መቤቱ የመጫረቻ ሰነድ የሚገመገምበትን መስፈርት በመደበኛ የጨረታ ሠነዱ የብቃትና የግምገማ መሥፈርቶች ክፍል ላይ በግልፅ ማሳየት ይኖርበታል የጨረታ መገምገሚያ መስፈርት እንደ ግዥው አይነት የሚለያይ ቢሆንም ከሚከተሉት ሁለት መሰረታዊ የመምረጫ ዘዴዎች በአንዱ ተፈፃሚ መሆን ይኖርበታል ቃ ሀ ለግዥው ተቀባይነት ያለውን ዝቅተኛ የቴክኒክ መመዘኛ መስፈርት በመወሰን ዝቅተኛ የቴክኒክ መመዘኛውን ካሟሉት ተጫራቾች መካከል አነስተኛ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች መምረጥ ወይም ለ ግዥው የሚኖረውን ጠቀሜታ ወይም ኢኮኖሚያዊ አሴት ሊወስኑ የሚችሉ መስፈርቶችን እና እያንዳንዱ መስፈርት የሚኖረውን አንፃራዊ ክብደት በግልፅ በጨረታ ሰነዱ ላይ በማሳየትና በነዚህ መስፈርቶች ላይ የተመሠረተ ግምገማ በማካሄድ በአጠቃላይ ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያገኘውን መምረጥ ቨሽ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ሄ ሆ ለ በተገለጸው መንገድ ግምገ ማ ለማካሄድ የሚመረጥ መስፈርት ግዥው ማስገኘት የሚችለውን ከፍተኛ ጥቅም እንዲያስገኝ ከማድረግ አንፃር በተጨባጭ ሁኑታ ላይ የተመሠረተና እስከተቻለ ድረስ በገንዘብ ሊገለፅ የሚችል ሆኖ የሚከተሉትን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል ሀ የሚገዛው መደበኛ ወይም ደረጃው የታወቀ አቅርቦት በሚሆንበት ጊዜ ለመቤቱ ጠቃሚ የሆነ አና በተጫራቾች መካከል ልዩነት ሊፈጥር የሚችል የተለየ አሴት ሊቀርብበት የሟቸል መሆን አለመሆኑን ወይም ለ የመንግስት መቤቱ ካስቀመጠው ዝቅተኛ መስፈርት በተጨማሪነት የሟቀርብ አሴት ተጨማሪ ፋይዳ ማስገኘት አለማስገኘቱን ወይም ተጨማሪው አሴት ለመቤቱ የሚሠጠውን ጥቅም ዝቅተኛነትና ከፍተኛነት ሐ የሚገዛው ዕቃ ደረጃ ያልወጣለትና ተጨማሪ ፋይዳ ከመፍጠር አንፃር ስፔሲፊኬሽኑን በተለያዩ ደረጃ ሊያሟሉ የሚችሉ ተቀራራቢ ዕቃዎች መኖር አለመኖራቸውን መ ዕቃው ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ ሊውል የሚችል ሆኖ የአቅርቦቱ ምንጭ በመለያየቱ ምክንያት የተለያየ የመጠቀሚያ የመጠበቂያና የመያዣ አንዲሁም የማስወገጃ ወርጪ የሚፈልግ መሆን አለመሆኑን የመንግስት መቤቱ ተጫራቾች ያቀረቡትን ሠነድ በንዑስ አንቀፅ በተገለፁት መስፈርቶች መሰረት በመገምገም አሸናፊ የሚሆነውን ተጫራች ከለየ በኋላ የአሸናፊው ተጫራች ወቅታዊ የብቃት ሁኔታ በድሕረ ግምጐሃ መረጋገጥ አለበት ብሎ ሲያምን ይህንኑና ለድሕረ ግምገማ ዓላማ የሚጠቀምበትን መስፈርት በቅድሚያ በጨረታ ሰነዱ ላይ ማመልከት ይኖርበታል መሰረት ለማወዳደሪያነት የሚመረጡት በንዑስ አንቀፅ መስፈርቶች ዕቃው ወይም አገልግሎቱ የሚሰጠውን ጠቀሜታ ለመወሰን አስተዋዕኦ የሚኖራቸው መሆኑን ማረጋገጥ እና የግዥውን ጠቀሜታ ለመወሰን ባላቸው አስተዋፅኦ ደረጃ መሰረት አንፃራዋ ክብደት አ ንዲሰጣቸው መደረግ ይኖርበታል አንቀጽ ለዋጋ የሚሰጠው አንፃራዊ ክብደት ከጠቅላላው የማወዳደሪያ ነጥብ ዛ ሃምሳ በመቶ ማነስ የለበትም ሄህፅ የመንግስት መሥሪያ ቤት የጨረታ ሰነድ በሚያዘጋጅበት ጊዜ የመጫረቻ ሠነድ የሚቀርብበትን የመጨረሻ ቀን የሚከተሉትን መሠረት አድርጎ ይወስናል ሀ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የጨረታ ሥነዱን ለማግኘት ተቀባይነት ያለው የመጫረቻ ሠነድ ለማዘጋጀት መረጃ ለማሰባሰብ ለመተንተን እንደአግባብነቱ ሸርክና መመሥረት ከአምራቹ የሚሠጥ ውክልና እና የመፈረም ሥልጣን ማረጋገጫ ለማግኘት እና ሌሉች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የሚፈጅባቸውን ጊዜ ሰ ግጎጽው በዓለም አቀፍ ግልዕችፕያ ጨረታ የሚፈፀም ሲሆን የመጫረቻ ሠነዱን የጨረታ ማቅረቢያው ቦታ ድረስ ለመላክ የሚያስፈልገውን ጊዜ ጠ በተለይ የግንባታ ሥራ ግዥ በሚሆንበት ጊዜ ለግንባታ ቦታ ጉብኝትና ከጨረታ በፊት ለሚደረግ ቅድመ ጨረታ ውይይት የሚያስፈልገውን ጊዜ ሀ በንዑስ አንቀጽ ህ ላይ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ጨረታ በአየር ላይ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ በዚህ መመሪያ አባሪ ቁጥር ላይ ከተገለጸው ቀን ያነሰ መሆን የለበትም የጨረታ ሠነድ ሸያጭ ቆ ለማንኛውም ጨረታ የተዘጋጀው የጨረታ ሠነድ የመሸጫ ዋጋ በአዋጁ አንተጽ ወጃቋ መሠረት የሚከተሉትን ግምት ውስጥ በማስገባት በመንግስት መቤቶች የሚወሰን ይሆናል ሀ ዑ የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ የመንግስት መቤቱ ለግዥው በርካታ ተወዳዳሪዎች እንዳያገኝ የሚያደርግ መሆን የለበትም ለሾ የመንግስት መቤቶች ለማንኛውም የጨረታ ሠነድ የዋጋ ተመን በሚወስኑበት ወቅት ትርፍን ማዕከል ያላደረገና ለሰነድ ዝግጅቱ የወጣውን ወጪ ለመተካት ብቻ ያለመ መሆን ይኖርበታል የመንግስት መቤቶች የሚከተሉትን ጉዳዮች ከግምት ውስጥ በማስገባት አንደአስፈላጊነቱ የጨረታ ሠነዱ በነፃ አንዲሠጥ ወይም ለጨረታ ሠነድ ዝግጅቱ ከወጣው ወጪ ባነሰ ለተጫራቾች እንዲሸጥ ሊፈቅዱ ይችላሉ ሀ በጨረታው በቂ ተወዳዳሪ አይኖርም ተብሎ ሲገመት ወይም ለ ለጨረታ ሠነድ ዝግጅቱ የወጣው የወጪ ግምት በጣም አነስተኛ ነው ብሉ መቤቱ ሲያምን ወይም ሐሥ ለጨረታ ሠነድ ዝግጅቱ የወጣው የወጪ ግምት ከፍተኛ በመሆኑ ወጪውን ሙሉ በሙሉ ተጫራቾች አንዲሸፍኑ ቢደረግ የጨረታ ሰነዱ የመሸጫ ዋጋ ከፍተኛ ስለሚሆን በቂ ተወዳዳሪ አንዳይኖር ሊያደርግ ይችላል ብሎ ሲያምን መ ጨረታው በድጋሚ እንዲወጣ የተደረገ አና በመጀመሪያው ጨረታ ለመሳተፍ ሰነድ የገዙ እጩ ተወዳዳሪዎችን እንደገና እንዲገዙ ማድረግ ተገቢ አለመሆኑ በመቤቱ ሲታመን ሄዞ የጨረታ ሠነዱ ጨረታው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እስከሚሜዘጋበት ጊዜ ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት በጨረታ ማስታወቂያው በተገለጸው አኳኋን ለዕጩ ተወዳዳሪዎች ዝግጁ መሆን አለበት ስለ ናሙና አቀራረብ ያ የቴክኒክ ፍላነት መግለጫ ማዘጋጀት የማይቻል በሚሆንበት ጊዜ ወይም ከተዘጋጀው የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በተጨማሪነት ግዥው በተሻለ ተፈፃሟ ሊሆን የሚችለው የናሙና ምልከታ ሲኖረው መሆኑ ሲታመንበት የመንግስት መቤቱ በተጨማሪነት ናሙና ሊያቀርብ ወይም እንዲቀርብ ሊያደርግ ይችላል የመንግስት መቤቱ ናሙና ራሱ አቅርቦ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለዕይታ በቀረበው ናሙና መሠረት አንዲያቀርቡ በሚሜፈለግበት ወቅት ሀ በመንግስት መቤቱ የሟቀርበው ናሙና በአንድ አምራች ወይም የንግድ ምልክት በተሠራ ዕቃ የተወሰነ መሆን የለበትም እስከተቻለ ድረስ ተቀባይነት ያላቸው ናሙናዎች አይነት ለፅይታ እንዲቀርቡ ሆኖ ከቀረቡት ናሙናዎች ጋር ተመሳሳይ የሆነ የጥራት ደረጃ ያላቸው ሌሎች ዕቃዎችንም ማቅረብ አንደሚቻል ለተጫራቾች ማሳወቅ ይገባል ለ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ናሙናውን በግልዕ የሚያዩበት ቦታ ላይ መደረጉን አና ተገቢ እስከሆነ ድረስ ስለናሙናው መግለጫ የሚሟሰጥ ባለሙያ መመደቡን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ሐብ መቤቱ ለዕጩ ተወዳዳሪዎች ዕይታ ካቀረበው ናሙና በተጨማሪ የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ የሚያዘጋጅ ከሆነ የሚዘጋጀው መግለጫ አስከተቻለ ድረስ የቀረበውን ናሙና የሚገልፅና ለዕይታ ከቀረበው ናሙና የቴክኒክ ባሕርይ ጋር የተጣጣመ ሊሆን ይገባል ኤለ በተሰጣቸው የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ መሰረት ዕጩ ተወዳዳሪዎች ናሙና አንዲያቀርቡ በሚፈለግበት ወቅት ሀ የሚቀርቡት ናሙናዎችን አይነት ብዛት የሚተርቡበትንጊዜ አና አኳኋን ዕጩ ተወዳዳሪዎች በግልፅ አንዲያውቁት መደረግ ይኖርበታል ለ ናሙናዎች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት መቅረብ ያለባቸው ቢሆንም ዕጩ ተወዳዳሪው ናሙናውን በወቅቱ ልኮ ከዕጩ ተወዳዳሪው ቁጥጥር ውጪ በሆነ ምክንያት በሣዳጓጓዝ ሂደት ቢዘገይ የመንግስት መቤቱ የግዥውን አፈፃፀም አይጎዳም ብሎ አስካመነ ድረስ ተጨማሪ የናሙና ማቅረቢያ ጊዜ ሊሰጥ ይትሳላል ፀ ተጫራቾች የተሟላ ናሙና በአካል ማቅረብ የማይችሉ ሲሆን አና የማይችሉበትንም ምክንያት የመንግስት መቤቱ ሲተበለው ስለናሙናው ያላቸውን መረጃ ማቅረብ እንዲችሉ ሊፈቅድ ይችላል ይህም የናሙናውን ፎቶግራፍ ወይም የተገኘውን የናሙና ክፍል ማቅረብን ይጨምራል ሆኖም በዚህ መልኩ ተፈፃሚ ለማድረግ የሚቻለው አፈፃፀሙ የተሻለውን ተጫራች በመምረጥ ሒደት ልዩነት የማያመጣ እና በዕርጩ ተወዳዳሪዎች መካከል ልዩነት ሊፈጥር የማይችል መሆኑ ሲረጋገጥ ብቻ ነው ሄለ ራሪ የመንግስት መቤቱ በተጫራቾች የቀረቡ ናሙናዎችን በጥንቃቄ የመያዝ አና የመፈተሽ ኃላፊነት አለበት ሆኖም ተጫራቾች ያቀረቡት ናሙና በሚመረመርበት ወቅት በዕቃው ባህርይ ምክንያት ቢጠፋ ወይም ቢበላሽ ካሣ አይከፈላቸውም በምርመራ ሂደት ያልጠፉ ወይም ያልተበላሹ ናሙናዎች ከምርመራ በኋላ ለተጫራቾች ተመላሽ ይደረጋሉ ተጫራቾች ያቀረቡትን ናሙና የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ ወር ጊዜ ውስጥ ካልወሰዱ በውርስ ለመንግሥት ገቢ ይደረጋል ለ በመንግስት መቤቱ የተለየ ውሳኔ ካልተሰጠ በስተቀር የአሸናፊው ተጫራች ናሙና ግዥው አስከሚጠናቀቅበት ጊዜ ድረስ በናሙናነት ተይዞ መቆየት ያለበት ሲሆን ናሙናውም በርክክብ ወቅት ለማነፃፀሪያነት እንዲያገለግል መደረግ ይኖርበታል በጨረታ ሰነድ ላይ ስለሚደረግ ማብራሪያ ወይም ማሻሻያ ሸለ በአዋጁ አንቀጽ ወህ መሠረት የመንግስት መሥሪያ ቤቶች በመሥሪያ ቤቱ በተዘጋጀ የጨረታ ሠነድ ላይ ከማንኛውም ዕጩ ተወዳዳሪ የሚቀርብ የማብራሪያ ወይም የማሻሻያ ጥያቄን ተቀብለው ምላሽ መስጠት አለባቸው ጀ በዚህ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም የሚከተለውን ሳያሟላ ለቀረበ ማብራሪያ ወይም የማሻሻያ ጥያቄ መሥሪያ ቤቱ ምላሽ አንዲሰጥ አይገደድም በዚህ መመሪያ በተገለፀው መሰረት ጨረታው ለዕጩ ተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ዝቅተኛ ጊዜ ወ ተናት ለሆነ ውስብስብ የአገር ውስጥ ግዥ ለመጫረቻ ሠነድ ማቅረቢያ የተወሰነው ጊዜ ሊያበቃ ከ ቀናት በታች ሲተረው ለቀረበ ጥያቄ ለሾ ለዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ ለመጫረቻ ሠነድ ማቅረቢያ የተወሰነው ጊዜ ሊያበቃ ከ ቀናት በታች ሲቀረው ለቀረበ ጥያቄ ሐ ጨረታው ለዕጩ ተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቀይበት ዝቅተኛ ጊዜ ሯድ ቀናት ብቻ ለሆነ ውስብስብ ያልሆነ ግዥ ጨረታው ሊዘጋ ከይ ቀናት በታች ሲቀረው ለቀረበ ጥያቄ ከዕጩ ተወዳዳሪዎች ለሚቀርብ የማብራሪያ ጥያቄ የሚሠጠው ምላሽ በጽሑፍ ሆኖ የጠያቂውን ማንነት መግለጽ ሳያስፈልግ ለሁሉም በጨረታው ተሳታፊ ለመሆን ላመለከቱ ዕዕ ተወዳዳሪዎቸ በሙሉ በተመሳሳይ ጊዜ እንዲላክ መደረግ አለበት የመንግስት መቤቶች ከዕጩ ተወዳዳሪዎች የሚቀርብላቸውን የማብራሪያ ጥያቄ መነሻ በማድረግ ቀደም ሲል በመሥሪያ ቤቱ በተዘጋጀ የጨረታ ሠነድ ላይ ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኙት የጨረታ ሠነዱን ማሻሻል ይችላሉ ማንኛውም የጨረታ ሠነዱን ይዘት የሚቀይር ማሻሻያ በተጨማሪ የጨረታ ሠነድነት የጨረታውን ሠነድ ለገዙ ሁሉ በአኩል ጊዜ አንዲደርስ መደረግ አለበት የመንግስት መቤቶች በንዑስ አንቀፅ ሄ ሀ ሳይ በተገለፀው መሰረት በጨረታ ሰነዱ ላይ ማሻሻያ ሲያደርጉና ጨረታውን ለመዝጋት በተረው ጊዜ ውስጥ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የተደረገውን ማሻሻያ አካተው የመጫረቻ ሰነድ ለማዘጋጀት አንደማይችሉ ሲገመት የጨረታ መዝጊያ ቀኑን ማራዘም ይኖርባቸዋል የመንግስት መቤቱ አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን በመሥሪያ ቤቱ በተዘጋጀ የጨረታ ሠነድ ላይ የጨረታ ሠነድ የገዙትን ተጫራቾች በሙሉ የማብራሪያና የማሻሻያ ገለጻና ውይይት ለማድረግ ሊጠራ ይችላል የሚደረገው ውይይትም በቃለ ጉባዔ መያዝ ይዊርበታል ዕጩ» ተወዳዳሪዎች የመጫረቻ ሥነዳቸውን በሚያዘጋጁበት ወቅት ማሻሻያውን ማካተት እንዲችሉ በተደረገው የጨረታ ሠነድ ማሻሻያና ማብራሪያ ውይይት ላይ የተያዘው ቃለጉባዔ ቅጂ የጨረታውን ሠነድ ለገዙ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በሙሉ እንዲደርስ መደረግ አለበት ፅ በአዋጁ አንቀጽ መሠረት የሚዘጋጀው የጨረታ ማስታወቲያ የጨረታ ሥነድ አና ጨረታው የሟሚሟካሄድበት ቋንቋ ጋጋ ሀ የአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ለሚሳተፉበት የብሔራዊ ግልጽ ጨረታ በአማርኛ ቋንቋ ይሆናል ሆኖም መቤቱ የጨረታ ቋንቋው በእንግሊዝኛ መሆኑ የተሻለ ውድድርና ጠተሜታ አንዳለው ሲያምን የጨረታ ማስታወቂያው የጨረታ ሥፖነዱ እና የጨረታው ሂደት በእንግሊዝኛ ቋንቋ እንዲሆን ሊፈቅድ ይችላል ለ ለዓለም ዓተፍ ግልጽ ጨረታ ማስፈጸሚያ የሚዘጋጅ ማናቸውም ሰነድ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ይሆናል ከላይ ዕዕጩ ተወዳዳሪዎች የመጫረቻ ሠነዶቻቸውና ደጋፊ ማስረጃዎቻቸው በጨረታ ሠነዱ ጩረታው አንዲካሄድበት ከተፈቀደው ውጭ በሌሳ ቋንቋ የተዘጋጀ በሜሆንበት ጊዜ በተለይ የጨረታውን መሠረታዊ ይዘት ሊቀይሩ የሚችሉ ሠነዶች በሕጋዊ ተርጓሟ ከተተረጎመ ቅጂ ጋር አንድ ላይ በማድረግ ማቅረብ አለባቸው ሾዞ የመንግስት መቤቱ በተጫራቹ የቀረበው ሠነድ በመጀመሪያ በተዘጋጀበት እና ለጨረታው በተፈቀደው ቋንቋ ትርጉም መካከል ልዩነት አንዳለው ሲያረጋግጥ ልዩነቱ በጨረታው ይዘት ላይ መሰረታዊ ለውጥ አያመጣም ብሎ ካሳመነ በስተቀር ሰነዱንቋ ውድቀ ማድረግ ይዊርበታቻል ሀ» የመንግስት መቤት ከተጫራቾች የሚሰጡ የመጫረቻ ዋጋዎች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ያልተመሰረቱ አና በጨረታው አና በውል አፈፃፀሙ ወቅት የማይለዋወጡ ፅኑ ዋጋ መሆናቸውን ማረጋገጥ አለበት በንዑስ አንቀፅ መቤቱ የሚከተሉት ሁኔታዎች መኖራቸውን ሲረዳ ለግንባታ ላይ የተገለፀው ቢኖርም የመንግስት ስራዎች ውሉ ተፈፃሚ መሆን ከጀመረበት ወራት በኋላ እና በማዕቀፍ ስምምነት ለሚፈፀም ግዥ ውሉ ተፈፃሚ መሆን ጋ ጋ ከጀመረበት ወራት በኋላ ለሜኖር ግዥ የዋጋ ለውጥ ወይም ማስተካከያ ማድረግ አንደሚቻል በጨረታ ሰነዱ ሳይ ማመልከት ይኖርበታል ሀ በውል ስምምነቱ መሰረት የግንባታ ስራውን ለማጠናቀቅ ከ ወራት እንዲሁም በማዕቀፍ ስምምነት ጊዜ የውል ግዴታውን ለማጠናቀቅ ከስድስት ወራት በላይ የሚፈጅ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ለ በ በማዕቀፍ ስምምነጥ ለሚፈጸም ግኻዐር የዋጋ ማስተካከያ ለማድረግ የሚያስችል መነሻ እና የተለወጠ ወቅታዊ ዋጋ ኤጀንሲው ወይም ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የሚሰጥ ቢሆን ሐ የዋጋ ማስተካከያ አንዲደረግበት በሚመረጠው ስብስብ ላይ ኤጀንሲው ወይም የሣዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የዋጋ ኢንዴክስ ወይም የጠቋሚ ዋጋ መረጃ መስጠት መቻሉ ቢር ጋ ው መ በንዑስ አንቀጽ ሀ ሐ የተገለጸው ቢኖርም ኤጀንሲው ወይም ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ወቅታዊ የዋጋ ኢንዴክስ መረጃ መስጠት ባልቻሌባቸው ስብስቦች ላይ የመንግስት መቤቱ የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ ይገባል ብሉ ሲያምን ለውጥ የሚደረግባቸውን ስብስቦች በያዘው ምድብ ላይ ማስተካከያ ለማድረግ የሚያስችል የዋጋ መረጃ ከታወቀ የአገር ውስጥ አምራች ድርጅት ወይም በውጭ አገር ከሚገኝ ሕጋዊ ተቋም ማግኘት ሲቻል ለግንባታ ሥራ ገ የማደረፇሃ የቀጋ ማስተካኪያ በንዑስ አንቀጽ ሀ የተገለሉት ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው ያባ በሪ ተ ጋር በተሪሪቨ ሚደያ የዋጋ ስተካከያ ከዚህ በታች የተገለጹትን አሠራሮች ተከትሎ በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ላይ የተመለከተውን ቀመር በመጠተም መሰላት ይኖርበቃታል ሀ ለግንባታ ሥራው የሚያስፈልጉ ዋና ዋና ግብዓቶችና በእያንዳንዱ ዋና ግብዓት ሥር ሊካተቱ የሚችሉ ዕቃዎችን ስብስብ መለየት ለሾ በሥራቸው የተለያዩ ፅቃዎች ስብስቦችን የያዙት ዋና ዋና ግብዓቶችቨ ከግንባታ ሥራው ጠቅላሳ ግብዓቶች ውስጥ የሚኖራቸውን ድርሻ በማስሳት የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግባቸውን እና የማይደረግባቸውን መወሰን ሐ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት በሥራ ላይ ያለው የዋጋ ኢንዴክስጠ ቋሚ አሃዝ በቀመሩ መሠረት የዋጋ ማስተካከያውን ለማስሳት በመነሻነት ይወሰዳል መ የዋጋ ማስተካከያው ጥያቄ በንዑስ አንቀጽ ሸ ሳይ የተገለጸውን ድንጋጌ ተከትሎ በሚቀርብበት ወቅት በተለይ ለግንባታ ሥራ ግዥ የዋጋ ልዩነቱ የሚሰላው በሥራ ሳይ ያለውን ወቅታዊ የዋጋ ኢንዴክስ ጠቋሚ አሃዝን በመጠቀም በቀመሩ መሠረት ይሆናል የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በማዕቀፍ ስምምነት ለሚፈፀም ግዥ ዋጋ ማስተካከያ ሊያደርጉ የሚችሉት በሚከተለው አኳኋን ይሆናል ሀ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግባቸው ኤጀንሲው ወይም ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ወቅታዊ የዋጋ መረጃ ለሚሰጥባቸው አቅርቦቶች ብቻ መሆን አለበት ለ በማዕቀፍ ስምምነት መሠረት ተፈፃሚ ለሚሆን ግዥ የሚቀርብ የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄ መቅረብ የሚኖርበት ስምምነቱ ስራ ላይ ከዋለ ከ ወራት በኋላ ሊሆን ይገባል ሐ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግበትን ዕቃ ወይም አገልግሉት አስመልክቶ ጨረታው በተከፈተበት ዕለት የነበረው ኤጀንሲው ወይም የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የሚያወጣው ዋጋ እና የማዕቀፍ ስምምነቱ ጸንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግበት ጊዜ በኮንትራት ስምምነቱ ላይ መገለፅ አለበት መ የመንግስት መቤቱ በውሉ ላይ በተገለፀው እና በጨረታው መክፈቻ ፅለት ተፈፃሚ በነበረው እና አሁን ያለውን ወቅታዋ ዋጋ አስመልክቶ በኤጀንሲው ወይም በማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በተሰጠው ዋጋ መካከል ያለውን የዋጋ ልዩነት በማስላት ልዩነቱ በአቅራቢው ዋጋ ላይ እንዲጨመር ወይም እንዲቀነስ በማድረግ የሚቀጥለው የዋጋ ማስተካከያ ጊዜ እስከሚደርስ ድረስ የተስተካከለውን ዋጋ ተፈፃሚ ማድረግ አለበት ሠ አቅራቢው በውል ስምምነቱ መሠረት ማቅረብ ሲገባው በወቅቱ ላላቀረባቸው እና ዘግይተው ለቀረቡ አቅርቦቶች የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ የሚቻለው አቅርቦቶቹ መቅረብ በነበረባቸው ወቅት በነበረው ዋጋ መሠረት ብቻ ይሆናል ለምክር አገልግሎት ግዥ የሚሟደረግ የዋጋ ማስቷካከያ ሀ በምክር አገልግሎት ግዥ የውል አፈጻጸም ወቅት የአማካሪው ስህተት ባልሆነ ምክንያች የውል መፈጸሚያ ጊዜው በመራዘሙ ለአማካሪው የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን መቤቱ ሲያምንበት የዋጋ ማስተካከያ ሊያደርግ ይችሳል ለ በንዑስ አንቀጽ ሀ የተገለጸው ቢኖርም ለአማካሪዎች የሚደረገው የዋጋ ማስተካከያ ከውሉ ጠቅላላ ዋጋ ከአሥራ አምስት ከመቶ ሊበልጥ አይችልም ሄ መቤቱ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግባቸው ዕቃዎች ወይም አቅርቦቶች ለተካተቱበት ግዥ በሚያዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ የሚከተሉትን ጨምሮ ሌሎች አስፈላጊ ናቸው የሚላቸውን ሁኔታዎች በግልጽ ማመልከት ይኖርበታል ሀዑ የዋጋ ማስተካከያውን ተግባራዊ ለማድረግ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ያለባቸውን የመረጃ አይነት ለ የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄው የሚቀርብባቸውን ሁኔታዎች የአቀራረብ ዘዴውን እና ከዋጋ ማስተካከያ ጥያቄው ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ማስረጃዎችን አይነትና መጠን ሐ ሌሎች ለዋጋ ማስተካከያው አፈጻጸም ይጠቅማሉ ተብሎ የሚታመንባቸውን መረጃዎች እና ተጫራቾች ሊከተሉት ይገባል የሚላቸውን አሰራሮች የመንግስት መቤቱ በጨረታ ግምገማ ወቅት ተጫራቾች ለዋጋ ማስተካከያ ዓላማ የተቀመጡትን ቅድመ ሁኔታዎች መቀበላቸውን እና ያቀረቧቸው ማስረጃዎችም ተቀባይነት ያላቸው መሆናቸውን ማረጋገጥ ይኖርበታል የመንግስት መቤቱ እና በጨረታ ውድድሩ አሸናፊ የሆነው ተጫራች በሚያደርጉት የውል ስምምነት ላይ የሚከተሉት እና ሌሉች ተገቢ ናቸው ተብሎ የታመነባቸው ሁኔታዎች በግልፅ አንዲካተቱ መደረግ ይኖርበታል ሀ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግላቸውን ግብዓቶች በመጠቀም የሚመረቱ ዕቃዎችን ወይም አቅርቦቶችን ዝርዝር እና የሣስተካከያውን አፈፃፀም ለ ለዋጋ ማስተካከያው አፈጻጸም የመንግስት መቤቱ እና አቅራቢው የተስማሙበት የሰነድ አይነት እና ምንጭ ሐ ለዋጋ ማስተካከያ የሚቀርበው ማስረጃ በውሉ ላይ በተገለፀው መሠረት መሆን እንዳለበት እና ከሌላ ምንጭ የሚመጣ መረጃ ተቀባይነት እንደማይኖረው መ አቅራቢው በውል ስምምነቱ መሰረት በወቅቱ ስራውን ወይም አቅርቦቱን ማከናወን ባለመቻሉ የሚፈጠር የዋጋ መናር ማስተካከያ የማይደረግበት ስለመሆኑ የዋጋ ማስተካኪያ ተግባራዊ በማድረግ ሂደት ውስጥ በማስተካከያው ምክንያት የተፈጠረው ልዩነት ከግንባታ ሥራው ጠቅሳሳ የውል ዋጋ ሃያ አምስት ከመቶ በሚበልጥበት ጊዜ የዋጋ ለውጡን ተቀብሎ ግዥውን መቀጠሉ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የሚያስገኝ መሆኑን ተረድቶ ተገቢውን ውሳኔ መወሰን እንዲችል የመቤቱ የበላይ ኃሳፊ እንዲያውቀው መደረግ ይኖርበታል የመንግስት መቤቱ የዋጋ ማስተካከያ ለተፈቀደበት ማንኛውም ግዥ ከአቅራቢው የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄ ባይቀርብም የክፍያ ጥያቄ ሲቀርብለት የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግባቸው በውል ስምምነቱ በተፈቀዱ ግብአቶች ላይ የዋጋ መቀነስ መኖር አለመኖሩን የማጣራትና የዋጋ ቅናሽ ካለም አስልቶ ከቀረበው የክፍያ ጥያቄ ላይ ከቀነሰ በኋላ መክፈል ይኖርበታል የመንግስት መቤቱ የመጫረቻ ሠነድ ፀንቶ መቆየት ያለበትን ጊዜ በጥንቃቄ በመወሰን በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ማካተት ይኖርበታል የመጫረቻ ሰነድ ወይም የጨረታው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ እንደ ግዥው አይነት ሊለያይ የሚችል ቢሆንም ጊዜውን ለመወሰን መቤቱ የሚከተሉትን ማገናዘብ ይኖርበታል ሀ የግዥውን ውስብስብነት እና የጨረታ አፈፃፀም ሂደቱ ሊወስድ የሚችለውን ጊዜ ለ በጨረታው ሊሳተፉ የሚችሉ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን ብዛት ጠ የመንግስት መቤቱ ተመሳሳይ ግዥዎችን በመገምገም ረገድ ያለው ልምድ መ ግዥው በገበያ ላይ ያለውን የዋጋ ተለዋዋጭነት ሁኑታ ጵሯ በንዑስ አንቀፅ ጂድጳ ሳይ በተገለፀው መሰረት የሚወሰነው የጨረታ ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ የመንግስት መቤቱ ግዥውን ለመገምገም በግዥ አፅዳቂ ኮሚቴ ግዥውን ለማፀደቅ አቤቱታ ቢነሳ ለማስተናገድ እና ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል እስከመፈራረም ድረስ የሚፈጀውን ጊዜ ታሳቢ ያደረገ መሆን ይኖርበታል በንዑስ አንቀፅ ላይ በተገለፀው መሰረት የመጫረቻ ሰነድ ረዘም ላለ ጊዜ ፀንቶ የሚቆይበት ሁኔታ መኖሩን መቤቱ ካላመነ በስተቀር ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከሚከፈትበት ፅለት ጀምሮ ከ ቀናት መብለጥ የለበትም የመንግስት መቤቶች የግዥ ሂደታቸውን የመጫረቻ ሰነዱ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ እና ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል መፈራረም ይኖርባቸዋል ሆኖም ከአቅም በሳይ በሆኑ ምክንያቶች የግዥ ሂደቱ ሳይጠናቀቅ ለግዥው የቀረበው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ የሚያበቃ መሆኑን መቤቱ ሲረዳ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ዋጋቸው ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ለተጨማሪ ቀናት እንዲያራዝሙለት መጠየት አለበት በንዑስ አንቀፅ ላይ በተመለከተው መሰረት ተጫራቾች እንዲያራዝሙ የሚጠየቁት ተጨማሪ ቀናት የመንግስት መቤቱ የቀረውን የግዥ ሒደት ለማጠናቀቅ የሚበቃውን ያህል ተናት ብቻ መሆን አለበት ሆኖም ተጫራቾች በማንኛውም ምክንያት ዋጋቸው ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ለማራዘም ፈቃደኛ ባይሆኑ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ዋስትና መውረስ ሳያስፈልግ ከጨረታው ውድድር እንዲወጡ ይደረጋል የቀተረበሳቸውን ዋጋቸው ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ የማሻሻል ጥያቄ የተቀበሉ ተጫራቾች ጥያቄውን መቀበላቸውን አና የመቆያ ጊዜውን ያየራዘሙት እስከመቼ እንደሆነ በመጥቀስ በጽሑፍ ማረጋገጥ አለባቸው በተመሳሳይ ሁዬታም ለዚህ ጨረታ ያስያዙት የጨረታ ዋስትና መቆያ ጊዜ ማሻሻል ወይም አዲስ ዋስትና ማቅረብ አለባቸው በንዑስ አንቀፅ በተገለጸው መሠረት የጨረታ ዋስትናውን ፀንቶ መቆያ ጊዜ ያላሻሻለ ተጫራች ያቀረበው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ለማሻሻል ፈቃደኛ እንዳልሆነ ተቆጥሮ ከጨረታው ውድድር ውጭ እንዲሆን ይደረጋል የጨረታ ማስከበሪያ ጸዚ ከምክር አገልግሎት ግዣ በስተቀር የመንግስት መቤቶች ግልፅ ወይም ውስን ወይም የሁለት ደረጃ ጨረታ የግዥ ዘዴዎችን በሚጠ ቀሙበት ጊዜ በጨረታው ሠነድ ውስጥ ለእያንዳንዱ ግኘዣ የሚጠ የቀውን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በግልፅ መወሰንና ማመልከት አለባቸው። ሆኖም በተለያዩ ምክንያቶች አስፈላጊነቱን መቤቱ ካመነበት ለምክር አገልግሉት ግዥም ቢሆን ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና እንዲያሲዙ ሊጠይቅ ይችላል የመንግስት መቤቱ የጠቅላሳ ግዥውን ግምታዊ ዋጋ መሠረት በማድረግ ከደ ያላነሰና ከ ያልበለጠ የጩጨረታ ሣስከበሪያ የገንዘብ መጠን ወስኖ በጨረታ ጥሪው አና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ መግለዕ ይኖርበታል በዚህ መሠረት የሚወሰነው የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ከብር ዐ የበለጠ መሆን የለበትም ቭ በተገለጸው መሠረት የመንግስት መቤቶች በንዑስ አንቀጽ የጨረታ ማስከበሪያ መጠንን ለመወሰን የሚከተሉትን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ሀ የሚገዛው ዕቃአገልግሉት የዋጋ ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ ተለዋዋጭ መሆን ለሾ በጨረታው የሚሳተፉ በቂ ተወዳዳሪዎች መኖር ሕጠ ተጫራቾች እንዲያቀርቡ የሚጠየቀው ዋስትና በጨረታው አንዳይሳተፉ እንቅፋት እንደማይሆን መ አሸናፊ ሆኖ የሚመረጠው ተጫራች ውሉን ለመፈረም ፈቃደኛ እንዲሆን የሚገፋፋ ሠ አሸናፊ ሆኖ የሚመረጠው ተጫራች ውሉን ለመፈረም ፈቃደኛ ባይሆን ዋስትናው በመቤቱ ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለማካካስ የሚመጥን መሆኑን የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና እንደተጫራቹ ምርጫ በጥሬ ገንዘብ ወይም ከታወቀ ባንክ በሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሌተርኦፍ ክሬዲት ሊሆን ይችላል ጺ በንዑስ አንቀጽ ሀ የተገለጸው አንደተጠበቀ ሆኖ በግንባታ ሥራ ዘርፍ የተሠማሩ የአገር ውስጥ ሥራ ተቋራጮች ለጨረታ ማስከበሪያ በሁሄዬታ ላይ የተመሠረተ የመድን ዋስትና ቢያቀርቡ ተቀባይነት ይኖረዋል ከተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ፀንቶ መቆያ ጊዜ የጨረታው ዋጋ ፀንቶ ከሚቆይበት የመጨረሻ ቀን በኋላ ቢያንስ ለተጨማሪ ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል ሂ የውጭ አገር ተጫራቾች የሚያቀርቡት ከኢትዮጵያ ውጭ ባሉ ባንኮች የተሠጠ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በአገር ውስጥ ባንኮች ማረጋገጫ ያገኘና በሁቤታ ላይ ያልተመሠረተ መሆን ይኖርበታል ማናቸውም ተጫራች የሚከተሉትን ተግባራት ባለመፈጸሙ ምክንያት ያስያዘው ዋስትና በመንግስት መቤቶች ሊወረስበት ይችላል ሀ በጨረታ ሠነዱ የተገለጸው የመጫረቻ ሠነድ ማቅረቢያ የመጨረሻ ጊዜ ካለፈ በኋላ ወይም በመጫረቻ ሠነዱ ላይ በተገለጸው የጨረታ ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ተጫራቹ ራሱን ከጨረታው ካገለለ ለ በጨረታው ውድድር አሸናፊ በመሆኑ ውል አንዲፈርም እና የውል ማስከበሪያ እንዲያሲዝ ተጠይቆ ውል ለመፈረም እና የተጠየቀውን የውል ማስከበሪያ ለማስያዝ ፈቃደኛ ካልሆነ የመጫረቻ ሠነድ መረከብ የመንግሥት መቤቶች ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን የሚያስገቡበት የጨረታ ሳጥን ማዘጋጀት አለባቸው የጨረታ ሳጥኑም የጨረታ ጥሪው ላይ በተገለፀው ቦታ ጥሪ ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ እስከ መጨረሻው የመዝጊያ ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ መገኘት ይጥሮበታል የጨረታ ሳጥን ደህንነት የተጠበቀ መሆን ያለበት ሲሆን ጨረታው አእስከሚከፈት ድረስ ቁልፉ በግዥ የሥራ ክፍል ኃላፊ ተይዞ መቆየት ይኖርበታል እስከተቻለ ድረስ ማንኛውም የመጫረቻ ሰነድ ለጨረታው በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ገቢ መደረግ አለበት ሆኖም ለግዥው የሚቀርበው የመጫረቻ ሠነድ በሳጥን ውስጥ ሊገባ የማይችል በሚሆንበት ጊዜ መቤቱ የጨረታ ጥሪ ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ የመጫረቻ ሠነድ የሚረከብ ሠራተኛ በመመደብ በተጫራቾች የሚቀርብን የመጫረቻ ሰነድ መረከብ ይኖርበታል ሄ ኗ በንዑስ አንቀፅ ላይ በተገለጸው መሰረት የመንግስት መቤቱ ለሚረከበው የመጣጫረቻ ሰነድ መረከቡን የሚያረጋግጥ የመተማመኛ ሰነድ ሊሰጥ ይገባል በዚህ መሰረት የቀረቡ የመጫረቻ ሰነዶች ደህንነት መጠበቁን ግዥውን ለመፈጸም የተመደበው ኃላፊ ማረጋገጥ ይኖርበታል ድፍ ከመጫረቻ ሥነድ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀንና ሰዓት በኋላ ዘግይት የደረሰ የመጫረቻ ሰነድ አሽጉ ሳይከፈት ወዲያውኑ ለተጫራቹ ተመላሽ መደረግ አለበችት የጨረታ አከፋፈት ጨረቷዉ ይሚከፈታቷው በጨረታው ቹሪሬሪወይም ማሻሻያ ተደርጎ ከሆነ በማሻሻያ ሰነዱ ሳይ በተገለጸው ቀን ሰዓትና ቦታ በግልጽ ይሆናል ጨረታው ሲከፈትም ሀ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይሆናል ሆኖም ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ መቅረቱ የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉልም ለ የጨረታ አከፋፈት ሂደቱን እስካላወከ እና የቦታ ጥበት እስከሌለ ድረስ በጨረታው ጸአከፋፈትሂደት ሳይ መገኘት የሚፈልግ ማንኛውም የመገናኛ ብዙሐን ድርጅት ወኪል ወይም ሌሳ ፍላጎት ያለው ሰው በታዛቢነት መገኘት ይችላል ሐ እስከተቻለ ድረስ የውስጥ ኦዲት ተወካይ ጨረታው ሲከፈት መገኘት አለበት መ ከግዥ ሥራ ክፍል ቢያንስ ባለሙያዎች በጨረታ አከፋፈት ሂደቱ ላይ መሳተፍ ይኖርባቸዋልሆኖም እስከተቻለ ድረስ የግዥው ተጠቃሚ ከሆኑ ሥራ ሂደቶች የሚወከሉ ባለሙያዎች በአከፋፈት ስነ ስርዓቱ ላይ ሊገኙ ይትችላለ በአንድ ኤንቬሉፕ እንዲቀርብ የተጠየቀ ጨረታ ከሆነ መቤቶች እያንዳንዱ ዕዕጩ ተወዳዳሪ ያቀረበውን የመጫረቻ ሠነድ በመክፈት የተጫራቹን ስም ለውሉ ያቀረበውን ዋጋ የዋጋ ቅናሽ መጠንና ሁኬኔታውን የጨረታ ማስከበሪያ ዓይነትነ እና መጠንኝ እና ማናቸውንም ዕፅዕጩ ተወዳዳሪዎች አንጻራዊ ደረጃቸውን ለማወቅ ይረዳቸዋል ተብለው የሚታሰቡ ሌሎች ሁኔታዎችን በንባብ ማሰማት አለባቸው ዞ ጨረታው በሁለት ኤንቬሉፕ እንዲቀርብ የተጠየቀ ከሆነ ሠ በጨረታው መክፈቻ ሥነሥርዓት የቴክኒክ ዶክመንቱን የያዘው ኤንቬሎፕ እንዲከፈት ተደርጎ የተጫራቹን ማንነት ጨምሮ በወቅቱ ሊገለጹ የሚችሉ ነጥቦች በንባብ መሰማት አለባቸው ለ የሁሉም ዕጩ ተወዳዳሪዎች የዋጋ ኤንቬሉፕ ሳይከፈት አንድ ላይ በሌላ አንቬሎሉፕ ታሽጎና በእሽጉ ላይ የጨረታው መለያ ቁጥር ተፅፎበት የዋጋ ኤንቬሎፖች መሆናቸው ተገልጾ አና ጨረታውን የከፈቱት የመቤቱ ባልደረቦች ተፈራርመውበት ሁለተኛው ዙር የጨረታ መክፈቻ ሥነሥርዓት እስከሚካሄድ ድረስ የታሸገው ፖስታ በግኘዥ ሥራ ክፍል ወይም ኃላፊነት በተሰጠው አካል በጥንቃቄ ተይዞ መቆየት ይኖርበታል ብጠ የቴክኒክ ግምገሣ ተደርጎ የተገኘው ውጤት ስልጣን በተሰጠው አካል ከፀደቀ በኋላ ውጤቱ በጨረታው ለተሳተፉ ተጫራቾች በሙሉ በተመሳሳይ ጊዜ በሑፍ መገለጽ ይኖርበታል መ የቴክኒክ ግምገማውን ላላለፉ ተጫራቾች የሚጻፈው ደብዳቤ በጨረታው የተሸነፉበትን ምክንያት የሚገልጽ መሆን አለበት ተጫራቾቹም አቤቱታ ካላቸው አቤቱታቸውን ማቅረብ ይችላሉ አቤቱታ የሚቀርብበት አና የሚመረመርበት ስርዓት በዚህ መመሪያ ክፍል አሥራ አንድ የተገለፁትን ሁኔታዎች ተከትሎ ይሆናል ሠ የቴክኒክ ውጤታቸው ተቀባይነት ላገኘ ተጫራቾች የሚጻፈው ደብዳቤ የዋጋ ኤንቨሎፕ የሚከፈትበትን ዕለት ሰዓት እና ቦታ የሚገልጽ መሆን ይኖርበታል ደብዳቤውም በዕኩል ጊዜ እንዲደርሳቸው መደረግ እና ሁሉም ፈቃደኛ ተጫራቾች በጨረታው የዋጋ ኤንቬሎፕ መክፈቻ ሥነሥርዓት ላይ እንዲገኙ የሚያስችላቸው በቂ ጊዜ ሊሰጣቸው ይገባል ሆኖም አቤቱታ የቀረበ ከሆነ አቤቱታው ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ የዋጋ ኤንቬሉኙ መከፈት የለበትም ረ በንዑስ አንቀፅ ጂ ሠ መሠረት በሚደረግላቸው ጥሪ ተከትለው የቴክኒክ ግምገማውን ያለፉ ዕጩህ ተወዳዳሪዎች በሚገኙበት የዋጋ መወዳደሪያቸውን የያዘው ኤንቬሎፕ በግልጽ እንዲከፈት ይደረጋል ሰ ለዋጋ ውድድር ያለፉ ተወዳዳሪዎችን ኤንቬሎፕ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ሳይ በተገለጸው መሠረት በመክፈት የተጫራቹን ስም ለግዥው ያቀረበውን ዋጋ የዋጋ ቅናሽ ካለው መጠኑን እና ሁኔታውን እንዲሁም ከዋጋ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውን ሌሎች ተመሳሳይ ጉዳዮች ተጫራቾች እንዲያውቁ መደረግ አለበት የቴክኒክ ግምገማው ውጤት እንደታወቀ በቴክኒክ ውድድሩ ተቀባይነት ያላገኙ ፅጩ ተወዳዳሪዎች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና እንዲሁም የዋጋ መወዳደሪያቸውን የያዘው ኤንቬሎፕ ሳይከፈት ተመላሽ ይደረግላቸዋል ሆኖም በንዑስ አንቀጽ መ መሠረት በቴክኒክ ግምጐሞፃሃው ወጤት ላይ አቤቱታ የቀረበ ከሆነ በአቤቱታው ላይ የሚሰጠው የመጨረሻ ወሳሄ እስኪታወቅ ድረስ በቴክኒክ የወደቁት ተጫራቾች የዋጋ ማወዳዳሪያ ኢንቬሎሉፕም ሆነ ያስያዚቸው የጨረታ ዋስትናዎች ተመላሽ አይደረጉም የመንግሥት መቤቱ የግዥ ሥራ ክፍል የጨረታውን አከፋፈት ሂደት ቃለጉባዔ መያዝ አለበት ይህም ቃለጉባዔ የተጫራቾቹን ሥም ያቀረቡትን ዋጋ እና በጨረታው አከፋፈት ሂደት ላይ የተነሥ ሌሎችንም አስፈላጊ ነጥቦች የሚይዝ ይሆናል ቃለጉባዔው እና ተጫራቾች ያቀረቡት ዋናው የመጫረቻ ሰነድ በጨረታ አከፋፈት ሂደቱ ላይ በተገኙት የሚመለከታቸው ባለሙ ያዎች ይፈረማል ጨረታው በተከፈተበት ጊዜ የተገኙ ተጫራቾች መገኘታቸውን በሚያረጋግጠው ዝርዝር ላይ እንዲፈርሙ ይደረጋል ማንኛውም በጨረታ መክፈቻ ሥርዓት ላይ ያልተከፈተና ለተጫራቾች ያልተነበበ የመጫረቻ ሠነድ ለቀጣይ ውድድር ሊያገለግል አይችልም ማናቸውም ተጫራች በጨረታ መክፈቻ ሂደት ወቅት ከጨረታው ውጭ ሊደረግ አይገባም ሀ ግዥው በዓለም አቀፍ የጨረታ ዘዴ የሚፈፀም ሆኖ ለግምገማ ዓላማ ሲባል በተለየ ሁኔታ እንዲቀርብ በጨረታ ሠነዱ ካልተገለጸ በስተቀር በተጫራቸች የሚቀርበው ዋጋና የሚካሄደው የጨረታ ግምገማ ታክስን ማካተት ይኖርበታል በግምገማ ወቅት ሁለትና ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች አኩል ነጥብ ቢያገኙ በአዋጁ አንቀጽ ይፐ መሰረት ለሀገር ውስጥ ምርት ወይም አገልግሉት ቅድሚያ ይሰጣል በንዑስ አንቀፅ ሀ ራድ ላይ የተገለፀው አንደተጠበቀ ሆኖ እኩል ነጥብ ያመጡ ወይም አኩል ተመራጭ የሆኑ ተጫራቾች በሚሜኖሩበት ጊዜ አሸናፊውን ለመለየት መቤቱ አኩል የወጡት ተጫራቾች በተወሰኑ መስፈርቶች ላይ የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሐሳባቸውን እንዲሰጡ ሊያደርግ ይችላል ይህንንም ተፈፃሚ ለማድረግ ሀ አኩል የሚወጡ ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸው መስፈርቶች ቁጥር ከሦስት ያልበለጠ እና በአኃዝ ሊገለፅ የሟችል መሆን ይኖርበታል ለ መስፈርቶቹ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተለይ በጨረታ ዝርዝር መግለጫው ላይ መገለፅ ይኖርባቸዋል ሐ አኩል የወጡት ተጫራቾች አኩል መሆናቸው ሲረጋገጥ ይኸው ተገልፆላቸው መጀመሪያ በጨረታ ሰነዱ ሳይ በተገለፁት መስፈርቶች መሠረት የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሀሳባቸውን እንዲያቀርቡ ይጠየቃሉ መ አኩል የወጡት ተጫራቾች ያቀረቡት የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሀሣብ እስከተቻለ ድረስ እኩል የወጡት ተጫራቾች በተገኙበት ተከፍቶ የሰጡት የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሐሳብ እንዲነበብላቸው ይደረጋል ሠ አኩል የወጡት ተጫራቾች ያቀረቡት የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሀሣብ ተገምግሞ የተሻለ ሐሳብ ያተረበው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ተደርጎ ይመረጣል ረ በንዑስ አንቀፅ ሄ ፊደል ተራ ሠ የተገለፀው እንደተጠ በተ ሆኖ አኩል የወጡት ተጫራቾች የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሕሳብ ባለማቅረባቸው ወይም ባቀረቡት የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሐሳብ መሰረት በተደረገ ግምገማ በድጋሚ እኩል ቢሆኑ አስከተቻለ ድረስ እኩል የሆኑት ተጫራቾች በተገኙበት አሸናፊው ተጫራች በእጣ እንዲለይ ይደረጋል የመንግስት መቤቱ የጨረታውን አሸናፊ በሚመርጥበት ጊዜ መለኪያው ተለይቶ የሚታወቅ እስከሆነ ድረስ በእያንዳንዱ የዕቃ ወይም አገልግሉት መለኪያ የተሰጠውን የነጠላ ዋጋ ጦይም ሌሎች የውል ቃሉች እአና ሁኔታዎችን ሳይለውጥ አንደአስፈላጊነቱ የዕቃውን ወይም የአገልግሎቱን ብዛት መጠን እስከ ሃያ በመቶ ድረስ ሊቀንስ ወይም ሊጨምር የሚችል ስለመሆኑ በጨረታ ሰነዱ ላይ መገለጽ ይኖርበታል የመንግስት መቤቶች የማናቸውም ጨረታ ግምገማ በተጫራቾች የተሰጠው የጨረታው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ የመጨረሻ ቀን ከማለፉ በፊት ግምገማውን በማጠናቀቅ ውጤቱን ለተጫራቾች መግለጽ አለባቸው ሆኖም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ግምገማውን በጊዜው ሣጠናቀቅ ካልቻሉ ተጫራቾች ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበትን የጊዜ ገደብ እንዲያሻሽሉ በዚህ መመሪያ አንቀጽ ር ዐ መሠረት መጠ ዩቅ ይፃባችዋል ህ ዘጨጌርታፓውን ያወጣው የመንግስት መሥሪያ ቤት የቀረበው አንድ ተጫራች ያቀረበው የመወዳደሪያ ሃሳብ አጥጋቢ እና ዋጋውም ተወዳዳሪ የገበያ ዋጋ መሆኑን እንዲሁም የሌሉች ተወዳዳሪዎችን ተሳትፎ የሚገድቡ ምክንያቶች በጨረታ ሰነድ ላይ ያለመኖራቸውን ካረጋገጠ ድጋሚ ጨረታ ማውጣት ሳያስፈልግ የቀረበውን አንድ ተጫራች አሸናፊ ሊያደርግ ይችላል ጋሜሚሟ ጨረታ ማውጣት ድጋሚ ጨረታ ማውጣት የሚያስፈልገው ሀ በአሸናፊው ተጫራች የቀረበው ዋጋ ጨረታው ከመውጣቱ በፊት በመንግስት መቤቱ ከተገመተው ዋጋ ጋር ሲነፃቦር በከፍተኛ ልዩነት የሚበልጥ ትክክለኛ የገበያ ዋጋ ባለመሆኑ አዲስ ጨረታ ማውጣት የሚሻል መሆኑ ሲታመንበት ወይም ለ የቀረበው አንድ ተጫራች ብቻ ሲሆንና ይህን ተጫራች በብቸኝነት እንዲቀርብ ያስቻለው በአዋጁ ወይም በዚህ መመሪያ የተዘረጉትን ሥርዓቶች ያልጠበቀ አሠራር ሁኔታ በመኖሩ ምክንያት መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም በጨረታ ሰነዱ ላይ ለውጥ በማድረግ በርካታ ዕዕጩ ተወዳዳሪዎችን ማግኘት የሚቻል መሆኑ ሲታመን ልዩ አስተያየት ና በፕሮፎርማና ከአንድ አቅራቢ ከሚፈጸም ግዥ በስተቀር በማናቸውም ግዥ ላይ በአዋጁ አንቀጽ ጽጽኗ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ ለተመረቱ ዕቃዎች በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት ለተቋቋሥ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በኢትዮጵያ ኩባንያዎች ለሚከናወኑ የግንባታ ዘርፍ እና የምክር አገልግሎት ሥራዎች ልዩ አስተያየት ይደረጋል በ ዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ መሰረት የሚደረገው ልዩ አስተያየት በዋጋ ላይ በሚደረግ ውድድር ወቅት በሜከተለው መሠረት ተፈጻሚ መደረግ አለበት ይኸውም ሀ ለመድሐኒት እና የህክምና መሣሪያዎች ግዥ በመቶ ሃያ አምስት በመቶ ለ ለሌሎች ዕቃዎች ግዥ ራኔ በመቶ አሥራ አምስት በመቶ ሐ ለግንባታ ሥራና ለምክር አገልግሎት ግዥዎች ዷይደ ሰባት ነጥብ አምስት በመቶ በንዑስ አንቀፅ ሀ እና ለ መሠረት የሚደረገው ልዩ አስተያየት መድኃኒቱን ወይም የህክምና መሣሪያውን ጦይም ዕቃውን ለማምረት ከጦጣው ጠቅላላ ወርዕጪ ወድ ሰላሳ አምስት በመቶ እና ከዚህ በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ የታከለ እሴት መሆኑን የሚያስረዳ በተመሰከረለት ኦዲተር የተረጋገጠ ማስረጃ ሲቀርብ ይሆናል ለዚህ ንዑስ አንቀጽ አፈፃፀም የታከለ ዋጋ ማለት ከጠቅላላ ወጪ ላይ ከውጭ አገር ለሚሟመጡ ጥሬ ዕቃዎች እና ሌሎች አቅርቦቶች አንዲሁም ከውጭ አገር ለተገኘ አገልግሉት የተደረገ ወጪ ተቀንሶ የሚቀረው ወጪ ሲሆን በምርት ላይ የሚከፈሉ ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶችን አይጨምርም ሀ ማናቸውም የግንባታ ዘርፍ ወይም የምክር አገልግሉት ሥራ በንዑስ ሐ መሠረት የተፈቀደው ልዩ አስተያየት ተጠቃሟ ሊሆን የሚችለው የሚከተሉት ሁኔታዎች በሙሉ ሲሟሉ ይሆናል ሀ ኩባንያው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት የተቋቋመ አና ዋና መቤቱ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ለ ከኩባንያው አክሲዮን ወይም የካፒታል ድርቫሻ ከዛ ሃምሳ በመቶ በላይ በኢትዮጵያውያን የተያዘ ከሆነ ሐ ከኩባንያው የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት መካከል ከዛ ሃምሳ በመቶ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሆኑ መ ከኩባንያው ቁልፍ ሠራተኞች መካከል ቢያንስ ሃምሳ በመቶ ኢትዮጵያውያን ከሆኑ በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ሀ ከአገር ውስጥ አቅራቢዎች ጋር በሚያደርጉት ውድድር ሄ ሦስት ከመቶ ልዩ አስተያየት ይደረግላቸዋል ለ ዓዣው በዓለችቿጅ አዌፍ ይግዥ ዘዴ የሚፈጸም ሲሆን በንዑስ አንቀጽ ። ለ አና ሐ ሳይ የተፈቀደው ልዩ አስተያየት ብቻ ተፈጻሚ ይደረጋል ሐ በጨረታ ማስከበሪያሻ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል መ ለጨረታው የተዘጋጀው የጨረታ ሠነድ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋምነት የተቋቋሙበትን የሕጋዊነት ሣስረጃ በማሳየት ያለክፍያ በነጻ ይሠጣቸዋል ከጨረታ ውጪ ማድረግ ከሚከተሉት ጥፋቶች ውስጥ አንዱን የፈፀመን ተጫራች የመንግስት መቤቱ ከጨረታው ውጪ ሊያደርገው ይትላል ሀዑ የኢትዮጵያ ፈዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የንግድ ግንኙነቶች ላለማድረግ ክልከሳ ከጣለበት አገር የሚመጣ ዕቃና አገልግሉት ከሆነ ወይም ለ በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ጥበቃ ምሥክር ቤት ውሳኔ ከዚያ አገር ፅቃዎችንና ተዛማጅ አገልግሎቶችን ማስመጣት ወይም ለዚያ ሀገር ሰዎች ወይም ድርጅቶች ማንኛውንም ክፍያ መፈፀም የተከለከለ ከሆነ ሐ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደርን አዋጅ እና ይህን መመሪያ የሚጥሱ ድርጊቶችን መፈፀሙ የተረጋገጠ አንደሆነ ወይም መ ቀደም ሲል በወጡ ጨረታዎች የገባውን የግዥ ውል ግዴታ ባለማክበሩ በመንግስት ጨረታዎች አንዳይሳተፍ በኤጀንሲው የታገደ ከሆነ ወይም ሠ የተለየ አስተያያችን ለማግኘት ወይም ጨረታውን ለማሸነፍ ለማናቸውም ባለሥልጣን ወይም ሠራተኛ መደለያ መስጠቱ ወይም የመደለያ ሀሳብ ማቅረቡ ሲረጋገጥ ወይም ረ ተወዳዳሪው በጨረታው ሰነድ ላይ የማጭበርበር ተግባር መፈፀሙ ወይም ከሌላ ዕጩ ተወዳዳሪ ጋር መመሪሳጠሩ ሲረጋገጥ ከተጫራቾች ጋር ስለሚደረግ ውይይት ሀ በግዥ ሂደት በማናቸውም ደረጃ ከተጫራቾች ጋር ውይይት ሊደረግ የሚችለው የተለየ ሁኔታ ሲያጋጥም ብቻ ይሆናል በመንግስት መሥሪያ ቤቱ እና በአቅራቢዎች መካከል የሚደረጉ ውይይቶች በሁለት የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይሆናሉ አነዚህም ሀ በጥቃቅን ጉዳዮች ላይ ለመወያየት ጦይም ለ የሁለት ደረጃ ጨረታ በሚሆንበት ጊዜ ጨረታው በሚያካትታቸው የግዢ ዓይነቶች ላይ ድርድር ለማድረግ በንዑስ አንቀጽ ጸ በተፈቀደው መሠረት ካልሆነ በስተቀር ጨረታውን ያወጣው የመንግስት መቤት ጨረታው ከተከፈተ በኋላ የመወዳደሪያ ሃሳቡን ለመገምገም በሚያስችሉ ነጥቦች ላይ ማብራሪያ ከመጠየቅ በስተቀር ተጫራቾች ካቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ውስጥ ዋጋን ወይም ሌሎች መሠረታቃታዋ የሆኑ ነጥቦችን እንዲለውጡ መጠየቅ ወይም መፍቀድ የለበትም በመንግስት መቤቶች የጨረታ ግምገሣውን የሚያከናውነው የግዥ የሥራ ክባል ወይም እንደአስፈላጊነቱ ጨረታ ለመገምገም የተቋቋመው ጊዜያዊ ቡድን በተጫራቾች የተሠጠው የጨረታ ዋጋ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ግምገማውን በማጠናቀቅ ውጤቱን ከአስተያየት ጋር ግዥውን ለማዕደቅ ስልጣን ለተሠጠው አካል ማቅረብ አለበት በአዋጁና በዚህ መመሪያ መሠረት ግዥውን እንዲያፀድቅ ሥልጣን የተሰጠው አካል ግዥው የመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ሥርዓትን የተከተለ አና የጨረታ ግምገሣው በጨረታ ሠነዱ በተገለጸው መሥፈርት መሠረት መሆኑን በማረጋገጥ ውሳኔ ይሰጣል ውሳኔውም ከሚከተሉት አንዱ ሊሆን ይችላል ሠ የግምገማ ሪፖርቱን ሙሉ በሙሉ በመቀበል ቀጣይ አፈጻጸሞች እንዲከናወኑ መፍቀድ ለ ሪፖርቱን ባለመቀበል ግምገማው እንደገና እንዲከናወን ማድረግ ግዥውን የሚያፀድቀው አካል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገነው በቀረበው የግምጐሃ ሪፖርት ላይ ግምገማውን የሰራው ቡድን ማብራሪያ እንዲሰጠ ው ሊያደርግ ይትላል በንዑስ አንቀጽ ለ ላይ በተገለጸው መሰረት ግዥውን የሚያፀድቀው አካል የቀረበውን የግምገማ የውሳኔ ሃሳብ ያልተቀበለ ከሆነ ምክንያቱን በመግለጽ ከዚህ በፊት ግምገማውን ላከናወነው ቡድን እንዲመለስ የሚያደርግ ሲሆን ገምጋሚ ቡድኑም ከአፅዳቲው አካል በተሠጠው አቅጣጫ መሠረት ግምገሣውን እንደገና አከናውኖ የተስተካከለውን ሪፖርት ማቅረብ ይኖርበታል በአንቀጽ ሀ ላይ የተመለከተው ቢኖርም ገምጋሚ ቡድኑ ወይም ማንኛውም የጨረታ ገምጋሚ ቡድን አባል የግዥ አዕዳቲ አካሉ በሰጠ ው አቅጣጫ ወይም በግምገማ ውጤት ላይ የማይስማማ ከሆነ በግምገማ ሪፖርቱ ሳይ ያልተስማማበት ሀሣብ ተገልፆ የግዥ አፅዳቂ አካሉ በሰጠው ውሳኔ መሰረት ግዥው እንዲፈፀም ይደረጋል የጎጨረታ አሸናፊን ማሳወቅ ዐፅ የመንግስተ መቤቶች የጨረታውን ውጤት በጨረታው ተሳታፊ ለሆኑት ተጫራቾች በሙሉ በአኩል ጊዜ በጽሑፍ መግለጽ አለባቸው ለተሸነፉ ተጫራቾች የሚገለፀው የተሸነፉበት ምክንያት እና አሸናፊ የሆነው ተጫራች ማንነት መሆን አለበት በጨረታው አሸናፊ ለሆነው ተጫራች የሚላከው ደብዳቤ በመንግስት መሥሪያ ቤቱ እና በተጫራቹ መካከል እንደውል ሆኖ ሊያገለግል አይችልም በመንግስት መሥሪያ ቤቱ አና በተጫራቹ መካከል ውል እንደተፈፀመ የሚቆጠረው ዝርዝር ጉዳዮችን ያካተተ ውል በመቤቱ ኃላፊና በተጫራቹ ሲፈረም ብቻ ነው ሀያ ለተጫራቹ ውል እንዲፈርም የሚላክለት ማስታወቂያ የሚከተሉትን ያካተተ መሆን አለበት ሀ የመንግስት መቤቱ በተጫራቹ የቀረበውን የመጫረቻ ሐሳብ የተቀበለ መሆኑን ለ ውሉ የሚፈጸምበትን ጠቅላላ ዋጋ ሐ ተጫራቹ ማስያዝ የሚገባውን የውል ማስከበሪያ መጠን እና የማስረከቢያውን የመጨረሻ ቀን በጨረታው አሸናፊ የሆነው ተጫራች ውል ለመፈረም ፈቃደኛ ካልሆነ የመንግስት መቤቱ በቅድሚያ የሚያስገኘውን ጠቀሜታ በመገምገም በውድድሩ ሁለተኛ የወጣውን ተጫራች አሸናፊ ማድረግ ወይም አዲስ ጨረታ ማውጣት ይትችላል ድ የመንግስት መቤቱ የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸውን ካረጋገጠ ተወዳዳሪዎች ያስያዙትን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ተመላሽ ማድረግ አለበት ህጋ ሀ ከአሸናፊ ተጫራቹ ጋር ውል ፈርሞ ተጫራቹ የውል ማስከበሪያ ዋስትና ያቀረበ ከሆነ ለ የተሸናፊ ተጫራች ወይም የጨረታ ማስከበሪያውን የመጠቀሚያ ጊዜ ለማራዘም ፈቃደኛ ያልሆነ ተጫራች የጨረታ ሣነስከበሪያ ፀንቶ መቆያ ጊዜ ያበቃ ከሆነ የውል ማስከበሪያ በዋጋ ማቅረቢያ ከሚፈፀም ግዥ አና ከኪራይ አገልግሎት ግዥ በስተቀር ለማናቸውም ሌላ የግዥ ውል የመንግስት መቤቱ የውል ማስከበሪያ መቀበል አለበት ሑ የጨረታው አሸናፊ ከመቤቱ ጋር ውል ከፈረመበት ቀን ጀምሮ በድ ቀናት ውስጥ ለጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት አንዳላቸው በንዑስ አንቀጽ ፀ በተገለፁት የዋስትና ዓይነቶች መሥረት ክፍያ በሚፈፀምበት የገንዘብ ዓይነት ቢያንስ የውሉን ዋጋ ኔ አስር በመቶ በውል ማስከበሪያነት ለመንግስት መስሪያ ቤቱ ማስያዝ አለበት የመንግስት መቤቱ አቅራቢው በውሉ መሠረት አለመፈፀሙን ሲያረጋገጥ በንዑስ አንቀፅ መሠረት አቅራቢው ያስያዘውን የውል ማስከበሪያ ሙሉ በሙሉ መውረስ ይኖርበታል ሯድፀ በንዑስ አንቀጽ የተገለጸው ቢኖርም በአቅራቢው ያልተሟላው የውል ግዴታ በመቤቱ ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት ወይም ተጨማሪ ወጪ እንደማያስከትል እና በአቅራቢው ቸልተኝነት ምክንያት የተፈፀመ አለመሆኑ በመቤቱ የግዥ አጽዳቂ አካል ሲታመንበት የውል ማስከበሪያው ለአቅራቢው ሊመልስለት ይችላል የመንግስት መቤቱ በዚህ ንዑስ አንቀዕ ሀ መሰረት ለወሰዳቸው እርምጃዎች የተሟላ ሰነድ በመያዝ በኤጀንሲው ወይንም በሌላ ጉዳዩ በሚመለከተው ሕጋዊ አካል ሲጠየቅ ማቅረብ አና የአሰራሩን አግባብነት ማስረዳት ይኖርበታል በንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ቢኖርም ሀ ከአገር ውስጥ የግንባታ ዘርፍ ሥራ ተቋራጮች ወይም መድሐኒት እና የህክምና መሣሪያዎች አምራች ድርጅቶች ለሚፈጸም ግዥ ከታወቀ የመድን ድርጅት የሚቀርብ በሁኔታ ላይ የተመሠረተ የውል ማስከበሪያ ተቀባይነት ይኖረዋል ለ የምክር አገልግሎትች በመስጠት ተግባር ላይ የተሠማሩ አማካሪዎች በሟሰጡት የምክር አገልግሎት ሂደት ውስጥ በመቤቱ ላይ ጉዳት ሊደርስ ይችላል ተብሉ ሲገመት የባለሙያ የካሣ መድን እንዲያቀርቡ መጠየቅ ይቻሳል ሐ ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት በዚህ መመሪያ አንቀጽ «ጵ ሐ በተገለጸው መሠረት በውል ማስከበሪያ ምትክ ካቋቋማቸው አካል የሚሠጣቸውን የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል መ የመድን አገልግሉት ግዥ ለመፈፀም በወጣ ጨረታ አሸናፊ የሚሆኑ የመድን ድርጅቶች በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለመጠባበቂያ ያስቀመጡትን ገንዘብ በውል ማስከበሪያነት ለመጠቀም ይችላሉ ሆኖም በዚህ መንገድ ለሜሚያስይዙት ዋስትና በቂ መጠባበቂያ ያሳቸው ስለመሆኑ ከባንኩ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል በሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች መካከል የተለየ ስምምነት ከሌለ በስተቀር የተያዘው የውል ማስከበሪያ አቅራቢው የውል ግዴታውን ሙሉ በሙሉ እንዳጠናቀቀ መመለስ ይኖርበታል መ ጄ ሎቫባ የቅድሚያ ክፍያ መ ጴልቆ በመንግሥት ግዥ አፈፃፀም እንደአስፈላጊነቱ ከውሉ ጠቅላላ ዋጋ እስከ ወ ሠላሣ በመቶ የሚደርስ የቅድሟያ ክፍያ ሊሰጥ ይችላል የሚሰጠው የቅድሚያ ክፍያ መጠንም በተጫራቾች መመሪያ ላይ መገለፅ ይኖርበታል ጴ አቅራቢዎች በውሉ መሠረት ከሚጠይቁት የቅድሚያ ክፍያ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና እንደአቅራቢው ምርጫ ከታወቀ ባንክ የሟሰጥ የተረጋገጠ ቼክ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል በንዑስ አንቀጽ የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች እና የመድሀኒት እና ሕክምና መሳሪያዎች አምራች ኢንዱስትሪዎች በሁኔታ ላይ የተመሰረተ የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ከታወቀ የመድን ድርጅት ሊያቀርቡ ይችሳሉ ላይ የተመለከተው ቢኖርም የአገር ውስጥ በንዑስ አንቀፅ ሐ የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ ለአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ለሚሰጠው የቅድሚሟያ ክፍያ ዋስትና መቤቱ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው በጋራ በሜንቀሳቀስ የባንክ ሒሳብ ገንዘቡን ተቀማጭ በማድረግ ከውሉ ጋር ለተገናኙ እና አስፈላጊ ለሆኑ ወጪዎች በጋራ ፊርማ እንዲከፈል ማድረግ ይኖርበታል ጴጁ በንዑስ አንተጽ ጪጺሀ መሰረት ለግንባታ ዘርፍ ሥራ በተደረገ ውል መሰረት ለሚፈፀም የቅድሚያ ክፍያ የቀረበው ዋስትና የመድን ድርጅት ሲሆን ወይም በንዑስ አንቀጽ ፈሀ መሰረት ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋማት የተሰጠ ቅድሚያ ክፍያ ከሆነ ውል ሰጪው የመንግሥት መቤት ውል ተቀባይ ከሆነው ሥራ ተቋራጭ ወይም አነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋም ጋር የቅድሜያ ክፍያውን አጠቃቀም በሚመለከት የተለየ ውል መዋዋል አለበት ውሉም የሚከተሉትን ያካተተ መሆን ይናርበታል ሀ በውሉ መሠረት ለሥራ ተቋራጩ ወይም ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋሙ የሚፈፀመው የቅድሚያ ክፍያ ለዚሁ ዓላማ በሥራ ተቋራጩ ወይም በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋሙ ስም በሚከፈት የተለየ የባንክ ሂሣብ ውስጥ እንደሚቀመጥ ለ ከላይ በፊደል ተራ ሀ መሠረት በተከፈተው ሂሣብ ውስጥ የተቀመጠው የቅድሚያ ክፍያ ገንዘብ ወጪ ሊደረግ የሚችለው በውል ሰጪ እና በውል ተቀባዩ የጣምራ ፊርማ እንደሟሆን ሐ በባንክ ሂሣቡ ከተቀመጠው ገንዘብ ላይ ለሥራ ተቋራጩ ወይም ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋሙ ክፍያ የሚፈፀመው ቀደም ሲል በወሰደው ገንዘብ ተገቢውን ሥራ የሠራ መሆኑ ሲረጋገጥ መሆኑን መ በቅድሚያ ክፍያ መልክ ከሚከፈለው ገንዘብ ውስጥ ለመንገድ ሥራ የአገር ውስጥ ተቋራጮች እስከ ሃምሳ በመቶ እንዲሁም ለሕንጻ ሥራ የአገር ውስጥ ተቋራጮች እስከ ወኔ ሰሳሳ በ መቶ ለመሣሪያ መግዣ ማዋል የሚችሉ መሆኑን የሚገልጹ አንቀጾችን ሊይዝ ይችላል በንዑስ አንቀጽ ደ መ በተመለከተው መሠረት መሥሪያ ቤቱ የሚከተሉት ሁኔታዎች መኖራቸውን ሲረዳ የሥራ ተቋራጮች በቅድሚያ ክፍያ መልክ ከተሰጣቸው ገንዘብ ውስጥ ከፊሉን ለመሣሪያ መግዣ አንዲያውሉ ሊፈቅድ ይችሳል ሀ የሥራ ተቋራጩ በቅድሟያ ክፍያ መልክ በወሰደው ገንዘብ የገዛውን መሣሪያ በውሉ መሠረት ፕሮጀክቱ ከመጠናቀቁ በፊት ለዕዳ መያዣነት የማያውል አና በማናቸውም መልክ ለሦስተኛ ወገን የማያስተላልፍ ለመሆኑ ማረጋገጫ ካቀረበ ለሾ የሥራ ተቋራጩ የትቅድሟያ ክፍያ አከፋፈል ስምምነት ከመፈረሙ በፊት በቅድሟያ ክፍያ መልክ በሚወስደው ገንዘብ የሚገዛቸውን መሣሪያዎች ዓይነት ለአሠሪው መቤት ተቆጣጣሪ መሐንዲስ አቅርቦ መሣሪያዎቹ ለሥራው አስፈላጊ መሆናቸው ከተረጋገጠ ሐ መሣሪያዎቹ ከፕሮጀክቱ ባለቤት ፈቃድ ውጪ ከፕሮጀክቱ ወደ ሌላ ቦታ የማይንቀሳቀሱ መሆኑ ከተረጋገጠ ነው በቅድሟያ ክፍያ መልክ በሟከፈል ገንዘብ ለመንገድ ሥራ እንዲሁም ለሕንጻ ግንባታ የሚገዙት ማሽነሪዎች በአባሪ ፀ ላይ የተመለከቱት ብቻ ናቸው ተቋራጩ በንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሠረት በተከፈለው የቅድሟያ ክፍያ የገዛቸውን መሣሪያዎች በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ወደ ፕርጀክቱ ቦታ ካላጓጓዓዘ በውሉ መሠረት ሊከፈለው የሚገባው የሚቀጥለው ክፍያ አይፈፀምለትም ተቋራጩ ወይም አነስተኛ አና ጥቃቅን ተቋሙ የወሰደው የቅድሚሜያ ክፍያ ገንዘብ በውሉ መሠረት በየደረጃው ከሚዘጋጁት የክፍያ ምስክር ወረቀቶች ወይም በየደረጃው ከሚፈፀሙ አቅርቦቶች ሂሣብ ላይ እየተቀነሰ እንዲመለስ መደረግ አለበት ውል መፈረም ሂፅ ማናቸውም የመንግሥት መቤት የመደበኛ ጨረታ ሠነዶች አንድ ክፍል የሆነውን አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች እአና ስምምነት ላይ የተደረሰባቸውን ልዩ የውል ሁኔታዎች የያዘውን የውል ሠነድ ከአቅራቢው ጋር መፈራረም አለበት በመንግሥት መቤቱ እና በአቅራቢው መካከል ውል ካልተፈረመ በስተቀር የጨረታው አሸናፊ በመገለፁ ብቻ ውል እንደተፈፀመ አይቆጠርም በአቅራቢው እና በመንግስት መሥሪያ ቤቱ መካከል የሚደረገው ውል የሁለቱን ወገኖች ኃላፊነት በግልፅ ማመልከት ያለበት ሲሆን የሚከተሉትን ጉዳዮች በተጨማሪነት ያካተተ መሆን ይኖርበታል ሀ በውሉ የሚቀርበው እቃ የግንባታ ዘርፍ ስራ ወይም የምክር እና ሌሎች አገልግሎቶች አይነት ጥራት ብዛት የሚቀርብበት አኳኋን ወይም የማስረከቢያ ጊዜውን የሚከፈለውን አጠቃላይ አና የነጠሳ ዋጋ መጠን የአከፋፈል ሁዬታ እና የክፍያ ጊዜውን ለ ከሦስተኛ ወገን የሚገኙ አገልግሎቶችን እንደ ትራንስፖርት ኢንሹራንስ ትራንዚት እና የመሳሰሉ ተግባራትን የመከታተል እና የመፈፀም ኃላፊነት የማን እንደሚሆን መጠቀሰ ያለበት ሲሆን ኃላፊነቶቹም በተሻለ ብቃት ሊፈፅማቸው በሚሟችል አካል እንዲሰሩ መደረግ ይኖርበታል ሐ አቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ ሳላይ ያመለከተው የዋጋ ቅናሽ ወይም ሌሎች ሁኔታዎችን እና አፈጻጸማቸውን በግልጽ ያመላከተ መሆን አለበት መ በውል አፈፃፀም ወቅት የሚነሱ አለመግባባቶች የሚፈቱበትን አካሄድ ሠ የውጭ አገር ተጫራች ከጠቅላላው የውሉ መጠን ውስጥ በውጭ አገር ገንዘብ እና በብር ሊከፈለው የሚገባው የገንዘብ መጠን ድርሻ ተለይቶ መገለጽ ይኖርበታል ረ የውል አካል የሆኑ የግዥ ሰነዶች እና የተፈፃሟነት ቅድመ ወሰን ሰ ለውል አፈጻጸጳም የተያዘው የውል ማስከበሪያ ሊወረስ የሚችልባቸውን ሁኔታዎች ሸ አቅራቢው በውሉ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ዕቃውን የምክር አገልግሉቱን የግንባታ ዘርፍ ሥራውን ወይም አገልግሉቱን አጠናቆ ባያስረክብ ላዘገየበት ጊዜ የሚወሰደውን አርምጃ በንዑስ አንቀፅ ኮ መሰረት የሚጦሰደው እርምጃ በሚከተለው መሰረት መሆን ይኖርበታል ሀ አቅራቢው ሳይፈፅም በቀረው የውሉ መጠን ላይ በየቀኑ አጸ ወይም ለሺኛ የጉዳት ካሳ እንደሚከፍል ለ በዚህ ዓይነት የሚታሰበው መቀጫ ከውሉ ዋጋ የሚበልጥ መሆን እንደሌለበት ሐ የውለሉ አፈፃፀም መዘግየት በሥራው እንቅስቃሴ ላይ የበለጠ ችግር የሚያስከትል ከሆነ የመንግስት መቤቱ የመቀጫው መጠን እስከሟሞላ ድረስ ለመጠበቅ ሳይገደድ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን መሠረዝ እንደሚሜሚችል የሚገልፅ አንቀጽ ውሉ እንዲይዝ መደረግ አለበት የመንግስት መቤቱ በውል ሰነድ ላይ የሚሰፍሩ ኃላፊነቶችን እና ግዴታዎችን በጥንቃቄ መመርመር ያለበት ሲሆን በመቤቱ ደረጃ ሊከናወኑ የማይችሉ ግዴታዎችን ተቀብሎ ውል መፈረም የለበትም በንዑስ አንቀጽ ያ ላይ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖና ሌሳ የተለየ ሁኔታ ካላጋጠመ በስተቀር አሸናፊው ተጫራች ማሸነፉ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ በጽ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውሉን መፈረም ይኖርበታል ጨረታውን ያወጣው የመንግስት መስሪያቤት የጨረታውን ወይም የቅሬታውን ውጤት ለተጫራቾች ከገለፀበት ቀን ጀምሮ የሥራ እ ቀን ከመሙላቱ በፊት የግዥ ውል መፈረም የለበትም ክፍል ጽ የዓለም አቀፍ ግዥ አፈጻጸም በዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ የሚፈፀም ግዣ በአዋጁ አንቀጽ ዛሀ እና በዚህ መመሪያ አንቀፅ ሳላሳይ በተደነገገው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል በአዋጁ አንቀጽ ዛህ ንዑስ አንቀጽ ሳይ የተመለከቱት ሌሉች የግዥ ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው በዓለም አቀፍ ግልፅ ጨረታ ዘዴ ግዥ ሊፈፀም የሚቸለው የግዥው መጠን ከሚከተለው በላይ ሲሆን ነው ሀ ለግንባታ ዘርፍ ሥራ ከብር በላይ ለ ለፅቃ ግዥ ከብር በላይ ጠ ለምክር አገልግሎት ከብር በላይ መ ለአገልግሎቶች ከብር በላይ በዓለምአቀፍ ግልጽ ጨረታ በሜፈፀም የዕቃ ግዥ ተሳታፊ የሚሆኑ ተጫራቾች ራሳቸው የዕቃው አምራቾች ካልሆኑ አንደአስፈላጊነቱ በመሥሪያ ቤቶች ሲጠየቁ ከአምራቹ የተሰጣቸውን ውክልና ማቅረብ አለባቸው በዚህ መመሪያ አንቀጽ ለብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ከተገለጸው ዝርዝር የግዥ አፈፃፀም በተጨማሪ በዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ የሜፈፀም ግዣ የሚከተሉትን ማካተተ አለበት ሀ የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ እና የጨረታ ሠነዱ የሚዘጋጀው በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሆን አለበት ለ የጨረታው ጥሪ በቁ የሥርጭት ሽፋን ያለውና የውጭ ተጫራቾችን ለውድድር ሊጋብዝ በሟችል ጋዜጣ ላይ መውጣት ያለበት ሲሆን በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድ ሳይ ከተመለከተው የገንዘብ ገደብ በላይ ለሆነ ግዥ በኤጀንሲው ድረ ገጽ ላይ መውጣት አለበት በተጨማሪም በርካታ ተጫራቾችን ለማግኘት አንዲቻል የጨረታውን ጥሪ እንደአስፈላጊነቱ በመቤቱ ድረገጽ ላይ ማወጣት እና ለተለያዩ ሃገራት ኤምባሲዎች ማሳወቅ ይቻሳላል ሐ ተጫራቾች ተገቢ የመጫረቻ ሠነድ ማዘጋጀት እንዲችሉ በዚህ መመሪያ አንቀጽ ህ ሳላሳይ በተገለጸው መሠረት በቂ ጊዜ መሠጠት አለበት መ የሜዘጋጀው የፍላጎት መግለጫ የአገር ውስጥ ደረጃን ያሟላና ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው መሆን አለበት ሠ የውጭ አገር ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ዋጋና የጨረታ ማስከበሪያ በቀላሉ ሊመነዘር በሚችልና በአለም አቀፍ ንግድ በሚሠራበት የገንዘብ ዓይነት ሊሆን ይገባል ረ የግዥ ፍላጎቱን ለማሟላት አሸናፊው የውጭ አገር ተጫራች ከአገር ውስጥ የሚጠቀመው ግብዓት በሚኖርበት ጊዜ ከአጠቃላይ የውለሉ ክፍ በብር ሊከፈል የሚገባው መጠን በዋጋ ሣቅረቢያው ሠንጠረዥ ላይ መመልከት ይኖርበታል ሰ በአለም አቀፍ ግዥ የሚፈፀሙ ውሎች አዋጁን አና የአፈፃፀም ድንጋጌዎችን እስካልተቃረኑ ድረስ አለም አቀፍ ንግድ የሚሰራባቸውን የውል ቃሉች አና ሁኔታዎች ተመርኩዘው መፈፀም አኣለባቸው ሸ በውሉ በተለየ ሁኑታ ካልተመለከተ በስተተር በውል አፈፃፀም ወቅት የሚነሱ አለመግባባቶች በኢትዮጵያ ሕግ ሊዳኙ ይገባል ። ተወዳዳሪዎች መመረጥ ይኖርባቸዋል የመንግስት መቤቱ በውስን ጨረታ የተጋበዙ ተጫራቾችን ማንነት ለሌሎች ዕጩ ተወዳዳሪዎች ማሳወቅ የለበትም በውስን ጨረታ የተጋበዙት ተጫራቾች በሙሉ ከጨረታ መቆያ ጊዜ ገደቡ በፊት የመጫረቻ ሠነዳቸውን ካቀረቡ የጊዜ ገደቡ አስከሟጠ ናቀቅ መጠበቅ ሳያስፈልግ የመንግስት መቤቱ አዲሱን የጨረታ መክፈቻ ጊዜ ለሁሉም ተጫራቾች በማሳወቅ እና እንዲገኙ በመጋበዝ ጨረታው እንዲከፈት ሊያደርግ ይችላል ከሳይ በንዑስ አንቀጽ የመንግሥት መቤቱ ለግዥው ለተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከዕጩ ተወዳዳሪዎች ክፍያ መጠየቅ አያስፈልግም ብሎ ሲያምን ከጨረታ ጥሪው ደብዳቤ ጋር የጨረታ ሰነዱን አያይዞ ሊልክ ይችላል መቤቱ በአዋጁ አንቀጽ ቹቼዐመሠረት የጨረታ ማስከበሪያ መጠየቅ ቁጥራቸው ውስን የሆኑትን ተጫራቾች በጨረታው ውድድር እንዳይሳተፉ ያደርጋል ብሎ ሲያምን የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ሳያስፈልግ ዕጩ ተጫራቾች በዚህ መመሪያ አባሪ ድ የተመለከተውን የስምምነት ማረጋገጫ ፈርመው ከመጫረቻ ሥነዳቸው ጋር እንዲያቀርቡ ሊያደርግ ይችላል የተመለከቱት እንደተጠበቁ ሆነው በአዋጁ አንተዕ ሣ መሰረት በውስን ጨረታ የግዥ ዘዴ መጠቀም የሚቻለው የሚገዛው ፅቃ የምክር አገልግሉት የግንባታ ዘርፍ ሥራ ወይም አገልግሎት ጠቅላላ ዋጋ ከሚከተለው የማይበልጥ ሲሆን ብቻ ነው ሠ ለግንባታ ዘርፍ ሥራ ግዥ ከብር ለ ለዕቃ ጋባ ሐ ለምክር አገልግሎት ግዥ ከብር ለአባአግዓሎት ግሻ ከብር በአዋጁ አንቀጽ ሣህዘያሆ በተገለጸው መሠረት ግዥን በውስን ጨረታ ለመፈጸም የሚከተሉት ሁኔታዎች በቅደም ተከተል መሟላታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ሀ ግዥውን ለመፈጸም የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቢያንስ ለሁለት ጊዜያት ወጥቶ ምንም ተጫራች ያልቀረበ ወይም በድጋሚ በወጣ ጨረታ የቀረቡት ተጫራቾች በመቤቱ የተዘጋጀውን የቴክኒክ ፍላጎት ያላሟሉ መሆኑን ለ የመንግስት መቤቱ የጨረታ ጥሪውን የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ መጠን አና አይነት እንዲሁም ሌላ ማንኛውም ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለመሳተፍ እንዳይችሉ የሚገድቡ ሁኔታዎች በአሰራሩ ወይም በጨረታ ማስታወቂያው እና ሰነዱ ውስጥ አለመኖራቸውን ሐጠ የመንግስት መቤቱ በመስኩ የተሰማሩት አቅራቢዎች በውስን ጨረታ ግዝዣው ቢጋበዙ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ሊሆኑ እንደሚችሉ ሲያምን መ እስከተቻለ ድረስ በመስኩ የተሰማሩት አቅራቢዎች በግልዕ ጨረታ ለመሳተፍ ፍቃደኛ ያልሆኑበትን ምክንያት በማጣራት ምክንያታቸው ሕጋዊ እና የመንግስት መቤቱን ጥቅም ለመጉዳት ያለመ አለመሆኑን ማረጋገጥ ሲቻል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጸ ሮ እና ሥር የተመለከቱት አንደተጠበቁ ሆነው በውስን ጨረታ የሚፈፀም ግዣ በዚህ መመሪያ አንቀጽ ላይ የተመለከተውን የብሔራዊ ግልዕ ጨረታ የአፈፃፀም ሥርዓት ተከትሎ ይፈፀሣማል በመወዳደሪያ ሐሳብ መጠየቂያ የሚፈፀመው የውስን ጨረታ የምክር አገልግሉት ግዣ በዚህ መመሪያ አንቀፅ ይ ላይ የተገለጹትን ተጨማሪ አሰራሮች ተከትሎ መፈጸም ይኖርበታል በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈፀም ግዣ የአዋጁ አንቀጽ ፃጹ እና ዛሄ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የመንግስት መቤቶች አስቀድሞ ማቀድ እሰከተቻለ ድረስ ግዥን በግልፅ ጨረታ የግዣ ዘዴ መፈፀም አለባቸው ሆኖም ሊታቀዱ ያልቻሉና ወዲያውኑ ጥቅም ላይ የሚውሉ ወይም በጅምላ ሊገዙ ያልቻሉ እና ዋጋቸው ከዚህ በታች በንዑስ አንቀጽ በተመለከተው ገደብ ውስጥ ይሆናል ተብሉ የሚገመቱ ግዥዎችን በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ለመፈፀም ይቸችሳሉ ከሚከተሉት የገንዘብ መጠኖች የማይበልጡ በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈፀሙ ግዥዎችን ለግዥ አፅዳቂ ኮማቴ መቅረብ ሳያስፈልግ በመቤቱ የበሳይ ኃላፊ ወይም አርሱ በሚሰጠው ውክልና መሠረት እንዲፀድቁ በማድረግ ግዥ መፈፀም ይችላል ሀ ለንባታ ሥራ እስከ ብር ሰ ዕው እስከ ብር ሐ ለምክር አገልግሎት ግዣ እስከ ብር መ ለአገልግሎት ግዥ እስከ ብር ጫ ሂብ ሀሀ የመንግስት መቤቱ በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ግዥ ሲፈጽም በውድድሩ ተሳታፊ የሚሆኑት አቅራቢዎች ከአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የሚመረጡ ሆኖ እስከተቻለ ድረስ ቁጥራቸው ከሶስት ማነስ አይኖርበትም ውድድሩንም ፍትሐዊ ለማድረግ አፈፃፀሙ የሚከተለውን አሠራር መከተል ይኖርበታል ሀ የመንግስት መቤቱ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡት ሁሉም ተሳታፊዎች በዙር የመወዳደር ዕድል ማግኘታቸውን አና ለመቤቱ ጠቃሚ የሆነ የተለየ ሁኔታ መኖሩ ካልተረጋገጠ በስተቀር አንድ ወይም የተወሰኑ አቅራቢዎችን ብቻ በተደጋጋሚ መጋበዝ አይኖርባቸውም ለሾ የመንግሥት መቤቱ የዋጋ ማቅረቢያ በመስጠት እና ዋጋ በመወሰን ሒደት ሊፈጠር የሚችል መመሪሳጠርን ለመከላከል የሚያስችል አሰራር መከተል እአና ከታች በንዑስ አንቀጽ ዐ በተመለከተው መሠረት በየጊዜው ጥብቅ የዋጋ ቁጥጥር ማድረግ ይገባዋል ሀሀ እያንዳንዱ ዕጩ ተወዳዳሪ እንዲያቀርብ የሚፈቀድለት አንድ የመወዳደሪያ ዋጋ ብቻ ሆኖ ያቀረበውን ዋጋም መለወጥ አይፈቀድለትም ዕጩ ተወዳዳሪው በሰጠው የመወዳደሪያ ዋጋ ላይ በመንግስት መቤቱ አና በዕጩ ተወዳዳሪው መካከል ምንም ዓይነት ድርድር ሊደረግ አይችልም ከላይ በንዑስ አንቀጽ ለ እና ፀ የተገለጹት ቢኖሩም በውጭ ጉዳይ ሜኒስቴር አስፈላጊነቱ ታምኖበት ውክልና የተሰጣቸው በውጭ አገር የሚገኙ ሚሲዮኖች በአንድ ጊዜ የሚፈጽሙት የግዥ መጠን ከ ሺህ አስር ሺህ የአሜሪካን ዶላር ያልበለጠ ከሆነ ሚሲዮኖቹ በሚገኙበት አገር በሚሰበሰብ ፕሮፎርማ ግዥ ሊፈጽሙ ይትሳላለ ሄ ተቀራራቢ የጥራት ደረጃ ያላቸውና በመቤቱ የሚፈለገውን የጥራት ደረጃ የሚያሟሉ አቅርቦቶችን በማወዳደር ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች አሸናፊ አድርጎ መምረጥ ያስፈልጋል በዋጋ ማቅረቢያ ለሚፈፀም ግዥ የሚደረገው የዋጋ ውድድር ታክስን ያካተተ መሆን ይኖርበታል ሀ መቤቱ በዋጋ ማቅረቢያ በተደጋጋሚ ለሚፈፅማቸው ግዥዎች በኤጀንሲው ድረገጽ የሚወጣውን ወቅታዊ የዋጋ ዝርዝር በግዥ ስራ ክፍሉ የሚካሄድ የገበያ ጥናትን በመጠቀም ዝቅተኛ ተብሎ የሚመረጠው ዋጋ ትክክለኛ የገበያ ዋጋ መሆኑን ማመን ይኖርበታል ፀህ የመንግስት መቤቶች የዋጋ ማቅረቢያ በመሰብሰብ ለሚሟፈጽሙት ማናቸውም ግዥ እስከተቻለ ድረስ በኤጀንሲው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሠነድ መጠቀም ይኖርባቸዋል ሀ መቤቱ ከዚህ በታች የተገለጹት ሁኔታዎች መሟላታቸው ተረጋግጦ በኤጀንሲው ሲፈቀድለት የዋጋ መጠየቂያ ለመላክና የዋጋ ማቅረቢያ ለመተበል የሚያስችል የኤሌክትሮኒክ የመረጃ መለዋወጫ ዘዴ በመፍጠር ተግባራዊ ማድረግ ይችላል ሀ የሚዘረጋው የኤሌክትሮኒክ የመረጃ መለዋወጫ ዘዴ መረጃ ሊደርሰው ከሚገባው አካል አና መረጃው ሊታወቅ ከሚገባው ቀን አና ሰዓት ውርጪ በማንኛውም አካል ሊታይ እንደማይችል የሚያረጋግጥ የተሟላ የመረጃ ደህንነት ሲኖረው ለሾ በዋጋ ማቅረቢያ ሊወዳደሩ የሚችሉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በሙሉ በዘዴው ለመጠቀም የሚያስችል ዕውቀት አና ዝግጁነት ያላቸው መሆኑ ሲያረጋግጥ ሐ ከላይ በፊደል ተራ ለ የተቀመጠው ቢኖርም በኤሌክትሮኒክ የመረጃ መለዋወጫ ዘዴ ዋጋ መስጠት የማይችሉ በተለመደው አሠራር በፖስታ ዋጋ ሊሰጡ እንዲችሉ አማራጭ የተዘጋጀላቸው ሲሆን ፀለ በዋጋ ማቅ ረቢያ የግዥ ዘዴ ለሚከናወኑ ግዥዎች አቅራቢው የሰጠው የመወዳደሪያ ዋጋ ፕሮፎርማ እና መቤቱ ለአቅራቢው የግዥ ትዕዛዝ የሰጠበት ደብዳቤ እንደውል ስለሚቆጠሩ ተጨማሪ ውል መዋዋል አስፈላጊ አይሆንም ሀ በዚህ አንቀጽ ለመጠቀም ሲባል የመንግሥት መቤቶች በአንድነት ሊፈፀሙ የሚገባቸውን ግዥዎች ከፋፍለው መግዛት አይኖርባቸውምቻ ከአንድ አቅራቢ ግዣ ለመፈፀም የሚሰጠው ውሳኔ የሚከተሉትን መሰረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል የመንግስት መቤቶች ከአንድ አቅራቢ ግዥ ለመፈፀም የሚችሉት በአዋጁ አንቀጽ ዛፅ እና ዛ የተዘረዘሩት ድንጋጌዎች ሲሟሉ ይሆናል በአዋጁ አንቀጽ ዛለ ንዑስ አንቀጽ ለጸ መ እና ሠ መሠረት በዓይነት እና በዋጋ አንድ የሆኑ ዕቃዎችን አገልግሉቶችን የግንባታ ዘርፍ ስራዎችን እና የምክር አገልግሉቶችን ቀደም ሲል እነዚህን ካቀረበ ተጫራች መግዛት ጠቃሚ መሆኑ ሲታመንበት በአቅራቢው ፈቃደኛነት ላይ በመመሥረትና የሚከተሉትን አሠራሮች በመከተል ተጨማሪ ግዥ ለመፈጸም ይቻላል ሀ በተጨማሪነት የሜታዘዘው ዕፅቃ የግንባታ ዘርፍ ሥራ ወይም የምክር አገልግሉት ግዥ መጠን ቀደም ሲል ከተዝው ከ ሀያ አምስት በመቶ መብለጥ የለበትም ለ በዚህ ንዑስ አንቀፅ መሰረት ተጨማሪ ግዥ ለማዘዝ የቀድሞው ግዥ ውል ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ወይም ውሉ ከተጠናቀቀበት ቀን አንስቶ በሚቀጥሉት ወራት ባለው ጊዜ ውስጥ የግዣ ትዕዛዙ መተላለፍ ይኖርበታል ሐ በዚህ መሰረት ለሚፈፀም ግዥ በመጀመሪያው ውል ከነበረው የነጠላ ዋጋ የበለጠ የዋጋ ጭማሪ ማድረግ አይፈቀድም መ ከላይ በፊደል ተራ ሐ የተቀመጠው ቢኖርም የመጀመሪያው ውል የዋጋ ማስተካከያ የሚፈቅድ ከሆነ እና የዋጋ ማስተካከያ ይደረግባቸዋል የተባሉት ግብአቶች በተጨማሪው ውል ውስጥ የሚገኙ ከሆነ በመጀመሪያው ውል ላይ በተመለከተው የዋጋ ሣስተካከያ አሰራርና ስሌት መሰረት የዋጋ ማስተካከያ በማድረግ ግዥው ሊፈጸም ይችላል የመንግስት መቤቶች በአዋጁ አንቀጽ ዛለ ንዑስ አንቀጽ ሐ በተገለጸው መሰረት የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸውን አረጋግጠው ያልታሰቡና በመጀመሪያው ውል ውስጥ ያልተካተቱ ተጨማሪ የግንባታ ሥራዎችን ማሠራት ይትሳላሉ ሀ የመንግስት መቤቱ በተጨማሪነት እንዲሰሩ የታሰቡት ስራዎች በመጀመሪያው ውል ውስጥ መካተት ይገባቸው የነበሩ እና ስራዎቹን ነጣጥሎሉ ማሰራት ለአፈፃፀም አስቸጋሪ ወይም የመቤቱን ኢኮኖሚያዋ ጥቅም የሚጎዳ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት ለ በተጨማሪነት የሜታዘዘው የግንባታ ስራ የገንዘብ መጠን ከመጀመያው ውል ጠቅላላ ዋጋ ከወ ሠላሳ በመቶ የበለጠ መሆን የለበትም ጠ በተጨማሪነት የሚታዘዙት የግንባታ ሥራዎች የነጠሳ ዋጋ በመጀመሪያው ውል ውስጥ ሊገኝ የሚችል ከሆነ የተጨማሪው ስራ በመጀመሪያው ውል ውስጥ ባለው ነጠላ ዋጋ መሰረት ተፈፃሚ የሜሆን ሲሆን የነጠላ ዋጋው በመጀመሪያው ውል ውስጥ የማይገኝ ከሆነ በድርድር ስምምነት ላይ የሚደረስበት ዋጋ የገበያ ዋጋ መሆኑን መቤቱ ማረጋገጥ አለበት ፀ የመንግስት መቤቱ ለሚጠቀምበት ዕቃ የሚያስፈልገው መለዋወጫ የሚገኘው ቀደም ሲል ዕቃውን ከሸጠው አቅራቢ ብቻ መሆኑ ሲረጋገጥሆኖም ለዚህ ንዑስ አንቀጽ አፈፃፀም በቅድሟያ የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸው ሊረጋገጥ ይገባል ሀ የመንግስት መቤቱ በቂ የገበያ ጥናት ማድረግ እና ሌላ የተሻለ አማራጭ ገበያ ላይ የሌለ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት ለ የመንግስት መቤቱ ለሚጠቀምበት ዕቃ ከሚገዛው መለዋወጫ ብዛት ተደጋጋሚነት አና የገንዘብ መጠን አንፃር ወደፊት ሌላ አማራጭ መፈለግ የሚያስፈልገው መሆኑንና አለመሆኑን መወሰን ይኖርበታል ድጽ ግዥው ከሌላ አቅራቢ እንዲፈፀም ቢደረግ የሚገዛው ዕቃ ወይም አገልግሉት ሠቤቱ ከሚጠተምበት መሣሪያ ወይም አገልግሉት ጋር ተጣጥሞ የማይሄድ መሆኑ በባለሙያ ሲረጋገጥ በአዋጁ አንቀጽ ዛጸ ንዑስ አንቀጽ አ ሰ መሰረት ከገበያ በለቀማ የሚፈጸመው ግዥ ለጥናትና ለምርምር አገልግሎት የሚፈለግ እና ከመደበኛ አቅራቢዎች የማይገኝ ወይም በለቀማ ቢገዛ ለመሥሪያ ቤቱ የኢኮኖሚ ጥቅም እንደሚያስገኝ ሲረጋገጥ የሚከተሉችን አሠራሮች ወ መ ናሜ ልግቆ አለ መከተል የለቀማ ግዥ መፈፀም ይቻላል ሀ ለ ሐ ግዥውን በለቀማ መፈፀም ያስፈለገበትን ምክንያት የሚያስረዳ ማስታወሻ ለመቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ለዚህ ሥራ በኃላፊው ውክልና ለተሰጠው አካል ቀርቦ መፈቀድ ይኖርበታል የመንግስት መቤቱ ግዥውን በለቀማ ሊገዙ የሚችሉ ብዛታቸው ከሦስት ያላነሱ ጊዜያዊ ኮሚቴ በደብዳቤ ይሰይማልነ እስከተቻለ ድረስ ስለሚገዛው አቃ ዕውቀት ያለው ሰራተኛ የኮሚቴው አባል እንዲሆን መደረግ ይኖርበታል የተቋቋመው ጊዜያዊ ኮሚቴ ግዥውን በጋራ በመሆን ማከናወን ያለበት ሲሆን ግዥውን ለማከናወን በቂ አቅርቦት የሚኖርበትን ገበያ እና የገበያ ዕለት በመምረጥ ለሚመለከተው ኃላፊ ያሳውቃል መ ጊዚያዊው ኮሚቴው በጋራ በመሆን በገበያው ውስጥ ካለው አቅርቦት ሠ ሬ ሰ ሠ የተሻለ ጥራት እና ዋጋ ያለውን ወይም ያላቸውን ሻጮች በመምረጥ ዋጋ ተደራድሮ ግዥውን ይፈፅማል በግዥው አፈፃፀም ሒደት የተፈፀሙትን ግዥዎች ብዛትና አይነት ግብይቱ የተፈፀመበትን ቦታ የተከፈለውን የገንዘብ መጠን የሻጮችን ሙሉ ስም እና አድራሻ የሚገልፅ ሰነድ ተዘጋጅቶ ሻጮች በፊርማቸው እንዲያረጋግጡ መደረግ ይኖርበታል በለቀማ የተገዙ ግዥዎች በሚጓጓዙበት ወቅት እንዳይበላሹ እና አንዳይጠ ፉ በጥንቃቄ መያዝ እና በተቻለ ፍጥነት የሚመለከተው ክፍል እንዲረከባቸው መደረግ ይኖርበታል ጊዜያዊው ኮሚቴ አጠቃላይ የለተማ ግዥ አፈፃፀሙን የሚገልዕ ቃለጉባኤ በማዘጋጀት ተፈራርሞ ሪፖርት ማቅረብ ይኖርበታል በአዋጁ አንተጽ ዛጸ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የመንግሥት መቤቶች በግዥ ዕፅቅድ ውስጥ ያልተካተቱ ዋጋቸው ከብር ሺ አንድ ሺህ አምስት መቶ ያልበለጡ ዕቃዎችን ወይም አገልግሎቶችን ወይም በጉዞ ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከመፍታት ጋር የተያያዙ የቀጥታ ግዥዎችን ከማናቸውም ሻጭ ድርጅት መፈፀም ይችላሉ ሆኖም በዚህ ዓይነት የሚፈጸሙ ጥቃቅን ግዥዎች ድምር በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከብር ሟቪህ ሰላሳ ሺህ ብር መብለጥ አይኖርበትም በንዑስ አንቀጽ ድ ህ የተገለጸው ቢኖርም በውጭ አብር የሚገኙ ሚሲዮኖች በግዥ ዕቅዳቸው ሊካተቱ ያልቻሉ አጣዳፊ ግዥዎችን በአንድ የግዥ ትዕዛዝ ከጀ ሶስት መቶ የአሜሪካን ዶላር ያልበለጠ ግዥ በቀጥታ ከማናቸውም ሻጭ ድርጅት ለመፈፀም ይችላለ ሆኖም በዚህ ዓይነት ውስጥ ከብር የሚፈጸሙ ጥቃቅን ግዥዎች ድምር በአንድ የበጀት ዓመት ሺህ ስድስት ሺህ የአሜሪካን ዶላር መብለጥ የለበትም ግዣዥዎች ካልሆነ በስተቀር የመንግስት መቤቱ ከአንድ አቅራቢ ለሚፈጽመው ግዥ ሊገዛ ያሰበውን የግዥ አይነትና መጠን በመግለፅ አቅራቢው ሐሳቡን እንዲሰጥ በደብዳቤ ሊጠይቅ ይገባል በዚህ መልኩ የሚላከው ደብዳቤ እንደአስፈላጊነቱ ዝርዝር የፍላጎት መግለጫ እና አቅራቢው ዋጋን ጨምሮ የተሟሳ ሐሳቡን እንዲያቀርብ የሚያስችለውን መረጃ ያካተተ መሆን አለበት ሀህ የመንግስት መቤቱ ከአቅራቢው በፅሁፍ የተረበለትን ዋጋን የጨመረ ሐሳብ ተቀብሎ በመመርመርና የአዋጁን እና የዚህን መመሪያ አንቀፆች እንደማይጥስ በማረጋገጡ ዋጋን ጩጨምሮ ድርድር ሲሊይረያገባተው የሚገቡ ጉዳዮችን ከለየ በኋላ ድርድር ማድረግ ይችላል ድ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ራሀ ላይ በተመለከተው መሰረት ድርድር ለማድረግ የመንግስት መቤቱ ተደራዳሪዎችን መምረጥ አና በአዋጁ አንቀጽ ዛ መሠረት የሟደረገው ድርድር በመቤቱ የበሳይ ኃላፊ የሚሠጠውን አቅጣጫና የድርድር አትኩሮተ ነጥቦች መሠረት ማድረግ ይኖርበታል ካልሆነ በስተቀር የመንግስት ጽያፅ መቤቱ ከአንድ አቅራቢ ለሚፈፅመው ግዥ የውል ስምምነት መፈረም ይኖርበታል ጭኗ ልዩ ግዥ ልዩ ከፍተኛ ግዥ ሀ መንግስት ያለበትን ኃላፊነት ለመወጣት ይረዳል ወይም ለአገሪቱ የተለየ ጥቅም ያስገኛል ተብሎ በመንግስት የበላይ ኃላፊዎች ሲታመን በሚኒስትሩ ትዕዛዝ መሰረት ልዩ ግዥ በማዕከል ሊፈፀም ይችላል ሎካ ለ ልዩ አገራዊ ጥቅም የሚኖራቸውን ግዥዎች እንዲፈጽም የሚቋቋመው አካል ግዥውን በልዩ ሁኔታ እንዲፈጽም በመንግስት ካልታዘዘ በስተቀር የአዋጁን አና የዚህን መመሪያ ድንጋጌዎች ጠብቅ ግዥውን ተፈፃሚ ማድረግ ይኖርበታል ልዩ ግ ቶ የልዩ ግዥ አፈጻጸም አዋጁን አና ይህን መመሪያ መሠረት በማድረግ ለግዥው በሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መሰረት ተፈፃሚ ይደረጋል በሁሉም ወይም በተወሰኑ መቤቶች በጋራ የሚፈለግ ዕቃና አገልግሎት ግዥ የሚፈፀመው የማዕቀፍ ስምምነትን መሠረት በማድረግ ሲሆን የሚከተሉትን አሠራሮች ተከትሎ መፈጸም ይኖርበታል ሀ በዚህ መመሪያ በክፍል ሁለት ላይ የተመለከተውን መሠረት በማድረግ የማዕቀፍ ስምምነት ግዥ እንዲፈጽም የተቋቋመው አካል በቂ እና ግልፅ የሆነ የውስጥ አደረጃጀት በመፍጠር የጨረታ በሰነድ የማዘጋጀችት የመገምገም የማፅደቅ እና ውል የማስተዳደር ስራዎች በተለያዩ ቡድኖች እንዲፈፀሙ ያደርጋል ለ ለስራው አስፈላጊ ሆና ሲያገኘው በጨረታ ዝግጅት እና ግምገማ ወቅት የሙያ ድጋፍ ከመንግስት መቤቶች ሊጠይቅ እና ሊያገፕነ ይችላል በሁሉም ወይም ከአንድ በላይ በሆኑ የመንግሥት መቤቶች የሚሜፈለጉ ተመሳሳይ ግዣጭሜዎች በአንድ ላይ ተሰባስበው በሚከተሉት እና ይህንን መመሪያ ተከትሎ አሰራሩን ለማስፈፀም በሚወጡት ሰነዶች መሰረት ይፈፀማል ሀ ኤጀንሲው በጋራ የሚፈለጉ ዕቃዎችና አገልግሎቶችን በመለየት ዝርዝር ሇወጣል ዝርዝሩንም በየጊዜው ያዳብራል ለመንግስት መቤቶች እና ልዩ ግኘዣ ለማስፈጸም ለተቋቋመው አካል ያሳውቃል ለ እያንዳንዱ የመንግስት መቤት በተላለፈለት ዝርዝር መሰረት አመታዊ የግዥ ፍላጎቱን ልዩ ግዥ ለሚፈፅመው አካል እንዲያሳውቅ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ማቅረብ ማሳወቅ አለበት ጠ ልዩ ግዥ እንዲፈጽም የተቋቋመው አካል የሁሉንም የመንግስት መቤቶች ፍላጎት በሣሰባሰብ የግዥ እቅድ ያዘጋጃል ያዘጋጀውን እቅድ በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንፁስ አንቀፅ መሠረት ለኤጀንሲው አና ግዥው ለሟመለከታቸው የመንግሥት መቤቶች ያሳውጋል ልዩ ግዥ እንዲፈፅም የተቋቋመው አካል ለየግዥው የሚፈረመውን የውል አይነት እና ዋጋ በገበያ ጥናት ላይ ተመርኩዞ ይወስናል የሚፈጽመው አካል የሚከተሉትን ተጨማሪ ዝርዝሮች ያካተተ የግዥ ማስታወቁያ ማውጣት አለበት ሀ የማስታወቁያ ጥሪ የተደረገው የማዕቀፍ ስምምነት ለመፈራረም እንዲቻል መሆኑን ለ በማዕቀፍ ስምምነቱ የሚፈፀመው ግዥ ዓይነት ግምታዊ መጠን እና የርክክብ ሁኔታ ጠ የማዕቀፍ ስምምነቱ የሚቆይበትን ጊዜ መ በማዕቀፍ ስምምነቱ የሚጠቀሙትን የመንግስት መቤቶች ብዛት ልዩ ግዥ በሚፈጽመው አካል ለማዕቀፍ ስምምነት ግዥ የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መደበኛ የጨረታ ሰነድ በመጠቀም የሚዘጋጅ ሆኖ የሚከተሉትን እንዲያካትት መደረግ አለበት ሀ የሚገዛውን ዕቃ ዝርዝር እና እስከተቻለ ድረስ ግምታዊ የግዣ መጠን እና የርክክብ ሁኔታ ለ የማስረከቢያ ቦታ እና እስከተቻለ ድረስ ግምታዊ የማስረከቢያ ጊዜ ጠ የማዕቀፍ ስምምነቱን የሚጠቀሙ የመንግስት መቤቶች ዝርዝር መ ግዥው የዋጋ ማስተካከያ የሚፈቅድ ከሆነ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግበትን ሁኔታ እና አፈፃቦፀሙን ሠ የግዥው ውል ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ በአዋጁ አንቀፅ ቿ ላይ በተገለፀው መሰረት ለማዕቀፍ ስምምነት በወጣ ጨረታ አሸናፊ ከሆነው አቅራቢ ጋር እስከ ሦስት አመታት ሊደርስ የሚችል ወል የሜፈረም ሲሆን የማዕቀፍ ስምምነት ግኘዝዣ እንዲዷጽም ከ የተቋቋመው አካል የሚከተሉትን እና ሌሉች ሁኔታዎችን በማገናዘብ አንደግዥው ሁኔታ እና እንደአስፈላጊነቱ ከአንድ በላይ ከሆኑ ፈቃደኛ ተወዳዳሪዎች ጋር በደረጃቸው ቅደም ተከተል መሰረት ተመሳሳይ የሆነ የማዕቀፍ ስምምነት ሊፈርም ይችላል ሀ የሚፈለገው የግዥ መጠን እና የተመረጠው አቅራቢ አቅም ከሚፈለገው አቅርቦት ጋር የማይመጣጠን ሲሆን ወይም ለ በገበያው ላይ ያሉ ተመሳሳይ አቅራቢዎች ብዛት ያላቸው ሲሆኑና የግኘ ዕድሉን ለብዙ አቅራቢዎች መስጠት ሲያስፈልግ ወይም ጠ የገበያው ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ተለዋዋጭ በመሆኑ ምክንያት ግዥውን በቀረበው ዋጋ በቶሎ ማጠናቀቅ ሲያስፈልግ የማዕቀፍ ስምምነት ግዥ አንዲፈጽም የተቋቋመው አካል ከላይ በንዑስ አንቀፅ ጂ ላይ በተገለጸው መሰረት በአሸናፊው ዋጋ እንዲያቀርቡ በደረጃቸው ቅደም ተከተል ሌሉች ተጫራቾችን ለውል ስምምነት ሲጋብዝ የሚጋብዛቸውን አቅራቢዎች ቁጥር አንደ ግዥው ሁኔታ አይት ይወስናል በዚህ መሰረት የሜፈፀም ውል ሀ በአሸናፊው ዋጋ ለማቅረብ ፈቃደኛ ከሆኑ አቅራቢዎች ጋር ይፈረማል ለ አሸናፊው ድርጅት ለውል ስምምነት እና ምርጫ በሚኖራቸው ጉዳዮች ላይ የምርጫ ቅድሚያ እንዲያገኝ ይደረጋል ሐጠ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ላይ የተመለከተው ሁኑታ ሲያጋጥም ከጨረታው ዋና አሸናፊ ጋር የሚፈረመው የግዥ መጠን ከጠቅላላው ግዣ ከቿ ስድሳ በመቶ ያነሰ መሆን የለበትም ኗ የማዕቀፍ ስምምነት ግዥ እንዲፈጽም የተቋቋመው አካል የመንግስት መሥሪያቤቶችን ወክሉ አጠቃላይ የውል ስምምነት የሚፈርም ሲሆን ስምምነቱም የሚከተሉትን እና ሌሎች ተገቢ ናቸው የሚባሉ ሁኔታዎችን በግልፅ እንዲያካትት መደረግ አለበት ሀ በውል ስምምነት አስተዳደር ወቅት በማዕቀፍ ስምምነቱ የሚጠቀሙ የመንግስት መቤቶችን ዝርዝር የማዕቀፍ ስምምነቱን የሚፈርመውን እና የሚያስተዳድረውን አካል አንዲሁም የማዕቀፍ ስምምነቱ አቅራቢዎች የሚኖራቸውን ኃላፊነት እና ግዴታ ከ ለ ጠ በማዕቀፍ ስምምነቱ የግዥ ትዕዛዝ የሚተላለፍበትን ርክክብ የሚደረግበትን ክፍያ የሚፈፀምበትን እና ክትትል እና ግምገሣ የሚደረግበትን ስርአት አለመግባባቶች ሲፈጠሩ የሚፈቱበትን ስርአት በአዋጁ ልዩ ግዥ እንዲፈጽም ኃላፊነት በተሰጠው አካል የማቋቋሚያ ደንብ እና ከላይ በንዑስ አንቀፅ ላይ የተገለፀው አንደተጠበቀ ሆኖ የማዕቀፍ ስምምነት ግዥ የሚፈጽመው አካል በማዕቀፍ ስምምነት አስተዳደር ወቅት የሚከተሉት ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይኖሩታል ሠ ሰ ሐ መ ሥሠ ሬ የማዕቀፍ ስምምነት አቅራቢው በውሉ መሰረት አየፈፀመ መሆኑን ይከታተሳል ለማዕቀና ስምምነቱ ተፈፃሚነት የተያዘውን የውል ማስከበሪያ ይይዛል ያስተዳድራል በውሉ መሰረት አለመፈፀሙን ሲያረጋግጥም እንደአስፈላጊነቱ በመውረስ ገንዘቡን ለማዕከላዊ ግምጃ ቤት ገቢ ያደርጋል አቅራቢው የፈፀመውን ጥፋት በሚመለከትም በአዋጁ አንቀጽ ሮሄ እና በዚህ መመሪያ አንቀጽ ሣቿ መሠረት ለኤጀንሲው ሪፖርት ያቀርባል በማዕቀፍ ስምምነት አቅራቢው እአና በመንግስት መቤቱ መካከል አለመግባባት ሲፈጠር ጉዳዩን በውይይት ለመፍታት ጥረት ያደርጋል በጋራ ስምምነት ሳይ በተመሠረተ መንገድ በማዕቀፍ ስምምነቱ ሁኔታ ሳደ ለወጥ ማድረግ። የውል አፈፃፀምን መከታተል ሀ የመንግስት መቤቶች የውል አፈፃፀምን የሚከታተል አካል መለየት ወይም የውል ክትትል በተለያዩ አካላት በቅንጅት የሚፈፀም በሚሆንበት ወቅት አካላቱ ተግባራቸውን በግልፅ እንዲያውቁ ማድረግ ይኖርባቸዋል ሀ የውል አፈፃፀምን የሚከታተለው የመንግስት መቤቱ አካል አቅራቢው በውሉ መሰረት የሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራት በውሉ ሳላይ በተገለፀው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተከናወኑ የሚገኙ መሆኑን መከታተል ይኖርበታል ሀ የመንግስት መቤቱ በውል ስምምነቱ መሰረት እንደ አስፈሳ ጊነቱ የሚከተሉትን የውል አስተዳደር ተግባራት ማከናወን ይጠበቅበታል ሀ ተከታታይ ክፍያዎችን በወቅቱ መፈፀም አቅራቢው የውል ግዴታውን እየተወጣ እንደሜገኝ የሚያረጋግጡ ማስረጃዎችን በወቅቱ መስጠት አቅራቢው የውል ግዴታውን መወጣት አንዲችል ሕጋዊ የሆነ አገዛ በማድረግ የውሉ አፈፃፀም የተሳካ እንዲሆን ማድረግ ይኖርበታል ሀ በውል አፈፃፀም ወቅት አንደሁኑነታው የውል ማሻሻያ ማድረግ የሚቻል ሲሆን የሚደረገው የውል ማሻሻያ የመንግስት መቤቱን ጥቅም የሚጎዳ እና በጨረታው ከተወዳደሩ ሌሎች ዕጩ ተወዳዳሪዎች አንፃር ለአቅራቢው የተለየ ጥቅም የሚሰጥ መሆን የለበትም ሀ በውል አፈፃፀም ክትትል ወቅት የመንግስት መቤቶች በተለይ የሚከተሉትን ተግባራት መፈፀም ይኖርባቸዋል ሀዑ ሌተር ኦፍ ክሬዲት የውል ስምምነቱን ሁኬኔታዎች ጠብቆ በወቅቱ መክፈት ለ ተቀባይነት የሚኖራቸውን የሌተር ኦፍ ክሬዲት ማስተካከያ ጥያቄዎች ተቀብሎ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት ሐ ተገቢው አገልግሎት ከመገኘቱ በፊት የውል ማስከበሪያ የሌተር ኦፍ ክሬዲት የዋራንቲ መጠቀሚያ ጊዜዎች እንዳያልፉ ጥንቃቄ እና ክትትል ማድረግ መ የግንባታ ስራዎች በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ ውስጥ መገንባታቸውን የዕቃ አቅርቦቶች አና አገልግሉቶች በውሉ ጊዜ ውስጥ ለመከናወናቸው ክትትል መደረጉን እና ሪፖርት መቅረቡን ሠ ከውል አፈፃፀም ጋር በተያያዘ ከአቅራቢዎች ምንም ዓይነት የይገባኛል ጥያቄዎች እንዳይፈጠሩ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ የመንግስት መቤት በውል አፈፃፀም ወቅት ከሦስተኛ ወገን የሚገኙ አገልግሎቶችን መለየት እና አገልግሎቶቹ የውል አፈፃፀሙን በሚያግዝ መልኩ መሰጠታቸውን ማረጋገጥ አለበት ወዉ ውል ማጠናቀቅ የመንግስት መቤት ከአቅራቢዎች ጋር የተፈረሙ ውሎችና እና ተያያዥ ጉዳዮች ተገቢውን ዕልባት በወቅቱ አግኝተው ውሉ መጠናቀቁን ማረጋገጥ አለባቸው ለዚህም ሀ አቅራቢው በውል ስምምነቱ መሰረት የሚገባውን የግንባታ ዘርፍ ስራ ፅቃ የምክር ወይም ሌሉች አገልግሉትች ማቅረቡን ለሾ በውሉ መሰረት የተያዙ ዋስትናዎች ዋራንቲዎች ተገቢው ክትትል የተደረገባቸው እና አስፈላጊ በሆነ ወቅት ውሳኔ የተሰጠባቸው መሆኑን ጠብ በውሉ መሰረት ለአቅራቢዎች ሊከፈል የሚገባ ክፍያ የተጠናቀቀ መሆኑን ለተከፈሉ ክፍያዎች ሁሉ በውሉ መሰረት አገልግሎት መገኘቱን መ ከሶስተኛ ወገን ማለትም ከኢንሹራንስ ኩባንያዎች ከአጓጓፐች ከጉምሩክ ባለስልጣን ከጉምሩክ አስተላላፊዎች ከባንክ እና ከሌሉች አገልግሎት ሰጪዎች ጋር የተያያዙ የመንግስት መቤቱ ጥቅሞች መከበራቸውን እና የመንግስት መቤቱ ግዴታዎች የተፈጸሙ መሆኑን ማረጋገጥ አለባቸው ቋ የመንግሥት መቤቱ ከአቅራቢው እና ከሦስተኛ ወገን ጋር ያሉ ያልተጠ ናቀቁ ሒሳቦችን በመዝጋት እንደአስፈላጊነቱ የውል አፈጻጸም ግምገማ ማድረግ ይኖርበታል ክፍል ቿ ሌሎች ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ወፅ መደበኛ ያልሆኑ የግዥ ጥያቄዎችን መመርመር ሊጠብቅ ያልቻለ ወይም መደበኛ ያልሆነ ግዥ መፈፀም የሚችሉት በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት ለኤጀንሲው ጥያቄያቸውን አቅርበው ሲፈቅድላቸው ብቻ ነው ፈቃድ ጥያቄ የወሰዱት አማራጭ ከወጪ ከጥራት ከጊዜ እና ሌሉች አስፈላጊ ጉዳዮች ጋር በተያየዘ የሚያስገኘውን ጠቀሜታ ያካተተ መግለጫ አግባብ ካላቸው ደጋፊ ሰነዶች ጋር ለኤጀንሲው ማቅረብ አለባቸው ወ የግዥ ሠነዶች ወፅ መቤቶች በአዋጁ አንቀፅ ላይ የተዘረዘሩትን አና ሌሉች አስፈላጊ ናቸው ብለው የሚያስቧቸውን የግዥ ሰነዶች ይዘው ማቆየት ይኖርባቸዋል ወ የግዥ ሰነዶች በፊዴራል መንግስት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ሣቿ ዘሺፅ አንቀፅ ኗ ላይ በተገለፀው መሰረት በሚወጣው ደንብ ወይም መመሪያ ላይ ለፋይናንስ ሰነዶች የቁይታ ጊዜ ከሚገለፀው አኩል የቆይታ ጊዜ ይኖራቸዋል የአቅራቢዎች ምዝገባ አና በአቅራቢነት ለመመዝገብ መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች በማንኛውም የመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢነት መመዝገብ ግዴታ ነው ሀ በመንግሥት ግዥ መሳተፍ የሚፈልጉ አቅራቢዎች በኤጀንሲው ድረገጽ በተለይ ለአቅራቢዎች ምዝገባ በተዘጋጀው ክፍል በቅድሟያ ራሳቸውን መመዝገብ ይኖርባቸዋል ለ ከላይ በፊደል ተራ ህ ላይ የተገለጸው ቢዋርም በሪል ስቴት ያልተሠማሩ የቤት አከራዮች በአቅራቢዎች ዝርዝር ባይመዘገቡም ለቤት ኪራይ በወጣ ጨረታ መሳተፍ ይትላሉ ሐ ከአዲስ አበባ ውጪ የሚገኙ የፌደራል መቤቶች ወይም ቅርንጫፍ መቤቶች በሚኖሩበት አካባቢ ለሚፈፅሙት ግዥ የተመዘገበ አቅራቢ ማግኘት አለመቻላቸውን ካረጋገጡ ያልተመዘገቡ አቅራቢዎችን አወዳድረው ግዣ መፈፀም ይትሳላሉ ፆ» ሀሀ አቅራቢው ኳ የተሠማራበትን የሥራ ዘርፍ የሚገልፅ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ለ የምክር አገልግሉት በመስጠት ሥራ ሳላይ የተሰማራ አቅራቢ ከሆነ ስለተሰማራበት የሙያ ዘርፍ በሚመለከተው አካል የተሰጠ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ሐ በግንባታ ሥራ ላይ የተሰማራ ከሆነ የሥራ ተቋራጭነት ሥራ አንዲሠራ በሥራና ከተማ ልማት ሜኒስቴር የተሠጠውን ደረጃ የሚገልፅ ማስረጃ መ የተሽከርካሪ ጥገና አገልግሎት በመስጠት ሥራ ላይ የተሠሣማራ ከሆነ ከፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን የተሠጠ ደረጃውን የሚገልዕ ማስረጃ ሠሥ መድሐኒት አና የህክምና መገልጊያዖ መሣሪያዎችን በማቅረብ የተሠማራ ከሆነ ከመድሐኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የተሠጠውን ማስረጃ ክፍል የመንግሥት ግዥ ሥነምግባር ሙ ሙያዊ ሥነ ምግባር በአዋጁ አንቀጽ ቋ ላይ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ከመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ጋር ግንኙነት ያለው ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ተግባሩን በተሟላ የሙያ ሥነምግባር መፈጸም ይኖርበታል ለዚህም የሚከተሉትን አና ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ማከናወን አለበት ቋ በመንግስት ግዥ ሥራ ላይ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ የተሰማራ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ከሚሰራው ሥራ ጋር በተገናኘ የሚሰጠው ውሳኔ በማንኛውም መልኩ ራሱን ወይም ቤተሰቡን ሊጠቅም የሚችል መሆኑን ሲረዳ ከሥራው ጋር የተገናኘ የጥቅም ግጭት መኖሩን በጽሑፍ በማሳወቅ ከግዥ ሂደቱ ሥራ ራሱን ማፃገለል ይኖርበታቃታል የመንግሥት መቤቱ በመንግሥት ግዥ ሥራ ላይ የተሳተፈ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ከሚሰራው ሥራ ጋር በተያያዘ የጥቅም ግጭት አንዳለው ከማንኛውም ምንጭ መረጃ ሲደርሰው መ» የግዥ ሠነዶች ሠ ገ ወ መቤቶች በአዋጁ አንቀፅ ላይ የተዘረዘሩትን አና ሌሎች አስፈላጊ ናቸው ብለው የሚያስቧቸውን የግዥ ሰነዶች ይዘው ማቆየት ይኖርባቸዋል ወአ የግዥ ሰነዶች በፊዴራል መንግስት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ዘሺፅ አንቀፅ ፎኮ ላይ በተገለፀው መሰረት በሚወጣው ደንብ ወይም መመሪያ ላይ ለፋይናንስ ሰነዶች የቆይታ ጊዜ ከሚገለሀው እኩል የቆይታ ጊዜ ይኖራቸዋል የአቅራቢዎች ምዝገባ አና በአቅራቢነት ለመመዝገብ መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች ዐጳ ቢዎች ምዝገ በማንኛውም የመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢነት መመዝገብ ግዴታ ነው ሀ በመንግሥት ግዥ መሳተፍ የሚፈልጉ አቅራቢዎች በኤጀንሲው ድረገጽ በተለይ ለአቅራቢዎች ምዝገባ በተዘጋጀው ክፍል በቅድሚያ ራሳቸውን መመዝገብ ይኖርባቸዋል ለ ከላይ በፊደል ተራ ሀ ላይ የተገለጸው ቢኖርም በሪል ስቴት ያልተሠማሩ የቤት አከራዮች በአቅራቢዎች ዝርዝር ባይመዘገቡም ለቤት ኪራይ በጦጣ ጨረታ መሳተፍ ይችላሉ ሐ ከአዲስ አበባ ውኔጪ የሚገኙ የፌደራል መቤቶች ወይም ቅርንጫፍ መቤቶች በሚኖሩበት አካባቢ ለሚፈፅሙት ግዥ የተመዘገበ አቅራቢ ማግኘት አለመቻላቸውን ካረጋገጡ ያልተመዘገቡ አቅራቢዎችን አወዳድረው ግዥ መፈፀም ይችላሉ ሀ አቅራቢው የተሠማራበትን የሥራ ዘርፍ የሚገልፅ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ሠራተኛው ወይም ኃላፊው በቀረበው የጥቅም ግጭት ጉዳይ ሳይ አስተያየቱን በጽሑፍ እንዲሰጥ ያደርጋል ከላይ በንዑስ አንቀጽ ወሀ በተሰጠው የጽሑፍ አስተያየት እና ተገቢ ነው ብሎ ባመነባቸው መንገዶች ተጨማሪ መረጃ በማሰባሰብ ሠራተኛው ወይም ኃላፊው ከያዘው የግዥ ሥራ ጋር በተያያዘ የጥቅም ግጭት እንዳለው ወይም እንደሌለው ይወስናል ዉ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ወሀ ላይ በተተመጠው መሠረት የመንግሥት መቤቱ ሠራተኛው ወይም ኃላፊው ከሚሰራው የግዥ ሥራ ጋር በተያያዘ የጥቅም ግጭት መኖሩን ሲያረጋግጥ ሀ ሠራተኛውን ወይም ኃላፊውን ከሂደቱ እንዲገለል ያደርጋል ለ ሠራተኛው ወይም ኃላፊው በሂደቱ ተሳትፎባቸው ውሳኔ የተሰጠ ባቸው ጉዳዮች እንደገና እንዲታዩ ያደርጋል ሐ ሠራተኛው ወይም ኃላፊው የጥቅም ግጭቱን ያላሳወቀው ከግንዛቤ ጉድለት ነው ብሎ ካላመነ በስተቀር በሠራተኛው ወይም በኃላፊው ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ይወስዳል ቋወ በመንግሥት ግዥ ሥራ ሳላይ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ የሚሳተፍ ማንኛውም የመንግሥት መቤት ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ዕዕጩቱ ተወዳዳሪዎች ወይም አቅራቢዎች እኩል የመወዳደርና ውል የመፈፀም ዕድል እንዳያገኙ የሚያደርግ ማንኛውንም ተግባር መፈፀም የለበትም ለዚህም ሀ በጨረታ ጥሪ ሁሉም ዕጩ ተወዳዳሪዎች በቂ መረጃ ማግኘታቸውን ማረጋገጥ የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ በጨረታው ለመሳተፍ እና ተመራጭነት ሊያገኝ የሚችል የመጫረቻ ሰነድ ለማዘጋጀት የሚያስችል የተሟላ እና ግልፅ መረጃ መያዙን ማረጋገጥ ለ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ማንኛውም የመወዳደሪያ መስፈርትም ሆነ ጋኳ የፍላጎት መግለጫ ዝርዝር የተወሰነ ዕጩ ተወዳዳሪን ሊጠቅም በሚችል ኣ መልኩ አለመዘጋጀቱን ማረጋገጥ ዴዳ ወ ጠ የጨረታው ውጤት ለሁሉም ተሳታፊዎች በእኩል ጊዜ መገለጽን ማረጋገጥ መ በውል ሰነድ ዝግጅት ለአቅራቢዎች የሚሰጠው ኃላፊነት ግዴታቸውን ሆነ ብሎ ለማቅለል ወይም ለማክበድ ያላለመ እና እስከተቻለ ድረስ ተመሳሳይ ውል ለሚፈርሙ አቅራቢዎች ተመሳሳይ ይዘት ያለው ውል ሆኖ መዘጋጀቱን ማረጋገጥ ሠ በውል አፈጻጸም ወቅት ክፍያን ቁጥጥርን የመረጃ ልውውጥን እና የመሳሰሉት ተግባራት በአኩልነት ለሁሉም አቅራቢዎች ተግባራዊ መሆናቸውን ማረጋገጥ በመንግሥት ግዥ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ተሳትፎ ያላቸው የመንግሥት መቤት ሠራተኞች እና ኃላፊዎች በግዥ ሥራቸው ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር ወይም ሊያሳድር የሚችል ምንም ዓይነት ስጦታ ከሦስተኛ ወገን መቀበል የለባቸውም ለዚህ ንዑስ አንቀፅ አፈፃፀምም የመንግሥት መቤት ሠራተኞች ወይም ኃላፊዎች የሚከተሉትን ያካተተ ተገቢ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል ከዚህ በታች በፊደል ተራ ሠ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ሀ የገንዘብ ዋጋ ያለውን ስጦታ በተለይ ለመንግሥት መቤቱ ከአቅራቢዕዕጩጩ አቅራቢ ከሆነ አካል አለመተበል ለ የሥራ ፅድል ለራሱ ወይም ለቤተሰቡ አለመተበል ሐ በግል በሜደረግ ግዥ ላይ ለመንግሥት መቤቱ አቅራቢዕጩ አቅራቢ ከሆነ አካል የተለየ የዋጋ ቅናሸ ወይም አገልግሎት አለመተበል መ በሥራው ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችል የግብዣ ፕሮግራም አለመቀበል ሆኖም ጉዞን ያላካተተ እና ጋባዢ ከመንግሥት መቤቱ ጋር ካለው የሥራ ግንኙነት ጋር የማይገናኝ ግብዣ ሲሆን ሊቀበል ይችላል ሠ ከላይ በፊደል ተራ ሀ ላይ የተተመጠው ቢኖርም ሠራተኛው ወይም ኃላፊው አቅራቢውፅጩ አቅራቢው ለማስታወቂያነት አገልግሉት የሚያዘጋጃቸው የውስጥ እሴት እንጂ የገበያ ዋጋ የሌላቸው በነጻ የሚታደሉ ስጦታዎችን መቀበል ይችሳላል የመንግሥት መቤት ሠራተኛ ወይም ኃሳፊ በስራ አጋጣሚ የተመለከታቸውን የተፈጠሩ ወይም ሊፈጠሩ የታሰቡ የሙስና ተግባራትን ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ የሚኖርበት ሲሆን ለዚህ አንቀጽ አፈጻጸጳምም ሀ የሚያደርገው ጥቆማ በማስረጃ የተደገፈ መሆኑን ማረጋገጥ ለ እራሱን የታሰበውን የሙስና ተግባር ሲደግፍ ከሚችል ማንኛውም ተግባር መጠበቅ ይኖርበታል ወ የመንግሥት መቤቱ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ከግዥ ሥራ ጋር በተገናኘ ያወቃቸውን የመንግሥት መቤቱን ወይም የዕርዕጩጩ ተወዳዳሪውን ወይም የአቅራቢውን ሚስጥራዊ መረጃዎች መጠበቅ ይኖርበታል ለዚህም ሀ ውድድርን ሊገድብ የሚችል ወይም ለተወዳዳሪዎች ፍትሕዊ ያልሆነ ጥቅም የሚያሰጥ ወይም የመንግሥት መቤቱን ጥቅም ሊጎዳ የሚችል መረጃ በልዩ ሁኔታ በመቤቱ ኃላፊዎች ካልተፈቀደ በስተቀር ለማንኛውም አካል አለመስጠት ለሾ የመንግሥት መቤቱ በውል አፈጻጸም ወቅት ከአቅራቢዎች ጋር በሚያደርገው ግንኙነት የመንግሥት መቤቱን ውሳኔ እና መረጃ መጠበቅ ሐ የዕጩ ተወዳዳሪዎችን መረጃ እና የግምገማ ሂደት ውጤቱ በመንግሥት መቤቱ ከመገለጹ በፊት ለማንኛውም አካል አለማሳወቅ ወ ከዕጩ ተወዳዳሪዎች የሚጠበቅ ሥነ ምግባር በመንግሥት ግዥ የሚሳተፉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በአዋጁ አንቀጽ ወሀ የተገለጸው አእንደተጠበተ ሆኖ የሚከተሉትን ዋና ዋና የሥነምግባር መርሆዎች መከተል አለባቸው ሀ ማንኛውም ዕጩ ተወዳዳሪ ወይም አቅራቢ በመንግሥት ግዥ ሥራ ላይ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ለተሰማራ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ራሱ ወይም በሦስተኛ ወገን ለ ማንኛውም ዕጩ ተወዳዳሪ ወይም አቅራቢ የሚያውቀውንና የመንግሥት መቤቱ በግዣ አፈጻጸም ወይም በውል አስተዳደር ወቅት ለሚሰጠው ውሳኔ ይረዳዋል ብሎ የሚገምተውን መረጃ ለመንግሥት መቤቱ መግለጽ አለበት ሐጠ የመንግሥት መቤት በሚያደርገው የግዥ አፈጻጸም በመስኩ ከተሰማራ ሌሳ ተወዳዳሪ ጋር በመነጋገር ዋጋ መስጠት መቤቱን ሊጎዳ የሚችል መረጃ መለዋወጥ ወይም በግዥ አፈጻጸሙ ለመሳተፍ የሌላ ተወዳዳሪን ሰነድ ወይም መረጃ መጠቀም የለበትም መ በመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ሊፈፀም የታሰበን የሙስና ተግባር ለሚመለከተው አካል ማሳወቅና የሙስና ተግባሩ ተባባሪ ሆኖ አለመገኘት ክፍል በመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ላይ የሚቀርብ አቤቱታ አጣሪና ውሳኔ ሰጪ ቦርድ የቦርድ አባላት ስያሜና የስራ ዘመን ሀ ሚኒስትሩ ከእ» ተወዳዳሪዎች ወይም ከተጫራቾች በመንግስት መስሪያ ቤቶች የግዥ አፈጻጸም ላይ የሚቀርብን አቤቱታ አጣርቶ ውሳኔ የሚሰጥ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሜኒስቴር የሚወከል ሰብሳቢ ከ መገ ት ር ሚባ አንድ አባል ከመንግሥት ሥቤቶች የመረ አንድ አባል ከመንግሥች የልማት ድርድቶች የሚወከዷ።