Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህ የማብራሪያ ሰነድም የተዘጋጀው ከዚህ አላማና ግብ በመነሳት ነው። የማብራሪያ ሰነዱ የተዘጋጀው ህጉን በማርቀቅ ሂደት በተሳተፉት ከዚህ በታች በተጠቀሱት አዘጋጆችና ሰነዱን በማዳበር እገዛ ባደረጉ ተባባሪ አዘጋጆች ጥረት ነው። መንግስት ከሚባሉት አንዱ ዘርፍ ደግሞ የአስተዳደር ውሳኔ ነው። ሆኖም እንደዚህ አይነት ፍቃድ ስለማስፈለጉ የባለሥልጣኑን ሥልጣንና ኃላፊነት በደነገገው አዋጅም ሆነ አሱን ተከትሎ በወጣው ደንብ ውስጥ አልተመለከተም። መመሪያው በአሁኑ ሰዓት በብሮድካስት ሚዲያ ውስጥ የሚሠሩ በርካታ አዘጋጆችን ከሥራ ውጪ የሚያደርግ ከመሆኑም በላይ ሕግ አስፈጻሚው ሕግን ተከትሎ ሥራውን ማከናወን ያለበት መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው። አንደኛ ሥርዓቱ እንዳይራዘም ለማድረግ ነው። ያም ሆኖ ግን ማሻሻል አለበት የሚለው የአንቀጽ ድንጋጌ ከላይ የተመለከትነውን አንዲታረም ወይም እንዲሻሻል የተባለውን መመሪያ ወይም የአስተዳደር ውሳኔዎች በቀላሉ የሚሠሩ ናቸው ይህም በመሆኑ አነዚህን የመሰሉ ጥያቄዎች መቅረብ ሃባ ሃህ ገ ያለባቸው አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ነው የጉዳት ካሳ የሚጠየቀው በፍትሐብሔር ሕጉ ድንጋጌዎች መሰረት ነው። ሕጋዊ አካል የሚለው አገላለጽ በጣም ሰፊ ነው። ይህም በአዋጁ አንቀጽ መሠረት የረቂቅ መመሪያን ቅጅ ማግኘት አንደሚቻል ከሚደነግጉት የሕጉ አንቀጾች ጋር የተጣጣመ ነው። አጅግ ቢበዛ የአስተዳደር ተቋሙ ማድረግ የሚችለው ጠያቂው የጠየቀውን ሰነድ ኮፒ የማድረጊያ ወጪ አንዲሸፍን መጠየቅ ብቻ ነው ። ህባሃህ ቋገ ለደ ዘሀቢ ትግ በተመለከተ ቀደም ሲል ከጠቀስናቸው በአንቀጽ ከተሸፈኑት ጉዳዮችም የሰፋ ነው። አንቀጽ አንደሚያመለከተው ደግሞ ውሳኔ መሰጠት ያለበት ለተገልጋዩ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ የፌዴራል አስተዳደር ሥነሥርዓት አዋጅን በማርቀቅ ሙያዊ አስተዋጽኦ ላደረጉ ያለከፍያ ጊዜአቸውን አና ዕውቀታቸውን ላበረከቱ የህግ አወጣጥ ሂደትና የአስተዳደር ሕግ የስራ ቡድን አባላት በሙሉ ምስጋናችንን እያቀረብን ለዚህ ስራ ስኬት የገንዘብ ድጋፉ እንዲገኝ ከሚመለከታቸው ጋር ተከታታይ ውይይት በማድረግ አንዲሳካ ላደረጉ የህግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤው ጽቤት በተለይም የጽቤቱ ሃላፊ ለሆኑት ለዶር አባድር ኢብራሂምም ምስጋና ይድረሳቸው ቭ ሃባ ሃህ ገ ማውጫ መቅድም ዝ ስጋና ጋ ቨ ምዕራፍ አንድ መግቢያ አጠቃላይ የአስተዳደር ሥነሥርዓት አዋጁ አስፈላጊነት አርቃቂ የሥራ ቡድን መቋቋም የአዋጁ የዝግጅት ሂደት የአዋጁ አወቃቀርና አደረጃጀት ጠቅላላ ድንጋጌዎች አጭር ርዕስ ትርጓሜ የተፈጻሚነት ወሰን ምዕራፍ ሁለት የመመሪያ አወጣጥ እና ተፈፃሚነት ሥነ ሥርዓት መመሪያ ማውጣት መመሪያ የሚወጣበት ጊዜ ዝ መመሪያ እንዲወጣ ጥያቄ ማቅረብ የመመሪያ አወጣጥን የሚመለከት መዝገብ ማደራጀት ማስታወቂያ ማውጣት ረቂቅ መመሪያን ለአስተያየት መላከ የውይይት መድረከ ማዘጋጀትፕ ከመመሪያ አወጣጥ ሥነሥርዓት ነጻ መሆን መመሪያ የሚጸድቅበት ጊዜና ሁኔታ በመመሪያው ረቂቅና በሚወጣው መመሪያ መካከል ልዩነት መኖር የማብራሪያ ጽሑፍ የመመሪያ ይዘትና ቅርፅ የመመሪያ ምዝገባ የመመሪያ ተደራሸነት የመመሪያ ተፈፃሚነት የመመሪያ ተፈፃሚነት ግምገማ ቭ ሃባ ሃህ ገ ምዕራፍ ሦስት የአስተዳደር ውሳኔ አሰጣጥ እና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት የአስተዳደር ውሳኔ አጀማመር የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው የአስተዳደር ውሳኔ አሰጣጥ መርሆዎች ሣሣ በሕግ የተሰጠ ሥልጣን ወሰንን አለማለፍ የግል እና የሕዝብ ጥቅምን ማመዛዘን አግባብነት በሌለው ጉዳይ ወይም ፍላጎት አለመመራት ሙያዊ ውሳኔ መስጠት ማዳመጥመስማት በቅን ልቦና መወሰን በቂ ምከንያት መስጠት የጥቅም ግጭትን ማስቀረት የተገልጋዮችን አኩልነት ማከበር በተገቢው ጊዜ መወሰን ተገማች መሆንከ ግልጽ መሆን የአስተዳደር ውሳኔን በጽሑፍ ማድረግ እና በሕጉ የተዘረዘሩትን ነገሮች ማካተት የአስተዳደር ውሳኔ አፈፃፀም የአስተዳደር ውሳኔውን ለተገልጋዩ መስጠት የአስተዳደር ውሳኔውን የሚፈጽመው ሰው በአስተዳደር ውሳኔ ላይ የሚቀርብ የእገዳ አቤቱታ በአስተዳደር ውሳኔ ላይ የሚቀርብ ቅሬታ ማ ሃባ ሃህ ገ ምዕራፍ አራት የአስተዳደር መመሪያዎችና ውሳኔዎች የፍርድ ቤት ክለሳ ሥነሥርዓት እና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች የአስተዳደር መመሪያዎችና ውሳኔዎች የፍርድ ቤት ከለሳ ሥነሥርዓት የከለሳ አቤቱታ የሚጀመርበት ሁኔታ የከለሳ አቤቱታ በመጨረሻ ውሳኔ ላይ መቅረቡ እና አስተዳደራዊ መፍትሔዎችን አሟጦ የመጨረስ ግዴታ አስተዳደራዊ መፍትሔዎችን አሟጦ የመጨረስ ግዴታ እና መመሪያዎች የከለሳ አቤቱታን ለማየት ሥልጣን የተሰጠው ፍርድ ቤት የከለሳ ምከንያቶችና መርሆዎች የከለሳ ሥርዓት የከለሳ ጥያቄ የቀረበለት ፍቤት የሚወስደው እርምጃ የከለሳ ውሳኔ አሰጣጥ የከለሳ ውሳኔ አፈጻጸም ልዩ ልዩ ድንጋጌዎቹ የፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ተፈጻሚነት የጉዳት ከሣ መረጃ የመስጠት ግዴታ አባሪሥሥሥሥ ኛ ሃባ ሃህ ገ ጩ ረጅ የሕናፍሣጉሻች አማካሪ ጉባኤ ቭዥ ክንገ ሮዐክ ። ይህም ሲባል አንድ የአስተዳደር ተቋም በማቋቋሚያ አዋጁ ላይ ወይም በሌላ የሕግ ሰነድ መመሪያ የማውጣት ግልጽ ስልጣን ሊሰጠው ይገባል ካልሆነ ግን የአስተዳደር ተቋም ከተፈጥሯዊ ባህርዩ በመነጨ መመሪያ የማውጣት ስልጣን የለውም ማለት ነው ምከንያቱም መመሪያ ሕግ ስለሆነና ሕግ ማውጣት ደግሞ በመንግስት ስልጣን ከፍፍል መሠረት የሕግ አውጪ ስልጣን በመሆኑ አስፈጻሚው የአስተዳደር ተቋም አካል በውከልና ካልተሰጠው በቀር ሌላ የስልጣን ምንጭ የለውም። ምዕራፍ ሦስት ህባሃህ ቋገ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ የአስተዳደር ውሳኔ አሰጣጥ እና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት የአስተዳደር ውሳኔ መስጠት አና መፈፀም የአስተዳደር ተቋሞች ከተፈጥሮ ባህሪያቸው የሚመነጭ የዕለት ተፅለት ዋነኛ ተግባር ነው እነዚህ ውሳኔዎች ባንዱ ወይም በሌላ መልኩ በሰዎቸ መብትና ጥቅም ላይ ውጤት ማስከተላቸው አይቀርም በመሆኑም እነዚህ ተግባራት በአስተዳደር ሥነሥርዓት አዋጁ ከፍል ሦስት በተደነገገው መሠረት መከናወን አለባቸው። የአስተዳደር ውሳኔ ትርጉም እና በአዋጁ ክፍል ሦስት የተደነገገው ሥነሥርዓት ተፈፃሚነት ወሰን በአዋጁ ከፍል አንድ ስለተመለከተ እዚህ ላይ መድገሙ አስፈላጊ ሆኖ አልተገኘም የአስተዳደር ውሳኔ አጀማመር የአስተዳደር ውሳኔ የሚጀመረው በአዋጁ አንቀጽ እአና እንደሚከተለው በተደነገገው መሠረት ነው። በሚመለከተው የአስተዳደር ተቋም የአስተዳደር ውሳኔ ከአስተዳደር ተቋሙ የዕለት ተዕለት ተግባር ጋር በተያያዘ በአስተዳደር ተቋሙ ተነሳሽነትም ሊጀመር ይችላል። የአስተዳደር ተቋሙ ቅጽ የአስተዳደር ተቋሙ የአስተዳደር ውሳኔ ጥያቄ የሚቀርብበትን ቅጽ ሊያዘጋጅ ይችላል። ሃባ ሃህ ገ የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው በአዋጁ አንቀጽ አንደሚከተለው የተመለከተው ነው። የአስተዳደር ተቋሙ የበላይ ኃላፊ የአስተዳደር ተቋሞች የበላይ ኃላፊዎች የአስተዳደር ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን የሚያገኙት በሕግ ነው። ብቻ መሆን አለበት ይህ ድንጋጌ የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው በሕግ ወይም በአስተዳደር ተቋሙ የበላይ ኃላፊ ውከልና የተሰጠው ሰው ብቻ እንዲሆን ያደርጋል። ይህ ቆሞ የአስተዳደር ውሳኔ በሚመለከተው ሰው ብቻ መሰጠት አለበት በዚህ ድንጋጌ መሠረት የአስተዳደር ተቋሞች ለአያንዳንዱ ጉዳይ ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን የተሰጠው ክንገ ሮዐክ ቨ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ የትኛው የሥራ ሃላፊ እንደሆነ ተገልጋዮች ማወቅ የሚችሉበት አሠራር መግለጽ የሚጠበቅባቸው ይሆናል ማለት ነው የአስተዳደር ውሳኔ አሰጣጥ መርሆዎች የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው በአዋጁ አንቀጽ እስከ አንቀጽ እና አንቀጽ እንደሚከተለው የተደነገጉትን አሥራ ሦስት መርሆዎች ማከበር አለበት። በሕግ የተሰጠ ሥልጣን ወሰንን አለማለፍ እንፇጽ የአሰተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው ውሳኔ በሚሰጥበት ጊዜ ሰእሰተዳደር ተቋሙ በሕግ የተሰጠውን ሥልጣን ወሰን ማለፍ የሳበትም የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው ውሳኔውን የመስጠት ሥልጣን ያለው መሆኑን እና የተሰጠው ሥልጣን መጠን ምን ያህል መሆኑን ማረጋገጥ አለበት። የአስተዳደር ተቋሙ የቆመለት የሕዝብ ጥቅም በአስተዳደር ተቋሙ ማቋቋሚያ ሕግ የተደነገገው የተቋሙ ዓላማ ወይም የሥልጣን እና ተግባር ግብ ነው የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው የመወሰን ነፃነቱንተጠቅሞ ውሳኔውን ሲሰጥ የእነዚህን ሁለት ጥቅሞች ሚዛን መጠበቅ አለበት። በዚህ ምክንያት የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው የአስተዳደር ውሳኔ ከመሥጠቱ በፊት መብቱ ወይም ጥቅሙ የሚመለከተውን ሰው ፍሬ ነገር የህግ መሠረት አና ማስረጃ በሚገባ ማዳመጥ እና መመርመር አለበት። ጉዳዩ በአንቀጽ መሠረት ሊመረመር በሚገባው ጊዜ በአንቀጽ የተዘረዘሩት የጥቅም ግጭት ሁኔታዎች ያሉ እንደሆነ በአንቀጽ እና በተደነገገው መሠረት የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው በራሱ ተነሳሸነት ወይም በሚመለከተው ባለጉዳይ አመልካችነት ህባሃህ ቋገ ለደ ዘሀቢ ትግ ከውሳኔ ሰጭነት ተነስቶ ጉዳዩ በሌላ ሥልጣን በተሰጠው ሰው መወሰን አለበት። የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው ጉዳዩን በተገቢው ጊዜ መርምሮ መወሰን አለበት ተገቢው ጊዜ ከጉዳይ ጉዳይ ስለሚለያይ በሕግ መደንገግ ተገቢ ሆኖ አልተገኘም ውሳኔ የሚሰጠው ሰው እንደጉዳዩ የፍሬ ነገር የህግ መሠረት እና የማስረጃ ሁኔታ የሚተምነው ይሆናል። ኘ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ የአስተዳደር ውሳኔ መስጪያ ቅጽ ውሳኔውን በዚህ ቅጽ ዓይነት ይፃፉ ቀን ዓም ቁጥር ሩ የ መቤት አድራሻነ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር ስልከ ኢሜይል በ ላይ የተሰጠ የአስተዳር ውሳኔ የአመልካቹ ሙሉ ስም የአመልካቹ አድራሻ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር ስልከ ኢሜይል ውሳኔ የሰጠው የመቤቱ ሥራ ከፍል ስም ማመልከቻ የቀረበበት ዋና ጉዳይ ፍሬ ሃሳብ ወይም ጭብጥ አንዲደረግ ወይም አንዲሰጥ የተፈለገው ውሳኔ ለማመልከቻው መሠረት የሆነው ህግ እና አንቀጽ ከተቻለ ይጠቀስ የማመልከቻው ደጋፊ ማስረጃዎች ዝርዝር የተሰጠው ውሳኔ መደምደሚያ የተሰጠው ውሳኔ ዝርዝር ማብራሪያ እና ምክንያት ለተሰጠው ውሳኔ መሠረት የሆነው ህግ አንቀጽ አና ማስረጃ ዝርዝር ውሳኔ የሰጠው የመቤቱ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ፊርማ ቀን ማህተም ረጭኔ የአብናፍትህጉኖቸች የአስተዳደር ውሳኔ አፈፃፀም የአስተዳደር ውሳኔ የሚፈጸመው በአዋጁ አንቀጽ እና አንደሚከተለው የተደነገጉትን በማከበር መሆን አለበት። ውሳኔውን የሰጠው ሰው የአስተዳደር ውሳኔ አፈጻጸም የፍርድ ቤት ውሳኔ አፈጻጸም ዓይነት ሥነሥርዓት የለውም ሆኖም የአስተዳደር ውሳኔ ሊሰጥ የሚገባው ሥልጣን ባለው ሰው መሆን እንዳለበት ሁሉ ሊፈጸም የሚገባውም የመፈጸም ሥልጣን ባለው ሰው መሆን አለበት። በዚህ ድንጋጌ መሠረት የአስተዳደር ተቋሞች ለአያንዳንዱ ጉዳይ ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን የተሰጠው የትኛው የሥራ ሃላፊ አንደሆነ ተገልጋዮች ማወቅ የሚችሉበት አሠራር መግለጽ የሚጠበቅባቸው ይሆናል ማለት ነው በአስተዳደር ውሳኔ ላይ የሚቀርብ የእገዳ አቤቱታ የአስተዳደር ውሳኔ ከመፈጸሙ በፊት የሦስተኛ ወገን ፅገዳ አቤቱታ በአዋጁ አንቀጽ አንደሚከተለው በተደነገገው መሠረት ሊቀርብ ይቸላል። በአስተዳደር ውሳኔ ቅሬታ ላይ ውሳኔ መስጪያ ቅጽ በቅሬታው ላይ የሚሰጠውን ውሳኔ በዚህ ቅጽ ዓይነት ይፃፉ ቀን ዓም ቁጥር የ መቤት ቅሬታ ማስተናገጃ አካል አድራሻ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር ስልከ ኢሜይል በአስተዳደር ውሳኔ ቅሬታ ላይ የተሰጠ ውሳኔ የቅሬታ አቅራቢው ሙሱ ስም የቅሬታ አቅራቢው አድራሻ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር ስልከ ኢሜይል ቅሬታ የቀረበበት ውሳኔ ርዕስ ቀን አና ቁጥር ቅሬታ የቀረበበትን ውሳኔ የሰጠው የመቤቱ ሥራ ከፍል ስም ቅሬታ የቀረበበት ውሳኔ አጭር ማብራሪያ እና የቅሬታው ዋና ፍሬ ሃሳብ ወይም ጭብጥ ቅሬታ ሰሚው አንዲያደረግ ወይም እንዲፈፅም የተፈለገው ለቅሬታው መሠረት የሆነው ህግ እና አንቀጽ የቅሬታው ደጋፊ ማስረጃዎች ዝርዝርካሉ በቅሬታው ላይ የተሰጠው ውሳኔ መደምደሚያ በቅሬታው ላይ የተሰጠው ውሳኔ ዝርዝር ማብራሪያ እና ምከንያት በቅሬታው ላይ ለተሰጠው ውሳኔ መሠረት የሆነው ህግ አንቀጽ እና ማስረጃ ዝርዝር በቅሬታው ላይ ውሳኔ የሰጠው መቤት ኃላፊ ፊርማ ቀን ማህተም ቆ ምዕራፍ አራት ህባሃህ ቋገ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ የአስተዳደር መመሪያዎችና ውሳኔዎች የፍርድ ቤት ክለሳ ሥነሥርዓት እና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች የአስተዳደር መመሪያዎችና ውሳኔዎች የፍርድ ቤት ከለሳ ሥነሥርዓት ባለፉት ምዕራፎች የአስተዳደር ተቋማት መመሪያዎችን ስለሚያወጡበት አንዲሁም ውሳኔዎችን ስለሚሰጡበት ሥነሥርዓት በሰፊው ተብራርቷል። በመሆኑም የፌዴራል የአስተዳደር ሥነሥርዓት አዋጅ ቁክ የአስተዳደር ጉዳዮች በፍርድ ቤት የሚከለሱበትን ሥርዓት በሀገራችን በይፋ የደነገገ የመጀመሪያው አዋጅ ነው በዚህም መሰረት አዋጁ በግልፅ ተፈፃሚ እንደማይሆንባቸው ከተመለከቱት ጉዳዮች ውጪ ሁሉም የአስተዳደር ተቋማት በሰጡት ውሳኔ እና ባወጡት መመሪያ ላይ የከለሳ አቤቱታ በመደበኛ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይቻላል። በአንቀጽ መሠረት በአስተዳደር መመሪያ ላይ የከለሳ ጥያቄ ማቅረብ የሚቸለው ማንኛውም ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ነው። ስለዚህ በአንቀጽ መሰረት ማንም ጉዳዩ ይመለከተኛል የሚል ሰው በአንድ የአስተዳደር ተቋም የወጣ መመሪያ ሊከለስ ይገባል በማለት የከለሳ አቤቱታ ማቅረብ ይችላል። ሆኖም በአንቀጽ መሠረት በቅሬታ ማስተናገጃ አካል ቀርቦ የተሰጠው ውሳኔ አግባብ አይደለም የሚል ማንኛውም ጥቅሙ የተነካበት ሰው በአንቀጽ መሰረት ውሳኔውን በፍርድ ቤት እንዲከለስለት አቤቱታ ማቅረብ ይችላል። አንቀጽ የአስተዳደር ውሳኔ በተገቢው ጊዜ ሳይሰጥ መቅረት የአስተዳደር ውሳኔ ጥያቄውን ውድቅ በማድረግ አንደተሰጠ ውሳኔ ይቆጠራል በማለት ይደነግጋል። ስለዚህ አንድ የአስተዳደር ውሳኔ ከለሳ ማቅረብ የሚፈልግ ባለጉዳይ በመሰረተ ሐሳብ ደረጃ በአስተዳደር መሥሪያ ቤቱ የተዘረጋውን የመፍትሄ አሰጣጥ ሥርዓት ማጠናቀቅ የሚገባው ቢሆንም የአስተዳደር መሥሪያ ቤቱ የአስተዳደር ውሳኔውን ለመስጠት ከተገቢው ጊዜ በላይ ከዘገየ ጥያቄውን ውድቅ በማድረግ እንደተሰጠ ውሳኔ በመቁጠር አንቀጽ በአንቀጽ የተመለከተውን አሟጦ የመጨረስ ግዴታ ሳይጠብቅ አቤቱታውን ማቅረብ ይቸላል። አስተዳደራዊ መፍትሔዎችን አሟጦ የመጨረስ ግዴታ እና መመሪያዎች የአስተዳደር መመሪያዎች ላይ የክለሳ አቤቱታ ለማቅረብ ልክ አንደ የአስተዳደደር ውሳኔ በአንቀጽ መሰረት ለተቋቋመው የቅሬታ ማስተናገጃ አካል መቅረብ አይጠበቅበትም ምክንያቱም የአዋጁ ከፍል ሦስት ንዑስ ከፍል አምስት ከአንቀጽ በአጠቃላይ የሚመለከተው በአስተዳደር ውሳኔ ላይ ስለሚቀርብ ቅሬታ ነው በንኡስ ከፍሉ ውስጥ የሰፈሩት ድንጋጌዎች የሚያሳዩት ቅሬታ የማቅረብ መብት አንቀጽ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ ወ ረገ የአባሻህጉኖች ጠየላይ ሀቤሕገ አማካሪ ጉባኤ የቅሬታ አካል ማስተናገጃ አካል ስለማቋቋም አንቀጽ የአስተዳደር ውሳኔ አፈጻጸም ስለሚታገድበት ሁኔታ አንቀጽ አና በመጨረሻም ቅሬታ ስለሚመረመርበትና ስለሚወሰንበት ሁኔታ አንቀጽ የሚደነግጉ አንቀጾች ናቸው በአጠቃላይ ማለት በሚቻል መልኩ እነዚህ ድንጋጌዎች ትኩረታቸው በአስተዳደር ውሳኔ ላይ ነው። ስለዚህም በአንቀጽ እንደተመለከተው የአስተዳደር መመሪያ ወይም የአስተዳደር ውሳኔ የከለሳ ጥያቄ የሚቀርበው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው። በአንቀጽ ሁለተኛው አረፍተ ነገር ላይ እንደተመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ጉዳዮች ቸሎት በቀረበለት የከለሳ ጥያቄ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ነው ያም ሆኖ ግን በሕገ መንግስቱ መሠረት በመጨረሻ የፍርድ ቤት ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ካለ የሰበር አቤቱታ ማቅረብ አንደተጠበቀ ነው ሆኖም ግን መመሪያን በተመለከተ በችሎቱ በተሰጠ ውሳኔ ላይ በአንቀጽ ድንጋጌ መሠረት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሊቀርብበት ይችላል የሥራ ቡድኑ የከለሳ ሥርዓት መመሪያም ሆነ የአስተዳደር ውሳኔ አስተዳደራዊ አርምጃዎች መሆናቸው ታምኖ በተመሳሳይ ሁኔታ እንዲስተናገድ ታስቦ ነበር። ለዚህም ነው የአዋጁ አንቀጽ አንድ የአስተዳደር ተቋም መመሪያ የማውጣት ዝግጅት ሲጀምር በሚያወጣው ማስታወቂያ ውስጥ መመሪያውን ለማውጣት መሠረት የሆነውን ሕጋዊ ሥልጣን ማሳወቅ እንዳለበት የሚደነግገው ስለዚህ መመሪያ ያወጣው የአስተዳደር ተቋም መመሪያውን ያወጣው በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ነው ወይስ ከተሰጠው ሥልጣን ገደብ ውጭ ነው። የአስተዳደር ተቋሙ መመሪያ አንዲያወጣ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉ ራሱን የቻለ የአስተዳደር ውሳኔ ነው ስለሆነም ተቋሙ መመሪያ አላወጣም ብሎ የሰጠው ውሳኔ ለፍርድ ከለሳ የሚቀርበው አንደማንኛውም የአስተዳደር ውሳኔ ነው እንጂ እንደ መመሪያ አይደለም። የአስተዳደር ውሳኔ ወይም መመሪያ ላይ የከለሳ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት ስለሚወስደው እርምጃ አንቀጽ አጠቃላይ ድንጋጌ አስፍሯል። የከለሳ አቤቱታው የቀረበው የአስተዳደር ተቋሙ ባወጣው መመሪያ ላይ ከሆነ የሚከተሉት ሰነዶች በከለሳ ሂደቱ ውስጥ አንዲቀርቡ ሊደረግ ይችላል የመመሪያ አወጣጡን ሂደት የያዘው ይፋዊ መዝገብ የመመሪያው ረቂቅ እና በመመሪያው ላይ የተሰጡ አስተያየቶችን ጨምሮ በመዝገቡ ውስጥ ሊካተቱ የሚገባቸው ሰነዶች ቅጅጣግልባጭ በሙሉ አንቀጽ ረቂቅ መመሪያውን እና የመመሪያ አወጣጥ ሂደቱን በተመለከተ የወጡ ሕዝባዊ ማስታወቂያዎች በሙሉአንቀጽ ረቂቅ መመሪያውን ለሚመለከታቸው የአስተዳደር ተቋማት ለሌሎች ባለድርሻ አካላት እና ለፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ መላኩን የሚያሳይ ማረጋገጫ አንቀፅ እና በረቂቅ መመሪያው ላይ የውይይት መድረከ መዘጋጀቱን በውይይቱ እንዲሳተፉ የሚገባቸው አካላት መሳተፋቸውን የሚያሳዩ ሰነዶች አንቀጽ እና የሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ ረጭኔ የአብናፍትህጉኖቸች መመሪያውን ለጠቅላይ አቃቤ ሕግ ልኮ ማስመዝገቡን አንዲሁም መመሪያው በተቋሙ ድረገፅ ላይ መጫኑን የሚያሳይ ሰነድ አንቀጽ እና ። የአስተዳደር ሥነሥርዓት ሕጉ አንቀጽ በአንጻሩ የሚለው ፍርድ ቤቱ የክለሳ አቤቱታ የቀረበበትን የአስተዳደር መመሪያ ወይም ውሳኔ ሊያፀና ወይም በሙሉ ወይም በከፊል ሲሽር ይችላል ነው። የከለሳ ውሳኔው የአስተዳደር ተቋሙ ህባሃህ ቋገ ለደ ዘሀቢ ትግ አውጥቶት የነበረው መመሪያ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል በሥራ ላይ መዋል አይችልም የሚል ከሆነ እንደ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ መፈጸም አለበት። ስለዚህ በሕጉ መሠረት አስተካከለህ መመሪያውን አውጣ ወይም ውሳኔ ስጥ የሚል አንጂ በምትኩ አንዲህ ወሰኛለሁ የሚል አዲስ መብት የሚሰጥ ውሳኔ አይደለም ሦስተኛ የከለሳ ውሳኔ በመሰረቱ ማጽደቅ ወይም በከፊል ወይም በሙሉ መሻር አና ግድፈቶቹን አስተካከለህ አንደገና ወስን ብሎ ጉዳዩን ወደ መጣበት የመመለስ ትአዛዝ ነው አራተኛ በባለጉዳይ ጥያቄ ላይ የተሰጠ የአስተዳደር ውሳኔ ካልሆነ በቀር መመሪያ አጠቃላይ ተፈጻሚነት ያለው ሰነድ ነው አንደ ማናቸውም በግል ጉዳይ እንደተሰጡ የክለሳ ውሳኔዎች መመሪያውን ፈጽም ወይም በሥራ ላይ አውለህ አሳየኝ ተብሎ እርምጃ መውሰድ አይቻልም መመሪያው በሥራ ላይ አንዲውል ባለጉዳይ በዚያ መመሪያ መሠረት በግል ጉዳዩ ላይ የአስተዳደር ውሳኔ ለማግኘት ጥያቄ ማቅረብ አለበት ስለዚህ ባለጉዳይ ካልቀረበ በቀር በመመሪያው መሠረት ውሳኔ መስጠት አይቻልም ፍርድ ቤቱ የሻረውን መመሪያ በሥራ ላይ ለማዋል መሞከር ግን የፍርድ ቤቱን ውሳኔ መጣስ ይሆናል።