Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የወንጀል የዳኝነት ሥልጣን የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንቶች ጋር በመመካከር ይቀጥራል ጁ ከል ር ፀርርከርብ ህክሰር ሀኩላርር ርፎ ከደፎዐቪ ዐከሸ ርበበ ርቧፎ ህበበር ከፎ ህበርቨበ ኣፕ ልበ ነጓዐፎ ህቪ ሀበ ዐከ ርፎ ዞላዚፐክከጾ ክር ኖዌፔናዐፎበር ዐያሯዐር ርሀቪና ያህዕጩርጽ ቋዐሪ ሀፀርፍ ዐሂስር ያትርዐርዐ ዐ ዕነር ያሯርዐር ሀህሠያርር ርሀዘ ከይ ክርበ ዐ ከይ ኮርበር ህዩፎበር ህቨቪ ከጴ ኮፍ ርከ ሂከር ክቤቤኋኪ ዐ ።ርሪ ል ር ከፀፐፍዐ ህ።
ክፍል ሦስት ስለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥልጣን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመጀመሪያደረጃ የዳኝነት ሥልጣን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ የመጀ መሪያ ደረጃ ብቸኛ የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል የፌዴራል መንግሥቱ ባለሥልጣኖች በሥራ ኃላፊነታቸው ምክንያት ተጠያቂ በሚሆኑባቸው የወንጀል ጉዳዮች ዓለም አቀፍ የዲፕሎማቲክ ሕጎችና ልምዶች እንደተጠበቁ ሆነው የውጭ ሀገር አምባሳደሮች ቆንስላዎች እንዲሁም የዓለም አቀፍ ድርጅቶችና የውጭ መንግሥታት ወኪሎች ተጠያቂ በሚሆኑባቸው የወንጀል ጉዳዮች ዮ በሕግ በሚወሰነው መሠረት አንድ ጉዳይ ከአንድ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወደሌላ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም ወደራሱ እንዲዛወር በሚቀርብ ጥያቄ ። የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥልጣን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት ያለባቸውን የሚከተሉትን ጉዳዮች በሰበር የማየት ሥልጣን ይኖረዋል ጵ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በይግባኝ አይቶ የመጨረሻ ውሣኔ የሰጠባቸውን ጉዳዮች ዙ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት የመጨረሻ ውሣኔ የሰጠባቸውን ጉዳዮች ድ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት ወይም በይግ ባኝ አይቶ የመጨረሻ ውሳኔ የሰጠባቸውን ጉዳዮች ። ክፍል አራት ስለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥልጣን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ደረጃ የፍትሐ ብሔር የዳኝነት ሥልጣን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግምታቸው ከአምስት መቶ ሺህ ሺህ ብር በላይ በሆኑ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ የመጀ መሪያ ደረጃ የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል ሀ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተሰጠው ሥልጣን እንደተጠበቀሆኖ በአንቀጽእና መሠረት በሚቀርቡ የፌዴራል የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች ለ በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ውስጥ በሚነሱ በሌ ሎች የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የይግባኝ ሥልጣን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በይግባኝ የማየት ሥልጣን ይኖረዋል። የፌዴራል የመጀመሪያደረጃ ፍርድ ቤት የፍትሐ ብሔር የዳኝነት ሥልጣን የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ግምታቸው እስከ ብር አምስት መቶ ሺህ ሺህ ብር በሚደርስ ወይም ግምታቸው በገንዘብ ሊተመን በማይችል በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ የመጀ መሪያ ደረጃ የፍትሐ ብሔር የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል በዚህ አዋጅ አንቀጽ እና አንቀጽ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠው ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በአንቀጽ ዞኛ እና መሠረት በሚቀርቡ የፌዴራል የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች በሕግ ለሌሎች አካላት የተሰጠው የዳኝነት ሥልጣን እንደተ ጠበቀ ሆኖ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ከተማ ውስጥ በሚነሱ በሌሎች የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች። የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የወንጀል የዳኝነት ሥልጣን የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሚከተሉት የወንጀል ጉዳዮች ላይ የመጀመሪያ ደረጃ የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል ጽ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና በተመለከቱት የወንጀል ጉዳዮች ዙ በሕግ ለሌሎች አካላት የተሰጠው የዳኝነት ሥልጣን እንደተ ጠበቀ ሆኖ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ ውስጥ በሚነሱና በሥራ ላይ ባሉ ሌሎች ሕጎች ለአውራጃና ለወረዳ ፍርድ ቤቶች በተሰጡ በሌሎች የወንጀል ጉዳዮች። ኞ ክፍል አምስት ስለ ፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሥልጣንና ተግባር የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በሕግ መሠረት የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ለማስተዳደር ኃላፊ ይሆናል። መ ፅ ሰ ሸ ቀ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት በፕሬዚዳንቱ የሚመራለትን ሥራ ያከናውናል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በማይኖርበት ጊዜ ፕሬዚዳንቱን ተክቶ ይሠራል ። ክፍል ስድስት ስለ ፌዴራል ፍርድ ቤቶች አደረጃጀትና የዳኝነት ሥራ አካሄድ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችና ሌሎች ሠራተኞች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አንድ ፕሬዚዳንት አንድ ምክትል ፕሬዚዳንት እንዲሁም ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ዳኞች ይኖሩታል ። ክፍል ሰባት ስለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉባዔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉባዔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አንድ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉባዔ ከዚህ በኋላ ጉባዔው እየተባለ የሚጠራ ይኖረዋል። የጉባዔው አባላት የጉባዔው አባላት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚ ዳንት ምክትል ፕሬዚዳንት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የመጀ መሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንቶችና የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች ይሆናሉ ።