Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከደነቀው አሣዬ መስከረም ዓ ም አዲስ አበባ ያሌድስ በሸተኛው ምንጭ ላይፍ ከተባለው መጽሔት የጥር እትም ከቅጽ ቀ የተገኘ የደራሲው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው ። እንደ ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ሁሉ ኤድስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላው በአመዛኙ የሚተላለ ፈው በወሲባዊ ግንኙነች ጊዜ መሆኑ ግልጽ ነው ። ረሱ የመበከል ዕድልዎ የጐላ ነው። ለዚህ ችግር መፍትሔው ቀላል ነው ። በመ ሠረቱ እርስዎ ከቫይረሱ ነጻ መሆንዎ ጠቃሚና አስፈላጊ ነው ። « ቁ መጽሐፉ ታትሞ በአንባቢያን እጅ ቢገባ ጠቃሚነቱ የተረጋገጠ ነው ።
ምዕራፍ ሶስት ኤድስ የሚተላለፍባቸው መንገዶች ምዕራፍ አራት የኤድስ በሽታ በአፍሪካ ምዕራፍ አምስት ኤድስን መከላከልና መቆጣጠር ምዕራፍ አንድ አጠቃላይ መግቢያ የሕክምና ባለሙያዎችና የሳይንስ ሊቃውንት ረጉት ምርምር በወሲባዊ ግንኙነት የተነሳ የማከሰ ከሠላሳ በላይ የሚሆኑ ተላላፊ በሽታዎች እንዳሉ አረ ጋግጠዋል ። ስለሆነም ኤድስ የመከላከያ ክትባትም ሆነ የመፈወሻ መድኃኒት ያልተገኘለት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎችንም ሕይወት እየቀማ የዓለምን ሕዝቦች ሥጋት ላይ የጣለ በሽታ በመሆኑ በመከላከልና በመቆጣ ጠር ረገድ እያንዳንዱ ሰው ተገቢውን ጥንቃቄ ለማድረግ ይችል ዘንድ ስለ በሽታው ያለውን ግንዛቤ ለማዳበር ይህ አጭር ጥናታዊ ጽሑፍ ተዘጋጀቷል ። በእርግጥ እንደሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ሁሉ ኤድስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላው የሚተላለፍ እንደ መሆኑ የመሠራጨት ኃይሉ ከፍተኛ ነው ። ይሁን እንጂ በበሽታው እንደላይኛው ገጽ ። የደም ምርመራ በጣም ውድ ቢሆንም የኤችአይቪ ቫይረስ በደም አማካይነት ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው እንዳይሸጋገር ለመቆጣጠር ይረዳል ። እንደላይኛው ። የኤድስ መንስኤ የሆኑት ኤችአይቪ የተባሉት ቫይ ረሶች ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው የሚሸጋገሩባቸው ሶስት ዋና ዋና መንገዶች አሉ ። ሀ በበሽታው የተያዘ ወይም የቫይረሱ ተሸካሚ የሆነ ሰው ከጤነኛ ሰው ጋር ወሲባዊ ግንኙነት ቦማድረግ ለ በበሽታው ከተለከፈው ሰው የተወሰደ ደም ለጤ ነኛ ሰው ሲሰጥ ሐ በዚህ በሽታ የተለከፈችሴት ጸንሳ ልጅ ስትወልድ እስከአሁን በተደረጉ ሳይንሳዊ ምርምሮች እና ጥና ቶች መሠረት ዋና ዋናዎቹ የ ኤችአይቪ መተላለ ፊያ መንገዶች እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ሶስቱ ሲሆኑ ስለ እያንዳንዳቸው ዘርዘር ባለ መልክ ለማየት እንሞ ክራለን ። በዚህ ጊዜ አንደኛው ኤችአይቪ በተባለው የኤድስ መንስኤ ቫይረስ የተለከፈ ከሆነ ወደ ሌላው ሰው በቀላሉ ሊያስተላልፍበት ይች ላል ። የኤድስ በሽታ መንስኤ የሆነው ኤችአይቪ ቫይረስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው የሚተላለፍበት ሁለተኛው መንገድ በደም አማካይነት ነው ። ሑ ከእናት ወደ ልጅ የሚደረግ የቫይረስ ሽግግር የኤድስ መንስኤ የሆነው ኤችአይቪ ቫይረስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላው ሰው የሚሸጋገርበት ሶስተኛው መንገድ ኳእናት ወደ ልጅ ነው ። የኤድስ መንስኤ ቫይረስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው የሚሸጋገርባቸውን መንገዶች ለማየት ሞክረናል ። በተለይም አፍሪካ ውስጥ ብዙ ውን ጊዜ የሚነሳው ጥያቄ ኤድስ በወባ ትንኝ ወይም በሌሎች ደም በሚመጡ ተባዮች ሊተላለፍ አይችልም ወይ ። በአፍሪካ ውስጥ ክተመሳሳይ ጾታ ጋር ወሲባዊ ግንኙነት የማድረግም ሆነ መድኃኒትን በደም ሥር የመውጋች ልማድ ባለመኖሩ በሌላ በኩል ደግሞ በበሽታው የተለከፉ በሽተኞች ቁጥር በሁለቱም ጾታዎች ተመጣጣኝ ሆኖ መገኘቱ ኤድስ አፍሪካ ውስጥ ከተቃራኒ ዶታ ጋር በሚደረግ ወሲባዊ ግንኙነት ምክንያት ይራባል የሚለውን ግምት የበለጠ ያጠነክራል ። ሩ እንደላይኛው ። በተለይ በአፍሪካ ውስጥ እጅግ አሳሳቢ ሆኖ የተገኘው ጉዳይ የኤድስ በሽታ ሳይሆን የዚህ በሽታ መንስኤ የሆነው ቫይረስ ኤችአይቪ አለቅጥ መዛመች ነወ ። በሌላም በኩል በማዕከላዊ አፍሪካ ሪቱኾብሊክ ባን ሰዎች ላይ የተደረገ ምርመራሪ በመቶ በሚሆኑት ሰዎች ደም ኤችአይቪ የተገኘ መሆኑ ተገልዷጺጅ። በመሠረቱ የኤድስ ቫይረስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላው የሚተላለፍባቸውን መንገዶች በተመለከተ በሌላ ምዕራፍ የተመለከትነው ጉዳይ ቢሆንም በተለይ አፍሪካን በተመለ ከተ ጉዳዩ ምን እንደሚመስል መቃኘቱ ተገቢ ይሆናል። በተመሳሳይ ሁኔታም የኤድስ ቫይረስ የያዘው ሰው ሌሎች ተላላፊ የአ እንደላይኛው ግጽ ። ዝ እንደላይኛው ። በእርግጥ እንደላይኛው ። በወሲባዊ ግንኙነት ፍላጎትዎና ባሕርይዎ ላይ ዛሬውኑ ጠንካራ ለውጥ ያድርጉ የኤድስ በሽታ መንስኤ የሆነው ቫይረስ ከአ ንድ ሰው ወደ ሌላው በአመዛኙ የሚተላለ ፈው በወሲባዊ ግንኙነች ጊዜ መሆኑ ግልጽ ነው ።