Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዛዝ እንደሰጠህ ሁሉ ሀጢአተኞችንም ማወገዝና ወደ ሲወል መላክና ማሰቃየት የለብህም በማለት ሰ ፈጣሪያቸውን ጋ በመፈታተን ብዙ የምርምር ውጤቶችን አበርክተዋልበዚህ ጥማቸውም የምርምር ቅኔ የሚል ልዩ የመጠየቂያ ወይም የመመርመሪያ መሳሪያ ይጠቀሙ ነበር በተጨማሪም ግብርና ለኢትዮያ ኦርቶደክስ ቤተክርስቲያን ብሉይ ኪዳንንና አዲስ ኪዳንን በመተርም ትልቅ አገልግሎት ቢያደርጉም ትልቁን አስተዋወ ያደረጉት በሕግና በቤተክርስቲያን ዜማና አቋቋም ነበር እንደዚሁም የፈጠሩት አዲስ ዓይነት የቤተክርስቲያን አቋቋም ከደብረታቦር ወደ ሽዋ መጥተው ለንጉሥ ምኒልክ አማካሪ ሆነዋል በዚህን ጊዜ ሣይሆን አልቀረም መድጽጋፈ ጨዎታ የሚለውን መጽሐፋቸውን የደረሱት ይህ መጽሐፍ ደራሲው የህይወት ታሪካቸውን ባጭሩ አንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት የሠሯቸውን ስብስቦችን ስለማይጨው ጦርነትና የአለም ፖለቲካን በማካተት የፃፋት ነው። የተሰኘው መጻሐፋቸው በጊዜው የነበረውን የመኳንንቱንና የባላባቱን የአኗኗር ሁኔታ እንዲሁም ስለ ፃሃይማኖት በሰፊው ይገልጻል አደፍርስ የታሪኩ ባለቤት ከሌሎች ተማሪዎች ጋር በመሆን ከአዲስ አበባ ወደ ባላገር በመፄድ በአንድ ላይ ቤት ተከራይተው መኖራቸውን በመተረክ በከተማውና በባላገሩ መካከል ያለውን ከፍተኛ የአስተሳሰብ የልማድና የመሳሰሉትን ልዩነቶች በጉልህ ያስረዳል ደራሲ በዓሉ ግርማ ለኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ዕድገትን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል ተስፋዬ አበበ በ ዓም በማዘጋጃ ቲያትር ቤት በተዋናይነት አገልግለው ብሔራዊ ቲያትር ሲቋቋም ከሠራተቹ ጋር በመዛወር እስከ ዓም ድረስ አገልግለዋል ከዚያም በክብር ዘበኛ ማስታወቂያ ክፍል በጋዜጠኝነት ለስድስት ወራቶች ሠርተዋል በመቀጠልም በፖሊስ ሠራዊት ሙዚቃ ክፍል በደራሲነትና በአዘጋጅነት አገልግለዋል ከጻፋቸው መጻሕፍት ውስጥ ።
የተሰኘ ውን የአማርኛ ሰዋሰው መሪ መፅሐፍ ለኢትዮጵያ የራሳቸውን አስተያየት ያካተተ መጽሐፍ እንዲሁም የአጹ ምኒልክን የሕይወት ታሪክ ጽፈዋል ከሥራወቻቸው ውስጥ የአማርኛ ቋንቋ አጠቃቀማቸውና አገላለጻቸው ዖይሃመኖሯ ማረኛ ሥሪኃድታፍፉፍ የሚል ሥም አሰጥቷዋል ነጋድራስ አፈወርቅ በሥነ ሥዕልና በሥነ ጽሑፍ ሥራ በጣም የተደነቁ ሰው ነበሩ እነዚህን ሙያዎች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር በመቅሰም የሚያስመሰግን የሥራ ፍሬ አሳይተዋል ቀደም ብሎ እንደተገለፀው በሥዕል ሥራ ችሎታቸው የተለያዩ አብያተ ክርስትያናትን በሥዕል አስጌጠዋል የማንተማቸው ልዩ ምልክት አድርገው የሚጠቀሙበትና በብዙዎቹ መጽሕፍታቸው ውስጥ የሚገኘ ውን ሶቦ ጴንምቷፏዖ ታዘዳሃ ፎራ ዳሂዳጩጨረ በሚል የሰየሙትን የፃሳብ ሥዕል የሳሉትም ራሳቸው ናቸውጹነጋድራስ አፈወርቅ ትምህርታቸው ሥዕል ቢሆንም ቀደም ብለው ከሣሉአቸወ ሥዕሎች በስተቀር በሙያው ብዙም አልተጠቀሙበትም እጅግ የሚደነቁበትና የሚመሰገኑበት ሙያ ሥነ ጽሑፍ ነው በኢትዮጵያ ይታተሙ ከነበሩት የቀድሞ ጋዜጦች አእምሮ ብርፃንና ሰላም የቄሣር መንግሥት መልዕክተኞች እና ሌሎች ጋዜጦች ውስጥ ቁጥራቸው በርከት ያሉ ጽሑፎችን አስፍረዋል የነጋድራስ ጽሑፍ ቋንቋው ጥራት ያለውና መልዕክቱ ልብ የሚገባ ቁም ነገር የያዘ ነው ድርሰቶቻቸውም ተነበው የማይጠገቡ ትዕይንቱ በዓይነ ልቦና ጐልተው እንዲታዩ የሚያደርጉ ስሜትን የሚማርኩ ናቸው ነጋድራስ አፈወርቅ ጠቃሚ የመማሪያ የታሪክና ልብወለድ መጻሕፍት አሳትመዋል ከዚህ በተጨማሪ ነጋድራስ አፈወርቅ ሦስት ያህል ቲያትሮች እንዳዘጋጁ ነገር ግን ቲያትሮቹ አለመታተማቸውንና ለሕዝብ አለመታየታቸውን በርፌሰር ታምራት ወሚካኤል ስለ ኢትዮጵያ ደራሲያን በጻፋት ጥናት ላይ ገልፀዋል የኢጣሊያንኛ እና የአማርኛ መዝገበ ቃላት አዘጋጅተውም ለመታተም እንደተሰናዳ በታሠሩበት ጊዜ ተወሰዶባቸወዋል ነጋድራስ አፈወርቅ ገየሱስ በሥነጽሑፍ ሥራዎቻቸው አገራቸው እድትሰለጥን በተለያዩ ጽሑፎቻቸው ያመላከቱ ታላቅ ሰው ነበሩ ኅሩይ ወልደሥላሴ ብላቴን ጌታ ዓም ብ ይነማርኛ ድቻ ይነ ፅሥፍ ፉና ወ ደን አቦ በሚባል ቀበሌ የተወለዱት ኅሩይ በወጣትነት ዕድሜአቸው ያሳዩት በነበረው ትጋትና ቅልጥፍና መምህር ወልደጊዩርጊስ ቀድሞ ይጠሩበት የነበረውን ሥም ገብረመስቀልን በመቀየር ኅሩይ አሉዋቸው ትርጓሜውም ምርጥ ማለት ነው ለአጹ ኃይለሥላሴ አማካሪ በመሆን የሚወጡትን የሃይማኖትና የአስተዳደር ሕጐች እየተረጐሙና የአርትኦት ሥራዎቻቸውን እያጠናቀቁላቸው እንዲወጡ ያደርጉ ነበር በብላቴን ጌታ ኅሩይ ታሪክን ማኅበራዊ ጉዳይንና ፍልስፍናን ያካተቱ የሚደርሱ መጻሕፍትን አዘጋጅተዋል ከሥራወቻቸው ውስጥ ወዳጄ ልቤ የሚባለው መጽሐፍ ታዋቂነትንና ተወዳጅነትን አትርፏላቸዋል ገሕይወት ባይከዳኝ ዓም ገሕይወት ባይከዳኝ በ ዓም በአድዋ አካባቢ ተወለዱ እድሜአቸው ለትምህርት ሲደርስ ኤርትራ ውስጥ በሚገኘው የስዊድን ሚሽን ሲማሩ ቆይተው ከዛም ወደ ጀርመን አውስትራሊያ በመሄድ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ ከጀርመን ሚሽን ጋር ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በአጹ ምኒልክ ቤተመንግሥት ፀሐፊ በመሆን ሠርተዋል የምኒልክ ሐኪም ለነበረው ጀርመናዊ ዶክተር አስተርጓሚ ሆነው ሲያገለግሉ ከእቴጌ ጣይቱ ጋር በነበራቸው አለመግባባት አገር ለቀው ወደ ሱዳን ሄዱ ከዛም ለሱዳን መንግሥት የሀገር ውስጥ ደህንነት ሲሰሩ ቆይተው ወደ ሀገራቸው በመመለስ በቤተመንግሥት ውስጥ ማገልገል ጀመሩ በመቀጠልም የድሬዳዋ ጉምሩክ ኃላፊ ሆነው ተመድበው ባላባራስ ተፈሪና በሌሎች ተቀናቃች ወገኖች ተፈጥሮ በነበረው ግት ራስ ተፈሪን ወግነሀል በሚል ከሥልጣን ተወገዱ በ የመንግሥት ግልበጣ በኋላ ወደ ቀድሞው ሥልጣናቸው የተመለሱ መሆኑ ቢታወቅ በ የህዳር በሽታ ተይዘው ለህልፈት በቁ አከራካሪ የነበረው መጋፇሃሥቅኖ ይጓሃሇ ለዕሪዕታዳደረ በሃገሪቱ የውስጥ ጉዳይ አስተዳደርና ኢኮኖሚ እንዲሁም በትምህርት ላይ ፍጹም ለውጥ እንዲኖር የሚያሳስበው መጽሐፋቸው ለመጀመሪያ ጊዜ በአቶ ውሎስ ኖኞ አማካይነት በዓም ለህትመት በቅቷል ተሰማ ሀብተሚካኤል ዓም ማረኛ ያጋያ መቓጋያ ቃጎፖ ፉና ወ ተሰማ ሀብተሚካኤል በሰሜን ሽዋ በሰላሌ አውራጃ ሐጽዩን በ ዓም ተወለዱ ተሰማ የአባይን ወንዝ አቋርጠው ወደ ጃም በመሄድ ዜማ ግጥም ትርጉም ቅኔን በተለያዩ ቤተክርስቲያናትና ገዳማት ትምህርታቸውን ይከታተሉ ነበር በተለይ ዲማ በሚገኘው ውቅ ገዳም በመፄድ ለቤተክርስቲያን ዜማና ግጥም ትምህርት ሄደዋልዜ የቤተክርስቲያን ከፍተኛ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ በኋላ በዓም በመንግስት ሥራ በመቀጠር ወደ ሐረርጌ ጠግዛት ሄዱ ተሰማ በቆን አ ጽሑፋቸውና በተለያዩ በፊደል አጣጣላቸው በኢትዮያ ውስጥ እንደ ልዩ ጥበብ ተቆጥሮላቸው የታወቁ ነበር ተሰማ ብዙ የሀይማኖት መፃሕፍትን እንዲገለብጠ ይታዘዙ ነበር በጡረታ እስከተገለገሉበት ዓም ድረስ የአማርኛ መዝገበ ቃላት እአንዲያዘጋ በትምህርትና ስነጥበብ ሚኒስቴር ኃላፊነት ተሰጣቸው ዴከሳቴ ብርሀንዴ የተሰኘው ሥራቸው ከጠንካራ ስራቸው ዋነኛ ሲሆን በአንግሊዝኛም የመጨረሻ ሥራቸው እና ለአብዛኛው ሕዝብ ትልቁ ክንውናቸው ነበር ከ እስከ ዓም በዚህ መዝገበ ቃላት ዝግፁት ላይ ያዋሉዋቸው ፈጠራዎቻቸው እና ጥረት ብዙ ችግሮችንና መሰናክሎች ገጥመዋቸዋል አማርኛ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ቢሆንም በተጨማሪም ተሰማ እንግሊዝኛ ፈረንሳይኛ አማርኛ አደሪኛ እና ግዝ በደንብ በማወቃቸውና ይህንን የቋንቋ ወቀታቸውን በዚህ መልካም ሥራ ላይ አውለዋል ሁሉንም ጥንካሬያቸውን ዴከሳቴ ብርሀንዴ የተባለው መዝገበ ቃላት ዝግት ላይ አውለውታል ተሰማ ይህንን መዝገበ ቃላት ለማዘጋጀት ያነሳሳቸው ነገር ቢኖር በመምህራን ማሰልጠኛ ተቋም ውስጥ ሲሰሩ በነበረበት ጊዜ በተማሪዎች አካባቢ የነበረው ለቃላት ትክክለኛውን ትርጉም የመስጠት ቸግር መከሰቱን በመረዳት እና ብዙ የአማርኛ ቃላት በከተሞች አካባቢ በመረሳታቸውና በመጥፋታቸው እነዚህን የባህል ቅርሶች ለማቆየት ሲባል ነበር ከአስር ዓመታት ጠንካራ ስራዎች በኋላ ባለ ገፆች መዝገበ ቃላት ሲያዘጋጁ መዝገበ ቃላቱም ዐዐዐ ድርሰቶችና አገባቦች ስሎች አሉት የመዝገበ ቃላት ስራ ከ ዓመታት በኋላ በገበያ ላይ ዋለ ስሙም ከሳቴ ብርሃን ተሰማ እንዲባልና ለደራሲው ክብር ሲባል አንዲሁም በትምህርትና ሥነጥበብ ማር ተመርጦ ተሰየመይህም ለተሰማ ሀብተሚካኤል እንደ ሽልማት ተቆጠረ ይህ መጽሐፍ ለብዙ ዓመታት ዴከሳቴ ብርሀን ተሰማፎኗ ወይም ዴከሳቴ ብርሀን ከፋች ገላጭ ወይም ብርዛን አምጪ ተሰማ ብቸኛውና ጥሩ በገበያ ላይ ያለ የአማርኛ መዝገበ ቃላት ነው እምሩ ኃይለ ስላሜ ራስ ዓም ሰ ውም ፈጎሂና ደራሷ ቂረ በሐረርጌ ጠግዛት በጉርሱም ሕዳር ዓም ተወለዱር ተወልደው በወራት ጊዜ ውስጥ እናታቸው ሞቱ ፅድሜአቸው አራት ዓመት ሲሆናቸው እንደዚሁ ሌሎች ወላጆቻቸው ከሞቱባቸው ልጆች ከሚያድጉበት ከራስ መኮንን ቤት እየተማሩ እንዲያድጉ ተላኩ እዚያም በአብዛኛው ግዕዝና ሌሎችንም ተማሩ አእምሩ ኃይለ ስላሜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በጣም የሚታወቅ ስም ነው ከሚኒልክ ጊዜ ጀምሮ እስከ አብዮታዊት ኢትዮጵያ ረጂም ጊዜ መኖራቸው ደግሞ የበለጠ ለመታወቅና ጥሩ አድል እንዲኖራቸው አድርጓል ራስ እምሩ ኃይለ ስላሜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በአብዛኛው በሀገር አመራር ላይ ሰፊ ቦታ የነበራቸው ቢሆኑም በአዛ ነታቸው በገ ነታቸው በዝነኛ ተዋጊነታቸው በፖለቲከኛነታቸው በጨዋነታቸውና ከጓደኞቻቸው ጋርም የነበራቸው ተግባብቶ የመስራት ችሎታቸውና ጥሩ ማሕበራዊ ግኑኝነታቸው እንኳንስ ከወዳጅና ከወገን በጠላቶቻቸውም ዘንድ ክብር አስገኝቶላቸዋል ከስነፅሑፍ ስራዎቻቸው ለኢትዮጵያ ፖለቲካ ዲፕሎማሲና ወታደራዊ ታሪክ ጎልተው ይታያሉ ራስ እምሩ ኃይለ ስላሜ እዚህ የስነፅሑፍ ስራዎች ውስጥ ሊካተቱ የበቁት ሦስት ልብ ወለዶች በመፃፋቸው ነው ከስነፅሑፍ ስራዎቻቸው ውስጥም ኑ የዓለም ትግል ኑ ፊታውራሪ በላይ ኑ ሰውና ዕውቀት የተሰኙት ሲሆኑ የመጀመሪያው ስነፅሑፋዊ ስራቸው በአንዳንድ ምክንያቶች ሳይታተም ሁለተኛው ስራቸው መጀመሪያ ለሕትመት በቃ እንደቢሁ ሦስተኛው ስራቸው የመጀመሪያው ሳይታተም በሁለተኛ ደረጃ ሲታተም የመጀመሪያው ስራቸው በዓም ታተመ ይህ የመጀመሪያ ስራቸው በአብዛኛው ስለ ሀገር ዕድገት በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ውሰጥ ስለሚታየው ማሕበራዊ ሁኔታና ስለ ሌሎች የዓለም ሀገራት አድገት ወይም ስለ ስልጣኔ ወይም ስለ ዘመናዊነት የሚያወያይ ነው ወልደጊዩርጊስ ወልደ ዮሐንስ ፀሐፊ ትዕዛዝ ዓም በሸዋ ክፍለ ሀገር በምንጃር ወረዳ በ ዓም ተወለዱ ብላታ ወልደጊዩርጊስ ወልደዮሐንስ በአካባቢያቸው ይሰጥ የነበረውን ትምህርት ከተማሩ በኋላ በሸዋ በወሎና በጐንደር እየተዘዋወሩ ለአሥራ ስድስት ዓመታት ያህል የፅዋትወ ዜማ የቅኔና የመጻሕፍት ትርጉም ትምህርት ተከታትለው አጠናቀዋል ብላታ ከሌሎች ሊቃውንት ጋር በመሆን መዳእፍሥ ፈቃውታ ከግዕዝ ወደ አማርኛ ተርጉመዋል በ ዓም ዴቤተ ሣይዳዴ ይባል የነበረው ጋዜጣ ሲቋቋም ምክትል አዘጋጅ በመሆን ዴዝረሃጋና ምጹ ጋሄማና ደዕሣ ዝረሃጋ ሐልጂፇሇ ጠደያ ይባል የነበረው መጽሔት ዝግጅት አባል በመሆን አገልግለዋል በኋላም የሰንደቅ ዓላማችንና የአዲስ ዘመን ጋዜጣን በኃላፊነት በዲሬክተርነትና በረዳት ሚኒስትርነት እንዲሁም የማስታወቂያ ሚኒስቴር አማካሪ በመሆን ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል አኝህ ታላቅ ጋዜጠኛና የሥነ ጽሑፍ ሰው አሥራ ሰባት ያህል መጻሕፍትንና እንዲሁም የተለያዩ መጣጥፎችን አዘጋጅተዋል ከሥራዎቻቸውም ውስጥ በ ዓም ለህትመት የበቃው ዳግዐቋ የተሰኘው ልብወለድ መጽሐፋቸው ይጠቀሳል ይህ መጽሐፍ የአንድ ወጣትን ወደ ውጭ ሀገር ለከፍተኛ ትምህርት መሄድና ተምሮም ወደሀገሩ በመመለስ ያየውን ሥልጣኔነና የተማረውን ትምህርት በሥራ ላይ ለማዋል የነበረውን ምኞችና ፍላጐት የሚተርክ ነው መጽሐፋ ታሪካዊ ልብወለድ በመሆኑ የኢጣሊያን ከኢትዮጵያ መወጣትንና ድልን የሚያበስር ነው መኮንን እንዳልካቸው ራስ ቢትወደድ ዓም ጠ ያመሳፍ ፖለቷፅኛና ወፇ። መርስዔ ኀዘን ወልደቂርቆስ ብላታ መርስዔ ሀዘን ወልደቂርቆስ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሩ ቆላ ውስጥ እምባጮ መግደላዊት በሚባል ሥፍራ በ ዓም ተወለዱ ብላታ ትምህርት የጀመሩት በልነታቸው ሲሆን በጊዜው ዳዊት ደግመው ከዚያም የዜማ ትምህርት በመጀመር ጾመድጓና ድጓ ዘልቀዋል ቀጥሎም ቅኔ ተምረው ከአጠናቀቁ በ ላ በዐ ዓም የመጀመሪያ ሥራቸውን የወንበር ፀሐፊ በመሆን ጀምረዋል የመጻሕፍት ሐዲሳትን ትርጓሜ የዩሐንስ አፈወርቅን ትርጓሜ አንዲሁም የመቅደመ ወንጌልን ትርጓሜ ትምህርትን ያጠናቀቁት እኝህ ታላቅ ሰው ብርፃንና ሰላም ጋዜጣ ሲመሠረት የጋዜጣው ዋና አዘጋ በመሆን ቀጥለውም የተፈሪ መኮንን ትቤት የግዝና የአማርኛ አስተማሪ በመሆን ሠርተዋል እንዲሁም ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በኃላፊነትና በዲሬክተርነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል ሥነጽሑፍንና ታሪክን በተመለከተ አሥራ ሦስት መጻሕፍትን ፈዋልር ሰባት መጻሕፍትን ተርጉመዋል የተለያዩ ጽሑፎችን አሰባስበው አዘጋተዋል የቅዱሳት መጻሕፍት ሥራዎችን ከሊቃውንት ጋር በሆን አዘጋተዋል ከሥራዎቻቸው ውስጥ በ ዓም የተጻፈውና ፏያዖያላማረርኛ ዕሪዎዕውዴ የተሰኘው መጽሐፋቸው በወቅቱ የአማርኛ ሰዋስው መጽሐፍ ባለመዘጋጀቱና ተማሪዎችም ተገቢውን የቋንቋ ትምህርት ባለማግኘታቸው ይቸገሩ ስለነበር ይህንንም ችግር ለማቃለል ሲባል አዘጋጅተው አቅርበው ነበር እኬ ደስታ ተክለወልድ ዓም ያማርኛ ቋጋያ ምርም መቻያጋያ ቃጎሦ ለጽጋሯ አቶ ደስታ ተክለወልድ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ልዩ ስሙ ሽ ውዛ በሚባል በወግዳ አካባቢ በ ዓም ተወለዱቡደስታ ትምህርታቸውን እንደጨረሱም በብርዛንና ሰላም ማተሚያ ቤት ለሚታረም ጽሑፍ እና ለሃይማኖታዊ መጻሕፍት እንደ ቋንቋ አማካሪ በመሆን ተቀጠሩ ከዚህም በተመሳሳይ ስራ ለመስራት ወደ ድሬዳዋ በመሄድ በላዘሪስት ማተሚያ ቤት ተቀጥረው ይሰሩ ነበር ከዚያም ከአስራ ስድስት ዓመታት ቆይታ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመመለስ በብርዛንና ሰላም እና በአርቲስቲክ ማተሚያ ቤት መስራት ጀመሩ አለቃ ኪዳነ ወልደ ክፍሌ ጀምረው ያልጨረሱትን የግዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት ስራውን ጨርሰው እንዲያሳትሙት አሳትመው እንዲያዩት በተነገራቸው መሠረት ከረምና ከባድ ሥራዎች በኋላ ደስታ ትልቅ ግዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት በኢትዮያ በ ዓም አሳተሙ ነገር ግን መጽሐ ሲታተም ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በሚል ስም ታተመ ይህም ሊሆን የቻለው በኢትዮያ ውስጥ ብቅ ካሉት ሊቃውንት ትላልቅ ስራዎች በመሆኑ ነበር አለቃ ደስታ ተክለወልድ ሰፊ ውቀት የነበራቸው ምሁር ስለነበሩ ስለ ኢትዮያ ልማዳዊና ባህላዊ እንደዚሁም ስለ ሁለቱ የኢትዮያ ፊደላት የፃ ነበሩ አለቃ ደስታ ተክለወልድ ፈመጋያ ፊደጳይደ ዴለያዳ ዴሃፀያታ ጠዎሬጩ ዳና ዴ ረጩ ስምዷ የተባሉትን መፃሕፍት የፃፉ ሰው ነበሩ ሆኖም ግን በጣም የሚታወቁት ገፆች እና ስሎች ባሉት ታላቅ መዝገበ ቃላታቸው በአማርኛ ቋንቋ ሰዋስው መግቢያ እና ስለ አማርኛ ቋንቋ ታሪክና ስለ ኢትዮያ ፊደላት ነው አለቃ ደስታ ተክለወልደ ይህንን መዝገበ ቃላት ለመስራት ከ እስከ ዐ ዓም ድረስ በጠቅላላው ዐ ዓመታት ፈጀባቸው አለቃ ደስታ ተክለወልድ ከሞቱ በኋላ በብራና ላይ ተጽፎ የነበረው ሀይማኖት አበው የተባለው መጽሐፋቸው ታትሟል ዮፍታሔ ንጉ ዓም ዮፍታሔ ንጉሜ በጐጃም ክፍለ ሀገር በደብረ ኤልያስ ቀበሌ በ ዓም ተወለዱ እኝህ ታላቅ ሰው በርካታ ድርሰቶችን የጻፋ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኛዎቹ ለሕትመት አልበቁም ከጽሑፎቻቸውም ዓም ውስጥ ለሕትመት የበቃው ሪምፅያሃ ዳዖ የሚለው መጽሐፋቸው ሲሆን በመጽሐፋ ተጠቃሎ የሚገኘው ፍሬ ሃሳብ የ የጣሊያንን ወረራ አስመልክቶ ሕዝቡ በጀግንነት እንዲጋፈጠው የሚያበረታታና የሀገር ፍቅር ስሜትን የሚቀሰቅሰ ነው ዮፍታሔ ንጉሜ በዘመናቸው ከነበሩት ዕውቅ የሥነ ጥበብ ሰዎች አንዱ ነበሩ ማኅተመ ሥላሴ ወልደመስቀል ብላቴን በ ዓም የፈረንሣይ አገር የግብርና ተማሪ የነበሩት እኝህ ሰው ለልዑል አልጋወራሽ አስፋወሰን ፀሐፊ የእርሻ ሚኒስትር ምክትልና ዋና ሚኒስትር የገንዘብ ሚኒስትር የሕዝብ አገልግሎት ሚኒስትር እንዲሁም የዘውድ አማካሪ በመሆን አገልግለዋል በታሪክ ፊት ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውና አጠቃላዩን የኢትዮያን ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ ማኀበራዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የሚዘከረውን ቓረ ቱሮ መጽሐፍ በ ዓም ለህትመት አብቅተዋል ሀዲስ አለማየሁ ዶር ዓም ቦ ያመፖጋነታ ቾመኛሃና ታኛ ደራፈ ሏ ደራሲ ሀዲስ አለማየሁ በ በጎጃም ክፍለ ሀገር በደብረ ማርቆስ አውራጃ በጐዛመን ተወለዱ የሀገራቸውን ትምህርት ከተከታተሉ በኋላ አዲስ አበባ መጥተው የዘመኑን ትምህርት ተምረው መምህር ሆነ ጥቂት ጊዜ እንዳስተማሩ የፋሺሽት ኢጣሊያ ወረራ በመምጣቱ ወደ ጦር ግንባር ዘምተው ከተዋጉ በኋላ በአርበኝነት ትግሉን ቀጠሉ ከዚያም ከራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ጋር በጣሊያን ሀገር ተግዘው ለዓመታት ቆዩ ፋሺስት ኢጣሊያ ከሀገራችን በተባረረ በኛው ዓመት አካባቢ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ በድርሰት ዓለም የተሠማሩትም በወጣትነታቸው ወቅት ተማሪ ሳሉ ነበር የመጀመሪያ የፈጠራ ድርሰታቸው ያበሻና የወደኋላ ጋብቻ የተሰኘ ተውኔት ሲሆን በወቅቱ ማለትም በቅድመ ፋሽስት ኢትዮጵያ የተመልካችን ቀልብ የሳበና ያስደሰተ ነበር በተጨማሪም ከሕዝብ ጋር ያስተዋወቃቸው እና በ ዓም ለህትመት የበቃውና በጊዜው የነበረውን ወግና ልማድ የሚገልጸው ፍቅር እስከ መቃብር የተባለው መጽሐፋቸው ነው ሐዲስ ዓለማየሁ ልብ ወለድ ድርሰቶች እና ልብ ወለድ ያልሆኑ ጽሑፎችን አበርክተዋል በኢትዮጵያ የስነ ጽሑፍ ዕድገት ወስጥ ሀዲስ ዓለማየሁ ከፍተኛ አስተዋፅዖ በማበርከታቸው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዶክተርነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል ደራሲ ተክለጻድቅ መኩሪያ ር የታሪክ ባላባት ደራሲ ተክለጻድቅ መኩሪያ በ ዓም በሸዋ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ተወለዱ ወደ አዲስ አበባ መጥተው የመጀመሪያ ትምህርታቸውን በአማርኛና በግዕዝ ካጠናቀቁ በኋላ በቀድሞው ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የፈረንሣይኛን ትምህርት ተምረዋል ከልጅነት ጀምሮ መጻሕፍትን ማሰባሰብ የሚወዱት እኝህ ሰው ጣሊያን አዲስ አበባ ገብቶ ዝርፊያ በሚካሄድበት ጊዜ በጎህ ጽባህ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤቶች ከዶርዜ ሰፈር የተበታተኑ ልዩ ልዩ መጻሕፍትን ይለቅሙ ነበር ጣሊያን የሰበሰቡትን መጻሕፍት በመውሰድ እሳቸውን ይዞ ለሦስት ዓመታት አሠራቸው ጣሊያኖች ተሸንፈው እንግሊዞች ከገቡ በኋላ ተመልሰው ቢስክሌት በመግዛት እየዞሩ ከጣሊያኖች ላይ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ የሚያወሱ መጻሕፍት መግዛትና መሰብሰብ ጀመሩ ትምህርት ሚኒስቴር እንደተቀጠሩ የኢጣሊያንኛ መጻሕፍት ወደ አማርኛ እንዲተረጉሙ ታዘው በመሥራት ላይ እንዳሉ ልጆች የሚማሩበት የታሪክ መጻሕፍት ጠፍቶ ፈረንጆቹ በራሳቸው ቋንቋ ታሪክ እንደሚያስተምሩ በመመልከታቸው ለምን በራሳችን ቋንቋ ታሪካችን አይፃፍም በማለት ቁጭት ያድርባቸዋል በዚህም መደበኛ ሥራ እየሠሩ የታሪክ ጽሑፋቸውን መጻፍ ጀመሩ እኝህ የታሪክ ባላባት በመባል የሚታወቁት የታሪክ ሰው ጊዜያቸውን ሰለቸኝ ታከተኝ ሳይሉ በርካታ መጻሕፍትን በመድረስ ለህትመት አብቅተዋል ደራሲ ተክለጻድቅ መኩሪያ የበለጠ የሚታወቁት በሥራ ዘመናቸው የእረፍት ጊዜያቸውን በመሰዋት ባዘጋጁዋቸው በኢትዮጵያ ታሪክ ጽሑፎቻቸው ሲሆን በተጨማሪም የሥነ ጽሑፍ ሥራቸው የሰው ጠባይና አብሮ የመኖር ዘዴ በ ዓም የደረሱት መጽሐፍ ይገኘበታል ግርማቸው ተክለሐዋርያት ደጃዝማች ዓም ደጃዝማች ግርማቸው ተክለሐዋርያት በሐረር ክፍለ ሀገር ሒርና ወረዳ በ ዓም ተወለዱ የአማርኛ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ ወደ ድሬዳዋ ተዛውረው አሊያንስ ሚስዮን የፈረንሣይ ትምህርት ቤት ተማሩ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥተው በአልያንስ ሚሲዩን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ ለከፍተኛ ትምህርት ወደፈረንሣይ አገር ሄደው የዩንቨርስቲ ትምህርታቸውን በከፍተኛ ማዕረግ ጨርሰው ተመረቁ ከፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ በኃላ ደጃዝማች ግርማቸው በተለያዩ የመንግሥት መቤቶች በኃላፊነት ከመሥራታቸውም ሌላ የኢትዮጵያ አምባሳደር በሆንም በተለያየ አገራት አገልግለዋል ደጃዝማች ግርማቸው ተክለሐዋርያት በሥነ ጽሑፍ ረገድ ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ማድረጋቸው የሚታወስ ነው ከሥነ ጽሑፋቻቸው ውስጥ አርአያ በሚል አርዕስት የጻፋት መጽሕፍ በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅነትን ከማትረም ባሻገር በትምህርት ሚኒስቴር አማካይነት ለትምህርት መስጫ ተመድቦ ለወጣቶች የህሊና ብርሃን ለመሆን ችሷል የኢትዮጵያ ደራሲያን እንዲበረታቱ የድርሰት ሙያቸውም እንዲዳብርና እንዲስፋፋ የደራሲያን ማህበር በማቋቋምና የግል ገንዘባቸውን በመለገስ ለሙያው የነበራቸውን ታላቅ አክብሮትና ፍቅር አበርክተዋል ደራሲ ከበደ ሚካኤል ዐ ዓም በደብረብርፃን አካባቢ በገርሞ ገብርኤል ቀበሌ ዓም ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተክርስቲያን ትምህርት ተከታትለዋል ከዛ በመቀጠልም በአሊያንስ ፍራንሴ ትምህርት ቤት ገብተው በጊዜው ከፍተኛ እስከነበረው ሰባተኛ ክፍል ድረስ ተምረዋል አቶ ከበደ ሚካኤል ዐዓም እስከ ዐዓም ባሉት ዘመናት ከፃፏቸው ታላላቅ መጽሐፍት የምሁራንን አእምሮ ያጎለመሱ ግብረገብ ያስተማሩና ስለማህበራዊ ሕይወት የጻ አባት መምህር እንደነበሩ ይታወሳል አቶ ከበደ ሚካኤል ፍቅራቸው ባህሪያቸው ተፈጥሮአቸው ስብአናቸው ድርሰት ነው አቶ ከበደ ሚካኤል ከሀገራቸው ሳይወጡ ሁሉንም የትምህርት ዓይነት ቀስመዋልነፁ በተጨማሪም ፈረንሣይኛ አእንግሊዝኛ ጣሊያንኛ ከማወቃቸውም በላይ ለደራሲነትም የበቁት በራሳቸው ፍላጐትና ስሜት ነው አቶ ከበደ ሚካኤል የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ያበረከቱት ላቅ ያለ አስተዋጽኦ ለመጀመሪያው የቱ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ሽልማት ድርጅት የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ተሸላሚነት አብቅቷቸዋል የአቶ ከበደ ሚካኤል ድርሰቶች የተዘጋጁት በስድ ንባብና በግጥም ሲሆን በስድ ንባብ የተዘጋጁት ታሪካዊ ሲሆኑ ግጥሞቹ ደግሞ ፍልስፍናና ውስጠ ሚስጢር ያላቸው ናቸው ። የድርሰቶቻቸውም ቁጥር ሲሆኑ በአማርኛ የታተሙ ስልሣ ዘጠኙ ደግሞ ያልታተሙ ናቸው አቶ ከበደ ሚካኤል በሥነ ጽሑፍ ሥራዎቻቸው በተለያየ የዕወቀት ዘርፍ ላይ የተካተቱ ሲሆኑ ለሀገሪቱ የሥነ ጽሑፍ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረጉ ታላቅ ደራሲ ነበሩ ከበደ ደስታ ገብረ ማሪያም ከበደ ደስታ ገማርያም በሸዋ ክፍለ ሀገር ጫራ ሚካኤል በዓም ተወለዱ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተክህነት ትምህርት ቤት ገብተው ደረጃ በደረጃ ዜማ ቅኔ ትርጓሜና ሥነ ጽሑፍ ተምረዋል ከበደ ደስታ የተለያዩ ቋንቋዎችን ያውቃሉ እነሱም ግዕዝ ኦሮምኛ እንግሊዝኛ ሲሆኑ ራሺያንኛን በመጠኑ ያውቃሉ ከበደ ደስታ በተለያዩ የመንግሥት መቤቶች ቦታዎች በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ሠርተዋል ይኸውም በትምህርት ሚኒስቴር በአስተዳደርና በትምህርት ሥራ በኃላፊነት ለሠላሣ ሁለት ዓመታት በሞስኮ ዩንቨርስቲ በአስተማሪነት ለሦስት ዓመት አገልግለዋል ከበደ ደስታ በስነጽሑፍ በኩል ከፃፏቸው የተለያዩ ድርሰቶች በተጨማሪም መስኮብኛ እና አማርኛ መዝገበ ቃላት» አዘጋጅተዋል ለስነጽሑፍ ዕድገትም ከፍተኛ አስተዋፅዖ አበርከተዋል መኮንን ዘውዴ ጐግኅና መኮንን ዘውዴ በወሎ ክፍለ ሀገር በዓም ተወለዱ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በወሎ ውስጥ በተንታ ግዕዝ የዜማ ትምህርት ተምረዋል ወደ አዲስ አበባ መጥተው በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት እየተማሩ በጉለሌ የእስካውት ትምህርት ቤት ሲከፈት በአዳሪነት እስከ ዓም ድረስ ፈረንሣይኛ ቋንቋ ተማሩ እንግሊዝኛና ጣሊያንኛም ቋንቋ በመጠኑ ያውቃሉሌ መኮንን ዘውዴ በኢጣሊያ ወረራ ጊዜ ወታደር ለማሰልጠን ከቤልጂግ አገር ለመጡት አስተርጓሟ በመሆን ሠርተዋል ከዓመት ዕድሜ ሳይበልጡ በአምሳ አለቅነት ማዕረግ ማይጨው ዘምተው ቆስለው ተመልሰዋል በአምስቱ ዓመት የመከራ ዘመን እስከ ዓም ድረስ በገጠር ሲኖሩ ወሎ ለጐ ሓይቅ ውስጥ በፋሽስቶች ታስረው ነበር ከ ዓም ድረስ በተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ በኃላፊነት አገልግለዋል መኮንን ዘውዴ ከሥራቸው በተጨማሪ በሥነ ጽሑፍ ላይ ትኩረት ይሰጡ ስለነበር የተለያዩ መጻሕፍቶችን ጽፈዋል ከስነጽሑፍ ስራዎቻቸው ውስጥ የማይጨው ቁስለኛ የተሰኘው መጻሐፋቸው በህብረተሰቡበ ዘንድ በጊዜው በጣም ይወደድ ስለነበረ በየትምህርት ቤቶች ውስጥ አእንደማስተማሪያ መጻሕፍ ያገለግል ነበር ነጋሽ ገማሪያም ሰ ፖታምፅ ያው ይሳሇ ወልድ ደራፈና ጋዜ ነጋሽ ገማሪያም ዓም በሐረርጌ ጠግዛት በጨርጨር አወራጃ በሀብሮ ወረዳ ልዩ ስሟ መቻራ በምትባል አካባቢ ተወለዱፁ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በአካባቢያቸው ዳዊትን መዝመርን ወንጌልንና የቤተክርስቲያን ዜማን ተማሩ ከጣሊያን ወረራ በኃላ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ጎልቶ መታየት በመጀመሩ ጣሊያኖችን በብዙ ነገር ማውገዝና መቃውም ተጀመረፁ እነሱም እንደ ሲጋራ ማጨስ ሽርሙጥና የመሳሰሉት ነበሩ ነጋሽ ይህን በተመለከተ ሽርሙጥና ምንም እንኳን በጣሊያኖች ጊዜ ይፋ በሆነ መንገድ ቢታይም ከዚያ በፊትም እንደነበረ ም ሴትኛ አዳሪ» በተሰኘው መጽሐፋቸው ገልጸውታል ነጋሽ እንደ ፀሐፊ ደራሲ ችሎታቸውን ያሳዩት ዷዴሴተኛ አዳሪዷ የተሰኘውን ልብወለድ መጽሐፋቸውን በባበት ጊዜ ነበር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይም የተለያዩ ጽሑፎችንና ግጥሞችን ይጽ። መንግስቱ ለማ የብዙ ድርሰቶች እንደዚህም በኮሜድና በትራጀዲ የተመሩ ቲያትሮች ደርሰዋል በህትመት የመጀመሪያ የሆነቸው «ሰ የግጥም ጉባኤ ለሐሣብ ለፍቅር ለተረት ብለው ያቀነባበራት በትምህርት ገበታ ላይም ሆነ በሥራ ያለው አንባቢ ሁሉ በቃሉ ያጠናት አስደሣች መፅሐፍ ነች በተለይም በመሬትና በጨረቃ መካከል የተደረገው የግጥም ወይይት ሥራቸው ግሩም ፍልስፍና ያለበት ሆኖ ይነበባል ደራሲ መንግስቱ ከግጥም ጉባኤ ሌላ የአባቶች ጫዋታ ጠልፎ በኪሴ ያላቻ ጋብቻና መጽሐፈ ትዝታ ዘአለቃ ለማ ሀይሉ የተባሉት መጻሕፍት አዘጋጅተዋል የመንግስቱ ለማ የድርሰት ሥራዎች መካከል ያላቻ ጋብቻ በራሺያንኛና በእንግሊዝኛ ጠልፎ በኪሴም በአንግሊዝኛ ተተርጉመው ለአለም ህዝብ ገበያ ላይ ቀርበዋል የእንግሊዝኛው ተርጓሚ እራሳቸው ደራሲ መንግስቱ ለማ ሲሆኑ በአንግሊዝኛው ትርጉም ከአፍሪካ ደራሲያን ጋር ተወዳድረው አለም አቀፍ ሽልማት አግኝተውበታል ደራሲ መንግስቱ ለማ የብዙ ድርሰቶች እንዲሁም በኮሜዲና በትራጀዲ የተመሩ ትያትሮች ባለቤት ነበሩ ደራሲ መንግሥቱ ለማ ከሥነጽሑፎቻቸው ሌላ በተለያዩ የመንግሥት መቤቶች ውስጥ በከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ሆነው አገልግለዋል ብርሀኔ ጉቻለወርቅ ወልደሀና ብርሀሄ ጉቻለወርቅ በሸዋ ክፍለ ሀገር ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ በዓም ተወለዱ እድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜም ትምህርታቸውን በመከታተል በማታ የንግድ ሥራ ትምህርት ቤት የምስክር ወረቀት አግኝተዋል የእንግሊዝኛ ቋንቋም ችሎታ ነበራቸው ደራሲ ብርሃኔ ጉቻለወርቅ ጥቅምት ዓም በወታደርነት ፀሐፊ በመሆን በወር አምስት ብር ተቀጥረው ለአሥር ዓመታት በሲቪል ፀሐፊነት ደግሞ ለሀያ ዓመት አገልግለዋል ከ ዓም ጀምሮ ድርሰት መጻፍ የጀመሩት ብርሃኔ ጉቻለወርቅ የጻፋቸው ድርሰቶች ከተለያዩ ጉዳዩች ላይ ያተኮሩ ናቸው ከጻፋቸው መጻሕፍት ውስጥም ፈላስፋው ቃየል ነው እሬትና ማር የድሆች ጠበቃ ዳች በፍርድ ላይ ባሌ መታኝ አለች ወይስ ፈታኝ የሚባሉት ይገኙበታል አቤ ጉበኛ ዓም ሰ መዳሐፍራኃ ሀይወታ ሃራ ፖቻኛቻው ደራሷ ቂ ባለቅኔ ደራሲና ገጣሚ የነበሩት አቤ ጉበኛ በ ዓም በባህር ዳር ከተማ ተወለዱ በስድስት ዓመት ፊደል ቆጥረው ንባብ ተማሩ ቀጥሎም የቤተክርስቲያን ትምህርት ተከታትሉ ከዚያም ወደ ደንጐላ ሔደው ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ተብሎ ይጠራ የነበረ ትምህርት ቤት እስከ ስድስተኛ ያደረጉት እርምጃ በጣም የሚያስደንቅ ነበር ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ አቤ ጉበኛ በመጀመሪያ ሥራ የጀመሩት ማስታወቂያ ሜኒስቴር ቀጥሉ በጤና ጥበቃ ሜኒስቴር ሲሆን በመንግሥት ሥራ ከስድስት ዓመት የበለጠ አልቆዩም ከዚያ ወዲህ ሕይወታቸውን የገት በደራሲነት ነው አቤ ጉበኛ ለትውልድ ቅርስ የማሜሆኑ የተለያዩ ድርሰቶችን በአማርኛና በእንግሊዝኛ በመድረስ አሳትመዋል ካሳተሟቸው መጻሕፍት በተጨማሪ ቁመኛው ባሕታዊ እና የደካሞች ወጥመድ የተባሉ ቲያትሮች አዘጋጅተው ለሕዝብ ታይቷል በደራሲ አቤ ጉበኛ ብዕር ተከሽኖ የቀረበና በ ዓም ዳግም ለህትመት የበቃው እና አብዮት በአገሪቱ ሲቀጣጠል በህብረተሰቡ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ የተነበበው አልወለድም » የተሰኘ ው መጽሐፍ ማንም ሰው ከእናቱ ማህጸን ጀምሮ ምትና ጥንቃቄ ሊለየው እንደማይገባ የሚያትት ሲሆን በመታየት ላይ ያለው እውነታ ግን አዳጋች የሆነና የሰው ዘር በድህነት ተወልዶ አድጐና ኑሮ በድህነት እንደሚያልፍ ያሳያል እንዲህ ያለው ሁኔታ አግባብ አለመሆኑን የሚቃወመው ይሄው መጻሕፍ የሰው ልጅ የሚደርስበትን መከራ በመቃወም ይሞግታል የሰው ልጅ መብት በአግባቡ መጠበቅ እንዳለበትም ያስረዳል ብርሀኑ ዘርይሁን ዓም ሰ ያሳፏወወፈድ ደራፈ ቦጄያረ ደራፈ ጋዜጠኛ ዳና ይደኛ ያፈጠራ ፅው ፏ ደራሲ ብርሀኑ ዘርይሁን በ ዓም በጎንደር ከተማ ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተክርስቲያን ትምህርት ተምረዋል የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጎንደር ይገኝ በነበረው በቀድሞው የቀዳማዊ ኃይለስላሴ ትምህርት ቤት አጠናቀቁ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥተው በተግባረ ዕድ ትምህርት ቤት በሬዲዮ መካኒክነት ሙያ ተመረቁቂቁ ሥራ የጀመሩትም በመምህርነት ነበር በወቅቱ የካርታ ጂኦግራፊ ድርጅት በሜካኒክነት ሙያ ሠርተዋል ከዚያም የጦር ሚኒስቴር እየተባለ ይጠራ በነበረው የአሁኑ ያገር መከላከያ ሚኒስቴር በአስተርጓሚነት ሠርተዋል በ ዓም ወደ ማስታወቂያ ሚኒስቴር እንዲዛወሩ ተደረገ እዚያም የኢትዮጵያ ድምጽ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነበሩ ከሦስት አመት በኋላም የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሆነው የማይረሳ ተግባር አከናውነዋል ደራሲ ብርሃኑ ዘርይሁን የደረሱት አባነፍሶ ዴየለውጥ አርበኛ እና ሞረሽ የተባሉት ቴአትሮቻቸው የተወደዱ ድርሰቶች ናቸው ከጻፋቸው መጻሕፍት ውስጥም የዕንባ ደብዳቤዎች እና የቴዎድሮስ ዕምባ አንዲሁም ለረጅም ተከታታይ ጊዜያት በኢትዮጵያ ሬዲዮ ሲተረክ የነበረው የአብዮት ዋዜማየአብዮት መባቻና የአብዮት ማግስት የተሰኙት ይገኙበታል ደራሲ ብርፃኑ ዘርይሁን ለሀገራችን የስነ ጽሑፍ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክተዋል አበራ ሞልቶት ታለ ደራሲ አበራ ሞልቶት ታለ በመንዝ አውራጃ በዓም ተወለዱ አበራ ሞልቶት እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ አዲስ አበባ በአዳሪነት ትምህርታቸውን በመጀመሪያ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ አበራ ሞልቶት ሥራ የጀመሩት በትምህርት ሚኒስቴር በአስተማሪነት ሲሆን በመቀጠልም በዲሪክተርነት በቢሮ ሠራተኝነት ከ ዓም ድረስ አገልግለዋል ከ ዓም በሕዝባዊ ኑሮ ዕድገት ማኅበራዊ ጉዳይ ሜኒስቴር በልዩ ልዩ ደረጃ አገልግለዋል ከ ዓም ጀምሮ አገር አስተዳደር ሚኒስቴር ተዛውረው በምክትል የክፍል ሀገር አስተዳደሪነት ሠርተዋል ደራሲ አበራ ሞልቶት የሥነ ጽሑፍ ዝንባሌ ስላላቸው የተለያዩ ድርሰቶችን በመድረስ መጻሕፍት አሳትመዋል ውሎስ ዓም ሰ ጋዜጠኛና ደራፈ ደራሲ ውሎስ » ህዳር ቀን በ ዓም ቁልቢ አካባቢ ተወለዱ ውሎስ ባጋጠማቸው ችግር ምክንያት ትምህርታቸውን ከኛ ክፍል በላይ ለመቀጠል አልቻሉም ነበር ብልህ አእምሮና የፈጠራ ችሎታ ስለነበራቸው በልጅነቱ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበንች ጣሊያንን ሲገድሉ ወይንም ሲማርኩ ሥዕል በመሳል ያሳዩ ነበርሱ ውሎስ ካላቸው የጽሑፍ ጥማት የተነሣ የ ድምፅ ጋዜጣ» አዘጋጅ በመሆን የብዕር ድምፃቸውን ያሰሙ ነበርነ ጋዜጦች ላይ ከጽሑፍ አቅራቢነት እስከ አዘጋጅነት ለበርካታ አመታት ሠርተዋል በተለይ አንድ ጥያቄ አለኝ በሚለው በጋዜጣ አምዳቸው ላይ ታዋቂነትን አግኝተዋልር ውሎስ ብዙ መጻሕፍትን ዕፈዋል ጳውሎስ ከ ዓም ጀምሮ ለኢትዮጵያ ስነጽሑፍ ዕድገት የነበራቸውን ተሰጥኦ በአግባቡ በስራ ላይ ያዋሉ ዕውቅ ጋዜጠኛና ደራሲ ነበሩ ደረጀ ውቤ ዳፔ ደረጀ ውቤ ዳፔ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት በይፋት አውራጃ ጥር ቀን ዓም ተወለዱ ደረጀ ውቤ እድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታትለዋል ከዚያም ወደ ሐረር መምህራን ማሠልጠኛ በመሔድ ለሁለት ዓመታት ኮርስ ተከታትለዋል ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በትምህርት ሚኒስቴር ተቀጥረው በተለያዩ ቦታዎች በመምህርነት አገልግለዋል ከዚያም በማስታወቂያ ሚኒስቴር ውስጥ ገብተው በጋዜጣ ክፍል ውስጥ አገልግለዋል በኢትዮጵያ ቱሪስት ድርጅትም ገብተው በቤተመጻሕፍት ውስጥ ሠርተዋል ደረጀ ውቤ ዳኘ ከጻፏቸው መጻሕፍት ውስጥ በ ዓም የፃፋት ብያናሂሥቷራቷያ ጳመሬዕሦ» የተባለው ይገኝበታል ኢጋ ዳኛቸው ወርቁ ዕደራፈቅታኦ ዕያሪሥፉዊ ጋያና ዴያሰ ዴ ያዖምረና ያፈጠረሪ ቂ ዳኛቸው ወርቁ በ ዓም ደብረሲና ተወለዱፅ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በደብረሲና ካጠናቀቁ በኋላ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመግባት ትምህርታቸውን አጠናቀዋል በ ዓም አዲስ አበባ ዮኒቨርስቲ ኮሌጅ በመግባት የከፍተኛ ትምህርታቸውንም ጨርሰዋል በዮኒቨርስቲ ቆይታቸውም በማኀበራዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዮ የተቃውሞ ግጥሞችን ይጽ ነበር ይህንንም በተመለከተ ስብስብ ሥራዎቻቸውንም እምቧ በሉ በሚል ርዕስ ስር መጽሐፍ አሳትመዋል አቶ ዳኛቸው ወርቁ በአዲስ ዘመንና በየዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ላይ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይጽፋ ነበር የተለያዮ ቲያትሮችንም ይጽፋ ነበር ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በፌዴሬሽን አንደምትቀላቀል በሚነገርበት ጊዜ ያላቻ ጋብቻ ትር ሀዘን ብቻ» የሚል ቲያትር ሠርተው አቅርበው ነበር ከአቶ ዳኛቸው ወርቁ ሥነ ጽሑፍ ሥራዎች መካከል በ ዓም ለሕትመት የበቃው ፅደፉርዕሏ። የተሰኘው መጻሐፋቸው በጊዜው የነበረውን የመኳንንቱንና የባላባቱን የአኗኗር ሁኔታ እንዲሁም ስለ ፃሃይማኖት በሰፊው ይገልጻል አደፍርስ የታሪኩ ባለቤት ከሌሎች ተማሪዎች ጋር በመሆን ከአዲስ አበባ ወደ ባላገር በመፄድ በአንድ ላይ ቤት ተከራይተው መኖራቸውን በመተረክ በከተማውና በባላገሩ መካከል ያለውን ከፍተኛ የአስተሳሰብ የልማድና የመሳሰሉትን ልዩነቶች በጉልህ ያስረዳል ደራሲ በዓሉ ግርማ ዓም ብ ጳቀ ይጎ ፊሉፍ ፅው ደራሷ ፖኛ ይፉፈጠረና ማሪታ ደራሲ በዓሉ ግርማ በኢሊባቡር ክፍለ ሀገር ሱዔ በምትባል ሥፍራ በ ዓም ተወለዱ ፅድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዘነበወርቅ ትምህርት ቤት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በጀኔራል ዊንጌት አጠናቀዋል በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም በፖለቲካል ሳይንስና ኢንተርናሽናል ሪሌሽን የቤ ኤ ዲግሪ ያገኙ ሲሆን በዚሁ ተመሣሣይ መስክ ከአውሮ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል ደራሲ በዓሉ ግርማ በተለይ በልብወለድና በፈጠራ የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ከታወቁት የኢትዮጵያ የዘመኑ ደራሲዎች መካከል ተወዳጅነትና ዝናን ያተረፋ እውቅ ደራሲ ነበሩ ከጻፋቸው በርካታ ድርሰቶቻቸው ውስጥ « ከአድማስ ባሻገር የተሰኘው መጽሐፋቸው በሩሲያ ቋንቋ ተተርጉሞ በቀድሞዋ ሶየት ሕብረት ቀርቧል በተጨማሪም በጋዜጠኝነት ሙያም ስማቸውን ያስጠሩ ሙያቸውንም ያስከበሩ ነበሩ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ የመነን መጽሔት የአዲስ ሪፖርት መጽሔት የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በመሆን ከመሥራታቸውም ባሻገር ብዙ ወጣት ጋዜጠንፊችን ለማፍራት ጥረት አድርገዋል አዲስ ሪፖርት የተባለውን መጽሔትም ደረጃው ከፍ እንዲልና በኢንተርናሽናል ደረጃ እንዲገመገም አድርገዋል እንዲሁም በኢትዮጵያ ሬዲዮ ሠርተዋል ደራሲ በዓሉ ግርማ ለኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ከፍተኛውን አስተዋጽኦ ያበረከቱና ብዙ ሥራዎችን ያቀረቡ ሲሆን የመጨረሻው መጽሐፋቸው ኦሮማይ በመባል የሚታወቅ ሲሆን በወቅቱ በነበረው መንግስት ሊደገፍ ባለመቻሉ በ ዓም ለደራሰው ሕይወት መጥፋት መንስኤ ሆኗል ጽሪ አማረ ማሞ አረሞ አቶ አማረ ማሞ በ ዓም በሲዳሞ ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ ዳዊት መድገም ድረስ ተምረዋል በመቀጠልም አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ከፍተኛ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተከታትለው በሥነ ጽሑፍ የቢኤ ዲግሪያቸውን አግኘተዋል በሥራ ዓለም ላይም የሥነ ጽሑፍ ኃላፊ በመሆን በመሠራት በትርጉም ሥራ ተሳትፈዋልደራሲ አማረ ማሞ የተለያዩ ድርሰቶችን በመድረስና የትርጉም መጻሕፍትንም በማዘጋጀት ብዙ መጻሕፍት አሳትመዋል አማረ ማሞ ከ ዓም በኋላም የተደረሱ ወጥ መጻሕፍቶችንም ከማሳተማቸውም በተጨማሪ ለሀገራችን የሥነ ጽሑፍ ዕድገትን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል ተስፋዬ አበበ ዳምጤ ተስፋዬ አበበ ዳምጤ በ ዓም አዲስ አበባ ተወለዱፅድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ ገብረማርያም ትምህርት ቤት እስከ አሥራ አንደኛ ክፍል ተምረዋል ተስፋዬ አበበ በ ዓም በማዘጋጃ ቲያትር ቤት በተዋናይነት አገልግለው ብሔራዊ ቲያትር ሲቋቋም ከሠራተቹ ጋር በመዛወር እስከ ዓም ድረስ አገልግለዋል ከዚያም በክብር ዘበኛ ማስታወቂያ ክፍል በጋዜጠኝነት ለስድስት ወራቶች ሠርተዋል በመቀጠልም በፖሊስ ሠራዊት ሙዚቃ ክፍል በደራሲነትና በአዘጋጅነት አገልግለዋል ከጻፋቸው መጻሕፍት ውስጥ ።