Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አስለለፆአዞኮልክዐጠ ሃ ከዚያ ከዛገና ከበሰበሰ ኩንቴይነር እየተቀዳ ነበር። ለዚያውም ያልቃል እየተባለ በቁጠባ ነው። ምግቡ ላለመሞት ያህል የሚበላ ለጠላት ታስቦ የሚዘጋጅ አይነት ነበር። እዚያ አካባቢ ነበር የምትሰራው። ወደ ግራ ታጥፌ እንደገና ወደ ቦሌ መድሃኔአለም ስታጠፍ እየተከተሉኝ ነበር። በቅድሚያ ስልክ የደወልኩት ለጄኔራል አሳምነው ፅጌና ለጄኔራል ተፈራ ማሞ ነበር። ሁለቱንም ወራት ከማንም ጋር አልተገናኘችም ነበር። ጉዞዬ በእግር ነበር። በረሃ በረሃውን ጫካ ጫካውን ውሃ መውረጃ ቦዮችን እየተከተሉ ከወያኔ ጥበቃ እየተሰወሩ መጓዝ ራሱን የቻለ ፈታኝና አስቸጋሪ ምእራፍ ነበር። ጠቢቡ ሰለሞን እንዳለው ቦ ጊዜ ለኩሉ ከበረሃ ወደ በረሃ የውበት መቅረዚ የዳሌዋ ለዛ የባቷ እስክስታ ድንገት ቢወረወር እንዳፋር አንካሴ ልቧን ሙጢኝ አልኩት እንዳትወጣ ነፍሴ ግጥም አበራ ለማ ቾቹችቿቹ አወይ ድንቁርና አወይ መሳሳት ለካስ ትግሉ ኖሮአል ለከተማ እሴት ቅኔ አንዳርጋቸው ፅጌ ሚንኦሶታ ላይ ባደረገው ንግግር እንዲህ ሲል ፀጥታውን ሰበረው ዛሬ ሊቨርኾል ከማን ጋር ነው የሚጫወተው። በተለይም ባርማን ሆነው የሚሰሩት ህንዳዊው ኤልቨን እና አልጀሪያዊው አብዱልመጂድ ከቶውንም አይረሱኝም የጋዜጠኛው ማስታወሻን እሩቡን ያህል የፃፍኩት ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጩ ነበር። ኤልቨን የህንድ ዘር ያለው ቢሆንም ትውልዱ ደርባን ላይ ነው ያቆምኩት። ከ ገፅ መፅሃፍ መህቡባ ያነበበችው ገፅ ብቻ ነው። ከዚያ በሁዋላ ያለውን ታሪክ ምን ብዬ ነው። ፆቃወ መሀታያ መልሳ እንዲህ ስትል ጠየቀችኝ ዓገ በጠዋት ነው የምሄደው። በጥቅሉ አንዳንድ የተደበላለቁ ስሜቶች አጥንቴን ሳይቀር እየፈጩት ነበር። ያደራፈሷው ማዕፅፖወኛ መህቡባ እነዚያን ለሰው የማይነገሩ ተብለው በልቤ የተቆለፉትን ታሪኮች ብታውቅ ምን በተሰማት። እንዲያ ሆኖ ቢሆን የመህቡባን ታሪክ በዚህ መንገድ መች እመለከተው ነበር። መህቡባ ያለማቋረጥ ስትናገር እኔ ከእሷ ተለይቼ ያደራሷው ማሷታወኛ ብቻዬን የምሆንባትን ደቂቃ ነበር የማስበው። እሷ ግን ቀጠለች ስለ ወያኔዎቹ ምን ፃፍክ። ሌላ ሌላውን ነው። ብንገናኝ ጥሩ ነበር። ዘግየት ብላ ደግሞ እንዲህ አለች ሚዜ ቢኖረኝ መፅሃፍህን አነበው ነበር። ከዚህ በፊት ያነበብኩት መፅሃፍ ሰመመን እና ሳቤላ የተባለውን ነው። ጎመን በጤና ጨለማው አሁን ጨርሶ እየገፈፈ ነው። ከዚህ ወዴት ነው የምትሄደው። ቁጭት አብሮኝ ነበር። እንደ እሳት የሚፋጅ የቁጭት ፍም ልቤ ውስጥ ተጎልቶ ነበር። ይህን ደግ ህዝብ በቀናው ጐዳና ላይ መርቶ ከምኞቱ የሚያደርሰው መሪ እንዴት አጣ። ወንድም ውሾች ብቻ አይደሉም። አይዞሽ ውድ አንባብያን ስለዚህ መፅሃፍ ያላችሁን አስተያየት ብትልኩ ደራሲው በደስታ ይቀበላል አድራሻ ጀዩክዮርከር ኣኛ ደከርኗኮኦርክ ባለፉት አመታት የፖለቲካ ስነፅሁፍ ተቀብሮ ከነበረበት ተስፋዬ ገብረአብ የተባ ብእሩን ከፖለቲካው ማራቅ ወንጀል መስሎ የታየው የስነ ፅሁፍና ሰው ነው።
በወቅቱ ሄለን የሚለው ስም ገና ደብረዘይት ይህች ልጅ ግን ካዲሳባ መጥታ ሳለ ስሟ ሌንሳ እግሩን አልነበረም። ቾቹችቹቹ አንድ ቀን ታዲያ ሳሩ ላይ ጋደም ብለን ሳለ አንድ ጥቁር አውሬ በላያችን ላይ ፈትለክ ብሎ ወደ ጫካው ገባ። አንድ ጊዜ እንዲህ ያለ እምነት አእምሮው ውስጥ የከተተን ሰው መመለስ የዋዛ አይሆንም። አልኩና በተኛበት አንድ ጊዜ አሳረፍኩበት። ከዚያ በሁዋላ ለወራት ያህል ያየው አልነበረም። አንድ ጊዜ ግን ቀዌሳ ለጥቂት ሊያዝ ነበር። ቀዌሳ ነኝ የሚል አንድ ጠንቋይም ተነስቶ ነበር። እዚህ አካባቢ አንድ አሰቃቂ ታሪክ ተፈፅሞአል። ከሆነ ያ ሰው ማነው። ስልጣን አንድ ጊዜ ከእጃችን ከሾለከ ዳግም ለማግኘት መቶ አመታት ላይበቃንም ይችላል ሲሉ ይሰጋሉ። በዚያን እለት የአክሱም ልጅ ከሆነው ታጋይ አጠገብ በመቀመጤ አንድ ሰው ለማወቅ በቃሁ። እና ውጊያው ቀጠለ የአመፁ ጊዜ መለስ ነበር እንዴ የመጣውን። ወደ ሰው ሃገር መጥተን ለምንድነው ሰው የምናስቀይመው። ወዲ ዜናዊ እንዲያው በቴሌቪዥን ሲታይ ጠጉሩ ሙልጭ ብሎ ትልቅ ሰው ይመስላል እንጂ ገና አንድ ፍሬ ልጅ ነው። አንድም ቀን እዚህ ቤት አያድርም። አንድ ቀን አቶ እውነቱ ኦሮማይ የተባለውን በወቅቱ ተከልክሎ የነበረ መፅሃፍ ይዘው መጡ። ምንም የለም። በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለሁ አንድ ቀን አንድ አሳዛኝ ሁኔታ ተከሰተ። አንድ ቀን ፈልጐ ካገኘኝ በሁዋላ እንዲህ አለኝ አልተመቸኝም ምነው። « ከምን ያህል ጊዜ በሁዋላ እንደሆነ ትዝ አይለኝም። በጣም ጥሩ ሰው ነው። በዚህ ዘመን አማራ ለሆነ ሰው የአየር ሃይል አዛዥነት ስልጣን ከቶውንም ሊሰጥ አይችልም። ሰው ማለት ሰው የሚሆን ነው ሰው የጠፋ እለት ይባል የለ። ይህ ሁሉ የተፈፀመው አንድ ደቂቃ እንኳ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ነበር። እድሜዬ ትንሽ ስለሆነ ነው እንጂ አንድ ቀን እንደ ሰው ሁሉ ሰው ሆጄ ቤተሰቤን ማገዜ አይቀርም። ተስፋ የቆረጠ ሰው ወይም ያበደ ሰው የሚስቀው አይነት ሳቅ ይመስላል። ኳርተር በሚል ቅፅል ስም የሚታወቅ አንድ የወያኔ ጄኔራል ነበር። ጄኔራል ተስፋዬ በመጀመሪያው ቀን የትምህርት ክፍለ ጊዜ አንዲት ቀላል ጥያቄ በመጠየቅ ገመገሟቸው ማጥቃት ማለት ምን ማለት ነው። የወያኔ አመራር አባላት ገንዘብ እየዘረፉ በውጭ ሃገር ባንኮች ያከማቻሉ አለያም ሰው ይገድላሉ የሚል ዜና ምስጢር አይደለም። እኔ ቢያንስ አንድ ሰው አውቃለሁ። መለስ አንድ ጊዜ መቀሌ ላይ ኦሮምያ የቡና እግሮች አሏት። አንድ ብርጌድ ሰራዊት ማለት የሰው ሃይል አለው። ከዚያ በሁዋላ ጥያቄ ያቀረበ አልነበረም። ስለ ወንጀልና ቅጣት ካሰብን አንድ ሰው መግደልና መቶ ሰው መግደል ልዩነት የለውም። ከዚህ በሁዋላ የወያኔ ማጅራት መቺነትም በሰፊው ቀጠለ ሰኔ ቀን ሰዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ተገደሉ። እኔን መሃላቸው ቁጭ ያደረጉኝ አንድ አማራ ጣልቃ በማስገባት ከሃሜት ለመዳን ሊሆን ይችላል። አንድ ሻለቃ ጦር እስከ የሰው ሃይል ይይዛል። ከዚህ ባሻገር በሃገር ደረጃ ነፃ ምርጫ ነው ተብሎ ታውጆ የለም እንዴ። አማራና ኦሮሞዎች እንደ አንድ ሰው ሆነን ተጋፈጥናቸው። ወያኔ በነበርኩባቸው በእነዚያ ዘመናት ከተፈራ ጋር አንዳንድ ጊዜ ቢራ ቤት ስንገናኝ እንግሊዛዊውን መኮንን ማነሳሳታችን አልቀረም አንድ ቀን አንድ የጋራ ጓደኛችን እንዲህ ጠየቀው እንግሊዛዊው እንዴት ከጦሩ ተለይቶ አድዋ ሊቀር ቻለ። ይሄ ሊሆን አይችልም። አንድ ግልፅ ነገር አለ። ከእለታት አንድ ቀን ታዲያ ስብሃት ነጋ የሚል ርእስ የሰጠሁትን ደብተር ስገልጠው እንዲህ የሚል ተፅፎ አገኘሁ ያረሬፊፖሥውሪሪ ኔጋ። ሰው ነኝ እንደ ሰው በቅድሚያ ውስጤ ያደረውን ስሜት ነው የምነግርህ። «አንድ ጊዜ የሆነውን ላጫውትህ። ሌላ ቀን ደግሞ እንዲህ ሲል አጫወተኝ መለስ ዜናዊ አንድ ጊዜ አባዱላን ጠርቶ። ሌላ ቀን ደግሞ አበበ እንዲህ አለኝ ትግሬ ተናዳጅ ነው የሚባል ወሬ ሰምተህ ሊሆን ይችላል። ከጥቂት ጊዜ በሁዋላ የጅማ በረሃ። ከእለታት አንድ ቀን ሁለት ጄኔራሎች የከረንቦላ ግጥሚያ ላይ ነበሩ። ላንተ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ስለ ገንዘብ እያሰብክ ከሆነ ሌላ ሰው ፈልግ። አንድ ቀን ማለዳ በአንደኛው የትምህርት ክፍለ ጊዜ ጋሽ ዮሃንስ ክፍል ውስጥ እንደገባ እንዲህ አለን መፅሃፍ ቅዱስ ላይ ድሆች ብፁአን ናቸው የሚል ቃል አንብባችሁዋል። አንድ ልብ ነበራቸው። ሰው ሁሉ እየጠጣ አይደለም እንዴ። በዚያን ቀን ምንም የፈፀምኩት ነገር አልነበረም። አንድ አመት በዚህ መንገድ አብረን ጠጣን። ሃምሌ አንድ ምሽት አንድ ሁኔታ ተከሰተ። አንድ ጊዜ አንድ ትግሬ ወታደር የቢሮዬ መስኩት ስር ቆሞ የትግርኛ ሬድዮ ያዳምጥ ነበር ሬድዮ አታጩህብኝ። ሌላ ጊዜ ደግሞ ባድመ ላይ አንድ ስብሰባ ተደርጐ ነበር። ከዚያ በሁዋላ የመጣ አልነበረም። አንድ ቀን ባደባባይ ምስጋናዬን የማቀርብላቸው ጊዜ ይመጣል። መንገድ እያሳበርኩ አንድ የማውቀው ሰው ቤት ገብቼ ምሳ በላሁ። የኛ ሰው መቼም አንድ ቀን ከሴት ጋር ካየህ ችኮላው አይቻልም። ለነገሩ እኔ አንድ ቀን ብቻ ሳይሆን ብዙ ቀን ከሴቶች ጋር ታይቼ ሊሆን ይችላል። ውሃ የሚያቀብላት ሰው እንኳ አልነበረም። አንድ ኮሚቴ ውስጥ አልነበረም እንዴ የሚሰሩት። አንድ ቀን ግብዣ ላይ ጨብጫቸው ነበር። ነፃ ሰው ነን። እያንዳንዳችን አንድ ሰው ነን። በሞቀ ሁኔታ ከተቃቀፍን በሁዋላ ቁጭ ብለን ጥቂት ተጨዋወትን እዚህ ነህ እንዴ ለካ። አንድ ነገር ልንገርህ። ጦርነቱ ሊጀመር አንድ ሳምንት ሲቀረውም ታደሰ ወረደ የተባለ አንድ የህወሃት ብርጋድየር ጄኔራል ወደ ቡሬ ግንባር መጣ። ባጫ ምንም እንኳ የተናቀ ሰው ቢሆንም ምናልባት ቁጭት አድሮበት ኢትዮጵያ ላይ አንድ ተአምር ሊፈጥር ይችል ይሆናል ብለው ተስፋ ያደረጉ ጥቂት ኦሮሞዎች ህይወታችንን እንሰጣለን። የኔ ውብ ከተማ የኔ ውብ አገር የሰው ልጅ ልብ ነው የሌለው ዳርቻ የሌለው ድንበር ግጥም በአሉ ግርማ ተድ ጊዜ ጅማ ሰነበትኩና ሮሮ መገርሳ የሚባል ሰው ተዋወቅሁ። ይሄ ሮሮ ነው። ከዚህ በሁዋላ ትእግስት የለም። ከዚህ በሁዋላ ሮሮ ብቻ ነው ያለው። ባለንበት ዘመን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ለኢትዮጵያ አንድነት ጠንቅ ሊሆን ይችላል ተብሎ ከሚታሰበው መካከል አንዱ የኦሮምያ የፖለቲካ ጥያቄ ጉዳይ ነው። አንድ ህዝብ ሮሮ ደረጃ ላይ ሲደርስ መገንጠልን እንደ አማራጭ ሊያነሳ ይችላል። ሮሮ ደረጃ ላይ የደረሰን ህዝብ ምንም አይነት ሃይል ሊያቆመው አይችልም። አንድ ሰው እና አንድ ጠመንጃ በፍፁም አይናቁም። ከእለታት አንድ ቀን አንድ ነገር ማድረግ ይችላሉ። አንድ ችግር ግን ነበር። መንገድ አልነበረም። ይሄ ማለት ምንድነው። ይችን መፅሃፍ አንድ ቀን አገኘናት አሉኝ። አንድ የተማረ ሰው ይህን ሲያይ መቼም ቅር ይለዋል። ሰው የሚነካው አልነበረም። ፍቅር አንድ ጊዜ ነው የሚባለው ለምን እኔ ላይ ሳይሰራ ቀረ። ደምሴ እንደሚተርቡት አይነት ሰው አልነበረም። በዚህ ጊዜ አንድ ደፋር የአምቦ ልጅ ተነስቶ ታምራት ላይኔን ምን አለው መሰለህ። እንዲህ ነበር የሆነው አንድ ጊዜ መለስ ዜናዊ ደቡብ አፍሪቃ እንደሚመጣ ወሬ ተሰማ። ግብዣውን ሲያሳርግም እንዲህ ሲል አጭር ንግግር አደረገ ከእስር ቤት ስፈታ እንኳ እንደ ዛሬ ደስታ አላገኘሁም ብዙ ጊዜ ስጫጭር ይመለከተኝ ነበርና አንድ ቀን እንዲህ ሲል ጠየቀኝ ምንድነው የምትፅፈው። ከብዙ ጊዜ መተያየት በሁዋላ አንድ ቀን እንዲህ ስትል አጫወተችኝ አፍሪካንስ ቡር ነኝ። ሌላ ማን ሊሆን ይችላል። እኔ የፖለቲካ ሰው ነኝ። በሚቀጥለው ቀን ምንም አዲስ ነገር የለም። አንድ ቀን ከዘለልኩ ምነው ጠፋህ ታዲያ። ደሞ ሃገር ቤት ስራ የለም። በዚያች አንድ ክፍል ቤት ውስጥ ሁሉም ነገር ተሟልቶ ነበር። ቤት ውስጥ ሰው ካለ ምንም አይልም። ሰው ከሌለ ግን አንድ ጊዜ ልብሴን እየቀየርኩ እያለ ወደ ክፍሌ ገባና ሽቶ ነፋብኝ። ሌላ ጊዜ ደግሞ ማንም አልነበረም። የሰው አገር ሰው ነኝ።