Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ደም ከተፋሰሱ በኋላ ቂምና በቀል አይጠፋ ምና ነው።ክክር ስቶስ ልደት በፊት በኛው መቶኛ ክፍለ ዘመን እንደጥንቱ ወይ ም በጥንቱ አፈጻጸም ከደቡብ ውስጥ ልትደመሰስ ነው መደምደሚያ። ከነዚህም አንዱ ጐሳቸው በየመደቡ የተከፋፈለ ነው። ይህም የሆነው ክመቶ ዓመት በፊት ሳይሆን አሁ ን የሰው ልጅ መብት ክመቸውም ይልቅ በተጠበቀበት ዘመን ውስጥ ነው። በዚህ አገር ውስጥ የሚደረገው የዘር ማውደም ከፍ ተኛ ጥፋት ከዓለም አቀፍ መንፈስ ውጭ ስለሆነ ለጋዜጠ ኞች ወይም ለዲፕሎማቶች ነገሩን መከታተል ኣደገኛ ነው። አኛም ቢስማርካችን ባይኖር ኖሮ ባልተመለስን ነበር። አገሪቱ በጣም ለም አእንደመሆኑዋ ዓይነት ከክረምቱ የዝናብ ወራት በኋላ የሰንበሌሴጡ እርዝማኔ ከሁለት ሜትር በላይ ሰለሆነና እኣንደሺሀም ቀጋውፍ ጋሬጣው ስለማያሳ ልፍ ብዙውን ጊዜ የሄድነው ሰንባሌሴጡ ፊታችንን እያበ ላሸው ጋሬጣው ኦጃችንን እያደማው ነው። አንግዶች በክፉ ወይም በደግ መንፈስ ቢመጡ አንዳ ገሩ ልማድ አንግዳ ብርቅ ስለሆነ ዝቅ ብሎ ሳጳሳላምታ መስ ጠት ክስተዳደጋቸው ጋር የተያያዘ ነው። አረቦቹ የክረምቱ ወራት በሚያልቅበት ጊዜ በግልጥ ማየት እንዲመቻቸው ሣሩን ስለሚያቃጥሉትና በበላገሩ ላይ ሌሊት ሴሊት አደጋ ስለሚ ጥሉ ሰዎቹ አደጋው አያፅጋቸው የሚያድሩት ጫክ ውስ ጥ ስለሆነና ምጳና ራት በእንድክያ ፍሬና በበርበሬ ወጥ የሚያዘጋጁልን አስተናጋጅዎቻችንም ምግባችንን ክካሰናዱ ልን በኋላ መንደራቸውን እየተው የሚያድሩት ጫካ ውስጥ ያሳለፍነውን ክባድ ችግር ባሰብን ነበር። ነገር ግን በሕዝቡ ላይ አረፀች የተነሱበት የዘር ማጣፋት ወን ጀል መጨረሻ የሌለው ባመሆኑ ኣሳዛኝ ነው። ዩርአሳት ቃጠሎ መንደርን ጨርሶ ማጥፋት ሰውን በጥይት መረፍረፍ በሰይፍ በጐራዴ መጨፍጨፍ ብቻ ሳይሆን ክየመንደራቸው እየሸሹ በየ ከው የሚንክራተቱትንም ገበሬዎች እያሳደዱ መግደልና መድረሻ ማሳጣት የአረፀቹ ወታደሮች ዋና ተግባር ነው።
ደቡብ ሱዳን የውስጥ አስተዳደር መብት ጠይቃለች። የሰሜን ሱዳን ደግሞ ከልክላለች። ሌላው ተስፋ ግን በአነርሱ መግለጫ መሠረት በደቡብ ሱዳን ውስጥ ያጳውን ይዞታ መመራመሩና የደቡብ ሱዳን ተወላጆችም ትክክለኛው ጥያቄ በነዚህ የደቡብን ችግር በቀረቡት ሰዎች ላይ የተመሠረተ መሆኑን ማመሳከሩ ይጠቅማል ። ደቡብ ሱዳን የጠየቀችው የውስጥ አስተዳደር መብት አስፈላጊነቱን የሰሜን የፖለቲካ ሰዎች አላመኑበትም ነበ ር። ደቡብ ሱዳን ምንም እንኳን የፖለቲካ ነፃነት ብታገ ኝም የሰሜን ሱዳን ለሕይወታዊ አቁዋሙዋ ስትል ያን ቀዘሌ ትፈልገዋለች። ከዚህ ሁሉ ሴላ ለደቡብ ሱዳን ዕድገት የሰሜን ሱዳን አውጥቻለሁ የምትለው ሂሳብ እንኳን ለማጋነን ተብሎ የተወሰደ የፕሮፓጋንዳ ዘዴ ሳይሆን አይቀርም ። ሃ በሰሜን ቡዳን ተወላጆች አካባቢ አንድ እምነት ነበረ ። ይኸውም እነዚህ ናይጀሪያዊያን ከደቡብ ሱዳን ተወላጆች የሚለዩበት የለም የሚል ነበረ ። በሰሜን ሱዳን ተወላጆች አካባቢ አንድ እምነት ነበረ ። ይሀንም የመሳሰለው የደቡብ ሱዳን የውስጥ ጉዳይ ሁሉ ለጻ ዓመታት ያህል ናረ ። ስለዚህም በደቡብ ሱዳን ውስጥ ያልነበረ የፖለቲካ ፓርቴ ተቋቋ መና ከአስተዳደሩ ክፍል ጋር ሆኖ ይህነኑ ጉዳይ እንዲ ያጠና ሆነ ። የሰሜን ሱዳን ክፍል በደቡብ ሱዳን ላይ የአቀረቡዋቸ ውን ምክንያቶች ደግሞ ብንመራመራቸው። የሰሜን ሱዳን ተወላጆች በልዩ ልዩ ሥራ በብዛት ወደ ደቡብ ሱዳን ባመዛወራቸውም በደቡብ ክፍል የነበረ ውን የፅረፍት ቀን ክአሑድ ወደ ዓርብ እንዲዛወር ለማድ ረግ ዋናው ምክንያት ሆነ። የሱዳንና የደቡብ ሱዳን የፖለቲክ ሁኔታ ። ዓዳር ቶን የደቡብ ሱዳን ጉዳይ ድምፅ አንዲሰጥበ ትና እንዲጸድቅ በተወሰነም ጊዜ የሰሜን ሱዳን ክፍሎች የደቡብ ሱዳን ሕገ መንግሥት አንዲቀር ለማድረግ ስለ ሚቻልበት ሁኔታ ለመነጋገር ወደ ካይሮ መመላለስ ጀመሩ አርግጥ ነው ለደቡብ ሱዳን ሊሰጥ የታሰበውን የሕገ መን ግሥት ተጠባቂቄነት ተቃወመች ። አረቦች እንደፈለጉትም ከደቱ ውስጥ ሁ ለት የሚኒስቴር መ ቤቶች አቁዋም በደቡብ ሱዳን እን ዲቋቋም የታዘዘውን ደቡብ ሱዳን ተቀበልጸች። ሽ በ ዓ ም መጋቢት ቀን ጠቅላይ አገረ ገዢ ው የስምምነቱን አንቀጹ ጸጳሕዝብ ባስታወቁ ጊዜ የደቡብ ና የሰሜን ሱዳን ተወላጆች ኃይላኛ ስሜት አሣደረበ ቸው። በግል አስተዳደሩ ጊዜ የነበረው የደቡብ ቡዳን ሁኔታ ። በቪህም ጊዜ በደበብ ሱዳ ን ውስጥ በሲቪል ሥራ ሲያገለግል የነበረ አንድ የሰሜን ሱዳን ተወላጅ ከ ዓ ም ጀምሮ የደቡጭና የሰሜን ሱዳን ግንኙነትና ወዳጅነትም እንዳልተሻሻለ ተሰ ምቶኛል ። በ ዓ ም በደቡብ ሱዳን ውስጥ በተደረገው ብጥብጥ ምንም እንኳን ሩጥራቸው በትክክል ባይታወ ቅም በሰሜን ሱዳን ተወላጆች ከተገደሉት ደቡባዊያን መ ከክል ፕላሲዶ ሎቦክ የተባለው ደቡባዊው የፖሊስ መኩ ንን ይገኝበታል ። የአንቅስቃሴውንም ሁኔታ እያከፋውና እያፉጠነውም ከመጣው ምክንያት ዋናው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ አልሃዛሪ በደቡብ ሱዳን ውስጥ ይገኙ ለነበሩት የሰሜን ተወላጆች አስተዳዳሪዎች የተላለፈው ቴሌግራም ነው ። በዚህም ሁኔታ ለደቡብ ሱዳን ማቃለያ የሚሆን ማረ ጋገጫ ሳደቀርብ የሱዳን ነፃነት መታወጁን የደቡብ ሱዳን ተወላጆች የነበሩ የ። ምንም እንኳን የደቡብ ሱዳን ተወላጆች የሆኑት የፓርላማ አባ ሎች የደቡብ ሱዳንን ችግር ውሳኔ ለመስጠት እንዳቻል ቀጥታ ምርጫ ዳደረግና የተባበሩት መንግሥት ታዛ ቢዎችም ወደ ቀስቋሌው እንዲላኩ ያለዚያም የዓለም ቀይ መስቀል ድርጅት ወደ ደቡብ ሱዳን እንዲላክ የሱዳንን መንግሥት በጥብቅ ቢጠይቁም አነርሱዱው ባሱበት የሱዳን ነፃነት በዓል ተከበረ ። የደቡብ ሱዳን ተወላጆች ያቀረቡትንም ጥያቄ በ ዛ ዓ ም የከቲት ቀን የተፈረመውን የአንግሎ ኢጅ ብቲያን ስምምነት እንደመጣስ ይቆጠራል በማለት ሱዳን ና ብርታኒያ ሳይቀበሉት ቀሩ። ይህም ታላቅ ተስፋ የተጣለበት የምክር ቤት ረቂቅ የደ ቡብ ሱዳን የምኳጃ ቤት አባሎች ተማመኑበትና ጥር ን ም በተደረገው የነፃነት በዓል ተክፋዮች ሆነዋል ። በተለይም በደቡብ ሱዳን የነበሩት ሰሜናዊያን ተካበው ነበር። በደቡብ ሱዳን ውስጥ በእስር የሚገኙትን የደ ቡብ ሱዳን ተወላጆች ቁጥር አጣርቶ ለማወቅ ዛሬም ድ ረስ አልተቻለም ። ስለሆነም የሰሜን ሱዳን ምኞቱዋ የሚሆን ከሆነ ደቡብ ሱዳን ለመገንጠል ትችላለች። በዛሬው ጊዜ ደቡብ ሱዳን በሱዳን አስተዳደር ውስጥ መብት የላትም ። በዚሁ በደቡብ ሱዳን ውስጥ ያሉት ሰሜናዊያን አገረ ገዥዎች ወይም ነጋዴዎች ናቸው። በሌላው በኩል ደግሞ በደቡብ ሱዳን ውስጥ የነበ ሩት የግል የሚሲዮን ት ቤቶች ሁሉ ሱዳን ነፃነቷን አን ደተቀዳጀች በመንግሥት ተይዘው እንዳያስተምሩም ተከ ልክለዋል። አስቀድሞ የወጣውን የትምሀርት አመራር አቅድ እነ ዚህ ት ቤቶች ስለ ሚደግፉትና በመንግሥቱም ቁጥጥር ስር ሆነው ተዳደራቸው የትምህርቱን ደንብ ያጠነክሩ ታል የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ በሆነችው በሰሜን ሱዳን የትምዘጋት ደንብ የደቡብ ክፍል የትምህርት አመራር ቀስ በቀስ የተጣመረ አንደሆነ አንድ ዓይነት የሆነ የትም ህርት ውጤትና ርምጃም ሊገኝ ይችላል ። በደቡብ ሱዳን ውስጥ የተቋቋሙት የሰሜን ተወላጆች ልዩ ልዩ ክባፀች ለመናናቅና ለመለያ ዬቱ ሁሉ ምክንያቶች ሆነውም ነበረ ። ክሰሜን ሱዳን ተወላጆች መካከል በተለይም ከልተማሩት ውስጥ የደቡብ ሱዳን ተወላጆች የተናቁ ዜጎች ናቸው ብለው የሚተማመኑ ሞልተዋል። እንደ አውነቱ ደግሞ የሰሜን ሱዳን መሪዎች የሆኑ የደቡብ ሱዳን እስላሞች የሚፈጽሙት ፕሮፖጋንዳም አለበፐ ይላል ።