Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለመሆኑ አንቺ ከማን በልጠሽ ነው። ስል ጠየቅኳት በወንድሜ ስልክ አንቺ ምን አገባሽ። ኤዲያ ባክኺ አናውቅሽምና ነው። አንቺ አለሽ አይደል ከመነሻሽ ጭምር ዘር የሌለ ስትለኝ የሆንኩት አፌን እንደከፈትኩ በግርምት መቅረት ብቻ ነበር። ሲል ጮኸብኝ ጩኸቱን ስሰማ ሰውነቴ ሽምቅቅ ሲል ታወቀኝ የእህቱ ግድ የለሽ ሆቕ ከቤት የምወጣበትን መንገድ ለማበጀት አማራጮቼን ሁሉ መፈተሻ ያዝኩ ርከክ ከሃ በ ዞጾም ጳደጎ ነዙ እንደሚለው ያገሬ ሰው ተጣልቼ እንኳን ትንሽ ግዚ የማሳልፍበት የእናቴ ቤት ስለሌለ ወይ ጎዳና ላይ ያሉት ሁለት ወንዶች አላሳሰቡኝም የልጅቷ ጉዳይ አስጨንቆኝ አብሬው ፄጀጄ ሳናግራት ስራ በጣም እንደቀዘቀዘና ሞጆ ስለሚሻል እዛ ልትፄድ እንደሆነ ነግራኝ እኔ ከበርካቶች ጎዳናና ቡና ቤት እጣቸው ከሆኑ የዐምባ ልጆች በተለየ እድለኛ እንደሆንኩ ነገረችኝ ቶቹ ስል በውስጤ ተሳልቂ መልካም ህይወት ተመኘሁላት ቤታችን ቁልፍ ስለነበር ከፍቼ ስገባ ውስጡ ያሉት እቃዎች በከፊል ወጥተዋል ወጥተው የት ሊደርሱ እንደቻሉ ባይገባኝም ግድ አልነበረኝም ሱቋ ከስራ ከተዘጋች በኋላ የእኔ ለጎጂችን ማንኪያ እንኳ አለመግዛት ያሳስበኝ ስለነበር ንብረቴ ንብረትህ ለማለት የሚያስችል ያስታ ፐባጓያን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ።
ስል እግዚአብሄር ላይ ጮህኩበት ፆስታ ፐዛያን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሞት እንደሰማይ ራቀኝ ህመሙ እየፈጠረብኝ ያለውና ተስፋ መቁረጥ የፀነሰብኝን ስቃይ ኔ እስኪለኝ አጣጣምኩት የእጄና የሆዴ ቁስል ቀስ እያለ መጠገን ጀመረ ቁስሌ የውሻ ቁስል እንኳን እንዳይሆን የምመገበው ደህና ነገር የለኝም ርሀቡና እርዛቱ ሞቴን ቢያስመኙኝም ሞትም ሸሸኝ በጩቤ የተወጋ እጄን በደንብ ማከም ባለመቻሌ ይሁን ወይም ዝገቱ የፈጠረብኝ ችግር ብቻ ለጉድ እየለበለበኝ እከኪኝ እከኪኝ ሲለኝ ነካካሁት እየቆየ ግን ጥዝጣዜውና ማቃጠሉ ሊያሳብደኝ ደረሰ ሀመሜን ታ ወ ዜሄ ተሰቃየሁ ያ መታ ም ራሴን ገሰፅኩ መለመን አለብኝ እንደዕውነቱ ከሆነ ሳልለምን ቀርቼ አልነበረም ለምዕመናኑ ሁሉ ግልጥ ብሎ የሚታይ ምልክት ስለሌለኝ ከጉዳይም የሚጥፈኝ የለም ቋወታፉን ኣት ፈቦተያ ምሀስፉ ዖሚዉድ ሆጃ ይሰው ከአካላችን አንዱ ካልጎደለ የሚሰጠን የለም አካላችን ባይጎድል እንኳን ለዕይታ የሚዘገንን ነገር ያለብን መሆኑን ማየት ይፈልጋሉ ነግ በነ እንዳይደርስ በማለት የሚሰጡን ነው የሚመስሉት ብዙ የጎዳና ልጆች ይህን ስለሚያውቁ ወይ ሆዳቸው ላይ ቲማቲም በማድረግ አንደኛወዐ ገጉዕታ ጥዛያን ሠ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ አንደኛውን ሆነ ብሎ ሰውነቱን የሚያቆስል ቅጠል አለ በሱ ሰውነትን ቁ ያገርን በማቁሰል ሊታይ የሚችል ምልክት ይፈጥራሉ ምክንያቱም ለእያንዳንዱ የጎዳና ተዳዳሪ ተስፋው ሰው ነውና ዞር ብሎ የሚያያቸው የጠፋ ዕለት ሊባሉ ይደርሳሉ አይናቸው እያየ ልቦናቸው እያስተዋለ ትንፋሻቸው ጥልም ብሎ ከሚጠፋ ወንጀል ሰርተው ለዕለቱ ህይወታቸውን ቢታደጓት ይመርጣሉ ለመኖር እልህ አስጨራሽ ትግል የሚካሄድበት ስፍራ ነው ጎዳና የተወጋ እጄ ደጋግሞ ሲበላኝ አክከው ስለነበር ፍም እየሆነ ሄደ ያኔም አንድ ዘዴ ዘየድኩና ደጋግሜ አከክኩት ምን እያደረግሽ ነው ግንባር ጌጡ። በዚህ ሁኔታ ላይ እያለሁ ነው ለሶስተኛ ጊዜ ጤናዬን ሊጠይቆኝ ያሉት አባ አንድ ዜና ይዘውልኝ የመጡት ብዙ ጊዜ ወደ አዲስ ኮ ባሁ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ስለሚመላለሱ ዐምባው ከተበተነ በኋላ በየጎዳናው ላይ የህፃናት ዐምባ ጉዳይ አስፈፃሚ ፅቤት እኛ በተለምዶ መከታተያ ብለን የምንጠራው ቢሮ እየቀረቡ ኡኡታቸውን አሰምተው ኖሯል በዚህም ምክንያት ችግር ላይ ያሉ የዐምባ ልጆችን መመዝገብ ሲጀመር አባ ሄደው አስመዝግበውኝ ነበር የመጡት በይ ነገ ቀጥታ ፅቤቱ መሄድ አለብሽ አሉኝ ግንኮ አባ ዐምባው እንደሆነ ተበትኗል መመዝገቤ ምን ይጠቅመኛ ል። ራሴን የመድሀኒት መሞከሪያ አይጥ አድርጌ አስቤው ቁጭ አልኩ ታዳጊዎች ሁሉ ነገ ምን እንሆን ይሆንን እያሉ ሲጨነቁ ለምን እኔ አብሬያቸው ልጨነቅ እንዳልቻኩ ሀሳብ ገባኝ ግድ የለሽ ነበር የሆንኩት በደንብ ጊዜ ወስጄ ሳስበው ግን እንዲያ ትምህርት ያስጠሳኝና በየክበባቱ የሚያዞረኝ ጭንቀት ሊያፈነዳኝ የደረሰው ለካ ውስጤ ካመነበት ነገር የተነሳ ኖሯል መደመሪያውኑም ወደ ዐምባው የመመለሱ ቬና ያላስፈነጠዘኝ አዕምሮዬ ያመነበት አንድ ነገር ኖሮ ኖሯል እኔ ደግሞ የነገ እጣ ፋንታዬን በደንብ አውቄዋለሆ ጎዳና ላይ ነው የምኖረው እዛ ደግሞ ምን ሲደርስብኝ አንደሚችል አውቀዋለሁ ከመራብና መታረዝ አንስቶ በዛገ ጩቤ አስከመወጋት ደርሼያለሁ ከታዳጊው ጭንቀት እኩል እኔን ያስጨነቀኝ ነገር ቢኖር ነገ ጠዋት ከየትኛው የጎዳና ተዳዳሪ ባዞን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ከ በ ጋር አብሬ መተኛት እንዳለብኝ ነው ሊደርሱብኝ ከሚችሉ ጥቃቱኒ ሁሉ የሚጠብቀኝ ሰው ያስፈልገኛል ከዛ ውጭ እናቴ ጋ ሂኒ ወደፊት በትምህርቴ ገፍቼ ትዳር መስርቼ ምናምን የሚሉትን አቃ እቃ ጨዋታ ለመጫወት እድሉ እንደሌለኝ እና የነገ እጣ ፋንታዬ ጎዳ እንደሆነ አውቃለሁ ታዲያ ግድየለሽ ኑሮ ብኖር ጥፋቱ ምኑ ላከ ነው። የ ቅ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ለምንታቸው ነው ማን መጥቶ ጠይቋቸዋል። ይላሉ ሁላችንም ልንፈታ መሆናችንን ሰምተን ደስ አለን የፍቺው ዕጣ ግን እኔ ላይ ነጠፈ ይባስ ብሎ ሌሎቹ ተፈትተው እኔ ወደዋናው እስር ቤት ተዛወርኩነ ዋናው እስር ቤት መሬቱ ሲሚንቶ ነው እዛ ላይ መተኛት ማለት በብርድ ማለቅ ነው በዛ ላይ ብቸኛ እስረኛ ነኝ ያማታል እየተባለ ልዩ ምግብ እየታሰረ ቢመጣልኝም ያለሁበት እስር ቤት መጥፎ በመሆኑ በጣም ተጎዳሁ ምግብ ይዘውልኝ የሚመጡ ታዳጊዎችን ባየሁ ቁጥር ሆድ እየባሰኝ እዬዬ አልኩ በዚያ ላይ የማውቃቸው መከላከያዎች በሌላ ተቀየሩና አዲሶቹ ሰዎች በፈለጉ ጊዜ ወደታሰርኩበት እየመጡ ቃል ስጭን በማለት አስጨነቁኝ ለምን ቃልሽን አትሰጭም አለኝ አበበ የሚባለው መርማሪ የታሰርኩበትን ክፍል ከፍቶ ወዶ ውጭ እንድወጣ እያደረገኝ ሰዓቱ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ተኩል ሆኗል በዚህ ሰዓት መውጣት ችግር ነው ርከክ ከሃ ከከ ነገ ጠዋት እሰጣለሁ እንደሱ ለማለት መብቱ የለሽም ነይ ውጪ። አንቺን አይደል እንዴ። ምንም። መጀመሪያ ናዝሬት ነው ዘመድ ያለኝ ብያቸው ወደዚያ ሲያደርሱኝ ዝዋይ ይሻለኛል ብዬ ያልኩት በደንብ የማውቃቸው ሁለቱን ከተሞች ብቻ ስለሆነ ነው በተለይ ለዐምባ ልጆች ትልቁ ከተማ ትልቁ መዝናኛ ዝዋይ ነው ብዙ ምክንያቶች ዝዋይን እንድንረግጥ ስለሚያደርጉንና የኑሮ ርካሽነትም ዝዋይ ስለሚሻል በደንብ እናውቃታለን ብዬ ብል ማጋነን አይሆንብኝም ቺርስ ሆቴል በቀን ስድስት ብር አልጋ እየያዝኩ ሁለት ቀናት ቆየሁ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሀሳቤ ተራም ቢሆን እንኳን ስራ አሳጣም የሚል ነበር በየቦታቤ እየዞርኩ ብሞክር የሚያስጠጋኝና ፊት የሚሰጠኝ ጠፋ ስራ ማጣኑፋ ብቻ ሳይሆን ተስፋም ጭምር ነበር ያጣሁትፊ አዝማሚያውን ሳየጤ ድቅድቅ ጨለማ ብቻ ሆነብኝ የሰው ልጅ በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ በተስፋ መቁረጥ ማዕበል ከመንገላታት ውጪ እድል እንደሌለው ለማወጠነ ጊዜ አልፈጀብኝም የሁለተኛው ቀን ምሸት ላይ እንደተለመደው እንቅልፍ ሲያስቸግረኝ ስለህይወቴ ማሰብ ጀመርኩ ከአሁን በኋላ ለእኔ ያለሁት እኔ ብቻ መሆኔ ገባኝ ዐምባ መንግስት ቅብርጥሴ ብዬ ብል የማመጣው አንዳችም ለውጥ እንደማይናር ተረዳሁት ፅንሃዲያው ውዛኔ መያርስሰ ሇኝ ስል አሰብኩ ህይወት በውሳኔ የተሞላች ናት ው ሀደተ ነው አይደል የሚባለው። «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ አንደኛ አንድ ሁለት የዐምባ ልጆች ቡና ቤት ውስጥ አይተውኛል አልፎ ተርፎም በአሳዳጊዎቹ ቤተሰቦች ተከብቤያለሁ ሁለተኛ ደፍሬ ከወንድ ጋር የመተኛቱ ስሜት አልመጣልኝም ቦታ መቀየሩ ድፍረት ሊፈጥርልኝ ይችላል ብዬ አማራጭ ከተሞችን አሰብኩ አዲስ አበባ አዋሳና ጅማ ጥሩ መሆናቸውን ብሰማም ብዙ የዐምባ ልጆች በተጠቀሱት ከተሞች በርካታ ቡና ቤቶች ውስጥ እየሰሩ እንዳሉ ስለሰማሁ ደፍሮ መፄድ አቃተኝ መተሀራን ግን በሁለት ምክንያቶች መረጥኳት አንደኛ የዐምባ ልጆች ላይኖሩ ይችላሉ በሚልና ካልሆነልኝ እንኳን በዛው አዋሽ አርባ በመፄድ ስራ አስቀጥርሻሰሁ ያለኝ ፍቅሩ ፃይሉን ማግኘት እችላለሁ በሚል መተሀራ መርቲ ስሄድ በጣም ነው የደነገጥኩት አራት የዐምባ ልጆችን አገኘሁ ፆቶፉ ምድሂ ይሆን ዖሀምያ ፀቋቻ ያሪረዕታያገ ዖቶፉ ይሆን በደኛጾቸውን ዞማፈፀያገ በተለይ እንደእኔ ጨርሶ አንኳን ዘር ማንዘራቸውን የማያውቁ ወይም እያወቁም ተቀባይ ያጡ የተሰማሩት መጥፎ ስራ ላይ ከሆነ ማንነታቸውን ሽምጥጥ አድርገው ከመካድ ወደኋላ አይሉም ዝዋይ አያለሁ ሀይቆች ሆቴል ሁለት የዐምባ ሴቶችን አግኝቼ በስማቸው ጠርቼ ላናግራቸው ስል ተሳስተሻል ሲሱ ድርቅ ብለውብኛል ፅም ንድ ን ንደአኑ ፅደ ደሆንጋ መርቲ ሳይ ዕዮን ተስፋዬና መታሰቢያ ተስፋዬ የሚባሉ እህትማማቾችን ሳገኛቸው ጮህኩ ፅዮን ጋዜጠኝነት ከእኔ ጋ ትሰራ ስለነበር በጣም እንቀራረባለን በይ ነይ እኛጋ ትቆያለሽ ብላ ይዛኝ ፄደች ፆምን ና ስተ ሀያራ ኣው ዖወጣያቶ ሀሀ። ቡና ቤት አይደል ያገኘሁሽ። ሁለተኛው ፃሳብ በገዛ እጅሽ ያመጣሽው ጣጣ ነው ሦስተኛው ፃዛሳብ ለጥፋቱ ሁለታችሁም አስተዋጽኦ አላችሁ አራተኛው ሁሉም የየራሳቸው መልክና ቅርጽ ይዘው ፃሳብ የሚቀባበሉ ያህል ታዩኝ ሁኔታው ሲያስፈራኝ ግን በሃይል ጮህኩ ቤተክርስትያኑ ውስጥ ያሉ ሰዎች በግርምት አእስኪያዩኝ ጮህኩና አይኔን ጨፍጌ ስገልጠው እልም ብለው ጠፉ ቾችቾች እያደር ህመሙ ሲጠናብኝ ምንም ምግብ መብላት አቆመኩ ሳልበላ ከዋልኩ መፀዳጃ ቦታ ላይ የማስወጣው ስለማይኖር በመቀጫዬ በኩል የዙ ዛሁመመመመመን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ም ከባከብ ሞከርኩ ይሁን እንጂ ርሃቡ ቀን አልሰና ን ያለውን ህመም ለመ ጃ ቦታ ስቀመጥ የማየውን የከፋ ስቃይ አነነ እያለኝ የበላሁ እለት መፀዳ እግዚአብሄር ብቻ ነን የምናውቀው ከላይ ጡቴን ከሥር በዛ ላዩ ጭንቀት ያም ሆኖ ግን የጐዳና ላይ ህይወት ከነችግሩ ለእኔ የተኳ ነበር ጎዳና ላይ ያሉ ልጆች በተለይ ከዚህ በፊት ሁለቴም ስመጣ የነበሩት አዝማሚያዬ አስፈርቷቸውና ሦስት ጊዜ ከጠራት የጎነ ዛድራ ሰፍሮባታል ማለት ነው ብለው ከቤተክርስቲያኑ ግንብ ዢ አያይዘው ትንሽ የላስቲክ ቤት ሰሩልኝ ፉ ሃዛሁንፎ ር ሲቪሲሱ ምጸክቫ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ለሁለት ዓመታት የናዝሬትን ጎዳና ተኛሁበት ህይወቱን ለምጄው ኑሮዬ የሚፈፀመው እዛው ነው ብዬ ባመንኩበት ሰዓት አንድ ዘላለም የሚባል ሰው በጎዳና ተዳዳሪዎች ላይ ፕሮግራም ለመስራት መጥቶ ስዘፍን ካየኝ በኋላ ከአለባቸው ተካ ጋር አገናኝሻለሁ ከቻልሽ አዲስ አበባ ነይ ብሎ ስልክ ቁጥሩን ሰጠኝ ነገሩን ሳውጠነጥነው የጎዳና የጎዳና እንደብርቅ የሚታየው አዲስ አበባ ጎዳና ላይ ብከትም ይሻላል ብዬ ለመሄድ ልቤን አነሳሳሁት ዘላለም ወደ አዲስ አበባ ከመጣሽ ከአለባቸው ጋር አገናኝሻለሁ ነው እንጂ ያለኝ ሌላ ያደረገልኝ ነገር ስላልነበር ወደ አዲስ አበባ ለመፄድ የትራንስፖርት ገንዘብ ማግኘት ችግር ሆነብኝ ውስጤ ዛሳቡ እየተተራመሰ የትራንስፖርት ማግኛ መንገዱን እያውጠነጠንኩ እያለ ነገ ኢየሱስ ስለሚነግስ መሄድ አለብን ተባለ ጥቂት ገንዘብና በተለይም ደግሞ ምግብ እንደልብ እንደሚገኝ እርግጠኞች ነበርን እኔ ግን በተለየ መንገድ ለትራንስፖርት የሚሆነውን ገንዘብ ማግኘት እንዳለብኝ ተሰማኝ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን አስክንደርስ ድረስ በምን መንገድ ገንዘቡን ማግኘ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ት እንዳለብኝ ሳምሰለስል ሁለት አማራጮች ነበሩ አእምሮዬ ውስጥ የተከሰቱልኝ መስረቅ ወይም መለመን መለመን ካለብኝ የሆነ ተአምር እንዲፈጠር ጭምር ዐልዬ ካልሆነ የአምስት ሰው ፊት አይቼ የሚገኘኬዜ ዛምሳ ሣንቲም ብቻ ነበር በዚህ ዓይነት እንዴት ነው የምፈልገውን ያህል የማገኘው። እንቢ አለኝ በየ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ረዥም ቀሚስ ነጭ ቲሸርትና ነጠላ ጫማ አድርጌ ነበር አዲስ አበባ በባሁት ማንም ጐዳና ተዳዳሪ ናት ብሉ ማሰብ በማይችልበት ሁኔታ ሸክ በልክ ብያለሁ እዴ ላይ ጥቂት ገንዘብ ብቻ ቢሆንም ያለው ውስጤ ገን የጐዳና ላይ ስቃይ በቃ የተባለ ያህል ፊቴን ብርፃን አጐናጽፎታል ምናልባትም ዐምባው መበተኑን ካወቅኩ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ይመስለኛ ል ደስታ የሰፈነብኝ ምንም እንኳን የጡቴ ህመም ጨርሶ ባይድንም ምንም እንኳን ብዙ ስለማልመገብ ሽንት ቤት መቀመጡ ስለማይበዛብኝ በመቀመጫዬ በኩል ያለው ህመም ጨርሶ ባይጠፋም እግዚአብሄር ይመስገን ዛሬ የአዲስ አበባን አየር እየማግኩ በመሆኑ ውስጤ ዕረፍት ስፍኖበታል በተለይ የዙሪያሽወርቅ ዘመዶች ጎዳና ላይ ሳያዩኝ ወደ ስዲስ አበባ መሄድ መቻሌ ውስጤን በአሸናፊነት ደስታ አጥለቀለቀው እርግጥ አንድ ሁለት ሰዎች ያገኙኝ ቢሆንም ጎዳና ላይ እንዳለሁ ሳይሆን ቤተክርስትያን እንደምሳለም በማሰብ ነበር ሰላም ብለውኝ የነበረው ዐምባ እያለሁ ሁለት ወር ለክረምት እረፍት ብቻ ስለምመጣ ከዙሪያሸወርቅ ቅርብ ዘመዶች በቀር የሚያውቀኝ እምብዛም ሰው ስልነበረም ከሃ ርከኽፐ ጠዋት ላይ አዲስ አበባ እንደገባሁ የህዝብ ሥልክ ተጠቅሜ ከላለኡ ደወልኩ መምጣቴን ስነግረው ቤቱ ኮተቤ ጋ መሆኑን ነግርኝ ምስከነ ሰጠኝ በሚገርም ሁኔታ የዐምባ ጓደኛዬ እነብርቄ ሰፈር ነበርና አቨቫ ኋት በጣም ደንግጣ ከዝዋይ መምጣትሽን ለምን አልነገርሽኝይ እሷ የምታወቀው ዝዋይ መሆኔን ነው ብዙ ደብዳቤ ጽፌልሽ ተመላ ሆኖብኛል ምን ሆነሽ ነው ለመሆኑ። አለኝ በየጊዜው በሚችለው አቅም ሁሉ ይረዳኝ ነበር እኔ ግን ሥራ ባለማግኘ ቴና ዝም ብዬ እየተረዳሁ መቆየት እንደሌለብኝ ተሰምቶኝ ወደዝዋይ ፄጀ ብሞክር እንደሚሻለኝ አመንኩ ይህንኑ ለክለቤ ሳጫውተው ጥሩ ተር ሥዴጨመ ያተነቡ ሞዛያን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ም ነው በራሴ መሥራት መቻል አለብኝ ብለሽ ከወሰንሽ ብሉ ጧ ሰጠኝ ያንን ይፔ ኑሮዬን ዝዋይ ላይ ከማድረጌ በፊት ነው ከየነ እንደተገኘሁና ማን ዐምባ ውስጥ እንዳስገባኝ ለማወቅ ዐምባ ፄጄ ስጠዩኔ ወደቀጨኔ ህፃናት ማሳደጊያ የመሩኝና ወደዛ ስፄድ ህፃን ስናይኑ ከልጅነቷ ፎቶ በቀር ማስረጃ የላትም የሚለውን ፋይል ማየት ችዬ ስሜ ሙሉጉጃም አለመሆኑን ያወቅኩትና ቢያንስ እንኳን ፋይሉ ላይ ባለ ስሜ ልጠራ ብዬ ስሜን ከሙሉጉጃም ወደ ሰናይት የለወጥኩት ርከክ ከሃ ርበከ ክፍስ ሶስት ትዳር «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ዝዋይ እንደፄድኩ አንድ ዘለቀ የሚባል ሰው አገኘሁ እልፍነሽ ነው ከአሳዳጊ እናቴ ጋር ምን ዓይነት ዝምድና እንዳላቸኬ ባላውቅም እንደዘመድ የተዋወቅነው ናዝሬት ነው አሁን ከእናቴ ጋር ዝዋይ ኑሮውን የመሠረተ ሲሆን በልብስ ሰፊነት ነው የሚተዳደረው እነሱ ጋ ፄጄ አረፍኩ ሲያዩኝ ገና በደስታ ነበር የቀረቡኝ ከቀባበላቸውም ሌላ ነገር ነበር ለጥቂት ቀናት አንቀባሮ የ ሚያቆይ ገንዘብም ይዢ ስለነበር ምን ይሰራልሽ ምን በላሽ እየተባልኩ ቆየሁ ወዲያውም ሐረር ቢራ ማከፋፈያ ሥራ አገኘሁና በወር ብር እየተከፈለኝ ከጥዋቱ ሰዓት እስከ ማታ ሰዓት እሰራ ጀመር በእውነቱ ለእኔ ድንቅ ሥራ ነበር ከጐዳና ህይወት ወጥቼ ተቀጥሬ እየሰራሁ መሆኑን ማመን ከበደኝ ስንቱ ጐዳና ላይ እንደሚቀር ስንቱ ጐዳና ላይ ወልዶ ተዋልዶ ህይወትን ስንቱ በገባበት የቡና ቤት ሥራ በዛው እንደ ሁሉ በአጋጣሚዎች ተጠብቂ ራ እዛው እንደሚመሰርት ሚቀልጥ አውቀዋለሁና ከዛ ሷን በመቻል ላይ ያለች ሴት በመሆኔ ናካ ላሁንኤ ር ተን መህ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ምሳዬን አእየቋጠ ጠርኩ ነበር ሥሪ ግን በመካከላች ቦታ የምመገበው አያዩር ን በመካከላችን የተፈጠረጡ ስጫት እኔን ዩስ ሳያሰኘኝ ሲቀር ዖሰ መቋጠሩን ተወኩት ሲርበኝ አቡወጠለድ ገዝቼ እየበላሁ ሥራዬን ተጠልኩ ሰያ ቦት ስኖር አንድ ቀንም ሞጆ ከተማ ውስጥ የምትናር የዙሪያሸወርቅ እህት ባል በምን መንገድ ያለሁበትን ቦታ አውቆ እንደመጣ ባይገባኝም መልዕክት ይዞልኝ መጣ የዙሪያሸወርቅ ልጅ አይደለሽ። ሲለኝ እርግጠኝነት በጐደለው ሁኔታ ራሴን ነቅንቄ ስጨርሰ አንድ ደብዳቤ ሰጠኝ ደብዳቤው እየፈለጉኝ እንደሆነና ቤት እንድመጣ የሚገልጽ ነውፊ ይሁንና የራሷ የዙሪያሽወርቅ እጅ ጽሁፍ አይደለም እንደገናም ስለሷ የሚገልጽ ነገር የለውም እመጣለሁ በልልኝ ብዬ ነገር አለሙን ረሳሁት ምንም እንኳን ዙሪያሽወርቅ ልጄ አይደለሽምና በጊዜ መውደቂያሽን አዘጋጂ በለችኝ ሳይ ያለኝ ቅሬታ የደበዘዘ ቢሆንም ከቤቷ ካስወጣችኝ በኋላ ግን ለበርካታ መከራዎችና ስቃዮች መዳረጌን መርሳት የሚችል መልካም መንፈስ አልነበረኝም እናም ለመፄድ ጨርሶም ፍላጐት አጣሁ ወዲያው ግን ያለሁበት ዘለቀና እናቱ ፊት እየነሱኝ ቅርበታቸው እየቀነሰና ፀባያቸው ጨርሶ እየተለወጠ መጣ ሁኔታቸውን እንደማስጠንቀቂያ እየተመለከትኩት እያለ ቤቱን ለቅቄ እንድወጣና የራሴን እንድከራይ መከሩኝ የማገኘው ደሞዝ ከኪራይ አልፎ ከወር ወር እንደምንም ሊያቀቆየኝ የሚችል ነበርና ምንም ሳላንገራግር አመስግፄያቸው የሚከራይ ቡት መፈለግ ጀመርኩ አንድ ክፍል ቤት በፃያ ሰባት ብር ተከራየሁ ቤቷ ጥሩ ነበረች ይሁን ገሇጪሙመመመ መመ ዐ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ እንጂ የሰፈሩ ጐረምሶች መግቢያ መውጫ ስልጡን ሥራ በታ ሽ ባለቤቱና ልጆቹ ማታ እየመጡ የሚጠጡ ሰዎችን በአግባቡ ማስተናኤ እንዳለብኝ እየነገሩኝ ሌት ተቀን ይጨቀጭቁናል የጠጪዎቹን ፍላጉ እንዳላሟላ መንገድ ላይ ዱርዬዎች ይለክፉኛል በተለይ አንድ ትሬ ፖሊስ መተንፈሻ እስካጣ ድረስ መከራ ሆነብኝ ይሄም ሁሉ አየሆነ ግን ማንም ስው ሊገጥመው የሚችለው ዕጣ እንደሆነ በማወ ተቋቁሜው ነበር ነገሩ ግን እየባስ ሲፄድ የተከራየሁበት ቤት ጉን ለ ጫማ ቤት የሚሰሩ ልጆችን ቀስ ብዬ በመቀራረብ እንዲሸኙኝ ማድረገ ጀመርኩ ለሚያስቸግሩኝም ሁሉ አንዱን ባሌ ነው እያልኩ እያስተዋወቅኩ እንዲያው ለጥቂት ነገሩን ለማቀዝቀዝ ሞከርኩ በዚ ሰዓት ላይ ደግሞ ባሌ ነው ካልኩት ልጅ ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለን ሲረዱ ጠንካራ ዛቻና ዱላ ያቀምሱኝ ገቡ ያኔም ቤት መቀየር እንዳለብ አምፄ አንገት ማስገቢያ ብቻ ያላት ቤት በ ብር ተከራየሁ ችግሩ ግ እዚህም ሊተወኝ አልቻለም እንደገና ቤት መቀየሩ ትንሽ ጊዜም ቢሆን ትንፋሽ ይሰጠኛልና ጫማ ለሚሰራው ጓደኛዬ ሌላ ቤት አእንዲፈልግለኝ ነገርኩት ይፄን ባልኩት በአጭር ጊዜ ውስጥ አንዬ ቤት እንዳገኘልኝ ነገረኝና ፃ አየሁት ጥሩ ቤት ስለነበር እዛ ገባሁ ውሎ ሲያድር ግን ልጁ እዛ ግቢ ውስጥ ደጋግሞ መታየቱ ግራ ገባኝ ለካንስ ከቤተሰቦቹ ውርስ ያገኘው ቤት ውስጥ ኖሯል ያከራየኝ ለምን በግልጁ ሊነግረኝ እንዳልቻ አልገባኝም ለቅቄ እንዳልወጣ ሰራሴም ሆነ ለሱ የማቀርበው ቅን። ት ጥርጣሬ ውስጥ ጥሉኛል በዚህ ሀነ ስት አመጣህ እያሉ ሲሉት እለማ ጀመር «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ለመጡብኝ ሁሉ ባለቤቴ ነው እያልኩ ኩምሽሽ ሳደርጋቸው ቀየሁ በመሠረቱ እሱም እንደ ባለቤት መተወን ጆምሮ ነበር ሥራዬ የራሱ ቸግር ቢኖረውም ድንገት በተፈጠረብኝ ህመም ምክንያት ላቋርጠው ከመቻሌ ውጪ ጥሩ ነበር በየደቂቃው የማያቋርጥ ነስር ተገተገኝ የወር አባባዬ ሦስትና አራት ወር ያህል ያለማቋረጥ እየፈሰሰ አስቸገረኝ ጣጣዬ በራሱ መንገድ በህይወቴ ላይ መሰናክል ሲሆን እኔም ራሴ ዖነያቶ ሪያ ፅሆን ፅንዳስል ለማሰብ ተገደድኩ ህክምና ማዕከል ፄጄ ስመረመር ከጭንቀት የተነሳ ችግሮቹ እየተፈጠሩብኝ እንደሆነ ተነገረኝ እንደ አውነቱ ቤተሰቦቼን ከማፈላለግ ስሜት በዘለለ ሌት ተቀን የምጨነቅበት ተዳይ ባለመኖሩ የህመሜ ምክንያት ምናልባትም እኔም ከማውቀው በላይ ጥልቅ ስሜት ይኖረው ይሆናል ስል አሰብኩ ሀመሙ ከቁጥጥሬ ውጪ ሲሆን ህክምና ለመውሰድ ስል አቋረጥኩት ሀመሜ ጭንቀት መሆኑ ስለተነገረኝ መፍትሄው መጨነቄን ማቆም እንደሆነ ስለገባኝ ትንሽ ዕረፍት ወስጄ ያለማቋረጥ አየወረደ የሚያስቸግረኝን የወር አበባ ለማስቆም ህክምና ለመውሰድ ወሰንኩ በዚህ ሁኔታ ቤት ውስጥ መዋል እንደጀመርኩ ነው አከራዬ የፍቅር ጎደኛው እንድሆን ጥያቄ ያቀረበልኝ ከሃ ርከኽፐ የስጠኝ ውዳሴ ማርያም ነበር ውዳሴ ማርያም የደረሰው ማንም ሰው መንፈሳዊነትን እንጂ አለማዊ ፍቅርን የሚጠብቅበት ምንም ምክንያት አይኖረውም እናም እኒም አልጠበኩም ነበር ድንገት ግን ውዳሴ ማርያሙን ሰጥቶኝ ዞር ሲል ስነካካው የሚቆረቁር ነገር አለው ከፈትኩት ውስጡ ወረቀት አለ በዕርሳስ የተፃፈበት መልዕክት የያበዘ መልዕክቱ ካየኝ ጊዜ ጀምሮ ለእኔ ያለው አመለካከት እንደተለወጠ የሚገልፅ ነው ውስጡ ሌላም ነገር ነበር ማስቲካ የማስቲካውን ሽፋን አነሳሁት የተለያዩ ምስሎች የሚይዘውና ልባሱን እጅ ላይ ሲያደርጉት ቅርፅ የሚያወጣው ነው ሽፋኑን ልጩ እጄ ላይ ስለጥፈው የልብ ቅርፅና ሃዩ ሃዕህሀ የሚል ሲወጣ ለምን እንደሆነ እንጃ ደነገጥኩ በአጭሩ የፍቅር ጥያቄ ሆነ መልሴ ግን ምን መሆን እንዳለበት ሊገባኝ አልቻለም ነበር በጣም ተግባብተናል መግባባታችን ደግሞ እንድንናበብ አድርጎናል ለጊዜው እንቢም ሆነ እሺ ብዬ መመለስ ቢከብደኝ ዝም አልኩ ዝምታዩ ቀተስታ ፐጎኦን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ተቃውሞ ይልቅ ቀስ እያለ ወደተግባር ውስጥ ከተተ ተን አደር እራሴን በቤቢ እንክብካቤ ውስጥ ወድቆ አገኘሄፁ ጀመራ ስደክም ብርታቱ ሆ ጨርሶ ደከመኝ የሚለውን ቃል ከአንደበቴ እንዳወጣ አይፈቅድልኝም እንክብካቤው ገዛሻ የፈሰሰ ውህ ሳላቀና እሱ ሁሉን አድርጎ ቢያኖረኝ ፍቅሬ በባርነት ግዞት ከትቶት ዘላለሙን ሲያገለግለኝ ቢኖር መርጦ ደፋ ቀና እያለ እጁ ውስጥ ከተተኝ ልብስ ሳጥብ ከደረሰ እኔን አሳርፎ ይሰየምበታል ቁጭ ብዬ ፈዝዢ ሳየው አረፋ የተመታውን ውሀ እየረጨ ገቢ ለግቢ ሲያሮጠኝ ይውላል ወጥ ስሰራ ከደረሰ ሞቼ እገኛለሁ ብሎ ይተካልኛል እናም ወጡ ተሰርቶ ሳያልቅ በቅምሻ አዛው ላሳይ እንጨርሰዋለን እኔ ምግብ ላቅርብ ያልኩ እንደሆነ አሱ ሳር ገዝቶ ጎዝጉዞ ቡና በማፍላት ብዙ ወንዶች ሊያደርጉት የሚከብዳቸውን በማድረግ አጋርነቱን አሳየኝ የዝዋይን ሀይቅ በጀልባ ተንሳፈፍንበት በነፋሻው አየር የሆድ የሆዳችንን አወራንበት ፍቅር አስፈጭተን አቡክተንና ጋግረን ገመጥንበት እንክብካቤው የፍቅሩ አስረኛ አደረገኝ እነም እያደር አሱን በእንክብካቤዬ ውስጥ ከተትኩት ስራ ስለሌለው ከጓደኞቹ አንሶ እንዲታይብኝ አልፈልግም ነበር እጄ ላይ ሳንቲም ባይኖር እንኳ ልብሴን እየሸጥኩ ጭምር እንዲለብስ እንዲያጌጥልኝ ማድረግ ተግባሬ ሆነ ፍቅራችን ደምቆ እንደፓውዛ ሲያበራ ውስጤ ከቤቢ የተሻለ ዓለም እንደማይኖር አምኖ ተቀበለና ልቤ በፍቅር ከዳኝ ን ጓደኞቹ ፊት ዘረገፍኩት ብከዳው እግዜር ይክዳኝ ብዬ ማሀላዩ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ኻ እንድንገላለፀው ረዳን ይሄኔ ነው ቤቢ አል እርስ በርስ መናበብ አራግፈን ጥለን በተግባር መጋራት ፍቅራችንን ከማፅናቱም በላይ ለዘላለሙ የሚያቆራኺ መሆኑን በመግለፅ የመተኛታችን ጉዳይ ፈጣን ውሳኔ እንዲያገኝ ሲላ ሀሳቡን የነገረኝ ፈፅሞ ግን ልቀበለው ፈቃደኛ አልሆንኩም ድንግለ ነኝ አልኩት ከጋብቻ በፊት ወሲብ መፈፀም እንደማልችል አስረግጨ በመገገር በምን ሂሳብ ነው ድንግል ልትሆፒ የምትችይው። ብዬ ስጠይቀው የሚመልስልኝ ነገር አልነበረውም ጭቅጭቆ ሲሶሶ ያፇዕታ ምዛሯን ጦ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ብዩ ቃል ገባሁለት ም ያለኝ ሰው መሆኔን ቅ ውጪ ብላ ሜዳ ላይ ቻለችበት ምክንያት ምን ግን ፄጄ ዙሪያሽወርቅን እጠይቃታለሁ ለመጀመሪያ ጊዜ በነቤቢ ቤተሰብ ውስጥ ወንድ ለማሳየት ሞከርኩ ያም ሆኖ ግን ዙሪያሽወር ከጣለችኝ በኋላ እንዲህ አጥብቃ ልትፈልገኝ የ እንደሁ ለማወቅ ጓዓሁ ቾች አሁንማ ወደ ትዳሩ ጎራ ልገባ ነው አሁንማ ሌላውም የሚኖረውን የአነስተኛ ህብረተሰብ ክፍል ኑሮ እየተንቧቸሁበት ነው አሁንማ ሀይወቴ እየተለወጠ ነው ስለዚህ ዙሪያሽወርቅ ለምን እንደምትፈልገኝ ማወቅና ያለሁበትን ትንሽ ቦታ ማሳየት እንዳለብኝ በማሰብ ጉዞዬን ወደናዝሬት አደረግኩ ናዝሬት ደርሼ ከመኪና ከወረድኩ በኋላ ጋሪ ስይዝ ያየኋቸውና ያዩኝ ቤተዘመዶች ነበሩ ቀጥታ ወደ ዙሪያሽወርቅ ቤት አምርቼ ወደ ግቢው ስገባ ጨርሶ አይቻት የማላውቅ አንዲት ልጅ አገኘሁና በጥርጣሬ የዙሪያሽወርቅ ቤት አይደል። ምንም እንዴት ምንም። ለምን ቤተሰቦቹን ጠርተሸ አ ቾቾች ትዳር እንዲህ እንደዘበት ዳቦ ተቆረሰ ጨዋታ ፈረሰ የሚባልበት ስይደለምና ቁጣውን ተቀብዬ ተመልሼ ወደቤት ገባሁ ወደ ቤት ስገባ ፃን የጠበቀኝ የሚገርም ነገር ሆኖ ነው ታላቅ እህቱ ማደሪያዋን እኛ ቤት አድርጋ ቁጭ ብላለች ከእህቶቹ ጋር ጤናማ ግንኙነት እንደሌለኝ አያወቀ የሚፈነዳ ጦር አዘጋጅቶ ጠበቀኝ እያደር ነገሮች መጋጋል ጀመሩ ከብጥብጥ ውጪ ሰላም ስደት ገባ ምንም እንኳን ከመተዳደሪያችን ውስጥ ትልቁን ቦታ የሚይዘው ከኪራይ የሚገኘው ገቢ ቢሆንም ገና ለገና ለዛ ስል ህይወቴን በእንጦርጦስ ውስጥ ከትቼ ማሳለፍ የለብኝም በሚል አንድ መፍትሄ ለመውሰድ ስል አባ ሚካኤልን አግኝቼ ሁሉንም ነገር ዘርዝሬ ነገርኳቸው ስቃዬን ጠንቅቀው የ ገዛሁ መመመ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ያጅፇ ሰጳሳ ተረድተውት ነበርና ቤቢን አግኝተው ማድሪግ ያለበትን ነገሩት ትዳር በቤተሰብ ቤት ውስጥ ጥሩ ስይደሰም ልጅቱ እየተጎዳች ነውና በቶሎ ቤት ተከራይታችሁ ኑሯችሁን አስተካክሉ። «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ኣ ኝ ምን ያስደነግጣል አይደል። መጀመሪያ ቤተሰብ መምሪያ ፄጄ ተመረመርኩ ማህፀኔን የሚያመኝ ምናልባትም የአባላዘር በሽታ ችግር ሊሆን ይችላል ብዬ በመገመቴ ኤች አይ ቪ ኤድስን ጨምሮ ሁሉንም አይነት የአባላዘር በሽታዎች ተመረመርኩ ሙሉ በሙሉ ከማንኛውም አይነት ችግር ነፃ መሆኔንና ማህፀኔን ለሚያመኝ ነገር ከባለቤቴ ጋር መተሳሰብ እንዳለብን ተነገረኝ እኔ የምፈልገው ነባ መሆነን ነበርና መተሳሰብ ገለመሌ ላሉት አንጃ ግራንጃ ግድ የለሽ ሆቕ ከቤት የምወጣበትን መንገድ ለማበጀት አማራጮቼን ሁሉ መፈተሻ ያዝኩ ርከክ ከሃ በ ዞጾም ጳደጎ ነዙ እንደሚለው ያገሬ ሰው ተጣልቼ እንኳን ትንሽ ግዚ የማሳልፍበት የእናቴ ቤት ስለሌለ ወይ ጎዳና ላይ መውደቅ አልያኦ አነስ አደግ የሆነ ስራ አፈላልጌ መግባት የነበሩኝ ምርጫዎች ነበሩ አዲስ አበባ እየተመላለስኩ ስራ በማፈላለግ መውደቂያዬን ማበጀት ያዝኩ አዲስ አበባ ውስጥ ስራ ማግኘት ከባድ መሆኑን ሳልረዳጤ ቀርቼ አይደለም ቢያንስ ማረፊያ ቦታ ማግኘት በራሱ ለእኔ ማገገሚያ ነውና ዝዋይ እያለሁ እንደነበረኝ አይነት ትንሽ ሱቅ ተቀጥሬ ወይም ሰው ቤት ግርድናም ገብቼ ቢሆን እድሜዬን የማራዘሙን አማራጭ ሸቼ እንጂ ችግሩን ቀድሞውኑም አጥርቼ አውቀዋለሁ ልክ እንደነበረው በመሆኑ ስራ ሳላገኝ ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ዝዋይ ተመለስኩ ወደ ቤት ልገባ ስል አንድ አየለ የሚባል የዐምባ ልጅ አግኝቶኝ እሱ በባሬስታነት የሚሰራበት ሀራ ደንበል ሆቴል በሴተኛ አዳሪነት እየሰራች ያለችውንና ሁለት የጎዳና ተዳዳሪ የሆኑ የዐምባ ልጆችን በምን መንገድ ልንረዳቸው እንደምንል ሊያማክረኝ እንደፈለገ ነገረኝ ጎዳና ላይ ያሉት ሁለት ወንዶች አላሳሰቡኝም የልጅቷ ጉዳይ አስጨንቆኝ አብሬው ፄጀጄ ሳናግራት ስራ በጣም እንደቀዘቀዘና ሞጆ ስለሚሻል እዛ ልትፄድ እንደሆነ ነግራኝ እኔ ከበርካቶች ጎዳናና ቡና ቤት እጣቸው ከሆኑ የዐምባ ልጆች በተለየ እድለኛ እንደሆንኩ ነገረችኝ ቶቹ ስል በውስጤ ተሳልቂ መልካም ህይወት ተመኘሁላት ቤታችን ቁልፍ ስለነበር ከፍቼ ስገባ ውስጡ ያሉት እቃዎች በከፊል ወጥተዋል ወጥተው የት ሊደርሱ እንደቻሉ ባይገባኝም ግድ አልነበረኝም ሱቋ ከስራ ከተዘጋች በኋላ የእኔ ለጎጂችን ማንኪያ እንኳ አለመግዛት ያሳስበኝ ስለነበር ንብረቴ ንብረትህ ለማለት የሚያስችል ያስታ ፐባጓያን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ወኔው አልነበረኝም ደግሞስ ከሰው ይልቅ እንዴትስ ነው ስለ ንብረት ልከራከረው የ ስለ ነበር እንደገባሁ የያዝኩትን እቃ አስቀ ስኳር መመዘኛ እቃውን እያራገፍ ንብረቱ ለሚበልጥበት ሰው ምችለው። ጉወጡኔቶ ሲል ተሳለቀ ዘን ወዳት ሃው መሄድ ያሰበች አሰብኩ ጓደኛዬ ብርቄ ቤት እየተመላለስኩ ማስቸገሩ አልታየኝም ሌላ መሄጃ ደግሞ የለኝም በፉ መሰራያቶ ሃች አንድ ዝዋይ የነበረች ልጅ ናይት ክለብ የምትሰራ ፈረንሳይ አካባቢ ቤት ተከራይታ እንደምትናርና የዐምባ ልጆችም እዛ እንዳሉ ስለሰማሁ ወደዛ አመራሁ ልጅቷን ካገኘኋት የሆነ ነገር ልትረዳኝ እንደምትችል ተስፋ አድርጌ ነበርና ፈረንሳይ ሰፈር ስደርስ እንዳሰብኩት የዐምባ ልጆችን አገኘሁና ቤት እንደምፈልግ ነገርኳቸው ወዲያው ለደላሎች ነገሩልኝና ፍለጋው ተጧጧፈ አዲስ አበባ ውስጥ በትንሽ ብር ያውም በአንድ ቀን ቤት ማግኘት ከባድ ነበር ይፄው ሲነገረኝ ማደሪያ ፍለጋ የት መሄድ እንዳለብኝ ሳውጠነጥን በሚገርም አጋጣሚ ቤት መገኘቱን አበሰሩኝ ወ ፅዩቶ ያዘም ማዘቱ አወስል አሰብኩ ቤት ያገኘሁበት ፍጥነት አስገርሞኝ ቤላ ላይ ነበር ቤቱ የተገኘልኝ የአፈር ቤት ይያሆሃ ምን ፅረ ፅፉ ጾ ያ ቋ ፅሪቱጀሯምና አቻ።