Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
«የለም የኢህአዴግ» «ታዲያ እዚህ ምን ስራ ላይ ነው ምድብህሀ። ህዝቡ ሀየሎምን ጀግና ሁን ብሎ መረጠው። ወይስ ሀየሎም በተፈጥሮው ሩህሩህና ጀግና ነበር።» «ጤና ይስጥልኝ አባቴ «ተመልሰህ መጣህ ማለት ነው።
እዚህ ዘመድ የቡርቃ ዝምታ ብዬ እየቀላለድሁ አላት። የሀየሎም ድንገተኛ እረፍት ህሊናዋን እስክትስት መ የቡርቃ ዝምታ ያስደነገብት ለምን ይሆን። የቡርቃ ዝምታ አብቅቶአል። ቱ በቁጣ አይኖቻቸው እንደመቂናጥ ከወዲያ ወዲህ ያዙ ትንፋሻቸው ከመቅፅበት መቆራረጥ ጀመረ ጹህ ይክለቡ ያዙ «በውል የታወቀ ነገር የለም ከመፈክሮቻቸው ለመ እንደሞከርነው ግን በአካባቢው ካሉ አማራ ገበሬዎች ጋር መ ው ጄ ንግተኸው እንደሁ እንጂ ወርት ሲነጠፍላቸው ፋንዲያ ይሻለናል ሩ የቡርቃ ዝምታ መጥፎ ግንኙነት ጋር ይያያዛል ግንኙነት ማለቴ ኦሮሞዎቹ በንጉሳውያን ገዢዎች አስተዳዳር የተፈፀመባቸሀን አንዳንድ በደል በቀጥታ ከአካባቢው አማሮች ጋር ያያያቡት ይመስለኛል ለአመዕ የገፋፋቸው ዋናው ምክንያት ግን ከሰባ አመት በፊት የተነገረ አንድ ትንቢት መሆኑ ይወሳል ትንቢቱ ፍሬከርስኪ የጠንቁዋዮች ተረት ነው ዋቆ ተብሎ ከሚጠራ አንድ ሽማግሌ ጋር የተያያዘ ነው የመነሻ ታሪኩን ዝርዝር በሪፖርት ላቀርብ እችላለሁ አሁን ግን አስቸኩዋይ ውሳኔ ያስፈልገናል «አመፁን ለመግታት ምንድነው ያሰባችሁትን። » ብለው «አኖሌ ዋቆ። ሲሉ ጮሁ የደህንነት ሚኒስትሩ ግን የመበገር ስሜት አላሳየም «አኖሌን ከአመፁ ጋር የሚያገናኘው ምንም ጉዳይ የለም ይሄን አጣርተናል ሌላው ቀርቶ ከጀርመን መልስ ቡርቃ ፄዶ አባቱን የጠየቀው አንድ ጊዜ ብቻ ነው ጨርሶ ጠባብ የሆ የጐሰኝነትን ስሜት አያንሀባርቅም በዚህ ላይ ወደሀገር ቤት እንዲመለስ ያደረገው ጉዋድ ጂብሪል ነው ከጂብሪል ጋር ጉዋደኛሞች ናቸው ጀርመን ሀገር ነው የተዋወጦቁትና የተወዳጁት ይልቁን አኖሌ ራሉ ዛሬ ወደ ቡርቃ ፄዶ አመዑሁን ለማቆም ጥረት እንዲያደርግ ልንልከው ነው ያሰብነው ይህም መፈተኛው ይሆናል ፕሬዚዳንቱ ረገብ አለ ባህርያቸው ነው። » ለጥቂት ሰከንዶች በዝምታ ተዋጡ ሚኒስትሩ ልክ በዚህ ጊዜ ፕሬዚዳንቱን መሰናበት እንዳለበት ያውቃል አሳምሮ ያውቃል የቢሮው በር በችኮላ ተበረገደ አኖሌ ዋቆ ደንግጦ ቀና ሲል ከቅርብ አለቃው ጨፍጋጋ ፊት ጋር ተጋጨ ጂብሪል አሊ አኖሌና ጂብሪል እንደ ጉዋደኛ ተግባብተውና ተነጋግረው መስራትን ያዘወትራሉ ጂብሪል በህዝብ ደህንነት ውስጥ የሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ ሲሆን በጀርመን ሀገር ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በስነ ልቦና ትምህርት የማስትሬት ዲግሪ ያለው አኖሌ ዋቆ ግን በከፍተኛ ኤክስፐርት ደረጃ የሚያገለግል የበታች ሰራተኛ ነው «እንደምነህ አኖሌ። አኖሌ ዋቆ። «ልጅ አኖሌ » ብሎ በእርጋታ ጀመረ «ቃፊር ስለመሆንህ የደረሰን መረጃ የለም የእስካሁኑ መጩዋጩዋህ አጭር ፍተሻ ብቻ ነው ይኸውልህ የስለላ ስራ ተዋናይም ያደርጋል ይህን ሁሉ የማስመሰል ንዴት ቢሮዬ ተለማምጄ መምጣቴን ብታውቅ ትደነቅ ወይም ትስት ይሆናል አኖሌ በመገረም ጂብሪል ላይ አፈጠጠ የቡርቃ ዝም ጂብሪል አያይዞም ፌ በዚሀ መልኩ ልቀርብህ የወሰንኩት ጥርጣሬና ስጋት ውስጤን ስለበጠበጠው ነው። ግልፅ ሆነህ ንገረኝ» አኖሌ ፋታ አጣ ጂብሪል ለጥቂት ደቂቃዎች አቀርቅሮ ከቆየ በሁዋላ «ከትናንት ማምሺያ ጀምሮ ቡርቃ በምትባለው የትውልድ መንደርህ የሚኖሩ አንድ ሺ የኦሮሞ ገበሬዎች አምፀዋል» ሲል ተነፈስ ። » አኖሌ መልስ ለመስጠት ዘገየ የቡርቃ ዝም የአዲስ አበባ ሰዎች የማያውቁት ታሪክ ሊገባቸፀበ ስለማይችለውም ስሜት ለሰባ አመታት በቡርቃ ብቻ ሳይሆን በአር ተራራዎችና ሸለቆዎች ስለትነገረው ትንቢት እያሰላሰለ ነበር የቡርቃ ዝምታ። አኖሌ አይኖቹን ጨፍና በውስጡ ይሰቃይ ጀመር ይህ እንደሚመጣ የቡርቃ ገበሬዎች ሲያወጉ ደጋግሞ ሰምቶ ነበር ሆኖም የቡርቃ ዝምታ ትንቢት ለሱ ተረት አንጂ ወደ ተግባር የሚለወጥ ህያው ህልም አልመሰለውም ነበር የቡርቃ አረኞች ጣፋጭ ለዛ እንጂ መች የገበሬዎቹ የልብ ምኞት ይሆናል ብሎ ገመተና። የት ናትን» ሲል የጥያቄ ዶፍ አወረደበት አኖሌ ትክዝ ብሎ «ታሪኩ ረጅም ነው ሴላ ቀን ላውጋህ እንድታውቀው ያህል ግን አመፁ የተቀሰቀሰው የቡርቃ ዝምታ ተብሎ በሚታወቅ ትንቢት ምክንያት ነው አባቴ የሞቱ ለት አመዕ እንደሚነሳ የቡርቃ ዝምታም እንደሚያበቃ ይነገር ነበር ኣለው ኒ ሥዛ ሙጫ መሙ የቡርቃ ዝም ምንድነው የባርቃ ዝምታ። የቡርቃ ወንዝ። ወዴ ቡርቃ መሄድ አለብህ ሚኒስትሩ ዘንድ ደርሼ እስክመለስ ከቡርቃ የመጡትን ገበሬዎች ርቃ ዝም አነጋግር በር ላይ አሉልህ ብሎት ፈትለክ አለ አኖሌ ጃኬቱን አንጠልጥሎ ደረጃዎቹን በፍጥነት ወርዶ ወደግቢው በር ገሰገሰ የቡርቃ ገበሬዎች የቡርቃ ዝምታ። » አለው እየተባለ ይነገራል ከዚያ ወዲያ የቡርቃ ሰዎች የዋቆ አባዱላን እለተ ሞት በተስ ይጠብቁ ጀመር ያን ጊዜ የቡርቃ ዝምታ ያበቃና ጀግናው ቡር እንደጥንቱ በኦሮሞ ምድር ደረት ላይ እያፉዋጨ ሲጉዋዝ ይታያል የቡርቃ ዜማ የቡርቃ ጀግንነት የቡርቃ ተረት ህልም ሆ አይቀርም ፍ ጂብሪል ከሚኒስትሩ ቢሮ እንደወጣ የሩጫ ያህል ነበር ዐወ አኖሌ የገለገሰው አኖሌ ከገበሬዎቹ ጋር ወግ ይዞ ነበር «አንድ ጊዜ ላናግርህ አለው በቸኩለ ድምፅ አኖሌ ፈጥኖ ወደ ጂብሪል ተራመደ «እንግዲህ ሚኒስትሩ በጣም ተስፋ አሳድረውብፃል አሁኑ ሾፌርና መኪና ስለሚዘጋጅልህ ወደ ቡርቃ ገስግስ ምናልባት ዛ ማምሻውን ወይም ነገ ማለዳ የሁለቱ ወገኖች ግጭት ሊከሰት ይችላል ቤ የቡርቃ ዝምታ ዴዴ ዴዴሙመ ምተሙ ገበሬዎቹ የአባትህን መሞት ብቻ ነው እየጠበቁ ያሉት አባትህ ከሞቱ ገበሬዎቹ እንደ ጐርፍ ሊተሙ ይችላሉ ገበሬዎቹ ወደ ሰፈሩበት ኮረብታ ዙሪያ አንድ ሻምበል የስፓርታኪያድ ጦር ተልኮዋል አዛዝ ሻለቃ ጉተማ ይባላል እሱም የአርሲ ልጅ ውጮ ነው ችግሩን በቅንጅት እንድትፈቱ አሁኑኑ በሬድዮ ይነገረዋል የኩድ ስምህ አልፋ ዋይት። አጅግ ውብና ለ ተስማሚ ነው መሬቱ ለእሀል የሰጠ ነው የሰርዶው አመላሜ » መፀመ ውጡቁዴ አበባ በ ናኑ በ ጀይኛያፓ ታዮ ኮኪቡኪምሞኛፓ ሁውጢሙኪቪኪቢ ቢቲ ኒጀኬ ራን ውኪ ዚኪኬኪኪኪኬ ከሱዑቡኩዑቤቬኪይጀፐ ሁሱሁሱቡኪኪ እ እ እ አ ጊዲ ፒ የሰኗቃ ዝምታ ታይቶ አይጠገብም አካባቢው ቅዱስ ስፍራ ይመስላል ቪያች መንደር ላይ የሰፈሩት አማሮች አብዛኞቹ የምንጃር ሰዖ ሲሆኑ ወደ አካባቢው የመጡት ከአያሌ አመታት በፊት ደጃዝማች ዛይለራጉኤልን ተከትለው ነበር ግጥ የአብዛኞቹ አባቶች ራሳቸውን እንዴ አገር አቅሺ የሚቆጥሩ ወታደሮች ናቸው በወቅቱ በመላዋ አርሲ ኦሮሞች ይከበሩ ከነበሩት ዋቆ አባዱላ ጋርም እልህ የሚያስጨርስ ፍልሚያ አድርገዋል ሆኖም ኦሮሞዎቹ ሀይል ሲበረታባቸው ወደ ቡርቃ ኮረብታ ወደ ካካ ተራራ ግርጌ ተስባሰቡ እንጂ አልተንበረከኩም ነበር ደጃዝማች ፃዛይለራጉኤል የተቀዳጁትን ድል ተጠቅመው የዋቆ አባዱላን ተከታዮች አላሳደዱዋቸውም ኦሮሞዎች ብዛት ስላላቸው ቂሙ በርትቶ አንድ ቀን ይነሱብናል በሚል ስጋት ከዋቆ አባዱላ ጋር እርቅ መስረቱ ዋቆ አባዱላ በወቅቱ ሀይላቸው ስለተዳከመ እርቁን ይፈፅሙ እንጂ ነፍጠኞች የፈፀሙባቸውን ግፍ ለወገኖቻቸው ከማስተማር አላረፉም ነበረ ይህን የተረዱት አማሮች ከእለታት አንድ ቀን የቡርቃ ሰዎች ይነሱሉብናል የሚል ስጋት ነበራቸው እነሆ አልቀረም ከብዙ አመታት በሁዋላ የቡርቃ ገበሬዎች እንደጉንዳን ሰራዊት እየተመሙ ከቡርቃ ኮረብታ ክዋቆ አባዱላ ደጃፍ ላይ ተሰባስበው ያቅራራሉ ይዝታሉ አማሮቹ ገበሬዎች የአመፁን ወሬ እንደሰሙ ድንጋጤ ትንፋሻቸውን ቆረጠው ሴቶች እንባቸውን ያዘሩ ጀመር ወንዶች ማድረግ ስላለባቸው ነገር በቅጡ ማስብ እንኩዋ አልቻሉም ቀስ በቀስ ግን አንድ ሁለት እያሉ የቅዱስ ሚካኤል ደብር ወዳለበት ኮረብታ ያቀኑ ጀመር አማሮቹና ኦሮሞዎቹን የሚለየው ኩረብታ በታቦቱ ስም ቅዱስ ሚካኤል ኮረብታ ተብሎ ይጠራል ከኮረብታው ኣናት ደጃዝማች ኃይለራትኤል ያሳነፁት ይኸው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በመልካም አቀማመጥ ጉብ ብሏል ያስተጋባ መር አያይዞም የቅዱስ ሚካኤል ደብር ደወል ግርማ ሞገስ ባለው ድምፅ በርጋታ ጥሪውን ኮሰማ ጥሪው ግን ከወትሮው ለየት ይላል የአሁነ የደወል ድምፅ ከኮረብታ ኮረብታ እስኪያስተጋባ ድረስ ዛይልና ቁጣ ነበረበት ከዘጠና ደቂቃዎች በሁዋላ ወደ ቅዱስ ሚካኤል ኮረብታ ሽምጥ የሚጋልቡ ፈረሰኞች ብት ብቅ ይሉ ጀመር ጦርና ጐራዴ መጡዜርና ጉዋንዴ የያዙ ጠያይም አማራ ገበሬዎች ያን ለምለም መስክ እንደዋዛ ያቁዋርጡት ያዙ ፈረሶቹ የተቀለቡና የስለጠት ናቸው አማሮቹ ለፈረስ ግልቢያ የሚሰንፉ አልነበሩም ፈረሶቹም ጥሪውን የተገነዘቡ ይመስል ጆሮአቸውን ገትረው ወደ ተራራው ነ ። » እለ በግማሽ ቀን ጊዜ ውስጥ ከሰበሰበው መረጃ በመነሳት ሬቶቡርቃ ዝምታ «ዋቆ ጠንቁዋይ ይሆንን» ሻለቃ ጉተማ በጥያቄው የፌዝ ፈገግታ አሳየ ይልቁን የአርሲ ልጅነቱንና የኦሮሚኛ ቁዋንቁዋ ችሎታውን ተጠቅሞ ስለ ዋቆ የሰበሰበውን መረጃ ይዘረግፍላቸው ጀደመር ዋቀ ማለት የመቶ ሰባት አመት ሽማግሌ ነው በአካባቢው የሚታወቅበት ብዙ የመጠሪያ ስም አለው አባዱላ ይሉታል የጦር መሪ ማለት ነው የቡርቃ አድባርም ይሉታል ቡርቃ ኦሮሞ ሲሉም ያሞግሉታል የኦሮሞ አያት ማለት ነው አንደሚባለው ይህ ሰው እስክ ቅርብ ጊዜ ድረስ ነንዱ ገና አልዛለም ነበር በዚያ እድሜው ጦር ይሰብቃል በትክሻው ጠመንጃ ያነግታል ድምፁ ጠንካራ ነው አረማመዱና አረጋገጠ የአፍላ ጐረምሳ ነው አይኖቹ የነብር ይመስላሳለ ታዲያ ቅቤ ነበር አሉ ምግበቡ የቡርቃ ገበሬዎች ናቸው የሚቀልቡት ወተት ነው የሚጠጣው ማር ነበር የሚልሰው ጥሬ ስጋም ይወዳል የሚተርብለት ቡና ላይ ቅቤ ጠብ ካልደተደረገበት ንክች አያደርጋትም ጠዋት ገንፎ በወጪት ይቀርብለታል አሱን ካጋባ በሁዋላ የበሬ ደም ይቀርብለታል ደሙን ከታረደ በሬ ሳይሆን በሬውን በቁም አየበጠጡ ቀድተው ነው የሚያቀርቡለት ብርዝ አልፎ አልፎ ይቀምሳል አረቋ አጠገቡም አይደርስ ሃይለኛ ተናጋሪ ነው ስንበት ዞሮ ሲመጣ ገበሬዎችን ሀማጋው ላይ እየሰበሰበ አማራን ያጥላላል አረቄን ያመጣው አማራ ነው አያለ ይቀሰቅሳል ውለዱ ልጆቹ። » «አይደለም ጂብሪል የኔን ስራ አያውቅም ሜኒስት ራሳቸው ናቸው የመደቡበኝ ጂብሪል ሾፌር ነው የምመስለው በህዝብ ደህንነት ውስጥ እያንዳንዱ ሰው ይስለላል የኔን የመረጃ ሰራተኛነትም ሶስት ሰዎች ብቻ ናቸው የሚያውቁትዙ ሚኒስትሩ የቡርቃ ዝምታ እኔ አሁን ደሞ አንተ ምድሩ ዞረበት ፍርሀት አንዘፈዘፈው ሌላው ቀርቶ መኪና ውስጥ በኦሮሚኛ ያደረጋችሁትን ንግግር በሙሉ ቀድቸዋለሁ በርግጥ ኦሮሚኛ አላውቅም አኖሌ ብርክ ያዘው በመኪና ውስጥ ከአባቦሩ ጋር ያወጉትን ሁሉ መለስ ብሎ አስታወሰና ስሜቱ ቀዘቀዘበት ሾፌሩንም የመማፀን ያህል ያስተውለው ጀመር «ለምንድነው ይፄን ሁሉ የምትነግረኝ። ዳ አኖሌ በገበሬዎቹ እንደታጀበ ወደ ቡርቃ ኮረብታ አቀና አሁን ጥቂት ነዓነት ተሰምቶታል ምክንያቱም የስለላ መቅረፀ ድምፅ ይዞ የሚከተለው ሾፌር አጠገቡ የለም ወደ ቡርቃ ኮረብታ የሚያወጣ ጥርጊያ ባለመኖሩ ሾፌሩ ሊቀር ግድ ሆነ ሰነገሩ ሾፌሩ ወደ ኮረብታው ባለመውጣቱ የተከፋ አይመስልም ሁኔታው ወዳልታወቀ ተራራ መጉዋዝ አስግቶት ነበር የመንገድ አሰመኖናር ሰበብ እጅግ ስለተስማማው ገበሬዎቹንና አኖሌንከመኪናውአውርዶ ወደሁዋላው ተ መሕሞ ደዎ ጠፍ ዘሆጅቴሌ የቡርቃ ዝምታ ለመፈርጠጥ ጊኬዜ አልወሰደበትም አኖሌም ጥቂት እፎይታ ከገበሬዎቹ ጋር እንደልቡ እያወጋ አቀበቱን ተሰምቶታል ተያያዘው «አባቦሩ «ወዬ ልጄ «ከዚህ ቀደም ይህን የመሰሰ አመፅ ተደርጐ ያውቃል። » የአባቦሩ ንግግር የተግሳፅ ያህል ስለነበር ሽማግሌው ገበሬ ግ የቡርቃ ዝምታ ወጋቸውን ገታ አደረጉ አኖሌ ግራ ገባው የአባቦሩ የተግሳፅ ምክንያት አልገባውም ወደ ዋቆ አባዱላ ጐጆ ሲቃረቡ በቡርቃ አድባር ጐጆ ዙሪያ ለአመፅ የተሰበሰበው የገበሬዎች ሰራዊት በግልፅ ይታይ ጀመር አኖሌ ባልተረዳው ስሜት ተሰቃይቶ አቃሰተ ጊዜው ሰአይን ያዝ ለያደርግ ምንም አልቀረውም መልአክ ሞት ካንዣበበባቸው የቡርቃ አድባር ጐጆ ዙሪያ በኩረብታውና በሀማጋው ላይ ጦራቸውን ጠመንጃዎቻቸውንና ችቦአቸውን ይዘው የሚያቅራሩት ገበሬዎች ድምፅ ከአኖሌ ጆሮ ደረሰ ልቡ ቀዘቀዘበት «አባቦሩ። » አሉት ቀና ብሎ ፊቱን በመዛረም አበሰ አባቱ አስከሬን አጠገብ የቆሙትን ሽማግሌ ትክ ብሎ ተመለከታቸውና አስታወሳቸው አባቦኩ በሚለው የክብር ማእረግ የሚጠሩ የተከበሩ ሰው ናቸው አንድ ጊዜ ብቻ ነው ያያቸው በመላው አርሲ መልካም ስም እንዳላቸው ያውቃል እዚህ ለምን እንደመጡ ግን አልገባውም ሆኖም ይህን ሁሉ ለማሰብ ጊዜ የለም ከባድ ፃላፊነት ተጥሎበታል ምን ማድረግ እንዳለበት ማውጠንጠን ሲደምር አባቦኩ ንግግር ጀመሩ አኖሌ ልጃችን። እንኩዋን በደህና መጣህልን የቡርቃ ሰዎች በዚች ደቂቃ ትልቅ የሞት አፋፍ ላይ ናቸው ስለዚህ ወገኖቻችን ከከንቱ እልቂት ለማዳን እኛ የምንልህን ብቻ ትፈፅማለህ ዋቆ አባዱላ እስካሁን አለመሞታቸውን ዋሽተን የተናገርነው አመፁ እንዳይነሳ ግጭት እንዳይጀመር ሰግተን ነው ለሰባ አመታት እንደዋዛ ሲነገር የኖረው ትንቢት ወይም የቡርቃ ዝምታ ተረት ያልታሰበ መክዝ አምጥቶአል አደጋው አንዳይከፋ ብለን ነው ወደቪህ እንዲሰበስቡ የለቀቅናቸው አሁን ግን አንድ መላ እናበጅለታለን በቅድሚያ አባቦሩ የሚገልፁልህ አቢይ ጉዳይ ይኖራል አባባሩ ከተቀመጠብት ተነስተው መናገር ጀመሩ ፌ ከብዙ አመታት በፊት ኦገልጆ በምትባለው መንደር አመፅ ተቀስትሶ ነበር ኦገልጆዎች በደል ሲበዛባቸው ተቆጡና አመፁ የንጉሉ ወታደሮችም የመንደሪትዋን ህዝብ በጥይት ጨፈጨፉዋቸው የበ ዝም ጐጆዎችን በእላት አጋዩ የመንደሪትዋ ነዋሪ ሁሉ አለቀ ለወሬ ነጋሪ እንኩዋ በመንደሪትዋ የቀረ አልነበረም በርግጥ ማምለጥ የቻሉ በፈረስ ግልቢያ ብቻ አርሲን ጥለው ሸሽተዋል ይህ እልቂት ሰማይ ላይ በተከበረ ዙፋኑ ለነበረው ፈጣሪያችን በግልፅ ይታየው ነበር ፈጣሪያችን በአማርች ጭካኔ ከልብ በማዘኑም አለቀሰ ከአይኖቹ ሁለት የእንባ ዘለላዎች ወደ ምድር ወረዱ እኒያ ሁለት የእንባ ዘለላዎች ሁለት ነፍስ አዳኑኑ ልጆቻቸውን ታቅፈው ሲሸሹ በጥይት ከጀርባቸው የተደበደቡ ሁለት የኦገልጆ እናቶች ብብት ውስጥ አጅግ አምርረው የሚያለቅሱ ሁለት ሀፃዓናትን አገኘን አኖሌ ትንፋሹ ቁርጥ አለበት ጐጆዋ በፀጥታ ተዋጠች ሬ እነዚያን ሁለት ህፃናት ያገኘናቸው ማምሻውን ለቀብር ወደ ኦገልጆ ሄደን ነው የቡርቃ ሰው እነዚያን ህፃናት ይዞ በእልልታና በደስታ ይጨፍር መርኹ የፈጣሪ ተአምር መሆኑን አወቅን እነዚያ ሀዓናት የዚያ ሁሉ በደል ማስታወሻ ይሆኑ ዘንድም የቡርቃ ሰው ሁሉ ተንከባክቦ አስተምር አሳድጐ ለወግ ለማእረግ ሊያበቃቸው ወሰነ ልጃቾን አኖሌ ያንተና የልጅነት እጮኛህ የሀወኒ ታሪክ ይኸ ነው አኖሌ እንደምንም ስሜቱን አምቆ ይሰማ ጀመር «አባታችን ዋቆ ስምህን አኖሌ ያሉህም አኖሌ በተባለ ቦታ የተጨፈጨፉትን ወገኖቻችንን ለማስታወስ ነበር ግን ሁሉም እንደ ቡርቃ ዝምታ ተረት ብቻ ሆነ «ዋቆ አባዱላ ህልም ነበራቸው ምናልባትም ከንቱ ህልም ጤዛ ሆኖ የቀረ ምኞት ዋቆ አባዱላ ይኸን ታሪክ ከፍ ስትሉ ሊያወጉዋችሁ ነበር አሳባቸው እናንተግን ፊደል ከቆጠራችሁ በሁዋላ ዋቆንም እኛንም ቡርቃንም ረሳችሁ ናቃችሁን የቡርቃ አድባር በዚህ ሁኔታ ክፉኛ አዘኑ ልባቸው ቆሰሰ ተስፋ አጥተውም ለሞት በቁ የቡርቃ ህዝብ ግን ትንቢቱን ሳይዘነጋ ቆየ። ከዋቆ ጋር አያይኮ አምላክ የሚፈጥረውን ተአምር በጉጉት ሲጠባበቅ ዘመናት አለፉ ዛሬ ታዲያ የቡርቃ ገበሬዎች የህልማቸውና የትንቢቱ ዳር የደረሰ አድርገው ቆጠሩት አዎን የቡርቃ ዝምታ ህልም ነው ተረት ነው የሚጣፍጥ የማታ ወግ ነው ይኸን ለቡርቃ ገበሬዎች ማስረዳት ያስፈልጋል እኛ ብንነግራቸው ግን አይቀበሉንም አንተን ግን ያውቁፃል ታሪክህን ሰምተዋል ዋቆ ለመሪነት አእንዳጨህም አስነግረናል አንተና ሀወኒ በአምላክ ተአምር ለመሪነት መመረጣችሁን ገበሬዎች ሁሉ አምነዋል ስለዚህ አንተ ካልመራፃቸው ኩረብታውን አይወርዱምና የዋቆን አደራ መቀበልህን ሆኖም ጊዜው ገና መሆኑን ለህዝቡ ንገር የቡ ዝም መ ኦሮሞዎች ሙታንን ሳይቀብሩ ጦር አይሰብቁም በላቸው በመጨረሻ የምገልፅልህ የአባትህን ኑዛዜ ነው ዋቆ አባዱላ አንድ ቃልብቻ ነው ለአንተና ለሀወኒ የተውት የቡርቃን ህዝብ እንዳትረሱት። የፈረሶች ግልቢያ አኖሌ በሀፍረት ተሸማቀቀ አንባው ጉንጩን ያለብሰው ጀመር ማንነቱን ያጣ ሆኖ ተሰማው የክህደጎ ስሜት አቃጠለው ግምባሩን ጉልበቶቹ መሀል ወሽቆም ይንሰቀሰት ጀመር የሶማው ታሪክ የቡርቃ ዝምታ ጣፋጭ ተረትና ትንቢት የአባቱ ታላቅ ምኞትና ተስፋ ማጣት የቡርቃ ገበሬዎች ቁጣ ጥሪ ረጅም ጥሪ «ኤልመኮ አኖሌ ኤሳ ጅርታ። » «አንድ ነገር ልጠይቅህ አኖሌ «ምን። ነዝናዛ ነህ እንዴ አኖሌ። ህጁም ብሎ ፊት ለፊት እየመራ ተኩስ ከፈተ ተከተልነው ነጋሽ እየመራን ገባ ኩረብታው አናት ላይ ምሽግ የያዙት የደርግ ወታደሮች ግን ከኛ ጋር መፋሰም አልከበዳቸውም ጭርሱኑ ይቀልዱብን ጀመር ከላይ እኛን ቁልቁል እያዩ እያውካኩ ይሳደቡና ያላግጡብን ያዘ ተኩስ አዘነመብን ቦንቦቻቸውን እየነቀሉ ወረወሩብን እኛ አፀፋውን መመለስ ቀርቶ ራላሳችንን መከላከል እንኩዋ አልቻልንም ውጊያው በተጀመረ በአስር ደቂቃ ውስጥ ነጋሽ ሸሪፎ ግንባሩ ላይ ተመቶ ተሰዋ መች ነጋሽ ብቻ ሆኖ አስቴር ፀሀዬም ተሰዋች አስቴር ፀህዬ ጨርሳ አትረሳኝም ቀይ ቆንጆ ነበረች የተማረች ወጣት ሴት ናት ወደ ትግል ሜዳ ከመውጣትዋ በፊት መምህር ነበረች ምንም እንኩዋን ከጥሩ ኑሮ ላይ ወደ ትግል የመጣች ብትሆንም ጾግናና ጠንካራ ታጋይ ነበረች ሌላው ቀርቶ አንደሌሎች የህወሀት ሴት ታጋዮች ሞዶስ የመሳስሉ ነገሮችን የምትይዝበት ሻንጣ እንኩዋ አልነበራትምኔ አስቴር ልዩ ፍጡር ነበረች ታዲያ በዚያ ውጊያ እንደነጋሽ በግንባር ቀደምትነት ስትፋለም በቦምብ ደረትዋ ላይ ተመትታ ተሰዋች አባቡ የሚባል ታጋይም ነበር ከአድዋ ጦጣ ብላ በምትገኝ አዳ አቡን በምትባል ቦታ የተወለደ ወጣት ጀግና ነው በቦምብ ሲመታ ሁለት እግሩ ተገነጣጥሎ ተለያይቶ ተሰዋ ወዲ ማዘር የምንለው ጠንካራ ታጋይም ነበር እሱም ተሰዋ ግማሽ ሰአት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለትግሉ እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ጀግናችን አጣን የደርግ ወታደሮች ይህን ሁሉ የሚፈፅሙት ያለ ችግር ነበር ከዚያ አፈገፈግን አልቻልንም ብ የነጋሽ ሬድዮ ወድቃ ትጮህሀለች የነጋሽን የአመራር ቦታ አብርሀ መጀመእ የተባለ ጋንታ መሪ ተካው ሬድዮንዋን አንስቶ ከሀየሎም ጋር ግንኙነት ፈጠረ አብርሀ የነጋሽን መስዋት ለሀየሎም ገለፀለት የአስቴርን ጭምር የነገረው ይመስለኛል ለምን አልፈፀማችሁትም እያለ ከወዲያ በኩል ሀየሎም ናገራል የመሬት ከቀማመጡ መጥፎ መሆኑንና ማጥቃት መፈፀም ጨርሶ እንደማይቻል አብርሀ መጅሙእ ለሀየሉም በሬድዮ መዘን የ ጥ ና ኙ ሥር ኋ ር ገለፀለት ይህን ጊዜ ሀየሎም አሁትነ በሰሁብሎ የሬድ ገለሀለት ይህን ጊዜ አሁኑነ ራሴ እመጣለሁ ብሎ የሬድ ላሪ መ እዚያው ሸጥ ውስጥ አስቴር ፀሀዬን ቀበርናት ከተሰው ላይ መሳሪያ መ ሰብም ጆመርን የነጋሽን አስከሬን ማምጣት ግ የማይቻል ሀ ይ ከየተደበቅንበት ብቅ ስንል ኩረብታው ላይ በም ሁኔታ ላይ ገኙት የደርግ ወታደሮች እያውካኩና አፀያፊ የብልግ ተሳደቡ የጥይት በረዶ ያዘንመብናል «ሁኔታው ሁሉ ወለል ብሎ ይታየኛል የተሰ ጠመንጓሻሥ እ ው ጠመንጃዎች ሁሉ ሰቦሰብ ነ በቦምብ ሰውነቱ የዚ ለውን የአባስ ሰባህ የመ ግን ጨርሶ ሳንችል ቀረን የነጋሽን አስከሬ ተን ለዋን ከሰዳብሳ ነዓተው ደከታነእን ዘር ደወ ማ ክመን ኣንዳና ተው ይከታተሉን ነበር ደፍሮ ን መን ቱ በመካከላችን ገብረሚካኤል የሚባል አዝ ኃይ ነበር ስበው ድንገት ብድግ ብሎ ወደ ጠመንጃዋ ተፈተለክ ይቃቀጫ ውጣ ነ መለክተው ጀመር የደርግ ወታደሮች የጥይ እሩምታ ንበት ጀመር ገሬ አጐንብሶ በረረ ጠመንጃዋ አጠጉ እ ጻደረለ ከክ ፅበት አንስቶአት ዚግዛግ እየሰራ ይበር ጀመር አለ በህ ተመትቶ ወደቀ ብለን አይናችን ፈጦ ትንፋሻች ተፈጣረ ገሬ ይህን የጀግንነት ተ በ ን አንደም ተባ ግንነት ተግባር ለምን እንደፈፀመ ግን ግል ን ዚህ ወጊያ ቀደም ሲል በፈሪነት ተገምግሞ ነበር ገ በግም ው ተነሳው ነጥብ አልቀበልም ብሎ ተሙዋገተ የጋንታ ተጋዮች ንን ገብ ሚካኤል ፍርሃት አለበት ብለው በአንድ ድም በማለቅ ወደ በ አስድስት ማረሚያ ቤት እንዲላክ ወሰነ ይህ በል ላ ሀ ም ሻረው ገብረሚካኤል በርግጥ ፈሪ ከሆ ቦሚቀጥ ባት ዜያዎች አናየዋለኘ ብሎ ነበር የጋንታዋን ውሳ በሙ ክታ ወዲያ ታዲያ ገሬ በተለያዩ ውጊያዎች ጀግንነ ፅ ታዮ ነ ሁ። ለሀየሉሎሃ ገለፀለት የአስቴርን ጭምር የነገረው ይመስለኛል ለምን አልፈሀማችሁትም እያለ ከወዲያ በኩል ፈለ ሦ የ ት አቀማመጡ መጥፎ መህ ገ ከ ይናገራል የመሬ ቻ መጀመእ ለሀየሎም በሬድዮ ጨርሶ እንደማይቻል አብርሀ መጻ መፈፀም ጨር ነኩ ደ መና ትና የቡርቃ ዝምታ ገለፀለት ይህን ጊዜ ሀየሎም አሁኑኑ ራሴ እመጣለሁ ብሎ የሬድዮ ግንኙነቱን አቁዋረጠ አኛም እዚያው ሸጥ ውስጥ አስቴር ፀሀዬን ቀበርናት ከተሰውት ላይ መሳሪያ መሰብሰብም ጀደመርን የነጋሽን አስከሬን ማምጣት ግን የማይቻል ሆነ ከየተደበቅንበት ብቅ ስንል ኩረብታው ላይ በምቹ ሁኔታ ላይ የሚገኙት የደርግ ወታደሮች እያውካኩና አዐያፊ የብልግና ስድብ እየተሳደቡ የጥይት በረዶ ያዘንመብናል «ሁኔታው ሁሉ ወለል ብሎ ይታየኛል የተሰው ታጋዮቻችንን ጠመንጃዎች ሁሉ ሰበሰብን በቦምብ ሰውነቱ የተበጣጠሰውን የአባቡን ጠመንጃ ለማምጣት ግን ጨጩርሶ ሳንችል ቀረን የነጋሽን አስከሬን ማግኘትና የአባቡን ጠመንጃ ማንሳት የማይሞከር ሆነ ወታደሮቹ ጠመንጃዋን እንዳናነሳ ነቅተው ይከታተሉን ነበር ደፍር ማን ያንሳት ጠመንጃዋን በመካከላችን ገብረሚካኤል የሚባል አንድ ታጋይ ነበር ሳናስበው ድንገት ብድግ ብሎ ወደ ጠመንጃዋ ተፈተሰክ ትንፋሻችንን ውጠን እንመለከተው ጀመር የደርግ ወታደሮች የጥይት እሩምታ ያዘንመበት ጀመር ገሬ አጐንብሶ በረረ ጠመንጃዋ አጠገብ አንደደረሰ ከመቅፅበት አንስቶአት ዚግዛግ እየሰራ ይበር ጀመር ከአሁን አሁን ተመትቶ ወደቀ ብለን አይናችን ፈጦ ትንፋሻችን ቁሞ ነበር ሳይመታ አመለጠ ከፍተኛ ደስታና መጩዋጩዋህ ተፈጣረ ገሬ ይህን የጀግንነት ተግባር ለምን እንደፈፀመ ግን ግልፅ ነበር ከዚህ ውጊያ ቀደም ሲል በፈሪነት ተገምግሞ ነበር ገሬ በግምገማው የተነሳውን ነጥብ አልቀበልም ብሎ ተሙዋገተ የጋንታዋ ተጋዮች ግን ገብረሚካኤል ፍርፃት አለበት ብለው በአንድ ድምፅ በማፅደቅ ወደ ባዶ ስድስት ማረሚያ ቤት እንዲላክ ወሰትኑ ይሀን ውሳኔ ታዲያ ሀየሎም ሻረው ገብረሚካኤል በርግጥ ፈሪ ከሆነ በሚቀጥሉት ውጊያዎች እናየዋለን ብሎ ነበር የጋንታዋን ውሳኔ የሻረው ከዚያ ወዲያ ታዲያ ገሬ በተለያዩ ውጊያዎች ጀግንነቱ በግልፅ ይታይ ጀመር በዚህ ቀንም ሁላችንም ለመፈፀም ያልደፈርነውን ተግባራዊ በማድረግ ግምገማው ስህተት እንደነበር አረጋገጠልን «በዚህ ሁኔታ ላይ ሳለን ሀየሎም ሽጉጥ ብቻ ታጥቆ ካለንበት ደረሰ መሽቶ ነበር ብቻውን ነበር የመጣው እንደደረሰ ወዲ ምእራፍ ከሚባል ማንጁስ ላይ ሲሞኖቭ ጠመንጃ ተቀብሉ እኛን ከሰበሰበ በሁዋላ እየመራን ነጋሽ ማጥቃት በሞክረበት መንገድ ተኩስ ከፈተ ኩረብታው ላይ ያሉት ወታደሮች እንደገና ጥይት ማዝነብና ሥ የቡርቃ ዝምታ ላለ ግን ሽጥ አጋጠመን የውጊያ እቅዱ ሲነደፍ ስለዚያ ሽጥ የተነሳ ነገር ስላልነበር ነጋሽ ግራ ተጋባ ሽጡ ኩረብታ ላይ ላለው የደርግ ጦር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር እኛን ደግሞ አጋልጦ የሚሰጥ ሆኖ ተገኘ ያንን ሸጥ ተሻግሮ የደርግ ሀይል ላይ ጥቃት መክፈት ጨርሶ የሚሞከር አልነበረም ከጥቂት ደቂቃዎች በሁዋላ ግን ነጋሽ ሸሪፎ ሽጡን ተሻግረን ግዳጃችንን መፈፀም አለብን ሲል አሳወቀን ነጋሾ ይህን ካስ በሁዋላ የውጊያ አሰላለፉን አሳውቆን ማጥቃቱን እንድንከፍት አዘዘ ራሱ ነጋሽም ግንባር ቀደም ነበር ህጁም። ብሎ ፊት ለፊት እየመራ ተኩስ ከፈተ ተከተልነው ነጋሽ እየመራን ገባ ኮክረብታው አናት ላይ ምሽግ የያዙት የደርግ ወታደሮች ግን ከኛ ጋር መፋለም አልከበዳቸወም ጭርሱነ ይቀልዱብን ደመር ከላይ እኛን ቁልቁል እያዩ እያውካኩ ይሳደቡና ያላግጠብን ያበ ተኩስ አዘነመብጉ ቦዝቻቸውን እየነቀሉ ወረወሩብን እኛ አፀፋውን መመለስ ቀርቶ ራላችንን መከላከል እንኩዋ አልቻልንም ውጊያው በተጀመረ በአስር ደቂቃ ውስጥ ነጋሽ ሽሪፎ ግንባሩ ላይ ተመቶ ተሰዋ መች ነጋሽ ብቻ ሆና አስቴር ፀሀዬም ተሰዋች አስቴር ፀሀዬ ጨርሳ አትረላኝም ቀይ ቆንጆ ነበረች የተማረች ወጣት ሴት ናት ወደ ትግል ሜዳ ከመውጣትዋ በፊት መምህር ነበረች ምንም እንኩዋን ከጥሩ ነሮ ላይ ወደ ትግል የመጣች ብትሆንም ጾግናና ጠንካራ ታጋይ ነባረች ሌላው ቀርቶ እንደሌሎች የህወሀት ሴት ታጋዮች ዋዶስ የመሳሰሉ ነገሮችን የምትይዝበት ሻንጣ እንኩዋ አልነበራትምነ አስቴር ልዩ ፍጡር ነበረች ታዱያ በቪያ ውጊያ እንደነጋሽ በግንባር ቀደምትነት ስትፋለም በቦምብ ደረትዋ ላይ ተመትታ ተስዋች አባቡ የሚባል ታጋይም ነበር ከአድዋ ወጣ ብላ በምትገኝ አዲ አቡን በምትባል ቦታ የተወለደ ወጣት ጅግና ነው በቦምብ ሲመታ ሁለት እግሩ ተገነጣጥሎ ተለያይቶቱ ተሰዋ ጦዱ ማዘር የምንለው ጠንካራ ታጋይም ነበር እሱም ተሰዋ ግማሽ ሰአት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለትግሉ እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ጀግናችን አጣን የደርግ ወታደሮች ይህን ሁሉ የሚፈፅሙት ያለ ችግር ነበር ከቢያ አፈገፈግን አልቻልንም የነጋሽ ሬድዮ ወድቃ ትጮሀለች የነጋሽን የአመራር ቦታ አብርሀ መጅሙእ የተባለ ጋንታ መሪ ተካቡኑ ሬድዮንዋን አንስቶ ከሀየሎም ጋር ግንኙነት ፈጠረ አብርህ የነጋሽን መሰዋት ለሀየሉም ገለፀለት የአስቴርን ጭምር የነገረው ይመስለኛል ለምን አልፈፀዐማችሁትም እያለ ከጠዳያ በኩል ሀየሎም ገራል የመሬት አቀማመጡ መጥፎ መሆነንና ማጥቃት መፈፀም ጨርሶ እንደማይቻል አብርሀ መጅሙእ ለህሀየሎም በሬድዮ ላ ። » ከአክሉማይት ጋር በትግርኛ አንድ ሁለት መባባል ሲደመሩ ሀወኒ እየሳቀች ታያቸው ጀመር ለአምስት ደቂቃ ያህል የቡርቃ ዝምታ ተጩዋጩኸው ተስማመ «ይቀጥልልሻል ሀወኒ» አለች አክሱማይት «ላትሳቀቂ ያሻሽን ጠይቂው የሀየሎምን የልጅነት ታሪክ ላንቺ መንገር እንዳለበት አምኖአል እየተነጫነጨም ቢሆን አምኖናአል አክሱማይትን ከገላመጣት በሁዋላ ጀርባውን ሰጥቶአት ፊቱን ወደሀወኒ አዞረ ፌ ሀየሎም በልጅነቱ እግር ኩዋስ ጨዋታ ይወድ ነበር ይኸው ነው የልጅነቁ ታሪክ በርግጥ የአዲነብርኢድን ወጣቶች እያሰባሰበ ለጠብም ለፍቅርም ለአደንም የማስተባበር ባህርይ ነበረው ከዚህ በላይ ምን ሊባል ይችላል። » «ልክ ነህ ቀጥል ተስማምቶኛል» አለች ሀወኒ ፌሬ መልካም ጥያቄሽ ራሱ ችግር ስላለበት ነው ይህን ያልኩሽ አንዳልኩሽ የሚሰማኝን መናገር አለብኝ አንድ ቃል በተነፈስኩ የቡርቃ ዝምታ ቁጥር ነጭናጫ። ሲል ጠየቀኝ የልጅነት ዓናቅረኛዬ እዚያ መኖሩን ስነግረው ራሱን ላይ ታች ነቀነቀና አይዞሽ በሰላም ያሰብሽው ቦታ ትደርሻለሽ ብሎ አፅናናኝ በነጋታው ቁርስ ላይ ጠራኝና አብረን በላን ረጅም ሰአት የፈጀ ቁርስ ነበር ሀየሎም ስለትግሉ ያብራራልኝ ደመር ታሪክ ፀሐፊ የመሆን ዓላጐቴ ክላተኛ ስለነበር ጥያቄ አበዛሁበት ያለመታከት አብራራልኝ የግል ታሪኩን በተለይ ደጋግሜ ጠይቄው ነበር የቪቢያን አይነት ጥቄዎችን ይዘላቸዋል እኔ ደግሞ የግል ታሪኩን ነበር የበለጠ ለመስማት የጉዋጉዋሁት በእምነት ደረጃም ታሪክ በግለሰቦች በኩል ቢፃዓ የበለጠ የተዋጣ ይሆናል ብዬ ነው የማምነው ሀየሎም በአብዛኛው ስለኢትዮጵያ ህዝብ ነበር የሚያወራልኝ ተዋረድን ደኸየን የሚሉ ቃላት ነበሩት ሲናገር የፖለቲካ ሰው አይመስልም ድህነት መጥፋት አለበት መዋረድ የለብንም መሰደብ መገደል አይገባንም የሚል ነገር ደጋግሞ ይናገር ነበር ወደድኩት በጣም ወደድኩት ምሳ ሰአት እንደምንገናኝ ነግሮኝ ይሄዳል የሀየሎምን ወሬ ለመስማት በጉጉት ነበር ምሳ ሰአትን የምጠብቀው የዋለበት ውሎ ሲመለስ ሀወኒ ብሎ ሲጣራ የማነበውን ወርውሬ በርሬ ነበር የምወጣው በአስራምስተኛው ቀን ነው መሰለኝ ወደ ሱዳን የሚፄድ መኪና ተገኝቶአልና ነገ ማታ ሰለምትጐዋዢ ተሰናጂ አለኝ ልቤ ለሁለት ተከፈለ ጥቂት ቀናት መቆየት ፈለግሁ በርግጥ ፈርቼ ነበር ጦርነት ቢነሳ እሞታለሁ የሚል ስጋት ነበረኝ በሌላ በኩል ደግሞ ሱዳን ጨለማ ሆኖ ታየኝ ሱዳን ምን እንደሚገጥመኝ ጨርሶ አላውቅም ነበር ሆኖም ለመፄድ ወሰንኩ በነጋታው እቃዎቼን በትንሽ ሻንጣ አሰናድቼ ለጉዞ ተነሳሁ መኪናው ይመጣል ከተባለበት ሰአት ቀደም ብሎ ሀየሎም አስጠራኝ ያቺን ደቂቃ በህይወቴ ሙሉ አልረሳትም መሄድሽ ነው።