Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የብርሃኑ ዘሪሁን ቀደምት ሥራዎች መድበል ሁለት ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት ቪጽሸጸ ከሀፎ ላመና ፖስታ ሣ ስልክ ጅ ልዐ ለክለለ አዲስ አበባ በደረሱ ጊዜ በመጠኑ የተላመ ዱ የተዋወቁና በመዝናናት የሚጨዋወቱ ጓደኛሞች ሆነው ነበር ። የአድናቆ ቱም ስሜት አዲስ ዓይነት ደስታ ሳይሰጣት አልቀ ረም ነበር ። ከወዲያወዲህ እየተቅበዘበዘች ያ ደግ ሞ ምንድን ነው። መኖርያ ቤቱ በጉለሌ ቀበሌ አንድ መጠነኛ ቪላ ነበር ። ዓና ስትገባ ባዖያስጠነቅሖትና ስትራመድ ባይደግፋት ኖሮ በሰም የተወለወለሙ ወለል አባልጦ ከመረት ሊደበፏቃሖት ነበር ። ከዚህ አፈፍ በዶ ሲል ካመለከታት በኋላ እንኳ ለጥቂት ይቂቃውዎች አመናታለች የፎቄጮ ምቾት ወደ ፊት የምታሳልፈ ይውን ዘመናይ ኑሮ ሲያስታውላት የዚህ ቤት እመቤት መሆኔ እኮ ነው። በመኝታ ቤት ውስጥ የሜገኙትም የአልጋው ማማር ቁም ሣጥኑ መስታወቱቁና የቀሩትም የክፍሉ ዕቃዎች በጣም አስጸንቀዋትና አስጸስተዋት ነበር ። እስከጊዜው ድረስ በአፍላ ስሜት ልቢ ረክቶ ነበር ። ክንዴና ከአለንጋው እጣቷ ጋር በጠና ተወዳጅተው ነበር ። እንደጀማሪ ተማሪ ይህ የውድድር ስሜት እስኪበርድላት ድንገት ያገኘችው ን ዘመናይነትና እመቤትነት እስክትጠግበውና የጫጉላ ቤትዋ አፍላ አስኪወጣላት ድረስ አዲሱ ኑሮዋ በርግጡ የሚያስደስት ሆኖ ተሰምቷ ት ነበር። እርስዋን ባያገባ ኖሮ ከሶሺያል ክበቡ አይፈናቀልም ነበር ። ቢሆንም ይህንን ሁኔታ ከመጀመርያው ማሰብና የሚያስከት ለውን ውጤት ማሰላሰል የራሱ ተግባር ነበር ። ሰቀቀኑና ትካዜው የጋራቸው ነው ። የአበባ ኑሮም እንደዚሁ ጎየደነገዘባትና እየጨለመባት ሲሄድ ይታይ ነበር።
በሥራና በእንቅስቃሴ ጠንቅ ፍጡሩ ከተወሰነበት ጊዜ በፊት እንዳይጨነግፍ በመስጋት ወይዘሮ ለምለም ከአልጋቸው እንዳይወርዱ ተደረን ነጋድራስ ሥዩም እንኳንስ እንደዚሀ ያለ ከፍተ ምክንያት አግኝተውና እንዲሁም ቢሆን ባለቤታ ቸው ዘመናይ እንዲሆኑላቸው የሚሹ ሰው ነበሩ ሴት ልጅ በደህና ተገላገሉ ። ብዙ ጊዜ ብቻቸ ውን ካሰላሰሉት በኋላ አንድ ቀን አበባ ባልተገኘ ችበት ቆይታ ለሣህሉ እንደዋዛ አጫወቱት ። ሣህሉ እንኳንስ በሐሰት መገዘትና በውሸት መቀለድ የማይወድ ሰው ነው ይህንን ጠባዩን ወይዘሮ ለምለም ካሁን በፊት አጣርተው ያውቁታል ። ነገር ግን ሣህሉ በቀጥታ ወይዘሮ ለምለምን ። አበባ የትምህርቱ ጉዳይ በቅርብ ጊዜ እንደሚቋረጥ በመገንዘብ ዝንባሌዋን ወደ ቤት ባልትና ማጠናቀ ቅና ወደቁንጅና አከባከብ አዛወረች ። ፍሬውን ለመብላት ያብቃቸው እንጅ ወይዘሮ ለምለም የልጃቸውን አበባ በሚገባ አዩ « ምዕራፍ። ሞቶው ዓለማውባንድ ጊዜ አንድ ቀን ብቻ እንኑር ። በዚህ ጊዜ አበባ አንዲት የታመሙ ዘመድ ጠይቃ ወደቤትዋ ትመለሳለች ። ተጫን እንደዚህ በቀላሉ መቸ የሚረታ ሰው ነበርና። ግይ ወይዘሮ ተጓዳ የማንን ቤት አመልክችኝ ሊለኝ ይሆን። እመት ተጓዳ ብዙ ጊዜ በመኪና ተሳፍረው አያውቁም ። በቀጥታ ባይገልጽላቸ ውም ወይዘሮ ተጓዳ የጥያቄው ዓላማ ባንዳፍታ ገባቸውና ተጫን ላሰበው ተግባር ተገቢ የሆኑትን ሴቶች ዘረዘሩለት ። ዓይኖቻቸው አንድ ጊዜ ወደ ብሮቹ አንድ ጊዜ ወደተጫን ይመላለሱ ጀመር። ሙ ወይዘሮ ተጓዳ ይህንን የመሰለ ፍልስፍና በሕይወታቸው ሙሉ ሰምተውም አያውቁ ። ይሄውም አበባ ። ወይዘሮ ተጓዳ ትዳራቸውን የሚመሩት ከላይ በተጠቀሰው ዓይነት ሲሆን አበባ እንደዚህ ከመሳሰሉት ሴቶች ጋር እንድትዛመድ አትፈቅድም ሣህሉም በከኩሉ አይወድም ። ይህ ሁሉ ሣህሉ ከቤት ባልኖረበት ጊዜ ነው ። የለም ። አንዳንድ ጊዜ በፍጹም አይሞከ ርም ። ተጫን በበኩሉ ምኞቱ እንደሚኝላለት እምነቱን አላጓደለም በዚህ ላይ አበባ እየተዳከመች መሔዷን ተረድታው ነበር አንዳንድ ጊዜ ፈጣሪ ብርታት እንዲሰጣት ጸሎት ጎታደርግ አልቀረችም ። ክ ተጫን አበባን ከተመለከታት ጊዜ አንስቶ ያደረበት የፍላጐት መንፈስ የጋብቻ መልክ ድ እንጅ ከመጀመሪያው ግለት የተቀነሰ አይመ ም ። አበባ በበኩሏ ከሣህሉ ለመለየት በፊት ምንም ዓይነት ሐሳብ እንዳልነበ ራት ሲታወስ በእመት ተጓዳ አማካይነት የተመ ረዛችበት ምኞት እሷነቷን አሳጥቷት ነበር ለማ ለት ይቻላል ። ተጫን በአውቶሞቢሉ ይሆንና ለመታየትም ሆነ ለማየት አንዳንድ ጊዜ በመንደሯያልፍ ነበር። በዚህ ጊዜ ወይዘሮ ተጓዳ አኳኋኗን ተመልክተው አቅዋሻንና ሰውነቷ ኢፌ ፌ ፌ። ጀንበር ከጠለቀች በኋላ እመት ተጓዳ አውሬ ገድሎ እንደተመለሰ አዳኝ አበባን አስከትለው ወደ ተጫን ሆቴል አመሩ ። ወይዘሮ ተጓዳም አንዳንድ ጊዜ ቀና ኢያሉ ተጫንን በመግባባት ዓይን ከመመልከት በተ ቀር አንዳችም ቃል አልተናገሩም ። በዚህ ጊዜ ሁሉ ተጫን በሲጋራው ጢስ ውስጥ አበባን ከእግር እስከራሷ ይገመግማት ነበር ። በበነጋው ጠዋት ተጫን ሚስቱን ከጐኑ አስቀምጦ ወደ አዲስ አበባ ኩበለለ። ተጫን በበኩሉ ያሰበው የፍቅሩንና የፍላጐቱ ን ስሜት መሻላት እንጅ እንደዚህ ያለ የጋብቻ ውል መፈጸም እንደሚገባ አላስታወሰም ለማለት ሲቻል አበባ ግን ከፊትዋ ላይ የተደቀነው ብርቅና ዕንግዳ የኑሮ መልክ ልቧን በአድናቆት ያስደነፋ ው ስለነበር ሌላ ነገር ለማሰላሰል ፋታ አላገኘችም አዲሶቹ የኑሮ ጓደኛሞች በመካከላቸው የተዘረ ጋውን ኖመተፋፈር አምባ በጉዞዋቸው ጊዜ በመጠ ኑ ለማፈራረስ ችለዋል ። በዚህ አኳኋን አዲስ አበባ በደረሱ ጊዜ በመጠኑ የተላመ ዱ የተዋወቁና በመዝናናት የሚጨዋወቱ ጓደኛሞች ሆነው ነበር ። ነገርግን ወዲያው ተጫን ያዘውና አንድ ጊዜ በቁጣ ዓይነ ጅራፍ ቢሸነቄጠው እየተሽቆጠቆጠ ወደማድቤቱ ሮጠ ። መ አበባ ዓመት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ከፍ ዋ ጋር በመጠኑ ስትላመድ ከአድናቆት ከአፍ ት መንፈስ የተነሣ ይሰማት የነበረው ደ ታ እየጠወለገናበፈንታውየቀድሞተዝታእያቆበቆበ ውጭ መውጣት አላዘወተረችም ። ከዚህ በተቀር ተጫን ባለቤቱ ን የሚያስከፋ ተግባር ፈጽሞ አያውቅም ነበር ። ያን ጊዜ ተጫን እንደብስጭት አነ ዱ ምንም አደጋ ሳያገኘው በደኅና ወደቤቱ መድረስ የአምላክ ጥበቃ ነበር ለማለት ያስደፍራል አበባ የኔ ጥፋት ነው የኔ የደንቆሮይቱ በልቅሶ ለት ነውስትል የይቅርታ ልመናዋን ተንሰቅስቃ ለመግለጽ ስትፈቅድ ባንድ በኩል የአስተዳደግና የሴትነት ኩራት ስ ፅንባዋን በማነቅ ሰው በሁለት እግሩ የሚ መድ አውሬ ነው ከአውሬም ጨካኝ ነው ። እንደዚህ ያለ ችግር እንደሚፈጠር አበባ አላወቀች ም ።