Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የአዳም ረታ በጐ መገሬስ የረበበበት አብይ ልቦለድ ነው። አንደ ጓደኞቼ አጅ የሚያንፈላስስ የሸለብታ እቅፍ ውስጥ ሆፔ የሚያስተጋቡ ድምፆች ይሰመኛል ምን ሆኖ ነው። የጋንጩር እናት እናቴን ማሸነፍ ስላልቻሉ በተስፋ መቁረጥ ወደ እኔ አይዞርም። ከእሷ አይን ምን አለን። ፈራኋት እሷን መፈታተኔም በፍርሃት ጋብ አሰ ቹ ቹ የእኔ መፈታተን ጋብ ሲል መምህሀርቷን እኔን እንድትፈታተን ሳይገፋፋት አልቀረም አንድ ቀን ተደብቄ ቂጥ ቂጣቸውን ሳይ ብለገ አይተውኝ ኖሮ ጫማን ይጋርዱ ቂጦ እሺ ከዚያ የተደበቅሁበት ድረስ መጡና እንዲህ አይንህ ከሚንከራተት አግባኝ አሉኝ እነ አውነትህን ነው።ቲካፍርኛዢኗጀፒ ን መሽ ቦረንፇፈሰዖ ጻድ ልች በ የእኔ ባቡር ወደ ፍቅር መገስገስ ወይም ከፍቅር የመሸሽ እንቅስቃሲ በሕይወት ዋዊ ያሉ ሁለት አማራጮች ናቸው ጦጤን ከሸኘሁበት ሰአት ጀምር እራሴን መርምሬአለሁ የፍ ነው ሕይወቱ ብዬ የተቀመጥኩት ከእናቱ በአከስቴ ሸሸሁ ከዝፁህ በ ሸሸሁ ከእነጋንጩር በእነ ጦጤ ሸሸሁ አንዱን በሌላኛው ለማካካስ አጄ መዜ የሆነውን ላለማጣት ምንም የማድረግ ወኔ የለኝም ከአከስቴ ከናፍቆት ከዋጀ የምሽሽበት ባቡር አስኪቀርብ ድረስ ብቻ በአዘናጊነት አድፍጩ እኖራለሁ እዝ ናፍቆት ሰው ላጣ ነው ሳማ የለ ሳማው ላይ አባ ጨጓሬ የለ በዙሪያው የሚበሩ ቢራቢሮዎች የሉ ዘወር ብዬ ናፍቆትን አየኋት እያየችኝ ነበር ዐይኗን ዐይኔ አደናቀፈባት ኒኮላ ወንዝ መዳረሻ ለሌለው ጉዞ የቆምከበትም መዳረሻ ነው ተስፋ ከማድረግ ምን ይሻል። አከስቴ ጋ የእኔ ተቃራኒ አከስት አዲስ አበባን የተፈጥሮ ፀዳል ሸሸቷታል የሰው ልጅ አሁን ባለው አቅም የሚቻለው እስከ ጨረቃ መምጠቅ ብቻ ነው።ዩ ምን ሆነ አለች ሙና የዚያኑ ምሽት ወደ ፃ። ነጥዬ ግድግዳ አስደገፍኩት ልከ ዛርኩ አነድ ጊታር የዘ ሰው እንደቆመ ጆሮውን የጊታሩ ሳጥን ላይ ለግቶ ይሟጫወታል አጠገቡ አንዲት ኩርምት ያለች ሴት በምትዘፍነው ተመስጣ አፏን ዢበብ ኢየ ትታያለች ፀጉሩ የሪሲሊ ተቆርጧል ከሥር የሙዚቃ ገበያ ሚላ አዳ ሰፍሯለ ሣም ሦጉነ የት ነው የሳለወ።
መጾ ዩ ጾጾዱ ጾጾ ሓመ መጾ መጾ መመ ዱዱ ዓመ ክመ መፍ አያደረጉ አዘናግተው ጣሉት ጋንጩር በአባቱ ስለሚመካ አኛን እየየ አፉን ከፍቶ ሳቀ ጋሸ ድንቁ ወደ ፀባቸው ሁሰተኛ ምዕራፍ ተሸጋገሩ ሆዱ ላይ ቁጭ ብለው በጎንዮሽ የፋራ ቦከስ ጆሮ ጆሮውን አሉት ድንገት ግን ነገሩ ተለወጠ ሰውየው ጋሸ ድንቁን ገልብጦ ከስሩ ከተታቸው እሱም በተራው በፋራ ቦከስ አንዴ አንዳሳረፈባቸው ገላጋይ መጥቶ ብብቱ ውስጥ ገባ ሰወየው ገላጋዮቹን እየተማፀነ በአቡዬ አዲስ ልብጥ ነኝ አለ ትንሸ ትንሸ ሰው ሁሉ ሳቀ በአቡዬ አዲስ ግልብጥ ነኝ አንድ ሁለቴ ብቻ ጋንጩር ብቻ አልሳቀም ከመካከላችን ፈትለከ ብሎ ወጣ ለምን እንደሆን ገብቶኛል የጋንጩር ፀብ አንደመድፈኛ በርቀት የሚከናወን ነው እርቆ ድንጋይ ከኪሱ አወጣ ሰውየው የከበቡት መካከል ቆሞ ትንሽ ትንሽ ስለ ወንድ ልጅ በአቡየ ሲል እንደ ወፍ የበረረች ድንጋይ መሃል አናቱ ላይ አረፈች ወዲያው ደሙ ቲኒን አለ የእኔ አባት የጋሽ ድንቁ ተቃራኒ ነው ፀብን በቅልጥፍናና በዘዴ በማከናወን ያምናል አራዳ ነው ሁለቱ የተጣሉት እኔ የተወለድኩ ሰሞን ነው ጋሽ ድንቁ ፀብ ፍለጋ የእኛን ቤት ይዞራሉ እንደሚመስለኝ አባቴ እንደ አሜሪካዊው ድምፃዊ እንደ ኤልቪስ ፕሪስሊ የተቆረጠ ፀጉሩን መስታውት ፊት ቆሞ እያየ ነው ጂንስ ቀበቶውን አጥብቆ አስሮ አጁን እንደቴከሳስ ወገቡ ላይ አስደዩግፎ ቀጭን ይሁን እንጂ ጥንከርከር ያለ ነገር ነው ወዲያው የእናቴ ድምፅ ተሰማ ምነው ጋሸ ድንቁ ጋሸ ድንቁ አንደ ውሻ ድንበራቸውን በሽንታቸው እያስከበሩ ነበር እኛ ግድግዳ ሥር ግና አፉ ላይ እሸናለሁ አሉ አሉ ወንድ አግኝተሽ ሞተሻል አባቴ ወጣ እናቴን አያት ከአናቴ ፈቃድ አገኘ እናቴ ጃስ ካለችው ምንም አንደማይመለሰው ያሳየበት የመጀመሪያ ፀቡ ነበር አጉግዲህ አንደሚመስለኝ ጋሸ ድንቁ በተለመደ ስልት አግራቸውን አንፈራጥጠዋል አኮብኩብዋል ተገደርድረዋልሬ ጨሙመጨመሙ ከጠዩዕህ ኗኮ ርሃን ፈቻ ቁገግነነኦ ጾኒኒር አብአ ን ርር አንግዲህ እንደሚመስለኝ አባቴ አንደመደነስ ብሎ ሸውዷቸዋል የጋሸ ድንቁ መንደርደር አንደቀጠለ አባቴ በውስጥ እግሩ ቂጣቸውን ይገፋቸዋል በሆዳቸው ይወድቃታሉ አላመኑም አንዴ። ፈዘዙ የአባቴ የፀብ ስልት ተለዋዋጭ ነው አሁን ተጠግቶ ትከሻና ትከሻቸውን ያዘ በጭንቅላቱ ፊታቸውን እአየተገተገ ወደ ኋላ ይገፋቸው ጀመር ጋሽ ድንቁ አያፈገፈጉ አባቴ ኣያጠቃ ሃሂዱ አንዳች የባህል ውዝዋዜ አንጂ ፀብ አይመስልም በመጨረሻ ግንፍሌ ወንዝ ጨምሯቸው እጁን አያራገፈ መጣ ጋሸ ደንቱ ሦስት አጃቸውና አራት አግራቸው ተሰበረ አሉ አንድ አጅና ሁሰት አግር ሰከፉ ቀን ያስቀመጡት ይሆናል ወይም ለነብሴ ያለ አበድሯቸው አገላግላሰሁ ያሴው ኃይለ ማርያም አንድ አጅ አዋጥቷል ምንትዋብ ከገበያ ስትመለስ ተገፍትራ አንድ አግር የአሷ ነውወ ሌላው እግር የዛፍ ቆራጩ የዲለቦ ነው ዒሰቦ ቀበሊ ዛፍ አጉባዳይቆርጥ ያስፈረመው ቢሆንም ራሱን ለማታሰል ያህል ቅርጉጫፍ ላይ ወጥቶ እዚህ ላይ ነበር ሣፃለት እያለ በመጥረቢያው በመቃጣት ላይ ሳለ አባቴና ጋሽ ድንቁ አየተገፋፉ ዛፉን የገረሰሱት ይመስለኛል ሲወድቅ አግሩ ቅልጥም አለ ድፍን ግንፍሴ አንድ ላይ አፉን ይዞ ቀረ ያን ቀን እናቴ በእኔ መገረዝ አሳባ አውራ ዶሮ አረደችለት ከዚያ በኋላ አባቴ እያፏጨ ጋሽ ድንቁ ግድግዳ ሳይ ይሸና አንደሆን አንጂ አሳቸው ዝር አይሉም ለካ ዳንሰሪ ብቻ አይደለምና ተባለ እኔ ተው እያልኩት እየተቆጣሁት ፊት እየነሳሁት አንጂ አለች እናቴ አናቱ እውነቷን ነው። አባቴ ኤልቪሰ ፕሪሲሊውን ደፋ ይሄኔ ከእናቴ ፈቃድ ቢያገኝ ኖር አናቴ አባቴን ከጫካ አጥምዳ አስራ የሚበላው እየሰጠች የገራችው የግሏ አውሬ ይመስለኛል አናቴ ብትፈቅድለት አባቴ ከቅርብ ጎረቤት እስከ ሩቅ ዘመድ ከጠዩዕ ኗኮ አደኣላ ሄጩኔኋኗቧ ችው ኣመ ያያርያሪ ረዘቋታቻ ናማዖ ፎ ማች ርር ድረስ መደዳውን በር እየገነጠለ በቴስታ የሚረመርም ይመስለኛል እነኳን ሴላው ቀርቶ እኔም ልጁ የቴስታው ተቋዳሽ ከመሆን አይቀርልኝም አንድ ጊዜ እናቴ በእኔ ተናዳ አባቴ ሲመጣ አልጎመጎመኘበት ተቆጪ አባት የለው አባቴ ከአፏ ተቀበሎ እንደ ጭልፊት አንጠልጥሎኝ ወደ ላይ የበረረ ይመስለኛል ምን እንዳደረገኘ ከትውስታዬ ወጭ ነው ብቻ ወደ ዳመናው ይዞኝ ወጣ ጉዚችን ወደ ሰማየሰማያት ነው ለፀሐይ ቀረብን መሰሰኝ ብርሃን ዋጠኝ ከፀሐይ አልፈን ሄድን መሰለኝ ጨጪጨሰመ ከዚህ የለቀቀኝ አንደሆን መሬት ለመውደቅ ሰባት ቀን ሳይወስድብኝ አይቀርም የአባት እጅ አሳየው ብትለው አስር እጥፍ የእንጀራ አባት አጅ አሳየኝ አባቴ ለእናቴ ይኸው ነው ው ቲበርዩ«ኮ ዞዖሰርሃ ፈሐቻ ደ ተግጓነ ኒ ር የሚቧጥጥ ኡአታ ተሰ የግብግብ ድምዕ ተከተሰ እገድለዋለሁ እገድለዋለሁ ጋሸ ድንቁ ነበሩ የሚፀከሩተ አባቴ ላይ መስሉኝ ቀና ብዬ አየሁት ድንጋጠ ሆነ ደስታ አዘውትር አይሰማውም እናቱ ስትደነግጥ ወይም ስትደሰት አጃበ ነው አሁንም ፕሪሲሊወውን ከደፋበት አላነሳም አለቀውም። የሚል ድሃፅ ተተኩቦ መታኝ ደርቄ ቀረሁ እናቴ ወደ ፀቡጋ ከመድረሷ በፊት ተመልሳለች ለት ነው አነግዲህ በዝምታ ጥላዩን ሰትወጋ ነው ዞር አልኩ ጋንጩክርን በግራ አጂ ዞዛለች በጭንቅላቷ ግራ ቀኝ እያሣታች ይዛው ወደ ቤት ገባች ተከተልኩ እናንተ ሳያንሶ አዋቂዎቹን ታምሱናላችሁ ጋንጩርን ዱካው ላይ አስቀምጣው እኔን በእይኗ ቀጥታኝ ወደ ዛዳ ገባች እኔና ጋንጩር ተፋጠጥን እሱ ጥፋተኛነት ስለተሰማው ወይም አኔ ቤት በመሃገክገቱ ኦይኑን ቶሎ መለሰ ፈር ብሉ እናቴ ሁለት ዝርግ ሠሀናች ይዛ ከጓዳ ወጣች አንድ እንድ አቀበለችን ዩነች ወጥ ነው አራት አምስት የሚሆኑ የድንች ዛሎች ብቻ ሲቀሩ መረቁ ረግረጋማው አንጀራ ሰር ሰርጓል አናቴ መቼም ወጥ አይዋጣላትም አየበላን መሀኑን ታረጋግጥ ይመስል ሰአፍታ ተመልከታን ወደ ውጭ ወጣች በተከፈተወ በር በኩል የጋሽ ድንቁ ፉከራ አንደቀጠለ ነበር ጋንጩር ተቀራርቦ ፀብ ስለማያውቅ በዚች ጊዜ እሰ ይፈራኝ እንደሆን እንጂ እኔ አልፈራውም ኮረት ሲለቅም የዋለበት አጁ ኮረት አከል ሁኔታ ይታይበታል ምን አጄ ብቻ ሁለመናው ከበሃ ድንጋይ የተቀረፀ ያስመስለዋል መረት የበዛውን ታንቶ ወጥ በፍጥነት ወደ አፉ ሲልከ የተቀረፀበ በሃ ድንጋይ እኦዳይደርቅ የሚያጠጣ እንጂ የሚበላ አልመሰል አለኝ የእናቴ መንፈስ መካከላችን ስለአለ ስጋቱን ወዲያ ብሎ መዘናናት ይታይበታል በአይኗ ቀጣችኝን ወደ የ ረላማሰ እከጠዩዕ ኗኮ የቦበርሃጋ ፈሐኦቻ ዓግዚ ይር ቁ ሎሠፍፍ። የጋንጩር ድምፅ አኗተሰከ በጨለማው ተድቦልቡሎ የኮሰምነ ገላው ሲታይ የተጣደ ማሰሮ ይመስላል ያለ ይሉኝ ወደ ቤት ገባሁ ከገባሁ በኋላ የገዛ ትዝብቴ ተከትሎኝ አጠገቤ ተተመጠ ከቤቱ ብርሃን ጋር ተፋጠጥኩ አናቴ አባቴን በፀጥታ አየጨቀጨቀችው ነበር ፊት ለፊቱ ቁጭ ብላለች አባቴ ኢሲቪሱን ደፍቶ ወቀሳውን ይውጣል ይሰለቅጣል አኔ ሰገባ ጭቅጭቁ ለአፍታ ተናጠበ አባቴ ለመጀመሪያ ጊዜ እሳዘነኝ በዚህ ሰዓት ከእናቴ ጥላ መውጋት ሰገላገል የማያደርገው ነገር የለም እኔን ያስደነገጠኝ ሴጣን እንኳን ቢያገኘው የእናቴ መታረቂያ ያደርገው ነበር በተለይ እናቴ ልጄን አንድ አውደልዳይ ሲጣን አንዲህ ሲያስደነዓጠው ምን አባት አለወዣ ብትል አባቱ ከአፏ ነጥቆ ከተቀመጠበት ይተኮስ ነበር ያንን ኒጠዩዐ«»ዞ ኞ ዞፀሃጋ ሪኅቻ ሣፊ ኦጊኤ ድብዳባም ሰጣን ከተመሳሰለበት ጨለማ መንጥቆ ያወጣዋል መቼም አንደ ጋሸ ድንቁ በጉልበቱ የሚተማመን መሀን አለበት አግሩን ያንፈራጥጥና የሚጥሚጣ ቃሪያ በምታከል ቀንዱ ለመውጋት ይንደረደር ይሆናል አባቲ በለመደው የድብድብ ስልት ሸተት ብሎ ማሳሰፉ አይቀርም ሴጣንም እንደ ጋሸ ድንቁ እንዴ እንዴ። እንዴ አያለ ይገረማል በመጨረሻ አባቴ ሴጣኑነን ግንፍሊ ጨምርት እጄን አያራገፈ ይመለሳል ሴጣኑ ከግንፍሌ ሲወጣ ሁለት ክንፉ ሦስኑ አጁ አራት አግሩ ተሰብሯል የተሰበሩ እጆቹን አንደ አልባሌ እቃ አየት አደርጎ መንገድ ዳር ጣል ጣል ጣል እያደረጋቸው ይሄዳል ከዚያም ወዲህ እንደ ሸ ድገቁ አኛ ግድግዳ ስር ማውደልደሱን አርግፍ እድርጎ ይተዋል አንደውም ልጁ ወደ አኛ ግድግዳ ሲጠጋ እሁን እኔ የላኩት አይመስልም በሚል ካልገደልኩ ይላል አናቴ በኩራት አኔ ተቆጣሁት እንጂ እንኳን የሰፈር አውደልዳይ ሴጣን ቀርቶ ትላለች አናቴ ከፈቀደች ከአባቴ በላይ የሚሆን ነገር እንደሌለ በዕኑ አምናለሁ ግን ሴጣን ምን ይመስል ይሆኘ እንደኔ ደብተር አራት ጠርዙ ትናንሽ ሳንቡሳ መስሎ ግድግዳ ላይ ወደ ተሰቀለው የሚካኤል ምስል ቀና አልኩ ሚካኤል በቄንጥ ግራ እግሩን ሴጣን ጭገቅላት ላይ ጣል አድርጓል ሰይፍ አመዛዘዙ አስኮናኝ የሜል አስመስሎታለ በቀኝ አግሩን እንደ ሊስትሮ ሳጥን ለስልሳ የተሰራች ድንጋይ ላይ ልድርጓል ሴጣን ላይ አተኮርኩ አጆቹን የእንቁራሪት አስመስሎ በማንፈራጠጥ በደረቱ ተንበልብሷል የአሳት አንግጫዎች አፊቱ ሳላይ የትርኢቱ ማድመቂያ አበባ መስሰው ግራና ቀኝ ተተከለዋል ሴጣን ልጅእግር ነው ግንባሩ ፈጠጥ ፈጠጥ አለ አንጂ ጨርሶ አልተመለጠም በጉብዝናው ወራት የሚገኝ ግንፍል ነገር ነው ከንዱን አንስቶ እስከ ጀርባው ድረስ በስፖርት የዳበረ ሰውነቱ ሲታይ አዳልጦት አንጂ ተሸንፎ የወደቀ አይመስልም ሊሸከመው የማይቸል የተኮላሸ አረንጓዴ ከንፍ ብራኳው ላይ አቆጥቁጧል እንደ ከንፉ ሁሉ አረንጓዴ ጅራቱ ተጠቅልሉ ተጠቅልሎ መብቀያውና ጫፉ ጠፍቷል ጠይም ፊቱ ላይ ተስፋ መቁረጥ ሳይሆነ እንደ ጋንጩር ለብቀላ እስኪለቀቅ መጠበቅ ይነበባለ አባቴና ሲጣጎነነ እያፈራረቅኩ አየሁ ከሴጣን ይልቅ አባቴ ላይ ረቂቅነት ይታያል ሴጣን እጥርጥሶ ኮንከሪት ምሶ ለመሄድ የተፈጠረ እንጂ ሲነገር እንደሰማሁት በረቅ ርጠፐምፓቫ ዖሪርን ፊ ባማቡ ሃኒ መንፈስነት ሰው ቤት ውስጥ የሚገኝ ስውር ባሕሪ አይንፀባረቅበትም ከብደት የሚያነሳ ቱሸ አፕ የሚሰራ ሲትአፕ የማይጠቅመው ከስፖርት ቤት የማይጠፋ ኣይነት ነው ይሄ ልጅ ምን ሆኖ ቀረ አባረርከው አንዴ። የመጀመሪያ ቀን በግንባሬ ቴስራ ተማትቼ እራሴን አዙሮኝ ነበር አባቴ ቴስታ የሚመታው በቀንድ መብቀያህ ነው አለኝ በራስ ቅሌ በጉጡ አንዳች ህመም ሳይኖረኝ የእነሱ ፊት ይቦካል እስካሁን ድረስ ተፈርቹ ቆየሁ እንኳንም ቀንድ ማብቀያዬ ላይ አልተፈነከትኩ ጋንጩር ትዝ አለኝ ያደረው እኛ ቤት ነው እናቴ አባቴን ሰመቅጣት ስትል ጋንጨርን እኔ አልጋ ላይ እኔን አነሱ መካከል አሳደረችን ግን ጋንጩር በሊሊት ተነስቶ የት ሄዶ ይሆን። ሶወጋገሃራም ቁማሃነኦ ሃይ ርር ኑቹሙ ጠጡ ዝሹ አልኳት እንደ እናቷ ጥርሴን ወጣ አድርጌ ፊቷ ላይ ፈጣን መሸማቀቅ አና ጥላቻ አነበብኩ አለጠቀመኝም ድጋሚ ዞራ አስክታየኝ ጠብቄ እናቷ የሰጡኝን አስር ሳንቲም የውሃ ጉድጓኋድ ውስጥ ወረወርኩት ሌላ መሸማቀቅና ጥላቻ ማናሉን ሳያት ደስ የሚለኝ ይመስለኝ ነበር እነደ ንዙህ አይሁን እንጂ ያቺ የምወባት ንፁህ አንዳንድ ጊዜ በህልሜም ትጎበኘኝ እንደነበር አስታውሳለሁ ብዙ ህልሜ እንደ እሷ የደረስኩ ሆኘ ሳሸኮረምማት የሚታየኝ ነው ጥቂቱ ግን ችፍርግ ፀጉሯ መካከል አንደ ጫካ ዘላን ቀስት ይዝ ሙከት ቅማሏን የፃድንበት ህልሜ ነው ቅማሏ ሲበላኝ ሲያሳድደኝ የሃባትትበት ጊዜ ብዙ ነው ቅማሏን ቀምዬ አሳድጌ ታሾፍብኛለች የሚል የትልቅ ሰው ወቀሳ ጭንቅላቴ ውስጥ አቃጭሎ ከልቤ ሳቅኩኝ አሳሳቄ አራሴንም አስፈርቶኝ ወደ እኛ ቤት መለስ አለኩ መቼም አባቴ ቢሰማኝ አስሮ ያስቀምጠኛለ እንጂ አይለቀኝም ከዚያ ያደራ ልጄ ያደራ ልጄ ይሳል አናቴን በመፍራት አናቴ ሞጆ ስትሄድ የአባቴ አኳኋን ሁሉ የወላጅ አባት ሳይሆን የአደራ አባት ይሆንብኛለ የግንፍሌን ሜዳ አቋርጩ ወደ ባሰወልድ ቤተ ከክርስቲያን ወደ ሚያሻገረው ሰርጥ አመራሁ የግንፍሌ ወንዝ ያለው እዚህ ሰርጥ ውስጥ ነው የልጅነት አብዛኛውን ዘመናችንን ሰልቅጥ አድርጎ የበላ ሰርጥ ገና አፋፍ ላይ ብቅ ስል የግንፍሴ ወንዝ ጩኸት ተፃብሰኝ ግንፍሴ አልዘነበ ደራሸ ነው እሏይ አይነምሳ ወይም ፈረንሳይ አቦ ዘንቧል ማለጎ ነው አንዳሰብኩት ሠፈራችንን ጭር ያደረጉት ልጆች እዚህ አልተገኙም ይሄኔ ሾላ ለመልቀም ባለወልድ ግቢ ተሻግረው ይሆናል የዋንዛ ፍሬ ያለው አዚያ ነው ብቸኝቴ ከቦኝ ዙሪያዬን ስቃኘው የግንፍሌ ድልድይ ብርድ ያበደነው ፈረስ መስሎ ሁሰት አፋፍ ሳይ ተገፈራጦ ቆሟል ጀርባው ላይ ወዲያ ወዲህ የሚሉ ሰዎች ጭንቅላታቸው ሲታይ የቁጫጭ ሰልፈኞች ይመስሰላሉ ጋንጩር ከተቀመጠበት ብድግ ሲል አይኔን ሳበው በጠጠር የጣላትን ወፍ መርምሮ መጨረሱ ይሆናል። አይደለምሆ ጋንጩር ተግለበሰለበ እኔ ግን አባቴ እንደማይመታን አውቃለሁ ዝም ብዩ አየው ጀመር እንደውም ሳቂ መጣ አንድ ሰው ተባብሮ መውረር የጉንዳን እንጂ የሰው ልጅ ተግባር አይደለም ጉንዳኖች ቀበቶውን ከፈታ በኋላ አጁ ላይ ቸብ ቸብ አድርጎ መልሶ ወረወረው ጋንጩር ግድግዳው ላይ ተለጥፎ ቁና ቁና ይተነፍሳል ፕታባታችሁ ሂዱና አሁን ቁርሳችሁን ፓስቴ ግዙ ደሞ ተባብራችሁ ሰው ደብድቡና አፈር አገባችኋለሁ አንድ ብር አውጥቶ ወደ ጋንጩር አቅባጫ ወረወረ ላንተም እንግዛልህ አልኩት ሰራሳቸሁ ብቻ ሻይ አዛው ብትጠጡ ይሻላል ወይስ እዚህ ታፈለ። የአውነ ተናደድኩ ሴቶች እንደሆን ከትንሽ አስከ ትልቅ የሚመቱ አይደሉም አንዳንድ ባሱች ሲማቱ ካየ አባቴ ቱግ ብሎ ያለአናቴ ፈቃድ ሊደባደብ ይቃጣዋል ስሰዚሀ ሴቶችን መሸሽና ማብሸቅ እንጂ አንዴ ከተያዝኩ በኋላ እንደ ጋንጩር ዝም ቦ መደብደብ እንደሆነ ይሰማኛል ማናሉን ሰዚህ ስደቧ ምላሽ የሚሆን ነገር ሳፈላልግ ሽሮዋ ትዝ ላኝ አያየቸኝ ጣቴን ወደ አፌ ከትቼ ለማስመለስ ስታገል ማናሉ ላለማት ዐዞ በእጄ ከልላ ወደ ግቢው ውስጥ ሸሸችቸ ሙከርህ ተጐ ለንፈሰቻ ዓሣሰ ጋ ርር ፍኗችችጅጅንጅሙን ሙን ገው የታባሸ አልኩ ግቢው ውስጥ ሆና አባቴን በስሙ መጣራት ስትጀምር በሩጫ ሜዳውን አቋርጩ ሄድኩ ሊወጣ የደረቴን አቀበት የተንኳተተውን ሽርዬ ምራቄን እየዋጥኩ መለስኩት የታባቷ የአማማ ይጋርዱ ቂጦን ቤት ተከልዬ ወደ እነ ጋንጩር ቤት አጨነቆርኩ ማናሉ ሳስመልስ ላለማየት እየተጠነጎቱች ተንሺከከች ላለመፀየፍ ሳይሆን በድንጋይ ላሰመፈንከት የምትጠነቀቅ ትመስላለች እይታዋ ውስጥ ስሰላልገባሁ ለስሞታ ወደ እኛ ቤት ሄደች ማናሉ እንኳን አናቴን አልሆነች እንጂ ስሞታው እንደደረሰው ነበር ቤት ውስጥ አንደገባ ዶሮ መውጫዬን አጥብቦ የሚይዘኝ ከዚያማ አንደ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ሳልሞት ገሀነምን ያስጎበኘኝ ነበር አባቴ ብቅ ብሎ ማናሉን ሲያናግር ለማንኛውም መሸሸ ይሻላል ብዩ ወደ ግንፍሌ ወንዝ ላመራ ስል ባሻ ወሰንየሰህ ድንገት ተጋረጡብኝና አንተ ምንድን ነው የምታየወ። አለ አባቴ እ እ እዛ ቀበና አዛ ጋሙዳ ተንተባተበ አንደ ጋሙዳ አፍ የእኔ መንፈስ ተሳሰረብኝ ይቺ ልጅ ተፈጥሮዬን ምን አደረገችብኝ ስል አሰብኩ አባቴ የንፁህን ማንነት መጠየቁ ተገቢ እንዳልሆነ ተሰምቶት የጋሙዳን መንተባተብ አቋርጦ ወደ ቤት ገባ ሰምተሃል። አደረገቶብበኝ «ዉጮይተ ያሺ ሃን ፈዘቃፆ ባሣነሽፉ ሃ ንፁህ ካሊም የተነጠፈው ሳጥን ላይ ብቻዋን ተቀምጣለች ጋሙዳ ሴንጢ ቀጮና ሙቄ በአንድ ኩርሲ ይራኮታሉ አርሷ ጎን ለመቀመጥ የደፈረ አልነበረም የእኛ ቤት ሁኔታ ለንፁህ ግድ የሰጣት ባይመስልም እኔን ግን ከፍተኛ ሐፍረት ለቀቀበኝ ለመጀመሪያ ጊዜ በአናቴ ቤት አያያዝ ሳፍር ነበር ንፁህ ለመምጣት ትደፍራለች ብዬ ስላላሰብኩ እንጂ አዚህ ቤት ከመድረሷ በፊት እረ አንደውም የግቢያቸውን በር ከማለፏ በፊት እዚያው ሄጄ እገኝላት ነበር ንፁህ ቤታችን ውስጥ ልታይ የምትችላቸውን ነገሮች ሁሉ መልሼ አንደ አዲስ አጤንኳቸው ጨምድደው ግድግዳ ላይ የወረወሩና የለጠፉት ከሚመስለውከሚካኤል ስዕል አንስቶ ሁሉም ነገር ገመና ሆኖ ታየኝ ጓደኞቼ ከወሬአቸው ባሻገር ይሄን የቤት ገመና በመግለፅ በንፁህ ፊት ማሳጣት ስሰፈሰጉ ይዘዋት እንደመጡ ሆኖ ተሰማኝ ምናልባትም ጋንጩር ያልተገኘው የደባው ተካፋይ ላለመሆን ይሆናል ንፁህን ጨብጫት ቆምኩ ጓደኞቼ አሁንም በኩርሲዋ ይጣላሉ ድምፅ ሳያሰሙ አንዱ ሴላኛውን አየገፋ ለመቀመጥ ይሞከራል ዛሬ ሳይዋኙ አይቀርም ነጭነቱ ብሶባቸዋል ከንፁህ ጋር እያነፃፀርኩ ስላየኋቸው ይሆናል የአመድ ልስን መስለዋል ያፈከፈከ ቆዳቸው እንደ እኛ ቤት ሰው ፊት የማያስቀርብ ገመና ሆኖ ታየኙ የማደርገው ጠፍቶኝ እንደቆምኩ የአባቴ ጊታር የቅኝት ድምፅ አሰማች ሁሉም ጆሯቸውን ወደ ውጭ አቀኑ ሊቀመጥ የተዘጋጀው ኩርሲዋ ላይ ቂጡን አንዳሞጠሞጠ ቀርቷል ሲገፋ የተዘጋጀው ተገፊውን እንደተደገፈ ፈዚል ተስፋ ቆራጩም እነሱን እያየ አባቴ ናፍቆቴን ዘፈን በፈራ ተባ ገባበት እንውጣ ጊታር እናዳምጥ መጀመሪያ እነ ጋሙዳ እየተራኮቱ ወጡ ንፁህን ለማየት የሚደፍር መንፈስ አጣሁ እጄን አልቦኛል ከእንቅልፌ በመመንጨቁቄ ይሁን በሴላ ፊቴን ከብዶኛል ኀባትህ ናቸው። በይ ነይ እኔ አርሰሻለሁየእኔን ቅሬታ አይቶ በል አንተም ና እናንተም ኑ አባቴ ጊታሩን እንደ ጠብመንጃ አንግቶ ወፍራሙን ጨለማ እየዳሰስን ወደ እነ ንፁህ ቤት አቀናን አርጋታ የሚታየው እኔና ንፁህ ዘንድ ብቻ ነው እነ ጋሙዳው አገጻ አየተላፉ ሌላ ጊዜ ድንጋይ ወደ ግንፍሌ ወንዝ እየወረወሩ ይራኮታሉ አንዴ ከፊት ሌላ ጊዜ ከኋላ ይቀራሉ አባቴ እኔና ንፁህ መካከል ሆኖ ትከሾቻኾነን አንዳቀፈ ተዉ ለጆች ሰው ትመታላችሁ ተዉ ልጆች ትወድቃላችሁ ተዉ ልጆች ትማረራላችሁ ይላል አባቴን የማላወቀው ሆኖ ተሰማኝ አነ ንፁህ ቤት ስንደርስ ነጫጭ አሞራ የመሰሉ ጋቢ ለባሾች ተኮልኩለው ነበር ንፁህን ሰአሞሮቹ ያስረከባት አባቴ ነበር አባቴ ከነሜጮቹ አሞሮች ጋር ዘለግ ያሰ የፍትር ወሬ ሲያወራ ንፁህ ሾልካ እኛን ተቀላቀለች አባቴ ያነገተውን ጊታር አውርዶ ሰአሞሮቹ አሳይቷል በቃ በቃ ደህና አደሪ በሏት በታ አባቴ ነበር ወደ ሠፈር መልስ ሆነ አሁንም አባቴ እጄን እኔ ትከቫ ላይ እንዳሳረፈ ነበር ይኸ ድርጊቱ ንፁህ አብራን የተመለሰች አንዲመስለኝ አድርጎ ደጋግሜ የተቃራኒ ጎኑን ከፍት ቦታ አይቻሰሁ ሠፊር ደርሰን አነ ጋሙዳ ታችኛው መንደር ቀሩ አኔና አባቴ ሜዳውን አንዳቋረጥን የጉድጓድ ውኃው መዳረሻ ሳይ አንዳች ስሜት ያዘን አናቴ ከሞጆ መወለሷን የሚያሳብቅ የሆነ ጠረን አውነት ነው አባቴ በድንጋጤ ቆሞ ቀረ አኔ ወደ እናቴ በረርኩ ይሄ ድርጊቴ አባቴን እንደመከዳት ሆኖ እየተተረጎመብኝ እስከ ብዙ ጊዜ እየኮሰኮሰኝ አብሮኝ ኖረ ቤት ስገባ እናቴ ስትሄድ በነበረበት ሁኔታ እገደለበሰች ሳጥኑ ላይ ተተምጣለቸ ከፋይ ካፖርቷን አንኳን አላወለቀቸም ላቅፋት ስንደረደር ገፍትራ በአንገሩ ከተደረደሩት አህል የተሞሉ ጆንያዎች ላይ ጣለችኝ አንደ ድመት እግሬ ስር ገብታ ያደነታተፈችኝ ኩርሲ ከቋንጃዬ በታች ሳትግጠኝ አልቀረችም ዝሙሥዝአኛኮ ፖ ኝ ዳዛማዜ ሳልነሳ አባቴ ጆን ሎ ደርሶ ቨር አፍ ነ ን ዘረጋች ትከሻው ላይ ያነገተውን ጊታር አዝ ው አንደ አሮጌ ውሻ ጭራውን ሽኮቦ ወደ ጓዳ አለፍ አለ እናቴ ሰቅፅቦታት ባጠራቀመቸው ፍጥነትና ጉልበት ተነስታ ጊታሩን ከበሩ ጉበን ጋር አላተመችው የሂታሩ ሳጥን ብትንትን ብሎ የፍንዳታ ድምፅ ተሰጣ እጄ ላይ የቀረው የጊታሩ እጀታና በሸቦዎቹ የተንጠሰጠሱ የሳጥኑ ደቃቅ ፍንካቾች ብቻ ሆነ በንቀት በር ስር ወርወር አደረገችው የወደቅኩበት ከው ብዬ ቀረሁ አባቴ በእናቴ ፍጥነት ዞሮ እጆቹ እንደጨበጠ ጀርባዋ ላይ አፈጠጠ እናቴ መሰስ ብላ ስሜቷን በማቀገዘዝ ተመለከተችው አባቴ የእሱ ያልነበረው ድፍረት ቢክዳውም ንዴቱ ስላልበረደ በፍጥነት ዞሮ ግድግዳውን በቴስታ ተሣፃታ ቴስታው ሰእኔ አንዳሳየኝ በጭጎቅላቱ ማዕዘን ሳይሆን በግንባሩ እንደነበር ያወቅኩት ሲዞር ነበር የግድግዳው ጓጓላ ግባሩ ላይ ታትሞ ቀርቷል የቀይ ዳማ አንጀራ የመሰለው ግንባሩ በየጎድጓዳው ውስጥ ፈጣን ቅላት አመጣ እየቀላ እየቀላ ሄዶ ከእያንዳጉዱ ጉድጓድ ደም መፍሰቅ ጀማመረ እናቴ አልደነገጠቸም የሆነ ነገር አከርሯት ነበር ሁልጊዜ ልጅ ነህ ባንተ ልጅነት ስንት ጊዜ ልፈር። ጠጠዉ ማታ ስፊራ ስቸር ወደ ቤት ተወለስኩ አባቴ ፕሪስሲውን ተመድምዶ ሳጥኑ ላይ ተቀምጧለ የወትሮ ግርማው የለም የጊታሩ አጄታ አሁንም አልተነሳም የፊቱ ደም እንዳለ ነው አባቴ ለአካባቢው እንቅስቃሴ ደንታቢስ በመሆኑ የእኔን መምጣት ልብ አላለውም ወደ ጓዳ ስዘልቅ አናቴ ያለ ወትሮዋ በጊዜ ተጠቅልላ ተኝታለች ድገኬ ላይ ወጥቹ የማድፈጥ ያህል ተኛሁ በቀጣዩ ዋን ሌሊት ስነሳ አባቴ ማታ ባየሁት ሁኔታ አገኘሁት ፊቴን በጦወዘቻ ውሃ ታጥቤ ደብተሬን ላወጣ ጓዳ ስገባ አናቴ ከንብንቧን አልገለጠችም ቦርሳየን ሳነሳ ሳንቲሞች ተዘረገፉ ለቅሜ ላስቀምጥ ስል እናቴ በምን አንዳወቀች እንጃ ላንተ ነው አሰችኝ ወደዚህ ቤት መመለሻ ሰዓቴ ከአሁኑ አፍጥጦ አያስፈራኝ ወጥቹ ሄድኩ አባቴ ሁሰት ምሽትና ሁለት ማለዳ ከዚያቾ ሳጥን ሳይነሳ ቆየ እንደ በረዶ ይሟሟ ይመስል ፅለት ተዕለት ሰውነቱ እየገረጣ እየከሳ ሄደ በሦስተኛው ቀን ምሽት የመወዘቻ ውኃ ይዢ ደጃፍ አንደተቀመጥኩ አባቴ ከቤት መሰስ ብሎ ወጣ። ትለናለች አንድ ሌላ ቀን ደግሞ የጋሙዳ እናት ለእኔ አቤቱታ መጥተው ያልፈላሳ ሽሮ እየበላ አሉ ከእኔ ጋር ገበታ ላይ የተቀመጠ የመንደር ሰው የለም ታዲያ ያልፈላ ሽሮ መብላቴን ማን አንዴት አየ የጋሙዳ እናት ድፍረት ከምስጢራዊነቱ ይልቅ ግገስጠንቀቂያነቱ ገንኖ ታይቶኛል አባቴ ከጠፋበት ያሰመመሰሱ ነገር ጎረቤቶቻቸን ዘንድ እርግጠኝነት አሳድሯለ ስለዚህ በአባቴ አግኝተነው የነበረውን መታፈር በውርደት መተካት ይሻሱ አዚህ ላይ የአኔ ተግባር ምን መሆን ይኖርበት ይሆን ምን ማድረግ እችላለሁ። ወደቆሙበት ሄጄ አቀላቀላለሁ አከስቲ እዛ ሄደህ ጠብቀኝ ትለኛለች እንዲህ ካለችኝ ቢያንስ ሦስት ቀን በኩርፊያ አጠገቧ አልደርስም ማታ ማታ መኝታ ከፍሌ ገብታ ስትስመኝ እንቅልፍ አንደወሰደው ሰው ዝም አላታለሁ ሰውየው እናልሸ የሚል ይመስለኛል አንደ አባቴ አከስቴ እስኪ እጅህ ይረፍና አውራኝ እንደ እናቴ የአከስቴና የሰውየው ሁኔታ የመጠፋፋት መንገድ ይመስለኛል ከዚህ ሰውዬ ውጪ ያሸነፋት የለም አነ ጋሽ በረደድ አግቢ በሚለ የምኞት ዳርዳርታ ሲያሳዩ አከስቴ መልሷ አንድ ነው እኔ ትዳሬ የእኅቴ ልጅ ነው እሱን አንድ ቦታ ሳላደርስ ብቻ አይሟለኝ ትላለች አጠገቧ ካለሁ ጭንቅላቴን አሻሸታ በሚጮህ ሁኔታ ትስመኛለሰት በጊዜ ሂደት አከስቴ ንግግሯ የይዘት ለውጥ አመጣ እኔ ትዳሬ ልጄ ሦ የሚል አገደጋሽሸ ጥበቡ አይጥ የፍቅር አሸት በተንጠለጠለበት ወጥመድ ያቻች ናቴን አፈራት ነበር እንጂ አልወዳትም ነበር ማለት ነውፐ አላለሁ ዩት ልጄን አይን ብትሉ አፍንጫ ብትሉ ቁንጥ ብትሉ የጅ ጣጥ ብትሉ ሽንጥ ብትሉ ምኑ ቅጡ ትላለቹ ብ ሙሙሠቴጩፎ ዞ ሀ ፅሦጮሾሆ ሠሥ። ጦጤ ነበር እልችላትም በእናትሸ አልችልሽም ግንዱ ላይ ልጥፍ አልኩ እናትንና ብላ ተጠግታ በአርግጫ መታችኝ እሺ አንደፈለግሸ ብራሾ ናፊ ብራሾ ናፊ በቃ ተይው ፈሪ ንዳዴ መሆኑ ነው አስካሁን አንዱ ልጅ ብቻ ዝም ብሎ ያያል አንደ ጢሪሪ ካልነኩት የማይነካ መሆን አሰበት ስል አሰብኩ ይገብር አለ ጠኔ መሆኑ ነውጓ መ ናፍቆት ኪሴን ፈትሻ ያገኘችውን ሳንቲም ለንዳዴ ሰጠቸው መሪያቸው እሱ መሆን አለበት ስል አሰብኩ ነገም ፍራንከ ይዘህ አንድትመጣ አለችኝ እሺ እየተሳሳቁ ከአኔ ኪስ የተገኘውን ሳ አር ንቲም ሲቆጥሩ እኔ መቶ ኪሎ ተሸከሜ ወደ ቤት አመራሁ ሲቆፃሩ ቄ ጭሙኹቴጩጩርሀጪዩሀ ሎመሜ ለልጋጋ ፊዖቻ ዓማቪ ሽጨ ብ ም ሮሮ የ ሠፈራችን ልዑል መውደቂያ ይባላል በኋላ እንደሰማሁት የዐፄ ኀይለ ሰላሴ ልጅ ሞጆ ላይ በመኪና አደጋ ሲሞቱ የወደቁት እዚህ ሠፈር በመሆኑ ነው ሀፈራችን ልዑል መውደቂያ የተባለው መንገዱ አጭር ቢሆንም ብዙ ጊዜ አያረፍኩ ደረስኩ ከመቼው ቤት ገብቼ ለስላሳ ጠጥቼ አያልኩ በመጓጓት ስጎተት አከስቴ ከወደ ገበያው አቅጣጫ እየተቻኮለች ስትመጣ አየኋት ከበስተኋላዋ ሦስት እህል አውራጅና ጫኞች ተከትለዋታል ሊደርሱባት ፈልገው አልቻሉም ገና ስታየኝ ማነው። አለች ናፍቆት ጠኔ እጄ ላይ ሞቶ በነፍስ እንድጠየቅ መሰለኝ አዎ ከእኔ ጋር ይዋጣልን አለ ጠኔ ጠኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲጣላ ሳይሆን አይቀርም ከእሱ ያነሰ ሰው ያገኘ ስለመሰለው መጀመሪያ የምጣላው ከእሱ ጋር ነው አልኩ ወደ ንዳዴ እየጠቆምኩ እንተ ልጅ መሞት አምሮሃል። አለ ጦጤ ለእራሱ ፈርቶ አንደሆን ገባኝ ብቻውን እንዳይገጥመኝ በጋራ ትከ ብዬ አየሁት ዓይኑ ሸሸኝ ናፍቆት ንዳዴን ደግፋ ልታነሳው ስትል አመነሜጨቃትና አንድ ሰው እንዳይነካው አለ ግንባሬን በቴስታ የገጨኝ አሞኛል እነሱ ፊት ግን ማሻሸት አልፈለኩም ንዳዴ ግንባሩ ላይ ሦስት ቀያይ ብዮች በቅለውበታል እራሱ የገጨበት ነው ሲደግፉት ሲሉ እየተመናጨቀ ወደ ባቡር ሃዲድ ሳይሆን ወደ ሠፈራቸው ተመለሱ እኔም ወደ ሠፈር ሄድኩ ዓለም እንደዚህ ናት ሰውርደትህ እንጂ ሰድልህ አትፈጥንም ስለፈጸምኩት ገድል የሰማም አልነበረ እንዳለፈው ሁኔታ ቢሆን ኖሮ አከስቴ ዘንባባ ይዛ በጠበቀቸኝ ነበር ግን ጭር እንዳለ ነው ወደ እህል በረንዳ መሄድ አልፈለኩም ግንባሬ አብጧል አንድ ብይ በቅሎበታል ንዳዴ ግንባር ላይ ሦስት ብዮች ማብቀሌን ማን ይቆጥርልኛል። በቀጣዩ ቀን እቤት ድረስ መጥተው አፏጩ ወጣሁ ናፍቆት እንቢ ብዬ የምቀር መስሏት ስለ ነበር ተገረመቸ እነሱ ፊት ፊት እኔ ከኋላ ሄድን ብዙ ፒፀርር ያበርንጋ ፈሐዖቻ ዓባማካ ኣፈር መራቅ አልፈለኩም ይደከመኛል የሞጆ አየር ይጫንብኛለ ከልዑሪ መውደቂያ ወጣ እንዳልን እዚሁ ይዋጣልኝ አልኩ ለምን እዛ ሰው የማይመጣበት የትናንቱን ቦታ እነ ጦጤ ናቸው እሺ አለ ንዳዴ ለፀብ ቸኩሏል ጃኬቴን ሳወልቅ የእኔን ዘዴ ተጠቀመ በቦከስ አከታተለብኝ እኔም የእሱን መላ ተጠቀምኩ ተለጠፍኩበት በጉልበቱ ቆለጤን እንዳይመታኝ ጭኔን ጭኑ መካከል ከተትኩ ሳልላቀቅ ከድንጋጠዬና ከዱላው አገገምኩ የሚያደርገኝ ጠፍቶት ዝም ብሎ ይፍጨረጨራል አዘናዓቼሜ ከተለጠፍኩበት ወጣሁ ከዚህ በኋላ መያያዝ አልፈለኩም ከራራ ነገር ነው ጥዝኽክርከር ያለ አንደመቀጨጩ አይደለም እነ ጦጤ ለጉዳዴ ይቶፍዛሉ አይዞህ ንዳዴ ብራሾ ንዳዴ ናፍቆትን የት አንዳለች አጣኋት ንዳዴ ለመያያዝ ሲሞከር እኔ በቦከስና በአርግጫ አስቀረዋለሁ እገዲህ አያልን ብዙ ቆየን ከእሱ ከሚመታው ይልቅ እኔ የምማታው እየደከምኩ መጣሁ ስሰዚህ በዚህ መቀጠሱ እንደማያዋጣኝ አስቤ በቴስታ ገባሁበት በቴስታ ተቀበለኝ የቴስታው ጫና መንጋጭላዬ ላይ ይሰማኛለ እየከበደኝ መብ ልሸነፍ በዚህ መካከል የአንድ ትልቅ ሰው ድምፅ ጣልቃ ገባ እናንተ ተው ተው ጋሸ በረደድ አንደሆኑ አወቅሁ ተላቀቁ ሌባ ሁሶ። ሴላ ቦታ ለማንበብ አይመቸም በደረት አልጋ ላይ ተንበልብሎ በግራ በኩል መጽሐፉን በቀኝ በኩል መዝገበ ቃላቱን አድርጎ በብዙ ማስታወሻ ወረቀቶች ተከብቦ ሲነበብ የበለጠ ይገባል ግን ሰለቸኝ ልዑል መውደቂያ ዘወትር ጭር እንዳለች ነው አሁን ግን አንድ ናዝሬት ሚሽን የሚማር ልጅ ለከረምት ዕረፍት ወላጆቹጋ መጥቶ ይረብሻታል ግራር ላይ ወይም የቱሪማንቱሪ ጫፍ ላይ ወጥቶ የተለያዩ ዘፈኖችን በረጅሙ ይለቅቃል አሁንም አለ የት አንደሆነ ግን ላየው አልቻልኩም ዘፈኑ ብቻ እየመጣ ከጆርዬ ጋር ይላጋል ልቤ ቢቀርበትም ነው ልቤ ቢቀርበት ምነው ምኞት እኮ ህልም ነውሆ አባቴ በልጅነቱ ይኹን ልጅ ሳይሆን አይቀርም ስል አሰብኩ ዘ ማስታወስ ከማልፈልገው አባቴ መንጭቂ የምጥልበት ስፈልግ ጋሽ በረደድ ። አሉኝ አከስቴ ላይ ያላቸው ምኞት ህልም እንደሆነ ከዚህ ዘፈን ሊማ ይገባቸዋል መኖሪያቸው ከአከስቴ ቤት መደዳ ጫፍ ላይ ነጦጉ ቤታቸው ሕኛ ሙመ ከሀ ሀከክርቶጅዮዛዛ ሰመ ዳማበፉ ሃ ዴዴ ዴዴጨዴፎጉሎ ቤት ላይ ምኞት ያሰው ይመስል ከሰልፉ አፈንግጦ በመቆሰመም በአንድ ዓይኑ ወደዚህ ይመሰከታል የጋሸ በረደድ ሚስት አጐንብሰው ወጥተው አጎንበሰው ይገባሉ ኀይለኛ ናቸው የባላቸው ማሚጋጣነት ወሬ ሲደርሳቸው ወይም ደስ የማይል አዝማሚያ ባላቸው ላይ ሲመለከቱ ቱግ ይላሉ ቱግታቸው ፈር የለቀቀ አይደሰም የባላቸውን አንቱታ አይዘነጉም ግን ይሳደባሉ አንቱ ሸርሙጣ ይላሉ በእጃቸው ጭብጥ ጀርባቸውን እየደቁ እንቱ እኔ ጋሸ በረደድ ላይ እስቃለሁ ጋሸ በረደድ አይናደዱም ለኔ ምላሽ የሰጡ ሳያስመስሉ እጤ ቴዎድሮስም የተቸነፉ በሚስታቸው ነው ለሚስት መቸነፍ የጀግና ወጉ ነው ምናምን ይላሉ የለዑል መውደቂያ አባወራዎች ጥቂት ናቸው ግማሸ ከብ ቅርፅ ላይ በድጋሚ የሚጠመጠምባት ሌላ የቤት መቀነት እሰ እያንዳንዲ ቤት ፀሐይ አንዳይገባበት ደጃፉ ሳይ ቱሪማንቱሪ ዛፍ ተተክሷል የጋሽ ጥበቡ ቤት አነዚህ መደዳ ጫፍ ሳይ ከጋሸ በረድድ ቤት አጠገብ ይገኛል የጋሸ ጥበቡ ሚስት ሲበዛ ተፀያፊ ናቸው ጋሽ ጥበቡ ከዓዒይጥ አደን ሲመለሱ እዛው እዛወ ኢያሱ ያንቋሸሺቸዋል የአይጥ ማስገሪየቸውን ማዶ አስጥለው ሳሙናና ውኃ ያወጡላቸዋል እየተነጫነጩ ዕቃ ሳያስነኩ እራሳቸው ያስታጥቧቸዋል ይሀን ስመለከት ምናልባትም ባልና ሚስቱ አብረው ማዕድ ከቆረሱ ብዙ ዓመታቸው ሳይሆን አይቀርም እላለሁ በኑሮ ላይ ተቸግሮ ሰው ሲጎደ መልኩን ጥሎት ገሸስ ይላል እንደባዳ ልጁን አንደ ጥንብ አንሳ ከተንጂጠጠ እራሱ ጋር ግራሩ ላይ አየሁት ሹል ለፉን እየከፈተ ሲታይ የሚዘፍን ሳይሆን የሚያንቋርር ይመስሰላል በዚህ መካከል ከየት እንደመጣች ያላየኋት ናፍቆት ፊቱ ተገተረች ያለወትሮው እግሯ ንፁህ ሆኖ አየሁት። ሲረ ጦጤ አሁን የት ነው ሐዲድ መገንጠያ ነው በፊት ቢሆን እናቱንና የሚል ታስከትሷ ነበር እኔንም እናትንና አንዳትሰጠው ትለኝ ነበር ዛሬ ምን ነከቷታል እኔስ ዛረ ምን ነክቶኛል መጽሐፎቼን ወደ ቤት አስገብቼ ስወጣ የሎሚ ተግለብላቢ ምላስ ተከተለኝ አትዬ ሾርባ ስሪሰት ብለው ደርሷልኮ ካልሆነ እኔ አጠጣዋለሁ አንጂ አይበላሽም መቼም ናፍቆት ቆማ ትጠብቀኝ ነበር ከከርኗ በላይ ያዝ አድርጌ በእንሂድ መራኋት ከናፍቆት ጋር መነካካቴ ተደርጎ የማይታወቅ ነገር እንዳደረኩ ሁሉ ሆኘ የማላውቀውን ሆንኩ ልቤ ልቤ ተው ናፍቆት እኮ ናት አረሳሃት። ይሄንን ያሰብኩት ያኔ በወቅቱ ይሁን አሁን ካለፈ እርግጠኛ አይደሰሁም ደግሞም ለጽሁፉ ምንም ለውጥ አያመጣም በዚያን ጊዜ አንዲያ ነበርኩ የማይካደው እውነት ይሄ ብቻ ነው ናፍቆትን እወዳታለሁ ነገር ግን እንኳነ ፈልጌአት ልሄድ ፈልጋኝ ስትመጣ አልቀበላትም የልቤን ምት አወደዋሰሁም አጠላዋለሁም የምወደው በሚሰጠኝ እንግዳ ስሜት ነው የምጠላው ደግሞ የልቤ ምት ተያይዞ የመጠፋፋት ደወል ስለሚመስለኝ ነው ብቻ ያኔ አገደዚህ ምክንያት አበጅቼና አበጥሬ ለይቼ አውቄው ላይሆን ይቸላል አሁን ሳይ ሆኘ ሳስበው ግን እንደዚያ ያውጠነጠንኩ መሆኔ ላይ እርግጠኛነት ይሰማኛል በቀጣዩ ቀን ማለዳ ናፍቆት መጥታ አስጠራችኝ የለም አስባልኩ ኪጠርዩሀኮሀ መው መ ኤፌኀሽ ነፈኣ አር ቦፅርሃሃ ፈያዞፆ ሣሰ ሀሰሳ ነፍስ መምህርት ሙና የአከስቴን አህል በረንዳ ለይታ ስላወቀች ይመስለኛል መጻሕፍት ትልከልኝ ጀመር ብዙ ጠንካራ የሒሳብ ሊቆችን ታሪከ አነበብኩ ከተላኩልኝ መጽሐፍት ውስጥ ዘጠኝ ያህሉ ስለ ሒሳብ ሊቆች ሕይወትና ሥራ የሚተርኩ ናቸው ፓይታጎራስ የተባለው ግሪካዊ የጥንት የሒሳብ ሊቅ ለቁጥር የተለየ ቦታ ከመስጠቱ የተነሣ ያመልከባቸው አንደነበር ሳነብ ግርም አለኝ ከፍል ውስጥ ሒሳብን የተቸሁበት መንገድ ተራ መዳፈር ሲመሰለኝ ለካ የሰው ሃይማኖት ማጣጣል ኖሯል ስል አሳቤ ሳቅ ውስጥ ተደፈቅሁ ከፓይታጎረስ ጋር ሌሎች ሁለት ጥንታዊ የሒሳብ ሊቆች ታሪካቸው ተዳብሎ በአንድ መጽሐፍ ነበር ዩክሲድ አና አርኪሜደስ የሒሳብ ግኝታቸው ሳይሆን የወጡበት የወረዱበት ሕይወት የበለጠ እየሳበኝ አነበብኳቸው የአንዳንዶቹ የሒሳብ ሊቅነት ከፍልሰፍና ጋር የተጎራበተ በመሆኑ እግረ መዝዴን ወደ ፍልስፍና ጎራ የማለቱ አድል ገጠመኘ ሬኔ ዴስካርተስ በኋላ መና ዴስካርተሰ ሳይሆን ዴካርት ነው አለችኝ ብሌዝ ፓስካልና አይዛከ ኒውተን ሒሳብን ከፍለስፍና አቆራኝተው የሚመራመሩ ሆነው አገኘኋቸው መጻሕፍቱ እንግሊዝኛ ቋንቋ ሁለተኛቸው ለሆነ ሰዎች የተዘጋጁ ስለነበሩ ይመስለኛል በተለይ ፍልስፍናውን ጠለቀው አይገበብበትም ይሁንና ሰእኔ በጣም ከባድ ነበር በተለይ ተፈጥሮና ፈጣሪ ላይ የሚያነሱት የድፍረት ሐሳብ ከእራሴ ጋር እጅግ ያወዘገበኝ ጉዳይ ሆናለ ሳይንስ ከፈጣሪ ሕልወና ጋር ሲያገናኝ ያነበብኩት የመጀሪያው ሰው ኢዛከ ሂወተን ነበር የእሱ አሳብ አደረጃጀት የእኔን አምነት መለስ ብዬ እንድመረምር ፒጠዩዐህ ኗኮሀ ሙ ፈሃጋ ፈሪቃሾ ዓማሽ እ ያስገደደኝ ነበር ለኒውተን የሳይንስ ዋነኛ ተግባር የእግዚአብሒር ት የሆነውን ተፈጥር እየመረመረ ግልጽ ማድረግ እንደሆነ ያምናለ በተለይ ሕዋ ላይ እግዚአብሔር አንዳበጀው የማያጠራጥር አንዳች የማይዛነፍ ሥርዓት አላ ይላል ስለዚህ ሕዋን ማጥናት የእግዚአብሌርን ኀይል ማወቅ እነደከ ይመሰከራለ ኒውተን በእያገዳንዱ ሳይንሳዊ ትንታኔውና ድምዳሜው መጨረሻ ላይ ምንጩ ያው የታወቀው እግዚአብሔር ነው የማሰት ልምድ አንደ ነበረው ተጠቁሟል እግዚአብሔር በጾም በጸሎት ብቻ የሚያገኙት ረቂቂ ነዢ ህና ተደምድሞለኝ ስሰቆየ የኒውተን ሐሳብ መጀመሪያ ግር አሰኝቶኝ ነበር በኋላ ግን እገደውም ረቂቅነቱን የሚያጎላ ዘዴ ሆኖ አገኘሁትና ደስ አሰኝ ያን ሰሞን ኒውተን እንደ መቁጠሪያ የተደረደሩትን ፕላኔቶች እያነሳ በመመርመር የሚደነቅ ግዙፍ ፍጡር ሆኖ እየታሰበኝ ቆየ ሕዋ ላይ በቻ አይደለም አካባቢያችን ላይም የማይጣረስ ሥርዓት አሰ አንዲያ ባይሆን ሞጆና ግንፍሴ በተደበላሰቁ ነበር የየራስ አየራቸው ድንበራቸውን ተከትሎ እንደ ግንብ ባልቆምም ነበር ስሷ አሰብኩ ይሄንኑ አሳቤን በጽሑፍ ለማስፈር ሞከርኩ የማስቤን ያህል መጻፌ ውኃ አላነሳ እያለኝ አንዱን ጉዳይ ደጋጋሜ ወረቀት ላይ አሰፈርኩ ከመጻፍ በላይ ደግሞ ስነግረው የሚያደምጠኝ ሰው ቢኖር ተመኘሁ ግን ሞጆ አጋም ቁ አውጥና ሾሳ ብቻ ሳይሆን አንዲህ ያለ ነገር ሲነግሩት የሚያደምጥ ሰው አላፈራችም አከስቴ ሎሚ አለነ ጋሽ በረደድ ጋሽ ጥበቡ በረት ገልባጭ ሴላው ቀርቶ የትምህርት ቤታችን ዳይሬከተር እንኳን ይሄንን ረቂቅ ሐሳብ ለማድምጥ የተፈጠረ አይደሰም የሺ ወርቅ ጎረምሳ ብለህ ብሰህ በእግዚአብሔር ሥራ ገባህ። አንዴት ጠፋኝ እዚህ መጥቶ አንተን አጥቶ መመለስ እንዴት ያምማለ ማንም የለም ጦጤ የለ ንዳዴ ኮልባ ሠፈር ተወሸቋል አንተም የናፍቆት ሕዋ አኔ ጦጤ ንዳዴና አንዳንዴ ጠኔ ፕላኔቶች ሆነን የምንሸከረከርበት ጠፈር ነው አንደ ኒውተን አግዚአብሔርን የምትፈልገው እኛ መካከለ ባለ የማይዛነፍ ሥርዓት ይሆን። ጥፊ ጉንጩ ላይ ጠበኩ ምራቅ ፊቴ ላይ ጠበኩ የሚገፈትር እጅ ደረቴ ላይ ጠበኩ የሚያንቋሽሸ ስድብ ጆሮዬ ሳይ ጠበኩ ናፍቆት እንባዋ የተከተረው ከንፈሯ ላይ ይመስል በከንፈሬ በፈጠርኩት ሽንቁር ታነባ ይመስል ለቅሶዋ ፈነባ አንገቴ ላይ ተጠምጥማ አለቀሰች ግራ በመጋባት አጆቼ ማረፈያ አጡ ተንከርፍፈው አንከረፈፉኝ የቱሪማንቱው ላይ ዘፋኝ አጮልቆ ሲያየን የቆየ ይማስል ድንገት አንባረቀ በበሀሺ ዖበርሃፊኅሃቻ ባማደ ፈ ዱጮሔብ ተማሪ ነኝ ያልገባኝ የምታውቁ አስረዱኝ ኩላሊት ነው ወይስ ጉበት ፍቅር ሲይዝ የሚያርፍበት ልብ ላይ ነው ወይስ ሳንባ ወዴት ይሆን የፍቅር አንባ ጁ ያን ቀን አኔ በመሳሜ አሷ በማልቀሷ አፍረን ዋልገ የየራሳችንን እጣር እያየን ወደ መጋላ ሄድን አካሄዳችን የጦጤን እናት ለመጠየቅ ነበር ታመዋሰ ጠፍር አልጋ ላይ ተቀምጠው ብርድ ልብሱን የማገልደም ያህል ለብሰውታል የብርድ ልብሱ ደርዝ መሐል ቅልጥማቸው ላይ ቀርቶ የመምህር ሙናን ቀሚስ መስሏል ቀኝ እግራቸው ድልድል ብሎ አብጦ ከግራው ጋር ሲነጻጸሩ የሁለት ሰው ሁለት እግሮች ይመስላሉ እኛን ሲያዩ የተቀመጡበት አየተናጡ ፇእህህህ እህህህ ይሉ ጀመር ከጦጤ እናት ስሜት በላይ ቤቱ የቀዘቀዘና የጨለመ ነበር ከእሳቸውም አብልጦ ቤቱ ይወቅሳል የያዝነውን ፍራንክ ሰጥተናቸው ቶሎ አንድንወጣ ፈለኩ ናፍቆት ግን ጎተራ ወደመሰሰ ጓዳቸው ገበታ ማንደጃ ይዛ ወጣች የሞጆ ደሃ ሐብቱ የግራር ከሰል ነው የትኛውም ቤት ከሰል አይጠፋም ናፍቆት አንዳስቀመጠችቸው ሁሉ ወደጨለማው ጓዳ ገብታ ከሰል በሁለት እጄ አፍሳ አመጣች ለካ የወናነት መድኀኒቱ እሳት ብቻ ነው እሳቱ ሲያያዝ ቤቱ የሞላው የተረፈው ጌታ እልፍኝ መሰሰ የጦጤ እናት ለሚደረገው ግድ ያላቸው አይመስሉም ውጭ ውጭውን አያዩ ይናጣሉ ሐዘንና ወቀሳው ሳይገድለኝ በፊት አአምሮዬ ሲያሳስቀኝ ሞከራ ደሞ ከጦጣ ካምፕ ላገኙት ልጅ ነው ይሄ ሁሉ ሽር ጉድ። ስል አሰብኩ ርበይዞን ጄጩዉ ሬጸዛዚርርድስበ ናፍቆት አፍታ ሳትቆይ ሰሞሊኖ ይዛ መጥታ በድስት ውኃ ጣደቸ እናቴ አድፋፍታ የምትሰራው ሽሮ ትዝ አለኝ ተገላገልኩት ስል ሊናፍቀኝ ከናፍቆት ጋር የተጋባን መሰለኝ እናቴ ሽሮውን ስታድፋፋ አባቴ ስር ስሯ ይል ነበር ናለሽ እስቲ ቁጭ ብለህ አውራኝ ናልሽ ለካ የእናቴ የተድፋፋ ሽሮ አሠራሩ የወጥ ሳይሆን የአጥሚት ኖሯል የእናቴ ሽሮ ዱቄቱ ሰሞሲኖ ቢሀንና ስኳር ቢጨመርበት ኖሮ ጥሩ አጥሚት ነበር ማለት ነው ሽታው ከሊጥነት ወደ ብስል አጓጊነት እየተለወጠ መጣ ናፍቆት መጥታ አጠገቤ ልትቀመጥ ስትል ከወደደጅ ዶቅ ዶቅ ዶቅ የሚለ ድምጽ ተሰማ ተፈናጥራ ተነሳች የሞተር ብሰከሴት ድምጽ ነበር ጋሼ መጣ አለች ጋሼ የምትለው አባቷን ነው ወዲያው አካባቢው ውኃ ሰማያዊ መሰለና አባቷ የፓርቲ ዩኒፎርም አንደሰበሱ ከአንገታቸው ቀለስ ብለው ወደ ውብጥ ዘሰቁ የጦጤ አናት አሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የጦጤን መደበኛ ሰም ለማስታወስ ጣርኩ ጠፋኘ ከጦጤ እናት ቀድማ ጋሸ ያለቸው ናፍቆት ነበረች የምትሠራውን ዝዢመም አድርገው ጎሺሽ የእኔ ልጅ አሉ አይናቸው የናፍቆትን ሊመስል ይልና ፊታቸው እየተሟሰለ ይወርዳል ሞተር ብስከሴታቸው ላይ ሲወጡ ምን ይመስሉ ይሆን። ስለ ሊዮናርድ ኢዩሲየርን የሚተርከውን መፅሐፍ ከጭብጦ መዝገበ ቃላቱ ጋር ይፔ ማንበብ ጀመርኩ ኢዩሰር የሲውዘርሳንድ ሰው ነው የኢዩለርን ታሪከ አንድ ሰው እስኪቀላቀሰው ድረሰ አጅግም አስገራሚነት አላገኘሁበትም ነበር የእሱ ሒሳብ ግኝት ከታላላቆቹ ሲቆች ጎን የሚያሰልፈው እንደሆነ ቢነገርም እሱን ቸላ ብዬ ታሪኩን ተከታተልኩ ኢዩሲየር ዳንኤል ቤርኖውሊ በተሰኘ ጓደኛው ገፋፊነት ሐይማኖታዊ ፅሁፎችን ማቅረብ ይጀምራል እንግዲህ ከዚህ በኋላ ነው ያ አንድ ሰው ተቃዋሚው ሆኖ ታሪኩ ውስጥ የሚገባው ሾልቴር ይባላል ሾልቴር በኢዩለር በኩል አድርጎ አኔም ህይወት ውስጥ ገባ ደነገጥኩ ጥርጥሬ እንደ አውለ ነፋስ ሰማዩን አንስቶት አለፈ ሾልቴር ከዶ አስኪያሳየኝ ድረስ ስለ እግዚአብሔር አስቤ አላውቅም ነበር ሁሌም እንዳጠላ ተፈጥሯዊ ድባብ ሁሉ ድንገት ሲገነጣጠል ለአደጋ እንደተጋለጥኩ ሆኖ ተሰግሻ ረተጊበቁኖሇ ት ትመማላጭሥሙ ይደጋፈዘቃቻፆ ጌማኦ ዴዴ ናጸፍቹጅጸኋጻመቹቹጂ ፍሎ ልቴር ከህዋ አንስቶ አስከ ትንሹ ነፍሳት ድረስ ያሰውን ተፈጥሮ የሰዔነ መሰል መኪና አካል ያደርገዋል እራሱ ተጠቅልሎ እራሱ የማፈታው ይኺ አውቶማቲክ ሰዓት የበላይ ተመልካች የማያስፈልገው ሂደት ነው ይባላል ታላፏ ሰዓት ሠሪ እግዚአብሔር መሆኑ ነው ሰዓቱ እራሱን በራሱ አንዲያስተጻድር አድርጎ ካበጀው በኋላ ወዳልታወቀ ቦታ ላልታወቀ ሴላ ሥራ ሄኗል የሰው ለጅ የዚህ ትልቅ መኪና አንድ ትንሽ አካል እንጂ ሴላ ምንም አይደለም ሾለቴር የሰው ልጅ በተፈጥሮ ኃይል ሥር የወደቀ ተሰፋ ቢስ አሻነጉሊት ነው ይላለ ነገሮችን የመከወን ነፃነት ፈጠራ ዓለምን የመለወጥ ትግል እነዚህና ሊሎችም የሰው ልጅ ፍላጎቶች ሁሉ የቅዥት ውስጥ ትልሞች አንጂ ሴሎች አይደሉም ግዴለም የሰው ልጅ እራሱን የሚያስተዳድር አሻንጉሊት ይሁን የምድር ላይ ጥረቱም ከንቱ መንቧቸር ይሁን አግዚአብሔር አባቴን ይመስል እንዴት ዓለምና ፍጡሮቿን ለስ ብሎ ላያይ ኮበሰለ እንደ አናቴ ገፍሮ ባቄላውን ከምስር። ይላሉ ሴትየዋ አይንቀሳቀሱም መጮህ ሲቀረኝ ተበጥብጩ የሰደድኩትን ራሴን ሰበሰብኩ ወደ ቤት ስመለስ የጋሸ በረደድ ሚስት ከባላቸው ኋላ ሆነው ጀርባቸውን ይደልቃሉ ይሄ ሁሉ ያንቱ ጥፋት ነው አንቱ ሸርሙጣ ከጋሽ በረደድ ጋር አይን ለዓይን ተጋጨገ አይናቸውን መለሰ ወደ ከፍሴ ስመለስ ባዶ አግሬን እንደሆንኩ አወቅሁ እግዚአብሒር ሰውን ሰአእምሮው ሳይሆን ለሴጣን ትቶት ነው የሄደው አልኩ ጋሸ ጥበቡ አይነ ሕሊናዬ ላይ ተደቀኑ ፍርድ ሁሉ የሰው እንጂ የአግዚአብሔር እንዳልሆነ አንዴት ሳታውቅ ቆየህ ያሉት ወይም ያላሉት ከሚስታቸው ይልቅ እሳቸው አሳዘኑኝ ትምህርት ቤት አንደደረስኩ ወደ ከፍል አልገባሁም ቀጥታ ወደ ቤተ ሙከራው አመራሁ ሙና ቀድመው የገቡ ጥቂት ተማሪዎች ፊት ጥቁር ሰሌዳው አጠገብ ጠረጴዛ ላይ ተቀምጣለችፁ አንዱ ሸለምጥማጧ ተንጠለጥሎ ይታየኛል በር ላይ መቆሜን ስትመለከት ሸለምጥማጦቿን ሽምጥ ጋልባ አጠገቤ ቆመት ከበሩ ፈቀቅ ብዬ ያየሁትን ህልምና የጋሽ ጥበቡን ጉዳይ ነገርኳት ዝም ብላ በመነዕሯ ከተካከዘች በኋላ እስኪ ከዚህ አገደወጣህ ወደ ቤት አትሂድ ዘና በል ጓደኞች የሉህም። ይላል እየዩየ እየቆየ ማንደጃ ከትልቁ ቤት አመጣ ከሰል አድርጎበት ሽርጉድ አለ አልጋው አይመችም የጓጎለው ፍራሽ የድንጋይ ጉልቻ ላይ የተጣድኩ እንጂ የተቀመጥኩ እንዲመስለኝ አላደረገኝም በዚህ ላይ ከአንገት መቆለመሙ ቢሆንም መቀላቀሌ በራሱ ድሉት ሆኖ አስደስቶኛል ያንን ህልም ሸሸት ለዚያ ህልም የሚያመቻቸኝን ነገር ካከሸፍኩ ህልሙ ሲሊት ለመምጣት ላይችለ ይቸላል ከድፎ ቀድመው ናፍቆትና አንዲት ሴላ ልጅ መጡ ልጅቷ ከላብ የሚመጣ ብኑር ግንባሯ ላይ ፈስሶባታለ ትከሻዋ የዳበረ በመሆኑ ለሚያገባት ብረትመዝጊያ የምትሆን ዓይነት ነች ብን ያለ ሎጫ ፀጉር አላት ከውጭ በሚገባው ብርሃን የራስ ቅሏ ቁልጭ ብሎ ይታያለ ወደ ዓይኗ የሚያደላ ወፍራም ጉንጭ ስላላት ብታለቅስ እንባዋ ከዓይኗ ቆብ ወርዶ የጉንጪ አናት ላይ ይታቆራል ስል አሰብኩ ናፍቆት ኮስተር እንዳለች ንዳዴ ላይ አተኩራለች ስላልገመተች ይሆናለ እኔን አላየችኝም ንዳዴ አንደ ጥፋተኛ ልጅ አቀርቅሮ ይልመጠመጣል ኮርማ ተፍ ተፍ አያለ መጣና ቱሪስት ተዋወቁ ሚስቴ ናት አለ ናፍቆት ድንግጥ ብላ አእየችኝ ሴታ ሴትነቷን ለእኔ ያስቀመጠችው ይመስሲሷ ወንድነቷ እንደ ቀልብ ከላይዋ ላይ ሲገፈፍ አየሁት የኮርማ ሚስት ፈገግ ብላ ጨበጠችኝ አጄ የኮርማ አይነት ነው ቀጠን ስለሚል ሸኮና ሳይሆን ቀገድ ነው ሴቷ በሬ በዝርያ ተፈላልገው ሳይጋቡ አለቀረም ናፍቆት በስተግርሽ መጥታ ግራ ጎኔን ታከከቾኝ ወንዳወንድነቷን የሚያጎላው አስከዚህም አለባበሷ ተቀይሯል ኽረ አንደውም የጆሮ ጌጥም አድርጋለቶ ፀጉሯን ወደ ኋላ አበጥራ አሲዛዋለች አንተጋ እየሄድኩ ገኒን አግኝቻት ይዛኝ መጣች ለፍቼ ነበር አለች ሬስ ማምለጥ አልነበረብሽም አለኳት ኪጠ ዐከ ፅ ረሾ ዓሣዝሃ ኦቢር እያፈረች ተው አንደዚህ አትበለኝ አለችኝ ናፊ ሙች ጆሮ ጌጥም አድርገሻል የበለጠ በማፈር አስሬ ገበታ ተልመጠመጠች ያቺ ቀንድ አጅ በትዝብት ታየናለቸ ሳፈጥባት ኮርማን በሥራ የምታግዝ መሰለችቸ አሷን አሳፍሬ ስመለስ ገዳዴ በተመሳሳይ እይታ ላይ ነበር የተንደረከከው ከሰል ላይ የሻይ ጀበና ተጣደ ጐርማ ተፍተፉን ትቶ ተቀጦጠ ሴቷ በሬ ትከሻውን ተደግፋ እንደመታከከ ያደርጋታል በዚህ መካከል በር ተከፍቶ አንድ ብልጣ ብልጥ ልጅ ገባ አጭር ነው ሰውነት የለውም ጠይም ፊቱን ጎላ ያለ አፍንሜው ሞለቶታል ንፁህና ፀጉሩን በአግባቡ ያበጠረ ነው ቶቆቁ ቆቁፋ ቆቁ ተጐጫጩ ሁሉም የሚወሠዱት ልጅ ሳይሆን አይቀርም ቀልቡ ደጅ አንዳለ ያስታውቃል መለስ ብሎ አንዲት የቀትር ፀሐይ የመሰለች ልጅ መዝዞ አስገባ ዘለግ ያለች ናት ትኩስ ፍቅር ላይ እንደሆኑ ያስታውቃልለ ሁለቱም ጨብጠውን ወደላይኛው አልጋ በመሰላል ወጡ የልጅቷ እግር አይኔ ላይ ተላከኮ ቀረ ረጃጅም ጣት አንዴት ያምራል አልኩ ሰራሴ ናፍቆት በትዝብት ያየትኝ መሰሰኝ አግሯ ያንቺን ይመሰላል አልኳት ተው እንደሱ አትበል ሐፍረቷን ተከናንባ እስሬ ገባች ድፎ ሲመጣ ኮርማ ቀድሞ ጫቱን ተቀብሎ ብዛቱንና ጥራቱን መፈተሽ መረ ድፎ ላብ በላብ ሆኗል መጠለያችን በድፎ ዳቦ ሽታ ተሞላች ሰጋራወስ አለ ኮርማ የሚያጨስ በሬ ታይቶም አይታወቅ ስል አሰብኩ ድፎ አውጥቶ የሲጋራ ፓኬት ሰጠው እንዴ። አል ነበር ድፎ በአረንዴ አይኑ ያፈጥብኛል እኔ አልሄድም እናንተ ሂዱ ይላል ድፎ የሲኞሪናን ቂጥ የሚያየው ቅዝዝ ብሎ ነው በተደጋጋሚ እንዳስተዋልኩት የሲኞሪና ቂጥ ባየ ቁጥር ድፎ ድፎ መሸተቱ ይገገንናል ድፎ ታዛዥ ነው ተቃዋሚ ነፍስ የለውም ዓይኑን የሚያፈጠው ከሲኛሪና ቤት ውጭ እንጠጣ ከተባሰ ብቻ ነው ምን እነዚህ ደሞ አዛም መጠጥ እዚህም መጠጥ ይላል ሁሉም ይሄን ድከመቱን አውቀውሰት ችለውታል ሁል ጊዜም ወደ ሲኛሪና ቂጦ ቤት የምናመራው እኔ ንዳዴና ቆቁ ሲቶቹን አስከትለን ነው ኮርማና ድፎ ቡናውን ሊያወርዱ ይሄዳሉ ካወረዱ በኋላ ስለሚመሽ መሸጥ አይችልም ሱት አስይዘው መጠጫ ይበደራሱ እኔና ናፍቆት ለስላሳ እንጠጣሰን ሌሎቹ ቢራ ይይዛሉ ቆቁና ሚስቱ ሰው ሳይደባልቁ ትንሸ መጠጥና ብዙ ወሬ ያራጫሉ ድፎ ብቻውን ባልኮኒ ተደግፎ ይቆምና በሲኞሪና ቂጥ መገላበጥ ይቃታብዛለል የቢራ ጠርሙሱን የሚያነሳው አራሱን በግርምት እየነቀነቀ ነው በልቡ ተአምር ነው ሳይል አይቀርም እኔ ንዳዴና ናፍቆት አንድ ላይ ነን ናፍቆት አልፎ አልፎ እጄን በጠረጴዛ ሥር እአየሰደደች ጭኔን ደሰስ ታደርጋለች ንዳዴ ሞቅ አስኪለው ናፍታ የተቀባው ጣውሳ ላይ ያፈጣል ከዚህ ጋር አውራ የድፎ ዓይነት በሸታ ያለባቸው አንዳንድ ሰዎች ገበተው ከቂጧ ጋር ይታመሳሉ ድፎ ሊላውን አያይም የራሱን መኩምኩም ብቻ መመመ እከጠዩሀህ ኗኮ ሸ ለዘጋጋፊቸ ብተማበኦ ሃዲጋፎ ፎ ዊቹንጅንሙንን ንሙ የሚከፈተው ሙዚቃ የብረት ምጣድ ተራ ውጤት ይመስላል ኳ ኳ ኳ ኳ ሰኳኳ የሚመቸው ዳንስ የብረት መዶሻ እንደያዙ ሆኖ አጅን በመጨበጥ ወደታች መቀጥቀጥ ይመስለኛለ ቆቁ ከሚስቱ ጋር ተነስቶ ትንሸ ከተወዛወዘ በኋላ ዘፈኑ ሳያልቅ አቋርጠው ቁጭ ይላሉ ለወሬ ስስት ሳይሆን አይቀርም አንድ ግዙፍ ሰው ወደ ቡና ቤቱ እንደገባ ድምፁን ከፍ አድርጎ ሥምና ቂጥ። አለ ከዚህ ጋር አውራ አለችው ሲኞሪና ጦጤ ትዝ እለኝ ይቺ ደሞ አማረብኝ ብላ ነው አንዴ የሚል ምላሽ ከሰውየው ጠበቅሁ ጦጠ የት ደርሶ ምን አግኝቶት ይሆን። አሰ ከዚህ ጋር አውራ ምዕራፍ ብቅ አለች አዘናግቼ ወጣሁ ራቅ ብላ ጠራችኝ ሄድኩ እኔን ያፈቀረች ሆኖ ተሰማኝ ጉስቁልና ፊቷ ላይ ይታያል ተከሊሱ ቁርባኑ ዕድቁ ቀርቶብሽ በቅጡ በኮነነሸ በሚል ሐሳብ ውስጠ የተፈጠረውን ሐዘን ወገቡን አልኩት ብዙ እንዳይጠጣ እሺ እንዳይጣላ እሺ ውጭ እንዳያድር እሺ ፍቅር አናት አድርጓታል አከስቴን መሰለችኝ አከስቴ እየሰከርኩ ባስቸግራት አንደምዕራፍ የምታደርግ ይመስሰኛለ አሷ ግን እኔን ሰእአኔ ኀላፊነት ሰጥታ አራሴን በአራሴ ታስጠብቃለች ምዕራፍ የንዳዴን ኀላፊነት ለእኔ ስትሰጠኝ ወደ ቤቷ የምትሄድ መስሉሎኝ ነበር ግን ከገባሁም በኋላ በተደጋጋሚ አይቼአት ከማዘን ይልቅ ተናደድኩባት የሹራቡ መጋረጃ ቦታው ላይ የለም ንዳዴ ተነሥቶ ለሽንት ወደ ጓሮ ዞረ አካሄዱ እግሩን ከፍቶ አካባቢውን እየገለመጠ ነው ከጥቂት ፀጥታ በኋላ ሲኛሪና መጥታ ኑ ጉዳቸሁን እዩ አለችን ሙ ከጠዩዐ ኗኮዮ ዴ እ ሙ አይ ውአክልያ ዘሠጋሪቸ ዓማበ ፆኒ ዴኤዴፌጨዴፍፍፍቹ ን ሓመሁ ተከተልናት ንዳዴ ሸንቱን ሸንቶ ግድግዳ እንደተደገፈ አንቅልፍ የወሰደው መስለኝ ነበር ከናፍቆት ቀጥሎ ስገባ ግን ያየሁት ሌላ ነው ግዙፉ የሹራብ መጋረጃ ግድግዳ ተደግፎ በቂጡ ዘጭ ብሏለ ንዳዴ ከበላዩ አግሩን አንፈራጥጦ በሁለመናው ይንቆራጠጣል ግዙፉ በፀጥታ ይናውዛል ፊቱ ደም በደም ሆኗል ሲኛሪና ውኃ በጠርሙስ አምጥታ ሰውየው ፊት ላይ መርጨት ጀመረች ጉዳዴ ይቆረቆርሰት ይመስለ ተይው ተይው ይላል ዝም በል አለች ሲኞሪና አፈጠጠችበት ዓይኑን መለስ አደረገ አንተን ነው እንጂ መርጨት በማለት በአፍጂ ሙሉ ውኃ ሞልታ ንዳዴ ፊት ላይ ረጨኾ ግንባሩን ሳያጥፍ በሁለመናው አየተነጫነጨ ዝም አላት አጁ ላይ ሰው ይጠፋል ወይም እሱ ይዛቸሁት ግቡ እኔ ሰውየውን በጓሮ አስወጣዋለሁ አለች ንዳዴን ይዘን ገባን የብረት ምጣድ ተራው ሙዚቃ ተቀበለገ የንገዳዴ ስካር ንዴት ነው ምከንያቱ ግልጽ ያልሆነ በዓለም ላይ ሁሉ መበሳጨት አንዳንዴ አራሱን ይመታል በንዴት የመንፈጭፈጭ ሳቅ አለው መትከንከገና መብከንከን የተሞላበት ይሄን ሳቁን ሲለቅ የምትደፍረው ናፍቆት ብቻናት ፈኑን ከፈተ ትላለች እገድላታለሁ እገድላታለሁ ይላል አይኑ አየሸሻት እኔ አልገድልህም እናትንና ሁለቱ ሲጣሉ ደስ የሚል ነገር ይሰማኛለ ወደ ቤት እየሸኘነው ከሆነ ምዕራፍ ከኋላ ከኋላ መከተሏን ትታ እኔ ሥር ትሸጎጣለች ንዳዴ እሷንም ላለማየት ይጠነቀቃል ሲጣሉ በየመኀሉ ኮርማ ዘዬውን ይደጋግማል በለኝ በታንክ እከጠዩዕ ኗዞኮ ምን ማለት ይሆን። ናፍቆት። አባቴ።