Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እያሉኝ ከአባቴ ቀጥሉሎ ፊደል ላስቆጠሩኝ አባቴ አለቃ ታረቀኝ ላቀው ሁሌም ትዝ ይለኛል እርሶ በስተ ሽምግልና እኔ በጨቅላነት እድሜዬ ከእርሶ ጋር አብሬ አድሬ ማህሌት ለመቆም ሌት ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ስንፄድ የጅድሬን አቀበቱ ይታወጠሰኛል አለቃ ቅዳሴውን ሲመሩይህ እንግዲህ በቁጥር ጠደ አስር አካባቢ ነው ሰው ሆኛለሁ በስጋና በመንፈስከዛ እንግዲህ ይህ መዕፃባና ከመሀነሱ በፊት የጥበቡን አቦጊዳ የጀመርኩበት የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምርያ ደምቅቤት ጂማ በጀምበር ቴአትር ለ ጀንበር ቴአትር ክበብ አባላተና ለጽቤቱ ሰራተኞች ያንን ክበብ በጂማ ላይ የጥበብ አድባር አድርጋችሁት ነበር ሁሌ ስማችሁ ይነሳል አቶ ተስፋዬ ስጉ ወሮ ራፄል ልዑል ሰገድ ሲር ዘሪቱ ከበደ አቶ ዘውገ አቶ ጥላዩእንዲሁም በቴአትር ክበቡ በምንሰራበት ወቅት ተዋናይ ነበራቹ ሶስና ተክሌ ሚሚ አጭሬ ዱባይ ስምሽ ጠናዓቶብኝ ነው አዜብ ኢብራሂም ነፍስሽን ይማረው ሙሉቀን መኮንን ነፍስህን ይማረው አለማየው መገርሳ ናይሮቢ ለውጡ ዘለቀ ሰብለ ተፈራ መሰረት ትንጂ ስምሽ ስለጠፋብኝ ነው ናርዶስ ፀደቀ ታደሰ ህኔልስንታየውሀኪም ዘመድኩን ተክሌእንዳለእንዲሁም ሌሎች የረሳዋቸሁን ይቅርታ ብዙ ቴአትሮች አብረን ሰርተናል የአገር ውስጥ የውጭ ትርጉምያሳለፍነው ዘመናችን ውብና ጣፋጭ ነበርበማወጠቅም ባለማወቅም በዛ ትግል ውስጥ ስነጥበብን በተለይ ቴአትርን በበዙ ተምርያለው ተምረናል ብዙ አንብቤበታለሁሁሌ አስባቹፃለው ሁሌም አመሰግናቹፃለሁ ደሞ ሌላ የቀን ህልም አሟ ና ፅቃውን ለመሽጥ ሲያስማማ በፖሊስ ሲያዝ ፈዕሞ ሊሆን ይትልም አለ በፃሳቡ ሽጨ ሳበቃ ገና ሉካንዳ ቤት ቻቻ እየበላሁ እ አባቱ ፖሊስ አስከትለው ሲመጡ ታዩት እንዴ አይሆንም ቱን ያኔማ አንገቱን በቢላዋ ነውጡ የምቀነጥሰጡ ብሸትቅ ሽማግሌ ሳይታወቀው ጮክ ብሎ እጆቱኙን በስሜት እያወናጨፈ ተናገረ በቅልጥፍና ግን ብያዝስ። አይ ከልካይ። ከንፈራቸውን አየመጠጡ ወደ ስራቸው ሄዱ ወየው እኔ። ጦየሁ እኔ። መሆን ደግሞ በዛዑም አልፈልግም ውሻ ታጡቃለህሦ የፈዘዘውን ወጣት ሆዱን በከዘራ ጠቅ አደረገጡ ልጁ ደነገጠና ሮጠ ተከተለው እያሰለከሰለከ ኙ ውሻ ማለት ማንም የበላውን ትርናራፊ የሚጥልለት ስብዕናው ቹ የተራቆተእምነቱን አመለካከቱን አምቆ ለከርሱ የተገዛ ባሪያ ነው ከዚያ ውጭ እሆናለሁ ቢል ደግሞ ፅጣው ረፃሣብ ነው ገባህ እኔ አቤል የኢደን አጮኛ ውሻ ከምሆን በመንኮራኩር ወደ ኢደን ገነት ለዘላለም ብኖር ምንኛ ያስደስተኛል ወየሁ እኔ።
ወደ ጋላ አጠነጠነ የአንድ ሀብታም ሱቅ ከጓኞቹ ጋር ይዘርናና በርከት ያለ ብር ያገኛሉ በዚያነ ሰሞን ጥሩ ጥሩ የተባሉ እስኒከሮችን ሲቀያይር ሰነበተ ለማንም አልተናገረም ከጓደኞቹ ጋር እየተዝናና ሳለ አንድ ፖሊስ በቁጥጥር ስር ውላችቷል ይላቸዋል ወዲያውኑ ብዙ የመቶ ብር ኖቶች ያስጨብጡታል አፉን ይዞ ይመለሳላል እነሱም መኖር ይቀጥላለ በመሐል አዲስ ነገር ይክሰታል ሌላ ፖሊስ ነገሩን ይደርስበትና ሁሉንም በቁጥጥር ስር ያውጡላቸዋል በብር ቢደልሉትም ወይ ናዓናንክች ይላል ፖሊሱ ታጋይ ከጓደኞቹ ጋር እስር ቤት ገብቶ አመን ሲባል አላምንም ሲል በደረሰበት የዱላ ስቃይ ካመነ በላ ዓፍርድ ቤት ሲመላለስ የጦንጀለኛ ሳጥን ውስጥ ሲቆም እናትየውጡና ወንድሞቹ የሱ ቀጠሮ ባለ ጊዜ ፍርድ ቤት ሲመላለሱ በሱ ምክንያት አንገት ሲደፉ ሲሳቀቁ መቶ አለቃ መስፍን ሲረዳው ሲሞክር መርዳት ሲያቅተው መቀጣጫ ይሆንዛል የሱስ ተገገር አትሁን አያለ ሲመክረው በመጨረሻ ከሱቅ የዘረፉት ንብረትና እቃ ተሽጦ ተጠቅመው የተረፈው ብር ከጓደኞቹ ጋር ተከራይተው ከሚኖሩበት ቤት ውስጥ እንዳለ በኤግዝቢትነት ተያዘ ከዚህ ቀደም በተለያየ የሴብነት ወንጀል አመት ላልሞላ ጊዜ አየታሰረ የተፈታ መሆነን ተጠቅሶ አመት ተፈረደበትና ወይኒ ከተመ ስለ ከርቸሌ ማስታወስ ጀመረ ከዛ በፊት ጣቢያ በተለያየ ጊዜ ሁለት ቀንአንድ ሳምንትአስራ አምስት ቀን አንድ ወር ከርቸሌ ሶስት ዓመትብቻውን ለፈለፈ ያን ሁሉ ችግር ስላለፈ ጀግንነት ተሰምቶት ፈገግ አለና መለስ ብሎ ትክዝ አለ ያኔ እናቴ ነበረችዐ እናቱ ትዝ አሉት ሆዱን ባር ባር አለው ሲርበኝ ታውቃለች። አላት አባባ የት እንደፄዱ አላውቅም ቢኒያም ከመቶ አለቃረ ነው የወጣውአመቤት ትት ቤት ናት ናርዶስ ጎረቤት እየተጫወተች ነው ታጋይ የሚፈልገውን ካረጋገጠ በሏላ በቃሽ ጠደ ስራሽ ነ ስራ ነላትብሪቱ እቃ ይ ይሄዳል ብላ አየሰጋትች መመለስ ሳትፈልግ ዐደ ማዕድ ቤት ተመለሰች ታጋይ ረፃብ ተሰማጡና ጠደ አቃ ቤት ዘው ብሎ መሶቡን በረገደው ሙቀት ሰውነቷን እያቀለጠው ለቁርስ የምትጋግረውን ዳቦ ያልበሰለው ክፍል አንዲበስል ምጣዱ ላይ ገለባበጠችውና የሸሚዚን ቁልዓ ከላይ እሰከታች ክፋናፍታ በቁም ምድጃው ላይ ጎን ለጎን የጣደችውን ወጥ መጦጥወጥ ቀጠለች አሁን ምን ያነሳ ይሆንን መኝታ ቤቱ ተቆልፏል ይሰብረው ይሆን አል ሳረጋግጥ። እኮ ለምን። በፍፁም አታደርገውም ተወራጨ መቶ አሰቃ አስተዋለውና የተፈጠረውን ሁኔታ መቶ አለቃ መስሳን ከሌላ ቦታ ጠደ ጅማ በስራ ምክንያት ተዛውሮ ሲመጣ ለሶስት ዓመት ያህል በአቃታ ተደራጅቶ የተክራየው ሰርቪስ ቤት ጠቦት እስከሚወጣ የተቀመጠው አቶ ከልካይ ቤት ነበር በነዛ ሶስት የአዲስነት ዓመታት ውስጥ ከቤተሰቡ ጋር ቤተሰብ ሆኖ ኖራል የቢኒያም እናት ከመሞታቸው ከአንድ ዓመት በፊት ቤታችውን ለቆ ቢወጠጣም በታመሙ ወቅት ተመላልሶ ጠይቋቸዋል በቀብር ስነስረዓታቸጡው ላይም ተገኝቷል ታዲያ በቀብር ስነስስረዓታቸው ወቅት በመንደርተኛጡ የሚወራውን ከፍተኛ መጠን ያለው የደም ግፊት መድሃኒት ወጠስደው ነው የሞቱት የሚለውን አሉባልታ እንደዋዛ አላለፈውም በተለይ ደግሞ ከአቶ ከልካይ ጋር በጉዳዩ ላይ ተጦያይቶ ከሳቸው ያገኘው የቸልተኝነት ሁኔታ ምርመራው እንዲካሄድ ያሰመፈለጋቸውን ሲረዳ ነገሩ በግሉ እንዲከታተለው ገፋፍቶታል መቶ አለቃ መስፍን በስራ ባልደረቦቹ በኩል ለእውነት የቆመ በመሆኑ በጣም የሚፈራና የሚከበር ሲሆን በሙስና በተዘፈቁ ፖሊሶች አይን ደግሞ በጥንቃቄ የሚመለከቱት ሰው ከሆነ ቆይቷል ሰለዚህም ትኩረት የበቃበት ዋናው ምክንያት የዞነ ፖሊስ ኮሚሽነር በስልጣኑ በመጠቀም የተሰያዩ ባለትዳር ሴቶችን ሲያማግጥ በሙስና ሲዘፈቅ ለራሱ ያልተመቹትን የተለያዩ የህብረተሰብ ክናሎሉች በተለያየ ምክንያት ሲያስርና ሲያሰቃይ በዝምታ አለማሰፉ ከሰራዊቱ እንዲሰናበት ምክንያት ሆናበት ነበር ከተሰናበተም በሏላ ትግሉን ባለማቋረጡ በመጨረሻ ኮሚሽነሩ ጠደዘብጥያ እሱ ወጦደ ቦታው ተመልሳል ሆኖም ግን አሁንም አይበላ አያስበላ በመባል በምግባረ ብለሹ የሰራዊቱ አባላት ጥርስ ክገባ ሠንብቲል ይህንን ወንጀል ከዋናው መርማሪ ፍላጎት ውጭ በግል መከታተል መጀመሩ ለጠሳቶቹ መጡደቂያው ደረሰ እንዲሉ አሰኝቲቸዋል ከአጠገባቸው ሰጊዜው ገለል እንዲልላቸው ፈልገው ያበረታቱም አልጠፉም ። ከቅርብ ጊዜ በጊላ አዎ እንዴት ደስ የሚል ሌሲት ነው ያሳለፋችሁት አጋዥ አገኘሁ አባቴን የሚንከባከብ ደግሞም ወንድም ይኖረኛል ታድዬ ደስታዋ ወሰን አጣ አየሮጠች ተንፎሰፎለች ቤት ውስጥ ቀድሞውንም ልንከባከበው አንደምፈልግ ታውቂያለሽ በችምችም ጥርስዋ አዎንታዋን የሚገልዕ ፈገግታ ለገሰቻት የውብዳርና ሰራተኛዋ ምሳ ማዘጋጀት ሲጀምሩ መአድን ወደ አባተ መኝታ ቤት ገባችኝ ከአባ ኮምፒውተር ፊት ለፊት ተቀምጣ የቢኒያምን ድርሰት እየተየበች ምፅራፍ መትቼለት ከዛ ትምህርት ቤት እንድንሰራ የሰጠኝን ሪፖርት እፅፋለሁ መቶ አለቃ መስፍን ቢኒያምን አረጋጋውና ነገሩን አንዴት እንደሚጀምር እያሰላሰለ ጉሮሮውን ጠራረገ በቅድሚያ የራሴን ፖሊሳዊ ጥርጣሬ የማብራራልህ ከአንተ አንድ ፍንጭ እንደማገኝ በመተማመን ነው በተጨማሪም ማንኛውም ወንጀል አንድ የሆነ ታርጌትግብ ፈፃሚውም የሚገደድበት መነሻ ይኖረዋል የሚያዳምጣቸው ሰው እንደሌለፅ ለማረጋገጥ አካባቢውን ገልመጥመጥ አደረገ በመቀጠል የኔ ህይወት ብዙውን ጊዜ ያለፈው በችግር ወስጥ ነው እንደምታውቀው ወንድምሀ ታጋይ አጫሽቃሚ ጠጪ ነው ባጭሩ የሱስ ተገዢ ሆኗል አሁን ባለበት ሁኔታ ደሞ ዘወትር እነዚህ ነገሮች አይሟሉለትም ስለማይሟሉለትም በተደጋጋሚ ከቤት እቃ እያወጣ ይሸጣል በዚህም ነገር በተደጋጋሚ ከቤተሰብ ጋር ጸብ አለው በአብዛኛው የሱስ ተገዢ የሆኑ ሰዎች ችኩሎችና በራሳቸው የማይተማመትነ በህልም አለም የሚኖሩ ቅዥዣታሞች ናቸው አካፄዱ ወዴት ነው። በሁለቱም በኩል ፀጥታ ሠፈነ መቶ አለቃ ሲጋራ ለኮሰ ለምን። ቁሓዛው እንምክረዋለ ተነስተው ወደ መኝታ ቤት መግባት ጀመሩ አቶ ከልካደይ ሰው ወዳጁ ያዘጋጀለትን ለመመገብ ይጣደፋል ምነው እርሶገዮ ፈቂ ፊታቸው ሁሉ ሳቀ ሴትየዋ ስለተከተለቻቸው እዛው አንሞክረዋለን ስልሽ ሁለቱም ወደ መኝታ ቤት እየተራመዱ ላለ አቶ ከልካይ በሪቱ። የኔ ነው የምትለው የገቢ ምንጭ እስከሚኖርህ ቤትህ ቤቴ ነው አሳው ስማቸጡንና ንብረታቸውን ይዘው ይቀመጡ መቶ አለቀና ቢኒያም ተፋጠቡ የማማን ገዳይ ግን ማደን አለብኝ ቁጢጥ ካለበት ተነላ እርግጠኛ ነኝ መቶ አለቃ መስፍን ቪላውንና ንብረቱን በመቃኘት ጠደ ቢኒያም ዘጠር አለና ይፄንን ቤት የሚፈልገው ሰጡ አለ ቢኒያም ግራ በተጋባ ሁኔታ እያየው ማን። አለባበስህ ያምራል በጅንስ ሱሪ ነጭ ቲሸርት በቀይ ዳማ ፊትህ ላይ የተንሰራፋው ጥቁር ዞማ ዒምህ ደግሞ ልዩ ውበት አጎናፅፎሃል በለበስከው ነጭ ቲሸርት ላይ ያለው በኢትዮጵያ ካርታ የታጀበ የአፄ ቴድሮስ ፎቶ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊነትህን ምክንያታዊ በሆነ መልኩ የፈረጠመ ጡንቻህ የስራ ሰው መሆንህን ያንፀባርቃል የኔ ጌታ ስለማቅህ አለባበሴ ያንቺ ምርጫ ነው ራሴን ስሆን ደስ ይለኛል የሌላን ሳይሆን የራሴን ታሪክ ስሸከም ሳጌጥበት ይበልጥ መንፈሴ ይኮራል እኔ ማለት አንተ ነህ እጮኛሞች ወይም ባልና ሚስቶች አንድ ነፍስ ሁለት አካል ያላቸው ጥንዶች ናቸው ትክክል የግራ ጎኔ ሄዋን ባለ ዜማ ሳቋን ሳቀች ብዙ አይን ከየአቅጣጫው ጠቀጠቃት ከተቀመጡት ሰዎች መሐል አንድ ጎረምሳ ወደ እነሱ ቀረበ አልቻልኩም በጣም ታምሪያለሽ እንተዋወቅ ድምፅሽ ደግሞ ተዋወቀችው ቢኒያምን እጮኛዬ ብሳላ አስተዋጦቀችውና ስሜትህን ባለመደበቅህ እናደንቅፃለን ውበት ማድነቅ አይከለከልም እያመሰገናቸው ተመለሰ የሲኒማ ሰዓት ስለደረሰ መአድንና ቢኒያም በፌስታል ኬክ አስጠቅልለው ወደ ሲኒማ ቤት ገቡ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ፊልሙ ተጀመረ ፐፕፐላኣርታይታኒክ ተቃቅፈው ፊልሙን መከታተል መሩ ከተለመደው ተመልካች በለይ ዛሬ ሲኒማ ቤቱ ሰው ይታይበታል ሰውሁሉ ዓሳቅር ያስንፈዋል ሲል አሰበ ቢኒያም ክሬመሙንን በምላሱ እያቀበላጎ ልብ በይ እዚህ ጋ ም አስተውይውና እነግርሻኻለሁ ፊልሙ እዚህጋ ደርሶ ነበር ዋናው ገፀ ባህርይ ጃክ መርከቡ ላይ አይቶ ያፈቀራትን ሮዝ ራሷን ውቅያናስ ውስጥ ልትወረውር ስትል ካተረፋት በቷላ በተለያየ አጋጣሚ እንደሚወዳት እንደሚያፈቅራት በፌፌዌ ገስፀላት እሷ ግን እጮኛ እንዳላትና የተለያየ ምክንያት ገልፃ ግንኙነት አስፈላጊ እንዳልሆነ አስረድታው ልትወደው እንደማትችል ገልጻለት ካዕ ግን አሁንም ተስፋ ሳይቆርጥ አጋጣሚ ጠብቶ አስረዳት ለይ ኸ እንደማይችል አሻፈረኝ ብላ ገለጸችለትና ተለያዩ ሌላ ትፅንት ቀጠለ የ ሌላበዚህን ጊዜ ጃክ የመርከቡ ፊት ለፊት ማማ ነገር ላይ የመነነ አገግል ጫና ተደግፎ እያሰላሰለ ከተንጣለለው ቡትያኖስ ፊት ሰቡ መርከሱ ወደ ሚቀዝፍበት አትጣጫ ለመጥለቅ ያለችውን ዐ ይመለከታል ወርቃማ ጨረራን አፈንጥቃ ውቅያኖሱን ወርቅ የቀስጠኩነ አስመስላዋለች ድንቅ የተፈጠሮ ትርኢት ነናዛስን የሚያድስ ጭንቀነ የሚያተንህይጦትን አጋር የሚያደርግ ንፋስ ልብሶቹን እየውለበለበት ቨ ከውቅያናኩ መሬት ላይ ከመርከቡ የሚሸሸውን ትልቅ አሳ እያስተየለ በሃሳብ ስምጥ ብላል ከሳቤን ቀይሬያለሁ ድምጻን ሰምቶ ዘወር አለ ሮዝ ቆማለች ሮዝእንደ እየሉስ ሆና ከሞት ያተረፋት ሮዝ ፍትር ሆና ተገትራለች ቀስ ብሎ ኡስዝም በይ አላት አንዳላት አደረገኙት አጂን ለቀም አደረገና እየመራት አይንሽን ጨፍኘ አላት ጨፈነች እሉ ዐደዴነበረበት ቦታ ቀስ ። ለምን። የአንተን አባት ከማግኘቴ በፊት ከሀገሬ ሳልወጣ አንድ ወንድ ልጅ ወልጀ ነበር ይሙት ይኑር ኣንጃለት ዘወር አለና መቶ አለቃ መስፍንን በአትኩሮት ተመለከተው አቶ ከልካይ ከመኝታቸው አንደተነሱ ለትንፋሽ ለውጥ ኡኮአቸውን እየተጎነጩ በአንድ እጃቸው ሲጋራቸውን ለኩሰው ወደ ሳሎን ብቅ አሉ ቢኒያምና መቶ አለቃ መስናን በዛሳብ እርቀው ሄደዋል ምን ሆናትቷል። ተው እንጂ መቶ አለቃ። በግልምጫ ከዘራቸውን ለማስፈራራት እየሰበቁ አሳዩት መኝታ ቤት አጠብቅፃለሁ አብራቸው መቆየት ስላልፈለገ በንዴት ክናል ወጣ ከቀድሞው ይልቅ ጠላቸው መቶ አሰቃ አቶ ከልካይን በጥርጣሬ አይን አየተመለከታቸው እየተንገበገበበ ካለበት ከማንም በላይ ራሳቸውን የሚወዱ ሰው አሰላሰለ አባክህን መቶ አለቃ ይፄንን ልጅ አንድ በልልኝ ከሃሳቡ አባነነት ። የኔ ነገር እርስት አድርጌው ለካ ዛሬ የሽምግልና ቀጠሮ አለብኝ አይ የኔ ነገር ይሔኔ ከቤ ተቀይሞኛል አሉና ትከሻቸው እየከበዳቸው በአጠገቡ ሾልከው ወደ መኝታ ቤት ገቡ ታጋይ በአቶ ከልካይ ፍርፃት እየሳቀ ደጋግሞ ብሪቱን ጠራት መጣች « ውይ ታጋይዬ አንተነህ እንዴ። አቶ ከልካይ ቅሬታቸውን ሳይደብቁ ለምን። መቶ አለቃ። መቶ አለቃ ቀልቤ የማይወደው ሰው። ምንም አይደል ቅድም አንደው በንዴት ስለጎዳዎት ነው ይቅርታ እንዲያደርጉልኝ ብዬ ነገሩ ስለፀፀተኝ ከሆቴል ተነስቼ እርስዎጋ ስበር የመጣሁት አጋጣሚ እዚህ ተገናኘን እረ ምንም አይደል በእርግጥ ገለሽኛል ሆኖም ግንአውነት አለሽ ይቅርታዎትን ብቻ አንኳን ያልነፈጉኝ አቶ ከልካይ ባንክ ቤት ጋ ሲደርሱ ከታክሲው ወረዱ እንዳትከተላቸው እየሰጉ እንህን ያቺጀ ቀድማ ወጣች ሆሆይ መቶ አለቃ መስፍን ታክሲ አጥቶ ትንሽ በእግሩ እንደተጓ እንደማይደርስባቸው ሲረዳ ክትትሉን ትቶ ከአንድ ሰዓት በኋላ ወደ አቶ ከልካይ ቤት ተመለሰ አቶ ከልካይን ውስኪ እየተጎነጩ አገኛቸው ለሱም ተቀዳለትና እየተጎነጩ ወግ ጀመሩ ብዙ አወሩ በመፃል ሴትየዋን የት ነው የሚያውቋት። እስከዛሬ ለምን አላወኳትም አቶ ከልካይ ለምን አድራሻዋን ሰወሩኝ። አለ ምንም የለም መቶ አለቃ ዘጋው ሶፋው ላይ ጋደም አለ ሀሳብ ይመሰከታል እዚህ ቤት እስከመቼ መኖር ስንኩል ሆነመአድን ለምን ሔሒደችን። ወይስ ስድስተኛው ህዋሴ የጠቆመኝ እውነት እራሱን ጠየቀ ምዕራፍ አርብ ሚያዚያ ታጋይ በሌሊት መጥቶ ቢኒያም መኝታ ቤት ተኝቷል ቢኒያም አቶ ከልካይን ለናርዶስ ማሳከሚያ የሚሆን ብር ጠይቋቸው የለኝም ስላሉት ብር ፍለጋ ከወጣ ቆይቷል አልተመለሠም ናርዶስ ሳሎን ቤት ውስጥ አንደተቀመጠች የቢኒያምን መምጣት። እጃቸውን ጨብጠው ተጠጎገ ብሪቱ በአሽሙር ብሪቱ ሊንደረደሩባት ፈርታ እያጉተመተመች የሰጧትን ብር ይዛ ውልቅ አለች አቶ ከልካይ ወደ መኝታ ቤታቸው ገቡ ናርዶስ እያለቀሰች ብቻዋን ቁጭ ብሳለች ቢኒያም ናርዶስን ለማሳከሚያ የሚሆን ብር ፍለጋ ከሔደበት አጥቶ ተመልሷል ግራ በመጋባት የናርዶስን ጤናማ አእጅ እየዳበሰ ያባብሳታል ቢኒዬ ሐኪም ቤት ይዘኸኝ ፃድ አይዞሽ እንፄዳለን ታገሺ ብር የሚያገኝበትን አማራጭ ያሰላስላለ መአድን ብትመጣ በተወሰድኩበት ሀገርየማቀው ሰው ሞልቶብር ታጋይ ፊቱን በእጁ እየጠራረገና አያበሰ ወደ ሳሎን ገባ ቢኒያምና ናርዶስ ሶፋ ላይ ቁጭ ብለዋል ቢኒያም ተክዞ ያሰላስሳል ታጋይ የናርዶስን እጅ ተመለከተና በማዘን እስካሁን አልወሰድካትም። አለና ወደ ቢኒያም መለስ ብሎ ቢኒያም ጊዜ አታባክን ሐኪም ቤት ውሰዳት። ትመጣለች በማለት ቁርጥ ስጋ በውስኪ እያጦራረዱ አሸሼውን ቀጥለዋል ብሪቱም በቤቱ በተለይ በልጆቹ ላይ የፈፀመችው ግና እየፀሀታት በተቻላት አቅም ራሷን ለመለጦጥ ጥረት እያረገች ነው የብሪቱ እመቤት ዘወትር ካለችበት ሀገር እየደወለች በቤቱ ውስጥ ያለውን ሁኔታና ስለውሳኔዋ እየጠየቀቻት ታዕናናታለች ዘወትር እንደ ተዘጋ የሚኖረው የተከራየው የአቶ ከልካይ ሰርቪስ ቤት ሰሞኑን ባለቤቱ ከንግድ ተመልሶ ሞቅ ሞቅ ብሉ ነበር አሁን ደግሞ ተደርግሞአል የአቶ ከልካይ ቤት ፀጥ ረጭ ብሏል መቶ አለቃ መስናን የወንጀሉ መቋጠሪያ ጡል ጠፍቶት ቢዳክርም ከሰሞኑ ብሪቱን ቢሮው አስጠርት ታሪኳን ጠይቋታል አሷም የደሀ ልጅ ነኝ እናቴ አዲስ አበባ ሰው ቤት ትሰራ ነበር እኔን እንደወለደችኝ በበሽታ ሞተች እኔም ሰው ቤት ተቀጥሬ ስሰራ ወልቂጤ መጣሁከዛም ከአባባ ጋር ተገናኘሁና ይዘውኝ መጡ ብላዋለች የተለያየ ጥያቄ ቢያቀርብላትም ምንም እንደማታውቅ ስለሆነችበት የሷን ትቶ ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ለመሔድ በዝግጅት ላይ ነው ቢኒያም ዘወትር ይጨነቃል እመቤት ተጎሳቁላ ከፊቱ ድቅን ትላለችታጋይ ከነ ጎፈሬው ያስበረግገዋል የናርዶስ ብቸኝነት ይረብሰዋል ቤተሰቡ ተበታትኖ ይታየዋል ይበረግጋል። ጅማ በገቡም ጊዜ ተመላልሳ ትጠይቃቸው ነበር ወሮ ማዘንጊያሽ በሞቱ ጊዜም በቀብራቸው ተገኝታ አስከ ሰልስታቸው ቆይታለች ታዲያ በለቅሶው ጊዜ ከቦንጋዋ ወሮ ደብሪቱ ጋር ሲተያዩ ሁለቱም ጠደል መቀመጫቸውን እያገላበጡና እየተገለማመጡ በመሔድ ነበር ንቀታቸውን የተገላለፁት ያን ቀን ታዲያ አንድ ቀን ወሮ ደብሪቱ አቶ ከልካይን ፍለጋ ሜዛን ድረስ ሔደው በሰው ፊት ተዋርደው የተመለሱትን አስታውሰው በንዴት ሲንገበገቡ ይህቺኛዋ ደግሞ ደብሪቱን ደብድባ ያበረረቻትን አስታውሳ በነጠላዋ ስር ፈገግ አለች ሴትየዋ ከገበያ ስትመለስ የሚዛን አቧራማ አየር በሙቀቱ እያንገበገባት በመቻኮል ወደ ቤት እንደገባች ሰራተኛዋን ቡና እንድታፈላላት አዛ መኝታ ቤፓ ገብታ ገላዋን ልትታጠብ የለበሰችውን ልብስ ማወላለቅ ጀመረች በቁም ሳጥኑ የቁም መስታወት በውስጥ ልብሷ ስር ከጡት ማሠሪያ ስር ያንቀላፋ ግዙዓና ከሠውነ አኳያ ሲታይ ትንሽ የሚመስል ጡቷን በእጂ እየዳበሰች እያከከች ከዛሬ እና ከዛሬ ጥቂት ዓመታት በፊት አራት ህጻናቶች ጠብተውት ነበር ከዛ በላ ግን ወጣት መነከለኛ ሸማግሌ ይጠቡት ጀመር በአሰበችው አሳብ ፈገግ አለች ለአንድ አፍታ አቶ ከልካይ ፊቷ ላይ ድቅን አሉባት የገንዘብና የሴሰኝነት ገፅ እሱኮ መርዘኛ ሸማግሌ ነው ወጣት እንኳን እንደሱ አይክለፈለፍም የሚያደርገውን የሚያሳጣው እድሜቸውን አሰላሰለች ከ እስከ ይሆናሉ ግን ጠንካራ ናቸው እያለች መታጠቢያ ክሳል ውስጥ በመግባት ቀሪ ልብሷን አወላለቀችና የመታጠቢያውን ቧንቧ ከፈተችው ቀዝቃዛ ውሀ ሰውነቷ ላይ ፈሰሰ ሰውነቷን እያሻሸች ብብቷን ጡቷን። እንዴት ሁሉም ሰው አንድ ይሆናል። እዚህ ቤት። አለችው ዘወር ብሎ ተመለከታትና አትጠብቂኝ ለምን የሚለውን ቃላት ሳትጨርስ የጠሮ ደብሪቱ መኝታ ቤት ተቀረቀረ ለምን። ዐ አያሉ የቀባጠሩት ቃል ተደረደረላጎ ውስጧ ኣቬቸመሠጣ በ ጭንቅላቷን ግራ ቀኝ እያወዘወዘች ጠንቋይ ለራሱ አያውቅ ታ ሃታ ቶ ሊ የወደቀውን አለች በመ በሱ አስ ን መቶ አለቃ መስሳባን ማታ አብሮኝ ራል ንጀ ተጠርጣሪነትም ያድነኛል እንዳሰብኩትም ማራ ክን የል ያህል አብጠልጥሏት እንደወጣ እያስታጠሰች መቶ አለቃን ረገመችው አቶ ከልካይን ሳታገኛቸው ንዴቷ በውስጧ ገንላሉ ሊወጣ እየተናነቃት ገሰገለች ዓይምሮዋ ያሰላስላል ያስታውሳል ይጽፋል ይሰርዛል ይገላል ያድናል አብሮኝ ማደሩ ባይሳካልኝም ማታ ብዙ ስለጠጣ ጠዋት አርፍዶ ነው የሚነሳው አሱ አዚህ ከመድረሱ አንድ ሰዓት ወይንም ሁለት ሰዓት በፊት ሁሉንም አከናውነዋለሁ ቆቁመች የቃጭል ድምጽ ሰማችና ድምፁን እ ቀና ስትል ፈረስ ላይ የታሰረ ደወል ነው ባለጋሪ አንድ ሰው አለችው ጋሪው ቆመ የአቶ ካይ ሰፈር ነገረችውና በፌስታል የያዘችውን እቃ ጭና አክ ው በጉዞዋ መሀል በዓይምሮዋ ብሪቱ መጣችባት አፈር ነው የማስግጣት ይህቺ ውሻ። አለና መቶ አለቃ መስፍን ከመኪናው በቅልጥዓና በመውረድ ጠጦደ አቶ ከልካይ ቤት ዘለቀ ልቡ ፈርቷል የወንጀሉ መቋጫ ላይ እንደደረሰ ለራሱ እየነገረው ሾፊሩም ተከተለው የሳሎን በር ላይ ከመድረሱ በፊት ኤሎው ። መቶ አለቃ በብሽቀት ውስጡ እየተቃጠለ ንቃ ብሎት ሳያስበው ከቃላቱ ጋር በጥፊ አላሰው ፖሊሱ በድንጋጤ መሬቱን በቀኝ እግሩ ደዓቆትደቅቶት እሺ ጌታዬ አለና በተጠንቀቅ ቆመ ሾፌሩ በወታደሩ ሁኔታ ሳቅ አፈነውና ፊቱን ወደ ግድግዳው አዞረ መቶ አለቃ መስፍን በቁጣ እየተንበለበለ የተፈፀመውን አስረዳ አዛዢ አንባረቀበጎ ወታደሩ ላብ አስምጦት እንደ ምሰሶ እንደተገተረ ከአቶ ከልካይ ቤት ስትጠጣ ካያት ሴት ጀምሮ ያለውን ዘረዘረለጎ ከስንት ሰዓት በፊት ነው ይሔ የተከሰተውገ አሁን ነው ጌታዩ እኛ እንኳን ከመጣን ደቂቃ ሆነን አሁን መቼን አሁን እናንተ ስትመጡ መቶ እለቃ የጊዜውን ቅርበት በመረዳት ሾፌሩን አስከሬኑን ማንም እንዳይነካ እንዲጠብቅ በማዘዝ ወደ ወታደሩ ዞረና አየኋት ያልካትን ሴት በሔደችበት መንገድ ተከትለህ ውለዳት እዚ ጌታዩ። መቶ አለቃ ነኝ ውጤቱን። አቶ ከልካይ የት ሔዱ። ገሩማ ከአቶ ከልካይ ጋር ያለኝን ግንኙነት እልባት ላሲዘው ነው ደግሞም ባለፈው ዓመት ሺ ብር ስለጠፋብኝ እንዲሰጡኝ ነበር መቶ አለቃ ግራ ገብቶት መምሪያው በረንዳ ላይ ቆሞ ሲያሰላስል የወልቂጤዋ ተጠርጣሪ በሁለት ፖሊሶች ታጅባ በንዴት መቀመጫዋን ግራና ቀኝ እያማታች ቀልጠፍ ቀልጠፍ እያለች ገባች መቶ አለቃ የሶስቱም ተጠርጣሪዎች በአንድ ከተማ በተመሳሳይ ሰዓት መገኘት እያስደነቀው ለራሱ እንቆቅልሽ ነው። ባነነ መጪውን እአየተነበይኩ ማጋኀ ጋህ ጠላትን ለይቶ ማወቅ በዛው ቀን የሆስፒታል ውጤቱ በሰጡ አጅ መገደሏን ቢያረጋግጥም ለተጨማሪ ምርመራ አስከሬኗ ጠደ አዲስ አበባ ተላከ ብብቱ የተሱቱቴቆየዋቡቀቱቀህተቀተቀ ሉው ጽሌሉቹተ ሕመሙስ ሚያዝያ በቅርቡ የሚገኝ ሌላ ዘመድ የላትም አቶ ከልካይ እንዳሉት እህቷ ደግ ሞ ያ ለችው ሩቅ ስለ ሆነ እሳ ቸው ለጊዜው ይፈቱና ቀብሯ ይከናወን አለ ሃምሳ አለቃው መቶ አለቃ በብሪቱ መሞት ራሉን ጥፋተኛ አንደሆነ እድርጐ በመቁጠር ራሉን እየረገመ ልቡ እንደ አለሎ እየከበደው ወደ ቀብሩ ቦታ አዘገመ አፈር ስትለብስ አቶ ከልካይ አምርረው አነቡ መቶ አለቃ መስናዓን ፊቲ ዓይነ ህሊናው ላይ እየተደቀነበት የት እንደሚያውቃት እሷን የምትመስል ሴት የጎት እንዳየ እያሰላሰለ ሸኛት ቢኒያም ከልቡ አዘነላት መአድን ከውብ ዓይኖቿ ላይ እንባ እያፈሰለች ተሰናበተቻች የሰፈሩ ሰው ግን የአቶ ክልካይን ባለቤት አስታማ የቀበረች መሆኗን በማስታወስ ማዘንጊያሽ አስታማሚሽ ልጅሽ መጣች እያሉ አልቅሰው ቀበራት በመንገድ ላይ ከቀብር ሰመለሱ መቶ አለቃ ስለወንጀሉ ያሰላስላል ሶስቱም ይጠርጠሩ እንጂ ወንጀሉን ሙሉ በሙሉ ፈጽመውታል ማለት አይቻልም ሶስና። ካሁን በንላ የሚባክን ጊዜ የለም አዎ አቶ ከልካይ። እንደዚህማ ራስህን አትረበሽ አለው ቢኒያም የመቶ አለቃ መስዓንን የተጨነቀ ፊት ተመልክተቶ መቶ አለቃ ፈገግ አለና ማሰላሰል ጀመረ ማንን ነው ብሪቱ የምትመስለው የት ነው እሷን የሚመስል ሰው የማውቀው። አሁንም በጣም እየደነገጠች እየበረገገች ስላስቸገረችኝ የእንቅልዓ ኪኒን አውጪያት ተኝታለች ስትነቃ የምትረዳን ነገር ለይኖር አይቀርም አንድ ቀን ተኩል ተኛች ማለት ነው ጤናዋ ተዛብቷል ከቀብር እንደተመለሱ አቶ ከልካይ ቤታቸው በረንዳ ሶፋ ላይ ተቀምጠው በቀብር ላይ የተገኘውን ለቀስተኛ ይሰናበታሉ ደብሪቱ አዳነች ሶስና በመምሪያው የተለያየ ክናል ውስጥ እስረኛ ሆነዋል መቶ አለቃ መስፍን ቢንያምና መአድን በአንድ ላይ ሆነው ቢንያም መኝታ ቤት ውስጥ እየተጫወቱ በእንቅልፏ መሀል የምትበረግገውን የናርዶስን መንቃት ይጠባበቃሉ ከቀብር ከተመለሱ ከአንድ ሰዓት በጊሏላ በ ናርዶስ ነቃት ከቡዙ ማረጋጋት በላ ምን ሲፈፀም እንደነበረ ቀስ እያልሸ የምታስታውሺውን ንገሪኝ አላት መቶ አሰቃ መስባን አልጋው ላይ ተቀምጦ እያበረታታነጎ እ መጀመሪያ አለችና የማያዩ ውብ ዓይኖችዋን በአእጂ አሸት አሸት አድርጋ በሚጣናጥ የልጅ ድምሏዷ እ በመጀመሪያ እኔ ቤት ውስጥ የለሁም ነበር ጓሮ ስጫወት ቆይቼ ውሀ ስለጠማኝ ለመጠጣት ስመለስ ከሴት ጋር ስታወራ ሰማሁ በፊት በ ፊት ከሰው ጋር እያለሁ እ የመጣሽ አት ረብሺኝ እያለ ች ስለምትመታኝ መምጣቴን ሳትሰማ ቀስ ብዬ ወጣሁና በጣም ስለጠማኝ ትንሽ ጊዜ ቆይቼ ተመለስኩ ከዛ ከዛ ጠፋባትና ለደቂቃዎች እያሰላሰለች ዝም አለች መቶ አለቃ ቢኒያምና መአድን አፍጥጠው በገጉት ይከታተሏታል መቶ አለቃ ትእግስት አጥቶ እየተቁነጠነጠ አይዞሽ ቀስ ብለሽ አስታውሺ ከዛ ብሪቱ ተቃጠለከ ተቃጠልኩ እትዬ ተቃጠልኩ። በነሱም በኩል ወረጃው ይጠናከራል ለወት ወይም ወሮ አረጋሽ በቁጥጥር ሥር መዋል ሲባል አቶ ከልካይ ነዓ ሆነው ጥብቅ ክትትል ይደረግባቸው አቶ ከልካይ ስለ ወይዘሮይቱ የሰጡን የአካል መረጃ ምን ያህል አስተማማኝ እንደሆነ ባናውቅም በተቻለ መጠን ሴትየዋን ለማግኘት የሚደረገው ጥረት ከከተማ በሚወጡ መኪናዎችና በየጉራንጉሩ ባሉ መኝታ ቤት ያላቸው ሆቴሎች በተለያዩ አጠራጣሪ ቦታዎች በተጠናከረ መልኩ መቀጠል አለበት በተጨማሪ ሴትየዋን እኔ ለአንድ ቀን ስላየቷት አጠራጣሪ በሆነ ቦታ ሁሉ በዚህ ኮድ ቁጥር አግኙኝና እንረዳዳለን በተጨማሪም የሴጎየዋን መልክና አቋም በተመለከተ ቢኒያም ይረዳችኋል የወንጀል ምርመራ ክፍል አባሉች ከትንሹ ቢሮ ውስየ ስብሰባቸውን ፈጽመው ለመውጣት ተንቀሳቀሱ መቶ አለቃ መስፍን ተስፉ የቆረጠ ስሜቱን በውስጡ እያበረታታው አይዷችሁ በቅርብ ቀን አንድ ውጤት ላይ እንደርሳላለን ስልኩ ተንጫረረ መቶ አለቃ መስናን አነሳው ከወዲያ በኩል የአቻውን መኮንን ድምጽ በስልኩ ሽቦ ፈሰሰ መቶ አለቃ መስፍንን ነበር። አንዲት ደመ ግቡ ኮረዳ ብቅ እያለች ቡና ቤቱ ውስጥ ሰው መግባቱን እያረጋገጠች ቡና ልታፈላ መኝታ ቤት ውስጥ ሲኒና ይበና ታቀራርባለች አቶ ከልካይ በመጠጥ ኃይል የተሰማቸውን ወሲብ ለማስታገስ እየተሻሹ ሲስሟት « ተወኝ እስኪ አንዴ ገላዬን ልታጠብ አለችና ከአልጋው ተነሳችና የምትቀይረውን ልብስ ይዛ ወደ ሻጦር ቤት ሔደች አቶ ከልካይ አረጋሽ እንደወጣች ቡና የምታፈላውን ደመ ግቡ ኮረዳ ነይ እስኪ ጀርባዬን እሺኝ አሏት እየተመለከቷት ቡናውስ። አላት ቢኒያም ደስ አለው ። ይ እወዳችሏለሁ ልጄ እማዬ አትሙችብን ያላንቺ ማንም የለንም ቢኒያም እ ሀ አይ የኔ ነገር በህይወት ውስጥ ልደትና ሞት አለ እንግዲህ ትንሽ አይደለህም ልብ በል ትልቅ ሰው ነህ ተይኝ እማ ይደክምሻል እንባው እየተንጠባጠበ የለበሱትን አልጋ ልብስ አራሰጡ የሚጽፈውንም ወረቀት አበሰበሰው አታልቅስ አይኮህ የኔ ልጅ ልብ ብለህ የምልህን ስማ አባትህ እንደሆነ ለማንም አይበጅም በሱስ ተመርዚል ወንድምህም ይኸው እንደምታየው የለየለት ሆኗል ልጄን ሳላየው አትሞቺም አትሞቺም ይመጣል ታይዋለሽ እማ ጥ ሩ እህትህም ለቤቱ ስትብከነከን ስለምትውል አይሞላላትም ከሷ አንተ ትሻላለህ ስለዚህ የናርዶሴን ነገር አደራ በነ ናርዶስኮ ይገባኛል ተይኝ እማ አንባው እጃቸው ላይ ተንጠባጠበ ሴላ ጠረቀት ቀየረ ወሮ ማዘንጊያሽ የደከመ ሰውነታቸጡን ለማበረታታት እየሞከሩ አዎ ቢኒ ከአባትህ ጋር ባለመስማማት በምንጋጭበት ወቅት የጻዚህ ር ከምትሰቃይ እሷን በሆዴ ለማጥፋት ብዙ ጣርኩ ው መሆ ላይቀር የዛ ተጽእኖ ለዚህ አበቀት ናርዶሴ የመ ት ቢኒያም የናርዶሴን ት ተከትሉ ዶክተሩ ያለው ቃል ተኘተጉደተደበት ፍስ ፐው ምንም አይሆኑም ግን በጽንሉ ጭንቅላት ላይ ጠደ ር ግንዱ አካባቢ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት ስለደረሰበት ምናልባት በህይጠት ተረፈ ወይም ከተረፈች አንድ አካል ጉዳተኝነት ሊያጋጥመው ይትላል ቢኒያም በላጥነት ይጽፋል የናቱ ድምጽ ጡጭ ከሜነላሰው ነፋስ ጋር ተቀላቅሎ የሀዘን ዜማ ይዞ ይንቆቀረቆራል እባክሸን በቃ እማየ እሷኮ ምስኪን ናት አሳዛኘ እህ ከአባትህም ር አትጋጭ ሰውነቴን ከባበደኝ ቤት ያሉትን ልጆቹን ጥራልኝ አመቤት ከትምህርት ቤት አልተመለሰችም። ሰው ነኝ እኮ አንቺ የምታይው ሰውነት ግን ይሔ አይደለም ለነገሩማ ስጋ ለብሶ የቆመ ሁሉ ሰው ሰው አይደለም ሰው ማለት። የኔ እህት ከነገ ጀምሮ ከዚህ ቤት እንወጣለን ጊዜሽን አገክነናል የለሊት ፒጃማቸውን እንደለበሱ ከመኝታ ቤታቸው ሲጋራ እያጨሱ ወጡ አቶ ከልካይ በእጃቸው ፖስታ ይዘዋል መቼም ሰው አታስተኙ ምንድ ነው በሌሊት እዚህ የምትነፈርቁትገ። የታጋይ ድምጽ ቤቱ ውስጥ እንደ ነጐድጓድ አስተጋባ አቶ ከልካይ ድምፁን ወደሰመበት አቅጣጫ ባለማመን አፈጠጡ ቢኒያም በመደነቅ ይመለከተዋል ናርዶስ በተቀመጠችበት ሆና በስሜት ታጋይ ያለበትን ቦታ ታጤናለች አቶ ከልካይ በፍርሀት አየራዱ ቀስ ብለው ለማምለጥ ወደ ኮሪደሩ ሲሰሰ ታጋይ ዝናብ ካበሰበሰው ባተሌ ልብሱ ውስጥ ሽጉጡን በባጥነት መዞ አነጣጠረባቸው አቶ ከልካይ አንደ ሀውልት ተገትረው ምነው ልዴ ምን አደረኩህ ልትገለኝ። አይዞሽ ናርዶሴ ላንቺ መቶ አለቃ አለልሽ መአድን አኣለችልሽድም ሁ እየተቆራረጠ ግራ ደረቱን የደገፈበት ቀኝ እጁ በደም እየጨቀየ ያባብላታል በድምጽ ብቻ ስልኩ ተንጫረረ ቢኒያም በደም የተበከለ እጁን ከደረቱ ላይ አንስቶ በግራው ለጦጠና ያለውን ሀይል ሁሉ ተጠቅሞ ብአሩን አንስቶ መፃና ጀመረ ስልኩ አሁንም ይጮሀል መአድን ፊቱ ላይ ተደቀነኝ የሌሊሇን ጨረቃ ስመለከት ንዛቅ ካልከኝ አብረሸጡ ሁፒ ሁን ካሰኘኝ ድምጽህን ልሰማ አደውላለሁ አይምሮው አጠነጠነ ብኝየ ብለብታል ለመናገር አቅም እያነሰው ከልኩን አንሲ እኔ ደህና ነኝ እተርፋለሁ እ እያለቀሰች በዳበሳ ልታነሳ ኢደች የሚጽናበት ጦረቀት በደም ተጨማልቋል ግን ቢኒያም ይጽፋል መአድን እስክ ምድር ዓጻሜ እጠድሻለሁ አፈቅርሻለሁ ከቪህ በላይ ቃላት የለኝም ምናልባት በጦዲያኛውጡ እንገኛኝ ይሆናል ደግሞም ልተርናዓ አችላለሁ ናርዶሴን የዛሬዋን ምሽት ታሪክ ጨምረሽ መጽሀፌን ለህትመት አብቂልኝ የነገዋ ሴት ፕሬዝዳንት አላማሽ ደግሞ እንጠያይ ነው ያልሽኝ ፈገግ አለ ጉልበት ከዳውና ብዕሩን ጥሎ ዐንበር ላይ እንዳለ አእየተዝለፈለፈ ማቃሰት ጀመረ ናርዶስ ስልኩን አነሳቸው ናርዶስ በዳበሳ የወደቀበት ቦታ አቀለጠችው ግን ሔሎው የኔ ጌታ ጨረስክ።