Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» አለና ደረጀ በዋዘኛ ጠየቀ «ደግሞስ» አለ ደረጀም በፋንታው አያሽሟጠጠ «ታዲያ ያንተ የሥራ ድርሻ ምን መሆኑ ነው። ምን አረኩህ። አለ ካድሬው «አም መቼም ያ ያለፈ ጨቋኝ አደኃሪ ሥርዓት በአኛ በጎንደሮች ላይ ያልፈፀመው በደል የለም አልጋው ከጎንደር ወደ ሸዋ ከተዛወረ በቷላ ከእኛ ከሰዎቹ አልፎ ተርፎ የሰሜን ጭላዳ ዝንጀሮም ሳይቀር የጭቆናው ሰለባ ነበር ማለት ይቻላል ይህ ሁሉ የሸዋ ዝንጀሮ ሰው አልሆነም አብዮታችን ከዚህ ጭቆና ስላወጣን ክብር ምሥጋና ይግባው ነጻ የወጡት ያገሬ የጎንደር ዝንጀሮች በቅርቡ ሰው እንደሚሆኑ ተስፋ አደርጋለሁ» ብለው ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ ከዓለሚቱ ጋር በስልክ አንድ ሁለት ጊዜ ተገናኝተዋል የኹደው ፄዶ እዚያ ለማደር የወሰነው ኀዘንተኛ ወሬውን ጨርሶ በያለበት ማንጎላጀት ይዚል ከለሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ስልክ ጭርር ኣለ ዓለሚቱ የስልኩን እጄታ አንስታ «ሀሎ» አለች አኔ ነኝ ተክሉ ከሆስፒታል ነው የምደውሰው» «እህ እንዴት ነው። ምን አዲስ ነገር አለ። አለገደች አሰገደች ሞተች። ልጅ ሚስት ምን ሊባሉ ነው። ስለዚህ ለቅሶው አርሱን የማይመለከት ካልሆነ ዮሐንስ ኀዘን የሚቀመጥበት ምክንያት ሊኖር አይችልም ዕውነቱን ልንገራችሁ መሞትዋ በጀ ይህች ከሐዲ ሸርሙጣ አለ ሴላው ተማካሪ «እኔ ይኽንን ሀሳብ ሙሉ በሙሉ እደግፋለሁ» አለ ሦስተኛው ተማካሪ የሚደግፍበትን ምክንያት እንደሚከተለው እየደረደረ «ይህቺ ሴት ራሷን በራሷ የገደለች ለልጂም ሞት ምክንያት የሆነች ከይሲ ነች ዮሐንስንም በቁሙ ገድላው ነው የሞተችው ስለዚህ ዮሐንስ እንደገና በቁሙ ለቀበረችው ሴት ኀዘን ተቀምጦ ያገር መሳቂያ መሳለቂያ መሆን የለበትም ለሞተውም ልጅ እናቱን አባልጎ ያስወለዳት አባቱ ያልቅስለት እንጂ ዮሐንስ ምን በወጣው።» ቀሪዎቹ ሦስቱ ልጆቿስ ምን ይሁነ። ወይስ ከኹዱ በኋላ ይረዱ። «አዚሁ እርማቸውን አውጥተው ቢሸኙ ነው የሚሻለው» አለች ዓለሚቱ «ሌሎቻችሁስ ምን ትላላችሁ። አልኹድም» አሉ ደረጀና መልኬ ሁለቱም በአንድ ቃል በአንድ ድምፅ በአንድ ጊዜ «እንደ ወንድማችን እንደ ጌታሁን ሬላሳችን ነው ከዚህ ቤት የሚወጣው ትናንት አባታችሁ አይደለሁም ብለህናል እኛ ከአንተ ሌላ አባት የለንም አናውቅም አሁን ደግሞ እናት የለንም የት ነው የምንኬደው።
» አሉ አባ አንገታቸውን ወደፊት ወርወር አድርገው «አዎ» አለ የአኢወማው ሊቀ መንበር ነው ሰብሳቢ የበደል ካሳ ገዕ «ምን አዎ ትላለህ። » «አንቺ ካልሽ ይሁን ግን »አለና ዝም አለ «አታስብ ሥጋትህ ገብቶኛል ባለፈው ያጫወተኩህን ምስጢር ታስታውሳለህ ጓደኛ አለኝ ለሥራ ራቅ ወዳለ ቦታ ሔዷል ምናልባት ቶሎ መጣ ቢባል የሚቀጥለው ሳምንት ይሆናል አንዳጋጣሚ ቢመጣ እንኳ የለችም ግቢ ሔዳለች» የበደል ካሳ ገዕ ከተባለ ከአጥር ውጭ ነው የሚመለሰው የራሱ መኖሪያ ቤት አለው» በማለት አሳመነችውና ጉዞ ወደ ዓለሚቱ ቤት ሆነ ዘበኛው የዓለሚቱን መኪና ጡሩንባ አጥርቶ ያውቃል ገና የመጀመሪያውን ድምፅ ሲለማ በር መክፈት ይጀምራል ወደ ግቢ የምትገባው በመጣችበት ፍጥኝት ተንደርድራ ነው ቤቱን እንዲመጥን ረዘም ብሎ በተገነባው አጥርና በአትክልት ሥፍራው አለፍ አለፍ ተብለው የተተከሉት መብራቶች በጊዜ በርተው ግቢውን አድምቀውታል ዓለሚቱ ውጭ አምሸታ ከሆነ እስክትመጣ ወይም ከእሷ ጋር የሚያመሽ እንግዳ አቤት ካለ አስኪሔድ የግቢውና የበረንዳ መብራቶች በሙሉ ፏ እንዳሉ ያመሻሉ ዓለሚቱ የኢትዮጵያ መብራትና ኃይል ባለሥልጣን ባልደረባ አንደመሆኗ የወርፃዊ ፍጆታ ክፍያ አያሳስባትም የባለሥልጣኑ ባልደረቦች በወር እስከ ፃምሣ አንድ ብር ድረስ በነዓ የመገልገል ድጎማ ይደረግላቸዋል የዓለሚቱ መለስተኛ ቪላ ሰፊ ግቢ ለማስተረፍ ሲባል ወደኋላ በጣም ጠጋ ተደርጎ ነው የተገነባው ለማብሰያ ለመጋዘን ለሠራተኛ ማደሪያና የውጭ መጸዳጃ ቤት ሰርቪስ በ ፒእ» ቅርፅ በምሕንድስና ሙያዊ የቦታ አጠቃቀም ዘዴ መገንባት ግቢውን ተጨማሪ ውበት አጎናፅፈውታል የግቢው ስፋት ካሜትር ገደማ ነው በዚህ ሰፊ ግቢ ውስጥ ዓለሚቱ ቤሳ» ደን የምትለው ጥቅጥቅ ያለ ጫካ አለ የባሕር ዛፍ የኮሶ የዝግባ የወይራ የጥድ የአጣጥ የውልክፋ የግራር ዛፎች የግቢውን ቀኝ ክንፍ ይዘዋል በነዚህ ዛፎች ውስጥና ዳር ዳር ድግጣ ኮሽም ጡንጅት አጋም ቀጨሞ ምስርች እንጆሪ ቀጋ የመሳለሉት የበደል ካሳ ገፅ ቦታ ተለጥቷቸዋል እነዚህና ለሎቹም የአበባ የሣርና የቅጠላ ቅጠል የዛፍ ችግኞች በየተመደበላቸው ቦታ የሚተከሉት ከላይ በዳስ ከታች በጀጎል ተተግነው ከገርድ በርሜል እስከ ላስቲክ ከረጢት ባለ ዕቃ ውስጥ ከፀደቁ በኋላ ነው ሁሉም የዛፍና የቅጠላ ቅጠል ችግኖች በቁመትና በውፍረት ረዝመውና ፋፍተው ለደን የተመደበውን ቦታ እንዳይሻሙ በገንደላ በምልመላ በግርዛትና በመታረቅ ይገራሉ ዓለሚቱ ከብሔረ ጽጌ ድርጅት ጋር የመሠረተችው ፒ የቅርብ ግንኙነት የራሷን ሚጢጢ ብሔረ ጽጌ ለመፍጠር ረድቷታል ከዛፍ አስከ ሣር ያለው የዓለሚቱ ግቢ ተክል ዓይነቱ ዘርያው ዕድሜው ጥቅሙና አገልግሎቱ ባሕሪው ሌላውም መለያው በባሕር መዝገብ ሠፍሯል ተክሎቹ የሚለሙት በተፈጥሮ ማዳበሪያ የዶሮ ኩስ በጠጥ ፋንዲያ ፍግ ነው በስድሳ ሜትር ጥልቀት ጊቢዋ ውስጥ ተቆፍሮ የተገኘው የጉድጓድ ውሃ ተገቢው ምርመራ ተደርጎለት ለመጠጥ ጭምር ጥቅም ላይ የሚውል ለመሆኑ የምስክር ወረቀት ተሰጥቶታል ሁለቱ አትክልተኞች ከዘበኛው ጋር በመተጋገዝ የሚያከናውኑትን ተግባር ዓለሚቱ በሳምንት ሁለት ቀን ሐሙስና እሁድ ትከታተላለች ትቆጣጠራለች ለባልና ለልጅ ቤተሰባዊ ፍቅር ሰጥቶ ለመቀበል ባትታደልም ዓለሚቱ እምብዛም ካልተለመደ ሌላ ምንጭ አስርጻዋለች በዚሀም ለየት ባለ ተግባሯ ትሁት ኩራት እንዳላት ታሳያለች የበደል ካሳ ገፅ ከታዛ እስከ መኝታ ክፍል ያሉት የቪላው አገልግሎቶች የዓለሚቱን ወግ አጥባቂነት እንዲገልጽ ታስቦ የተደራጁ ይመስላሉ በሌላ በኩል ደግሞ በሳሎንና በምግብ ቤት የሚታዩት የሞዝሾልድ የምግብ ጠረጴዛና ወንበሮች የመካከለኛው ምሥራቅ ውብ ምንጣፎች ዓለሚቱ አክራሪ ወግ አጥባቂ ላለመሆኗ አውራ ምስክሮች ናቸው ዓለሚቱና እንግዳዋ ግቢ እንደገቡ የድመት አውራ የሚያካክሉ ሁለት ደንክ ውሾች ተቀበሏቸው እንግዳው በመብራቱ ድምቀት በአትክልቱ ሥፍራ ውበት ቀልቡ ተሳበ ግራ ቀኝ ፊትና ኋላ እየተሽከረከረ መለስተኛ ቤተ መንግሥት» አለ ዓለሚቱ አንድትሰማው ወደ እሷ ቀረብ ብሉ «ግባ። ሁሉም ነገር ነው የራበኝ» «አይዞህ አትቸኩል ትደርስበታለህ «አዎ እውነትሽን ነው አሁኑኑ ደረስኩበት ጨርሻለሁ መጣሁ» አለና ቁኝር ካለችበት ዓለሚቱን አቅፎ አነሳና ከአርጥብ ገላው ጋር በቁሙ አዋደዳት በመጠኑ የዓለሚቱ ጥማቱን ቸስ አደረገና አልጋው ላይ ወረወራት አሽ የራስጌውን መብራት አብርተህ ይህንን አጥፋው» አለች ወደ ኮርኒሱ እያመለከተች የበደል ካሳ ገዕ «ከፈለግሽ አንቺ አጥፊ አብሪ እኔ አሁን ለሌባ ትዕዛዝ ጊዜ የለኝም» ብሎ ቢጃማውንና የቤት ጫማውን ሲያወላልቅ ዓለሚቱ ተንጠራርታ መብራቱን አጠፋች ከዚያ በኋላ ያለው ጊዜ ከትንፋሽ በቀር ድምዕ የማይሰማበት ሌሊት ሆነ አይነጋ የለ እንደምንም ጎህ ቀደደ ዳዊት ቢ ቢ ሲ ራዲዮ ጣቢያን ለማዳመጥ መስመር ሲፈልግ ዓለሚቱ መታጠቢያ ቤት ገባች ተጠናቅቃ ወጥታ ከአልጋው ጠርዝ ገባ ብላ እንዳረፈች «ቁርስ ምን ይሠራልህ» እያለች በአንድ አጂ የውስጥ ገላ ጭጉኝ የመሰለውን የደረቱን ላይ ፀጉር ደባበሰችው አንቺ የመረጥሽው «የአልጋ መውረጃ የወንድ ምርጫ ቢሆን ነው የሚሻሰው» አለች ዓለሚቱ ፊቷን ደረቱ ላይ ሽቅብ ቁልቁል እየፈተገች «ቁርስ አስኪበስል ሌላ ቁርስ» አለ በደረቱ ላይ ፊቷን ወደ ፊቱ እያቀና «ቶሎ ቁርስ አድርገን እነ አባባ ግቢ ትጥለኛለህ መኪናዬ ድምፅ ስለምታሰማ ተመልሼ ጋራዥ እወስዳታለሁ «ተነስ ነው የምትይኝ «አዎ። አዎ። » «አዎ አለ። አሁን ወደ ቁምነገሩ እንመለስ» አለች ዓለሚቱ ወደመኝታ ቤቷ ገባ ብላ አንድ ተሰቅ ያለ ካኪ ፖስታ ይዛ በመምጣት የበደል ካሳ ገፅ እዚህ ፖስታ ውስጥ ያሉትን ሠነዶች በጋራ እናነብባቸዋለን ከዚያም አንመረምራቸዋለን ግን በቅድሚያ ከቅርብ ቀናት ወዲህ በወንድሜ ቤት ድንገት የገባውን ቀንዳም ስይጣን ቀንዱን ለመስበር የመጀመሪያውን ስንዘራ እፄ ብቃጣም ሌሎቻችሁም ድርሻ እንደሚኖራችቸሁ ላሳስባችሁ እወዳለሁ ብላ ማብራራቷን ቀጠለች » ባንድ በኩል ሸዋዬ በሌላ በኩል ውድ ባለቤትህ ወሮ አሰገደች ባልሠራኸው ወንጀል ኃጢአተኛ ሊያደርጉህ እየተፍጨረጨሩ ናቸው ይኽን ጉዳይ ባላስለስ ጥረት ተከታታዬ ከአንተ ይልቅ ወንጀለኞቹ እነርሱ ሁለቱ ሴቶች መሆናቸውን የሚያረጋግጠውን መረጃ በአጆጁ አስገብቻለሁ ቀሪዎች ካሉ አብረን ዕናድናቸዋለን» በማለት ተናግራ ስታበቃ ፖስታው ውስጥ ያሉትን ሠነዶች አውጥታ ቅደም ተከተል ከአስያዘች በኋላ እንድታነባቸው ለሶስና ሰጠቻት ሶስና ሁሉም ሊያዳምጣት በሚያስችል ድምፅ አንብባ ስትጨርስ ዮሐንስ ድንጋጤው በግልጽ እስኪታወቅበት ድረስ የሚሆነውን አጣ ብድግ ለማለት ሞክሮ አቅሙ ከዳውና ተመልሶ ተቀመጠ «ዮሐንስ» አለች ዓለሚቱ ናር ባለ ድምፅ «ዮሐንስ ከእንግዲህ ወዲህ ወደ ኋላ የምታፈገፍግበት ጥግ የለህም የመንቀሳቀሻው ክፍት ቦታ አልቋል የመሸሺያ ሥፍራ አታገኝም ከዚህ በኋላ የሚጠብቅህ የሞት ሽረት ትግል ነው ሁለቱ ሴቶች አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ባጋጣሚ ቅሌታቸውን ወንጀላቸውን ውርደታቸውን እፍረታቸውን በሙሉ ያንተ አድርገውታል ከአራታችን ሌላ አንድም ተጨማሪ ረዳትና የበደል ካሳ ገፅ አማካሪ ሳያስፈልገን አስገደችና ሸዋዬ ለጊዜው ያሸከሙህን ወንጀል አንደየድርሻቸው መልስው ራሳቸው አጋሰሶቹ እንዲሸከሙት ማድረግ አለብን አማራጭ የለንም በሕግ አደባባይ የአንተ ነፃነት ታውጆ የእነሱ ወንጀል መጋለጥ አለበት ይህ ደግሞ ለነገ የሚባል ርምጃ አይደለም ነገ በጣም ነው የሚዘገየው ዛሬ ከዚች ደቂቃ ጀምሮ ቀጣዩን ርምጃ እንወስዳለን» በማለት ወንበራን አስተካክላ ተቀመጠች የቁጭት እሳት በላያቸው እየነደደ ዓለሚቱን ላለማቋረት ፀጥ ብለው የነበሩት ሦስቱ እድምተኞች ሶስናዮሐንስና ተስፋዬ ዓይናቸውን አፍጥጠው በአንድ ጊዜ መናገር ጀመሩ «ግድ የለም አንደማመጥ ረጋ በሉ» አለችና የመናገር ቅድሚያውን ዮሐንስ እንዲያገኝ ባንገቷ ንቅናቄ ቀጥል አለችው «አሰገደች ማርያማዊትን ከዶር ወሚካኤል ማዴቦ ነው የደቀለቻት ከአንተ አብራክ የተከፈለች አይደለችም የአንጀራ ልጅህ ናት ነው የምትይኝ። » አለች ዓለሚቱ ወደ ዘበኛው ዞር ብላ «ቤት ጠፍቷቸው የሚጠይቁ ሰው ናቸው» አለ ዘበኛው «አኛን የሚመርጅ አጸፋ ስላለ እንዳይሆን አሰ ተስፋዬ ዝምታውን ለመስበር «ጨዋታው አልቋል እሸት እሸት የሆኑ መረጃዎች በአጃችን ገብተዋልፎ ከዚህ በኋላ መንፈራገጥ ለመላላጥ ካልሆነ በቀር የሚያስገኝላቸው ጥቅም አይኖርም» አለች ሶስና በልበ ሙሉነት የበደል ካሳ ገፅ ፒፒሲ የበደልካሳ ገፅ ሦስቱ ሲንሾካሾኩ ዮሐንስ ሹክሹክታውን ልብ አላለም ተስፋዬ እነርሱን ትቶ ወደ ቤት ገባና በስልክ ለባለቤቱ «ከፈለግሽኝ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውይልኝ ዓለሚቱ ቤት ነው ያለነው ለአለሰገደች ስልክ ደውለሽ ተስፋዬና ዮሐንስ አንድ የተስፋዬ ዘመድ ሞቶ አስክሬን ይዘው ወደ ሆሳእና ከተማ ሔደዋል ነገ ይመጣሉ ብለሽ ንገሪያት እኛ በዚያ በምታውቂው የዮሐንስ ችግር ላይ እየተነጋገርን ነው» በማለት አስረድቶ ወደ በረንዳው ተመለሰ «ዮሐንስ አንድ ጊዜ እፈልግፃለሁ» አለችና ዓሰሚቱ ወደ መኝታ ቤት ይዛው ገባች ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ተመልስው ሳሎን ሁሉም ተቀመጡ «ለዛሬ ይህ ጉባኤ» እንደ መሳቅ ባለ ፈገግታ «እዚህ ላይ እልባት ተደርጎበት ይደር ነገ ጧት ከቁርስ በቷላ ይቀጥላል አሁን ግሩም ድንቅ ራት ከለስላሳ ሙዚቃ ጋር አዳርም እዚሁ ይሆናል» በማለት ውሳኔዋን አወጆች ችችትጁ ዮሐንስ ሌሊቱን በዓይኑ እንቅልፍ ሳይዞር ነው ያደረ በአሱና በአሰገደች መካከል ጸንቶ የቆየውን ትዳር ፍቅር የሞላበት ትዳር ከኋላ ወደ ፊት ከፊት ወደ ኋላ እያመላለሰ በዓይነ ኅሊናው ሲዳስስ ወገግ አለ ዓለሚቱ ወንድሟን አልጋዋ ላይ አስተኝታ ለራሷ ፍራሽ ክአልጋው ግርጌ ዘርግታ ነው ያደረችው «አንድ ሌሊት ግን ብዙ በጣም ብዙ ሰዓቶች» አለ ዮሐንስ አልጋው ውስጥ እየተገላበጠና እየተዘረጋጋ የበደል ካሳ ገፅ «አይዞህ ጆኒ የምንገኘው በድላችን ዋዜማ ላይ ስለሆነ መጽናናት አለብን» «በድላችን ዋዜማ አልሽ። » የሶስና ጥያቄ ነበር የበደል ካሳ ገዕ በምን ምክንያት። » አለች ዓለሚቱ ውይይቱን ለመቋጨት «አሉን ለአኔ ተውት ለዚህ ጉዳይ አስተማማኝ የሆነ የራሴ ለው አለኝ» አለች ሶስና የበደል ካሳ ገዕ ምሪራምፍ ደሳሪዕሪደሦ መወሜመድ በዮሐንስ ቅሌት አደባባይ መውጣት የአስገደች ኅሊና እየታወከ መጥቷል በሌላ በኩል ደግሞ ይኽንን መልካም አጋጣሚ ተጠቅማ ዮሐንስን ከቤት ንብረቱ ሙልጭ እንድታስወጣ በተለይ ወላጆቿ ጧት ማታ እየጎተጎቷት ናቸው አንድ ቀን አስገደች ሥዕል ቤት በተያዘ የሦስትዮሽ ስብሰባ «በዚህ ወርቅ ዕድል አንቺ ካልተጠቀምሽበት ነገሩን አዙሮ ጠምዝዞ እሱ እንደሚጠቀምበት ዕወቂ እንደዚህ እየመክርንሸ ደግሞ አቅማማለሁ ብትይ የኋላ ኋላ ለሚደርስብሽ ጥቃት ማንም ከጎንሽ እንደማይቆም ዕወቂው» አሉ አባቷ አቶ ደምሴ «ከዚህ የባለ ወንጀል የለም የወንጀሎች ሁሉ ወንጀል ተፈጽሞብሽ እሉን ባሌ ነው ብለሽ ከተቀመጥሽ ይህን ጥቃት የመጋራት ግዴታ የለብንም አዚያው እንደ ፍጥርጥርሽ ሁጊ የእኛም ወላጅነት አዚሁ ላይ ያበቃል» አሉ እናቷ በመረረ አንደበት «አባዬ ምንድነው አንተ ደግሞ የምትለው ብዙ ነገር እያወቅህ ዮሐንስኮ ክዲል የቀረበበትንም ክስ ሊረታም ይችላል ከዚህም ሁሉ በላይ ያችን ነገረኛ ሴት እንዲያሳፍራት እኔ ነኝ መኪናውን ያስቆምኩትነፁ ይህ የሆነው በስውር በተቀነባበረ ሥልት ነው ለማለት አዳጋች በጣም አዳጋች ነው ዮሐንስ እንደዚያ ዓይነት ሴራ መሸረብ የሚችል ሰቤ አይደለምእኔ በእውነት እማዬ ልንገራችሁእማዬ ሙች ሕሊናዬ የበደል ካሳ ገፅ እየታወክ ነው ምክንያቱም ምን እንደሆነ አላውቅምኔካሁኑ ግራ ገብቶኛል ግን ዞሮ ዞሮ የአናንተን የወላጆቼን ምክር ላለመጋፋት በዮሐንስ ላይ መወሰድ ስላለበት ርምጃ ያለህን ነጥብ በዝርዝርና በቅደም ተከተል አባዬ በወረቀት ላይ አስፍረው ከዚያም በቅድሚያ ሦስታችን ብቻ እንኒጋገርበት ይኸስ ያረካችኋል። » «አዎ። » አለች አሰገደች በመገረም «አዎ። » አለች አሰገደች ከበረንዳው ላይ አባቷን እየሳመች «ደውዬ ነበር አንቺ መታጠቢያ ቤት መሆንሽን ዮሐንስ ደግሞ በጧት መውጣቱን ባሪያው» ነግሮኝ ነው የመጣሁት» አሉ አባቷሕቷ «አረፍ በል መጣሁ» ብላ ወደ መኝታ ቤት ስትገባ ልጆች አንድ ባንድ አየቀረቡ አያታቸውን ስመው ሲወጡ ማርያማዊት ወደ ኋላ ቀረት ብላ «አባዬንና አማዬን ሊያስታርቁ ነው የበደል ካሳ ገፅ የመጡት። ለልጅ ይታየዋል» በማሰት አንባ ያቋቱ ዓይኖቿን በአይበሉባዋ ነካካቻቸው የእናቱን በመንፈስ መሰቃየት ሲያስተውል የቆየው መልኬ «እኛኮ ልናሳዝንሽ ብሰን አይደለም እማ አሁን በቃ እንሂድ» አለና ወንድሙን ጎተተው «አሰግዬ ይቅርታ ቁስልሽን ሳላውቅ ቧጠጥኩና ረበሽኩሽ መሰለኝ» አሰና ባሪያው የአናቱን ትከሻ አንደማቀፍ አድርጎ አጽናናት ይኽን ጊዜ አሰገደች ይበልጥ ስሜቷ ስለተነካ በጠረጴዛው ላይ ተደፍታ ተንሰቀሰቀች ከአባተ ጋር የተፈጠረው አለመግባባትም ከዮሐንስ ጋር በጀመሩት ሽምግልና ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተጽዕኖ በማሰብ ይበልጥ አለቀሰች ካሁኑ ብቸኝነት ተሰማት ከቤተሰብ በተለይ ከአባትና እናቷ መገለሏ ከባለቤቷ ጋር ገና ለገና ውጤቱ ባልተረጋገጠ የዲቃላ ጉዳይ ቸኩላ በውል ሳይጠና አደባባይ በወጣ ቅራኔ ውስጥ መግባቷ የልጂ የባሪያው ልብ የሚሰብር አነጋገር የራሷም የቆዩ ድርጊቶቿ ተጋግዘው የውሃ ላይ ኩበት አደረጓት ከዘመድ አዝማድ ውጭ ሆና መንሳፈፏ ይህ ነው የማይባል ልትቋቋመው ያልቻለችው የአካልና የመንፈሰ ጭንቀት ፈጠሩባት ሥፅል ቤት አየዘጋጅ ባፈሰሰችው እንባ ዓይኗ መሟሟት የጀመረ መሰለ እህል የዞረበጉ ሳትዞር ውላ እያደረች ነው በሌላ በኩል ደግሞ የከንስን ልቧ መናፈቅ ጀምራል የበደል ካሳ ገዕ የተያዘውን ሽምግልና ሠርዣለሁ ብል ከእናትና አባቴ አቀያየማለሁ ሆኖም በዚህ መስዋዕትነት ባሌን ማትረፍ ከቻልኩ ኪሣራው ትንሸ ነው የሚሆነው በዚህ ላይ ልጆቼ ይቅር መባባልን በጥፋት መፀፀትን ሰእኛ አስተማራችሁ እንጂ እናንተ አታውቁትም እያሉኝ ናቸው» በማለት ኅሊናዋን አስጨነቀች በመጨረሻም የሽምግልናው ቀጠሮ አንድ ቀን ሲቀረው «ሽምግልናውን የጠየቅሁት እኔ ስለሆንኩ ትቼዋለሁ» ሰማለት ወሰነች ይኽንን ውሳኔ የሚመሰከት ማመልከቻ ጽፎ የሚሰጣት ሰው ማፈላለግ ያዘች በርካታ የምታውቃቸውን ሰዎችም ለማነጋገር ሞከረች በየምክንያቱ በዚህ አጭር ጊዜ ሰመገናኘት አንደማይችሉ ሲነግሯት በዮሐንስ ላይ በወሰድኩት ርምጃ ተቀይመው መሆን አለበት ብላ ደመደመች በቶሎ እንዲሆን እግዚአብሔር ስላልፈቀደ ነው በሚቀጥለው ቀጠሮ ምክንያቴን ለእኔ በሚያመች መልኩ ዮሐንስንም ይቅርታ ተጠየቅሁ ብሎ ራሴ ላይ እንዳይወጣ በሚገድብ አጻጻፍ በባሰሙያ ተዘጋጅቶ ቢቀርብ ይሻላል» በማለት ራሷን አጽናናች «አዎ ሌላው ቢቀር ባሌን በትንሽ ኪሳራ አተርፋለሁ» አሰች ጠቡ ቀርቶ እርቃቸው ከወዲሁ እየታያት የበደል ካሳ ገዕ ምዕራፍ የአሰገደችና አክሊሉ ውሳኔ አክሊሉ የረዥም ጊዜ ፈቃድ ያለደመወዝ ተሰጥቶት ዞር ብሎ ከርሟል ፈቃዱም ካሰቀ በኋላ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ ሥራው ላለመመለስ እያቅማማ ነው አልፎ አልፎ አሳቻ በሆነ ሰዓት በአሳቻ ልብስ ክሊነክ ብቅ ካለ ለአሰገደች አጅ መንሻ ሪፖርት አቅርቦ አዲስ ትዕዛዝ ተቀብሎ ይሔዳል ፈቃድ ወስዶ ከቤት ሳይወጣ የልጁን እናት በማረሱ ወሮ ይፍቱ ሥራ አክሊሉን በቀን በቀኑ ይመርቁታል ወጥቶ ሲገባ ባዶ እጁን አንደማይመለስ ያስተዋሉ አንዳንድ ጎረቤቶች «አንዴት ነወ። ልበል ለጊዜው ሰዚህ ጥያቄ የበደል ካሳ ገፅ የተዘጋጀ መልስ የለኝም ልበል» አክሊሉ አማራጭ መልስ እስኪያገኝ በወሰደው ጊዜ አሰገደች ከፋት «ንገረኝ እንጂ አክሊሉ። » አለ አክሊሉ የአሰገደችን ዕቅድ ያለማመንታት ለመቀበል መዘጋጀቱን በሚገልጽ ስሜት የበደል ካሳ ገዕ «ይቅርታ ጥያቄው በጣም ከባድ ሆነብኝ ለጊዜው ለዚህ ጥያቄ የተዘጋጀ መልስ ስለሌለኝ ነው ዝም ያልኩት» «ይህኮከከ ላማክርም ላላማክርም እችላለሁ እንደ ማለት ነው አይደለም እንዴ። የበደል ካሳ ገዕ «ነገ። አንቺ ከሐዲ» እያለ በቁጣ ፈነዳ በተፈጠረው ሁኔታ በሸምግልና ላይ የተቀመጡት ሀኹ ተደናገጡ የሚናገሩት ጠፍቷቸው በዝምታ ተዋጡ «የማትፈልጉትና የማታነቡት ክሆነ ፖስታው ይመለስልኝ የመሸማገሉም ጉዳይ እዚሁ ላይ ያበቃል» አለ ዮሐንለ «አሰገደች ነፍሷ አንድ እንግዳ ነገር ሹክ ያለቻት ይመስል ራሷ በራሷ ውስጥ አካሏ በአካሏ ውስጥ እየሰመጡ ዓይኗ በዓይኗ ውስጥ እየጠፋ ቀለሙንም እየለወጠ ትንፋሽዋ ከግልቢያ እንደ ተመለሰ ሠንጋ ፈረስ ፉር ፉር ማለት ሲጀምር ልብ ያላት ሰው አልነበረም የሁሉም ትኩረት ወደ ዮሐንስ ተስቦ ነበርና የአሰገደች ተዝለፍልፎ መውደቅ ሽማግሌዎቹን የሚዙት የሚጥሉት አሳጣቸው በዚህ ግርግር ውስጥ የዮዮሐንስ አንተ ባለህበት የምናዘዘው አለኝ አለች አሰገደች ቅዝት በመሰለና በተቆራረጠ ድምጽ ምን እንዳለች በትክክል ባይረዳም አንድ ነገር ለመናገር መሞከሯን ዮሐንስ አስተውሏል አንድትነቃ ተባለና አንድ ባሊ ውሃ ተቸለሰባት ከዚያም በአንደኛው ሽማግሌ መኪና ይዘዋት ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ነጎዱ የበደል ካሳ ገዕ የሁኔታውን መመሰቃቀል ጥግ ይዞ ሲያስተውል የቆየው ዮሐንስ ካኪ ፖስታውን ከጠረጴዛው ላይ አነሳ ትክ ብሎ ፖስታውን ተመለከተ «አቶ ዮሐንስ እስቲ ግድ የለህም ረጋ በልና እንነጋገር ችግሩ ምንድነው ለመሆኑ አውቀኸዋል አሉ ሰብሳቢው እንደቆሙ «ሁሉም ነገር እዚህ ላይ አብቅቷል ቅዱስ ዑራኤል በኪነ ጥበቡ በምድረግቢው አሳይቷችኋል የቀረውን ሌላ ጊዜ በሌላ ሁኔታ ትደርሱበታላችሁ»ኔ በማለት ትቷቸው ወጣ የበደል ካሳ ገፅ ምዕራፍ የበደል ካሳ ዮሐንስ ከክሸፈው የዑራኤል ግቢ ሽምግልና እንደ ወጣ መኪናውን አስነስቶ ደመነፍሱን ወደቤቱ አመራ በመኪናው ጡሩምባ የተቀሰቀሱት ልጆቻቸው ወላጆቻቸውን ለመቀበል መጀመሪያ ሁለቱ ወጡ የሚናገረው የጠፋው ይመስል ልጆቹን ትክ ብሎ ተመለከታቸው ከመኪናው በመውጣት ላይ እንዳለ አሰጉስ። አሰጉና ጆኒ የተካረሩ ይመስለኛል አታይም አኛን እንኳን ከቤት ውጡ ሲለን በጥየቃ ወይም በሌላ ሁኔታ ወደ እሷ የተደረብን እንዳይመስለው በጣም መጠንቀቅ ይኖርብናል በማለት ደረጀ ወንድሙን የትዕዛዝ ያህል አስተነክረ «አኔ ግን ጆኒን ለምሼፄ አስፈቅጄው ነገም ቢሆን እናቴን አያታለሁ» አለና መልኬ ዓይኖቹ አንባ አቀረሩ የነደረጀን ዱለታ በቅርብ ርቀት ሆና ስታስተውል የቆየችው ዓለሚቱ «ብርድ ነው ሂዱ አባታችሁ መኪና ውስጥ ቆዩ» አለቻቸውና ወጡ የሆስፒታሉ ዘበኞችም አካባቢውን ለሌሎች ታካሚዎች እንዲለቁ ኮስተር ብለው ስለጠየቋቸው ዮሐንስና ቤተሰቡ ተግተልትለው ከሌላ ጥግ ላይ ተተንኑ ዓለሚቱና ተስፋዬ ውስጥ ውስጡን ባደረጉት ቅስቀሳ በቡድን በቡድን ሆኖ ለ ደቂቃ ያህል ምክክር ላይ የቆየው ቤተሰብ ዮሐንስን አግባብቶ ወደ ቤት ጉዞ ሆነ ቾችች አደጋውን ዘግይቶ የሰማ ወዳጅ ዘመድ የዮሐንስን ቤትና ግቢ ከለቅሶ ይልቅ ሽብር የነገሠበት አስመስለው ሁሉም እንደ ትውውቁ እየተቧደነ ይንሾካሾካል ዓለሚቱ ተስፋዬና ዮሐንስም መኝታ ቤት ገብተው ክግማሽ ሰዓት በላይ ቆይተው ወደ ሳሎን ተመልስዋል የበደል ካሳ ገፅ ደረጀ ከጥቂት ጓደኞቹ ጋር ወንድሙንና እህቱን ይዞ መኝታ ቤታቸው ውስጥ እንዲቆዩ ዓለሚቱ የሰጠችው ትዕዛዝ ተከብሯል ከሞላ ጎደል በሚያውቁ ምክንያት የደረሰውን አደጋና የአስገደችን ሆስፒታል መግባት ሄሰሙት የዮሐንስ ወላጆች ደረስ ብለው ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ ከዓለሚቱ ጋር በስልክ አንድ ሁለት ጊዜ ተገናኝተዋል የኹደው ፄዶ እዚያ ለማደር የወሰነው ኀዘንተኛ ወሬውን ጨርሶ በያለበት ማንጎላጀት ይዚል ከለሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ስልክ ጭርር ኣለ ዓለሚቱ የስልኩን እጄታ አንስታ «ሀሎ» አለች አኔ ነኝ ተክሉ ከሆስፒታል ነው የምደውሰው» «እህ እንዴት ነው። » አለ ዮሐንስ በእህቱ መደናገጥ አሱም ተደናግጦ «ተክሉ ከሆስፒታል ደውሎ ነበር አስገደች ሳታርፍ አልቀረችም» ያበደል ካሳ ገዕ ዐጻ ዮሐንስ የሰማውን ማመን አቅቶት «ምዝ» አለ ድንጋበቤ ባናረው ድምፅ ለዮሐንስ መልስ ሳትለጥ ተስፋዬና ዓለሚቱ የመሸከም ያህል ደግፈው መኝታ ቤት አስገቡት ለተወሰኑ ሴኮንዶች ዮሐንስ አንገቱን ደፍቶ ዝም አለ ሳይታስበው እንደማልቀስ ቃጣውና መልሶ ተወው «እናንተ የምታረጉትን አርጉ እኔ እዚህ ልቆይ» አለ ዮሐንስ በታከተ ስሜት «ዓለሚቱ እዚሁ ከሱ ጋር ቆዩ እኔ አንዳንድ ነገር ልሥራ» ብሎ ተስፋዬ የእነሱን ስምምነት ሳይጠብቅ ወደ ሳሎን ወጣ ተስፋዬ ለዮሐንስ የበለጠ ቅርበት ያላቸውን ጥቂት ሰዎች ይዞ ዮሐንስ በቢሮነት የሚጠቀምበትን ክፍል አስከፍቶ ገባ ተስፋዬ ጠቅለል ባለ መልኩ ከኋላ ተነስቶ እነሱ በግርድፉ የሚያውቁትን ታሪክ ነግሯቸው የአሰገደችንም ሞት አረዳቸው አንድ ሁለቱ ኀዘን የፈነቀለውን እንባቸውን በማውረድ ብድግ ብለው ቆመ «ወንድሞቼ ለማልቀስ ጊዜ አለን አሁን ኀዘናችንን ዋጥ አድርገን ስለ አናትና ልጅ ሥርዓተ ቀብር እናስብ አለ ተስፋዬ አባባሉን ረገጥ አደርጎ «ምክክሩ ዮሐንስንና ዓለሚቱን ቢጨምር አለ አንደኛው ሊጨምር ይችላል እስቲ በቅድሚያ እኛ ለምክክሩ መነሻ በሚሆኑ ጉዳዮች ላይ ዐሳብ እንፈንጥቅ» አለ ተስፋዬ የበደል ካሳ ገፅ ዌሽኮኑሎዮኑኑንጵጵ እን ሥሥ በደል ካሳ ገዕጋይ «ለቅሶው አለገደች ወላጆች ቤት ቢሆን አስክሬኖቹም ከሆስፒታል ወደዚያ ቢወለዱ የሚሻል ይመስለኛል ይቅርታ አድርጉልኝ ዮሐንስ በኀዘነተኛነት የሚያስቀምጠው ምክንያት ለኔ አልታየኝም ጌታሁንም ሆነ አሰገደች ለዮሐንስ ምት ናቸው። ከዚህ በኋላ ኃላፊነት የለበትም የኔ አስተያየት ይኹ ነው ከዚህ የተረፈውን ለዮሐንስ እንተውለት» አለ አራተኛው ተማካሪ ፍርጥም ብሉ አምስቱም ተማካሪዎች በዚህ ለቅሶውና ኀዘኑ ወደ አለገደች ወላጆች ቤት ይገፋ በሚለው ዐሳብ ተስማምተው ዮሐንስንና አህቱን ለማሳመን መኝታ ቤት ገቡ ሇበደል ካሳ ገዕሪ ተማክረው ወደ መግባባት የደረሰብትን ጡጤት ከነምከንያቱ ጭምር አስረድተው እንዳበቁ ዮሐንስ የሰማው ታሪክ የሚያውቀውና እሱነቱ የተፈተነበት መሆኑን ከፊት ወደ ኋላ ከኋላ ወደ ፊት መልሶ ቀልሶ አሰበ ብዙ ነገር በአንድ ጊዜ ታወስሰውና ምንም ሳይተነፍስ መሬት መሬት እያየ ዝም አለ የወንድሟ ጭንቀት ያስጨነቃት ዓለሚቱ አስቲ ትንፋሽ ፋታ እንስጠው» አለችና ብድግ አለች «አዎ። ከቤቴ ውጡ ካልክ እኔ በበኩሌ ወንድሜን እናቴን አንተንም አጥቼ በሕይወት መኖር አልፈልግም በቃ ይኸውልህ ወጣሁልህ ነገ ሬሳዬን ፈልገህ ቅበረው» ብሎ ወጣ መልኬም ተከተሎት ሮጠ ማርያማዊት ከእቅፉ ወርዳ አጠገቡ ቆማለች ጓደኞቻቸውና ሌሎችም ጎኀዘነተኞች እነ ደረጀን የመሽከም ያህል ደጋግፈው ይዘዋቸው መጡ ዮሐንስ ወደ በረንዳ ወጥቶ ይዚቸው ሳሉን ገባ ለቅሶ ቆሟል ዝምታ ሰፍኗል «ቁጭ በሉ» አላቸው ዮሐንስ እሱ እንደ ቆመ «ምን ቤት አለንና ነው የምንቀመጠው አኔ የበደል ካሳ ገፅ ር ው ችም መች ሙ «ደህና ኑ» አለና በግራና ቀኝ እነሱን አቁሞ ማርያማዊትን ከፊት ለፊቱ አድርጎ ዮሐንስ አለቀስ ልጆቹን ተራ በተራ እየተመለከተ ድምፅ ሳይወጣው እያነባ «ጮኬ ባለቅስ ይወጣልኝ ነበር ግን ምን ብዬ ላልቅስ።