Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መዘከፎ «ከበሕር ማደ ሰጫቶች። መዘክርነቱ ሰቤተሰበቼና ለ ቅርብ ወዳጳጀቼ በሙሉ ነው። ይ የደራ ሲው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። የሽፋኀ ሥዕል በወት ኅብስት አሰፋ ምሥጋና አንድ ስው የራሱ የግል ተሰጥዖና ልምድ ቢኖረውም ቅሉ እውቀቱ ግን ከደገበትና ከኖረበትም አከባቢ ጭምር የሚቀስመውና እንዲሁም ከትውልድ ትውልድ ከሚተለለፈው ማኅበራዊ ቅርስም ተጠቃሚ ነው። ታላቁ በለቅኔ አቶ ፀጋዬ ገብረ መድኀን በተለይ በ«እሰት ወይ አበበ» ግጥሞቻቸው ኣማከይነት ለግጥም ያለኝን ዝንባሌ ስላበረታቱኝ ምሥጋናዬ እጅግ የለቀ ነው።ዳዳዳጃልደ ሀ ቭቭዘዚዳዳዲፎዲሎዲዴዲፌፎዲቂጂዲጂዲዛጆቾ የባሕር ማደ ስሜቶች ለፍቀር ፈቃድ እድሜና ዘመ ኑ ፈቅደማ ቢሆን አይነ ኣፋርነቱ በልክፋም ነበር በጊዜ ወንበር ለይ ቁጭ ብለን አውግተን እጅ ለእጅ ተያይዘን ወራ ቱን በቆጠርን ክረምትና በጋን አብረን በፈራረቅን የመሬትን ዙረት መርምረን በሰሳን እድሜማ ቢኖረን የአበይ ፈሰሱን መለልሰን በየነው የአዋሸ መድረሸውን ቀርበን በቃኘነው ለማይዳሰስ ሰማይ ምሰሰ ለሆነው የደጀንን ጋራ ሽ ቅብ በወጣ ነው። ጁ ሕፃናት ማለት ነው። የብረት ክምር እድገት ይሆ ነው። ፍጾቾች እንደበረሃ አቨዋ ደረቅ እፈር በእጄ ዘግፔጄ በቫሸው ለራሱ በድን እርጥበት የሌለው እንዴት ለሌለው ሕይወት ሊሰጥ ነው። ከአውቶብስ ጣቢያ የደረስኩ ሲመሰለኝ ተቀበይም ማረፊያም አጣሁኝ ብቸኝነት የሞት ያህል ሆኖብኝ በህልሜ ይሆን ብዬ ተመኘሁኝ የበሕር ማደ ስሜቶች ቸች።
ዳዳዳጃልደ ሀ ቭቭዘዚዳዳዲፎዲሎዲዴዲፌፎዲቂጂዲጂዲዛጆቾ የባሕር ማደ ስሜቶች መግቢያ ነ ግጥም በተመረጡና በተሰኩ ጥቂት ቃሰት ውስጣዊ የሰው ስሜት በፅ ሑፍም ሆነ በቃል የሚገለፅበት ዘይቤ ነው ስለዚህም ግጥም የቃለት ጥር ቅም ወይም የሚያማምሩ ቃለት የሚያሸበርቁበት የሥነ ፅ ሑፍ መግለጫ ሆኖ መታየት የለበትም ግጥም የግል ውስጣዊ ስሜትና የዚህ ስሜት ምንጭ የሆ ኑት የማኅበራዊ ልምድና ኀሊና መግለጫ ነው። ጴጥሮስ ቶጃ ህደር የባሕር ማደ ስሜቶች ሩ ክፍል አኀድ እስከመቼ ለሞት ደጅ ጥናት እናት ፍሬዎቿን አፍርታ ለተፈጥሮ አደራ በቅታ የአያቶቿን የዘር ፀጋ ጠብቃ መጭውን ትውልድ ተክታ የምድር ማኅፀን ግን መክኖ እፍኝ እንኪን እህል ጠፍቶ ወገን በሰቆቃ ተንኪቶ ከሞት መንደር ተጠግቶ እስከመቼ። ምድር ፍሬ ነፍጋ ለአንድ እግር ቡቃያ ቀደደዋን ዘግታ የሕይወት እስትንፋስ አምቃ አሽጋ ለሞት ሲሆን ክርሲን ከፍታ የባሕር ማደ ስሜቶች ወገኖች ትንሽ ተስፋ ተመግበው የሕይወት ጐደና ሽተው እንደ ህፃን የእንፉቅቅ ቢችረው ከረሃብ ሊያመልጡ ረሃብን አዝለው እስከመቼ። ረሃብ ጠርበ አስለምልሞ በቆደ በአጥንትሽ አቁሞ በህያው ሙትነት መሰሎ ነፍስ አባትሽ ሞት ነው ብሎ ግንበት የባሕር ማደ ስሜቶች የትግል ሠልፈኞች ብርሃን ጨለማን ሲተከክ ወገግ ሲል ብልጭታ ተፈጥሮ ጥቁር ሸማዋን ጥለ እውን አከሌን እዬት ብለ ደብዘዝ በለው ሠማይ ጭጋግ በሸፈነው አየር ከፊያ በራሰው ምድር ውርፍ በ ጉብኘው ኣገር በኣገር አሜሪክ በ ኒውዮርክ ከተማ ሠማይን ህንፃ ደግፎት ምሰሶ ኣውታር ሆኖት ወገን ወጻድ በሠልፍ ተራ ቆሞ ትከሸ ለትከቨ ገጥሞ የልብ ትርታውን አመጣጥኖ በህብረት ትገል አሰገምግሞ የባሕር ማደ ስሜቶች ሠሌደዎችን ኣንግበው ወገዛውን ፈክረው «ኢትዮጵያን ተውልን ክብራችንን መልሱልን። » የባሕር ማደ ስሜቶች «ዴሞክራ ሲ ይለምልም። » መፈክሩ ዜማው ተስተጋብቶ ከህንፃ ህንፃ ተለግቶ የታጋይን ወ ኔ አገያይቶ ብሩህ ተስሩን ዘርቶ ጥቅምት የባሕር ማደ ስሜቶች በሽታው ምንድን ነው። የጭንቀት ምር ኩኛ የሚያደርገው የሰቀቀን ወረርሽኝ የሚያዘምተው ልብን ለሁለት የሚገምሰው የባሕር ማደ ስሜቶች ትዝታ ነው። ህደር የባሕር ማደ ስሜቶች ሕዝቡ ለሥልጣን በቃ ተበለልን የዴሞክራሲ ቃና ተለውጦ በጥራዝ ነጠቆች ገልምቶ የተስፋ ፅንሱ ሟሽቶ ቀፎ ቃልነቱ ቀርቶ ምርጫ ብለው አደናግረው አጋፋሪዎቻቸውን እንደሸን ጐ ወታትፈው ከልኖሩበት ለማያውቁት ቀበሌ ታጭተው በእጅ ተለቃቅመው በቀን ተነፍሰው የሕፃን ጠ ዋታ ማውገርገር ምርጫ ብሎ መሸንገል አጭው ታጭው አንድ አምሰል አንድ አከል «ታሪክ» ነው ያልታየ ታሪክ ነው ተበለልን የባሕር ማደ ስሜቶች ሰይለውጥ ማንነቱን የአምባገነን ምግባሩን እዚያው በዚያው ጮልፎ ሹመቱን ከሊቀ መንበርነት ፕሬዚደንትነቱን የምሥራች ተበለልን ጉድ ነገር «የሕዝብ ሥልጣን» ክንድሮማ ተክነው በቅጥፈቱ ተረዘዝመው ከጊዜያ ዊነት ወደቂሚነቱ ተንፈራጠው በሥልጣን ሠገነቱ ሕዝበውያን ተብለው ሲሠርጉ የቅጥፈት መ ጐናጠፊያውን አጥልቀው በግፍ በማንአለብኝ ነት ጥዋ ተሰክረው የተጫ ኑትን ሕዝብ ለሥልጣን በቃ ብለው የጊዜ አብቆች ተሸለልመው በሊቀአስመሳያቸው ተበርከው አዛኝ መሰይ ቅቤ ኣንቾች የውስጥም አስተደደር አርቃቂዎች አገር አተራማሽ አመሰቃይ መሐንዲሰች ሕዝብ ኣንከራታች የግፍ አውጠንጣኞች የባሕር ማደ ስሜቶች የምርጫ የዴሞክራ ሲ ለዘ ትርጉም በኖ የአመለጥፉው ሁሉ ማጋጌጫ ሆኖ በርኩሳን እንደ ድርሣነሥልጣን ተደግሞ እንደመሰንበቺያ ግዝት መሃለ ተቀን ቅኖ የሃዘን ጉም እንደለዘመመ መርደ በየቤቱ እንደልተክረመ ለእለት ጉርስ እህል እንጻልተቃረመ የየክቲት ተስፋ ዉረር እንደልተጫለመ የደስታ አገር ነው ተባለልን ብልፅግና በልፋፌ ተነገረን የተስፋ አሸት መ ጐጉርማቱ ተበሰረን «የሕዝብ ሥልጣንም» ተዘከረን የዴሞክራሲ ቋና ተለውጦ በጥራዝ ነጠቆች ገልምቶ የትስፋ ፅንሱ ሟሽቶ ቀፎ ቃልነቱ ቀርቶ ከመተዳደሪያ ሥርዓትነቱ መለፈፊያ እስመሰይነቱ ከሕዝብ መብት መገልገያ ነቱ ማለዘፒያ ኣልኩ በይነቱ የባሕር ማደ ስሜቶች በፅሑፍ በድርጅት ነፃነት ከመገለጡ በታንክ መከከቱ እንደበሩድ በብረት መወቀጡ በማንአለብኝነት መለቶቆጡ የወገን ልሣን እንደጻያደምፅ ታፍኖ ውዳደሴመንግሥቱን ብቻ እንዲደግም ተበይኖ እንደልቡ እንደይዘዋወር ወገን እግሩ ተሰንክሎ ምርጫው ነፃ ነው ተበለልን ተሺጂሺግው ከበፊቱ ተወስኖ መስከረም የባሕር ማደ ስሜቶች በሕይወቴ ሥፍራ የያዝሸው አንቺን ደግሞ ምን ይሉሽ መለ ኩታዊ ሥልጣን እልተሰጠሽ ስላልምሽ ሰለስብሽ ነጠለነቴን ተጋፍተሽ በሕይወቴ ሥፍራ የያዝሽ ደርሰሽ ብቅ ብለሽ በዓመት መበቺያ ሰላለ ቅደው ሰልዘጋጅ ለንቺ እውቂያ በሕይወት ጉዘየ ለይ ድቅን ያልሽው ልቤን በዴስ ጐደና ያስቀየስሽው ነጠለ ሕይወቴን በጥምር የተከሽው ለሕይወቴ መዓዘ ከጣዕም የሰጠሽው እምቡጥ የፍቅር ዝክርሽን ቀማምሼ በማርያም ፅዋ አምሰል አማኝነቲን ገልው ወር ሳልጠብ ቅ በየሣምንቱ ተሰልሜ ስምሽን ትዝታሽን እንደአልባስ በልቤ ጥምጥሜ ልፋፈ ፍቅርን በእጥፍ ቁመቴ ልክ ጠቂቁሜ ከእንግዲህ አንቺው ነሽ የሕይወቲ ልምለሜ ዊቅምት ለዘውድነሽ ዘገዬ በብክበበስበስ ከ ከከዒዒዒዲዒጴጹ መሙ ቢድ ድ ኩኹኩፁኺኺ ቢትቢድዬንዮዯዮዯ ቂ ጆቿክርዌባሎጮውክፎጠጠወመውናራ ፐ ፓጵ ን የበሕር ማደ ስሜቶች የበሕር ማደ ስሜቶች ሰው አምሰሉን ፈርቶ ከመኑ ዘመነ ግልምቢጦሽ ሆኖ ግለሰቡ በማኅበረሰብእ ተከድኖ ከጅማሬው ሰው በነጠላ ኣልነበረ በየራሱም ታዘ ተከልሎ ተሸፍኖ ለብቻው አልኖረ ሕይወቱን ሊያተርፍ ከመሰሉ መንኖ ሕይወቱ ማኅበራ ዊ በጋራ የደበረ የአኗኗር ግጭት የትውልድ ዘርፉን ያስከበረ የጥ ቅም ሙግት ። ብብብበዱዱባሻስበበስስክከእእአከከየድኡኑ የበሕር ማደ ስሜቶች እናት ሕይወት ክፍሬሽ ትሩፋት ዘግ ነሽኝ የሕይወት እስትንፋስ ሰጥተሽኝ ከምንምነት ለሰውነት አብ ቅተሽኝ የዉ ቅለ የጎልማስ ዘመን አራመድሽኝ የፍጥረቲ የብቃቴ መሐንዲስ ከላንቺ ምን ልደርስ ከየት ወዴት ልለሰወስ ባታስቢኝ በታምጭኝ ከየት ልፈልስ ጡት ጠብቼ ኃይልሽን ተሸሻምቼ በአንቺው ጐልብቺቼ በአከል በርትቺ አንቺ ተርበሽ እኔን አስቀድመሽ አጉርሰሽ አጥግበሽ ጠግቧል ሰትይ ተሰቀሽ የበሕር ማደ ስሜቶች በአብራክሽ ለይ ልሣ ኔ ተፍታቶ በባ ማማ ን እጥንቶ በአንቺው ድጋፍ ፊደል ቆጥሮ ኅሊናየ በስሎ አእምሮየ ተመራምሮ ለማልዉ ነቅበት ለኔው ኑሮ ስለእኔ ያንቺው ጭንቀት ሆኖ ልብሽ ሁሌ ተብከንክኖ የሰቀቀን ፍም ክድኖ «የወለጅ ጭንቀት ልጅ መች ገብቶት ወልደው እስኪያ ዬት በተራቸው እስኪቀምሱት» ብለሽ የምትይኝ አስገንዝበሽ የምትነግሪኝ የፍቺው ስሜት ሲጠራኝ የወለጅነት ተራው እስኪደርስኝ ጥር ለወሮ ደሪቱ ፋንታ የባሕር ማደ ስሜቶች ህልሜ ሰያልቅ ነቃሁ በትንሽ ሞትነት ባህሪው እንቅልፍ አኣከሌን ሲያሰርፈው በህልም ፍኖት ተንሰፍዴ ተምሜ ከውብ አለም ልደርስ አስገምግሜ ጥጋብ እንጂ ረፃብ ከሌለበት ከደስታ በቀር ሀዘን ከማይታወ ቅበት የማኀበራ ዊ አቻነት ሚዘን ተደለድሎ ከቆመበት እነስስት ክራት ጥለቻ ቤት ከልሠሩበት እደርሰለሁ እኖራለሁ ብየ ስዋትት በህልም ጉዘ ተሸሽመድምጁጄ እከሌ ሲድህ በለብ ተዉፍቄ ህልም ሆኖብኝ ተስፋ ይዘኝ እምነት ኣፅንቶኝ እንደርድሮኝ ስንዝር ሰል ሄድ የቀረብኩ መስሎኝ ከሁን ከሁን ደረስኩ ስል ብንን ኣልኩኝ ከጣፋጡ ህልሜ ተለየሁኝ ግንቦት የበሕር ማደ ስሜቶች ኦውን ጦርነት ነፃነት ይሆን። እነደዘመነመሣፍንት የጦር በህል በሚያ ኩራበት ህግ ሆኖ በሜደኝበት ጉልበት አአምሮን በሚመራበት ድል ማለት የሰው ግዳይ መጣል በሆ ነበት አይ ነፃነት ተብሎ ነፃነት ሕዝብ በማይከበርበት ድምፉ በማይሰማበት በዚህም በዚያ አው ቅልሽለሁ በሜበልበት ግንበት ለምፅዋ ነዋሪዎች የባሕር ማደ ስሜቶች አደይ አበበ ኣደይ አበባ ምንጊዜም አደይ ኣበባ የኣዲስ አመት አርማ የዘመን መግቢያ የትንቢት ተስሩ ሰንሰሉም እደይ አበበ ሲበል ሙጀ ቁልቂሉም ሰይቀር ከአደይ አበበ ዘር ሲቂጠር ከልፈራበት ከልሆ ነበት ሲደ ነገር በስም ውሰት በህሪውን ሊያዘውር መልክና ጠረ ኑን ይተው ይመስሰል መስከረም የባሕር ማደ ሰሜቶች ስደት ግፍ በደል ሲከመር ጭቆና ሲሞቨር ትንፋሽ ቁርጥ ሲል ሕይወት አቅፎ መብረር ስደት ብሎ ነዢ ጊዜያዊ ውስ ኔ ሲወጡ ከኣገር ቀን እስኪያልፍ ዘወር ጭለማ እስኪነጋ ሰወር ሰወርወር «አገረ ቢስ» ብለው መለያ ሲሰጡኝ ተባራሪወፍ ነህ ብለው ሲሰይሙኝ ዜግነት እንጻለኝ ሲያጠያይቁኝ ምድቤ ጠፍቷቸው ማንነት ሊቸሩኝ ኢትዮጵያዊ በኢትዮጵያ ዊነቴ የኣእላፍ አመታት ትውልድ መሠረቴ ታሪኪ ባህሏ ቅርሴ ምስክሬ ኩሩ ወገኖቼ የማንነት ምስሌ የባሕር ማደ ስሜቶች ስደት ፈታተነኝ ጉልበቲን ሊለካው የትግሥቲን መጠን በጊዜ ሲሰፍረው የመንፈሴን ፅናት በኑሮ ሲፍቀው ልኬን እሰንሼ እጁን እንድሰጠው መንግሥትማ ጠፊ የታሪክ ኅለፉፈ የምሁሩን ልሣን እርግብግቢት ከድኖ የጠቢበንን እጅ ገንዘ ከፍኖ የሊቃውንት አእምሮ እንዲዝግ በይኖ በጀ ያላለውን ከሩቁ ኣግልሎ አገር መች አማሁኝ መንግሥት መለው ጠፋኝ ግንቦት የባሕር ማደ ስሜቶች የከቲት መስከረም በጠበ ጳ ጉሜ በወጣ ቁጥር ግፍና በደሉ ሲጫን ሲደማመር ነፃነት ሲደመጥ ጭቆና ሲሞሸር የክቲት አገድሽው የወሮቹ ደፋር የካቲት የታመቀ ትንሩሽ በኣንቺ ተተንፍሰ የተሰነከለ አግር ድንበሩን ኣደርሰ ታሪክ ቁጠሪ አለ ባበንቺ ተመርኩዞ አንድ አለህ በይለት ለወደፈቱ ንጉዘ ያክቲት የበሕር ማደ ስሜቶች የትርምስ ሽግግር በጊዜያዊ ስም ሽግግር መጥቶ በለጦር ሄደ ሌለ በለጦር ተተክቶ አእምሮ በጡንቻ ተገዝቶ የአስተደደር ውሉ ጠፍቶ። የበሕር ማደ ስሜቶች የዘመናት ታሪኩ የተረት ያህል በክኖ ኢትዮጵያ ዊ በህርይ እንደህልም ተቆጥሮ በየብሔሩ እንዲሸጋሸግ ተወሰኖ አዲስ ታሪክ ሆ ብለህ ጀምር ተብሎ በጊዜያዊ ስም ሽግግር መጥቶ በለጦር ሄደ ሌላ ባለጦር ተተክቶ አእምሮ በጡንቻ ተገዝቶ የአስተደደር ውሉ ጠፍቶ። የአው ቅልኽኸለሁ አስተደደር ፅንስ እንደወትሮው ሃገር ሲያተራምስ የሠለም ቃል በደም ሲፃፍ ዲሞክራ ሲው ብረት ሲለብስ እንደወትሮው መንግሥት የጉልበተኛ የወሬ ቂት ተቃዋሚውን ማጥለለት እንደጠላት ማሰጣት እናት ኢትዮጵያ ተቀስፋ እንደልተቀሰፈች በጦርነት ምድጀ እንደልተጣደች ልጀቿን በሞት በስደት በእስራት እንዳደለጣች የሠላም የእርጋታን ተስፋ እንደላማጠች የባሕር ማደ ስሜቶች ወገን የእፎይታ ትንፋሹን ሰይጨርስ ገና ክሁ ኑ ምድሩ በብረት ሲታመስ ኣየሩ ሲታጠን በባሩድ ጢሰ ለጋ ሕይወት ያለፍርድ ሲቀነጠስ ስንቱ ታፍሰ ታሠረ ያለመጠለያ ያለምግብ በእጥር ታ ጐረ እስኪጣራ ፍርድህ ስቃይህ ነው ተበለ ሄ መሪር «ርኅራ ዒ» ከመሪዎቹ ተቸረ መተኪያፁ ሰይሰናጻደ ሰይደርስ እስከዚያው ሁሉም ሲፈራርስ አስተደደር ሲተራመስ ዛዢር ሲቆራረስ ተቋሞች ሲናዴ መብቶች ሲታገዱዴ ሕዝበች ሲነዱ ለሹሞች እንዲሰግዴ ብረት ደግመኛ ታበት ሆነ አምልኩብኝ ብሎ ወሰነ ተክለሰውነት ተመልሰ ገነነ ባህታዊ መሪ ከጫክከ ገቡ ተበለ የበሕር ማደ ስሜቶች በጊዜያዊ ስም ሽግግር መጥቶ ባለጦር ሄደ ሌለ ባለጦር ተተክቶ አእምሮ በጡንቻ ተገዝቶ የአስተዳደር ውሉ ጠፍቶ ጉልበት ሆነ የመሪነት መደንገጊያው ቁልፉ የአስተደደር መፍቻው ቁምነገሩ የሥልጣን መከሩፈያው እንደጥንቱ ኃይል ሆነ መከበሪያው ከጀርበ ያልተ ኩለ ኩለው እንደመናፍቅ የታገደው ዴሞክራ ሲ የተነፈገው የአማራጭ ድምጹ የታሸገው ማረኝ እንዴል ተጠብቆ ለዲሞክራ ሲ ምስክርነት ተጠይቆ እምቢ ከለ እንደይደርስ ተገዝቶ እንደይቀርብ ከሩቁ ተገፍቶ ዴሞክራሲ ጉድ የጉድ ልጅ ሆነ በግርግር ተጠፍጥፎ በብረት ተከደነ ማደ ነቂያ ብቻ እንዲሆን ተበየነ ስሙ እንጂ ግብሩ በባሩድ እሰት ተነነ ጥቅምት በ ራራራራራረ የበሕር ማደ ስሜቶች ክፍል ሁለት የሚታኘኩ ግጥሞች መለልሼም ከፍቼ ዘግቼ ለውጥ አለይ እልኩኝ በይኖቼ የድሮው ተገልብጦ ግልበጨጤ ተቀምጦ ዛሣዣሣዱው ውሎ አድሯል ኣሉ ደበውም ተደፍቶ በለሙያው ሳይገድ መመከከር ጠፍቶ ቁ።