Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የአሽከርካሪ_ብቃት_ማረጋገጫ_አዋጅ_1074_.pdf


  • word cloud

የአሽከርካሪ_ብቃት_ማረጋገጫ_አዋጅ_1074_.pdf
  • Extraction Summary

በከ በበሃ ከሃ ሆዩከከዐ ከፀ ፀአኗከከዐ ከከዐፒ ነቨጀጀጀለ ኳ ቪ ከ ከ ። ከ ።ዐ ከፀ ቧከዐሆፀ ርአፎርበፀቧፒር ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ርዌበርሃ ርፌከር ከከኪ ዝየከዐሀ ዐሀዐርፀ ፒዐ ሂከፀ ሀዐህኗ ዐ ለከርፀ ዐ ከ በኽ ከ ዐከ ከ ዝባከህ። ርላሏፒጀዕርዐዚነ ዐጀ በበ ጀኔ ዕሂላ እር ሊገእ ፒዩ ርጀላእ እ እዐ ዐኘ ከ።

  • Cosine Similarity

ከ ከነ ፍ ዐ በበህኳ ሠዐ ዝከዐአቢ በነ ፎኗ ሸቧልበርጪከዐከ ርመጩከከከኪ ከ ከቢ በኛ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርከ ቿ የማሰልጠኛ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ሀሆ ወረቀት ለማግኘት ማሟላት ያለባቸውን ሀገር አቀፍ መስፈርቶች በመመሪያ የመወሰን ተግባራቸውን በአግባቡ እያከናወኑ ስለመሆናቸው ቁጥጥርና ክትትል የማድረግ ብቃታቸው የተዓደለ ሆኖ ሲያገኘው በዚህ አዋጅ መሰረት የምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ የማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በሀገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ የሚሆን የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና ታሪፍ መወሰን እና በሚኒስቴሩ ሲፀድቅ ተግባራዊ ማድረግ የማሽከርከር ብቃት ሥልጠና የሚሰጡ የማሰልጠኛ ተቋማት አሰልጣኞች እና የማሽከርከር ብቃት ማረጋገጫ ፈተና የሚሰጡ የፍቃድ ሰጪ አካላት ባለሙያዎች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶችን እና ሊከተሏቸው የሚገቡ የሥነምግባር መርሆዎችን እንዲሁም መስፈርቶቹን ሲያጓድሉ ወይም የሥነ ምግባር መርሆዎቹን የሚጻረር ተግባር ሲፈጽሙ ሊወሰድባቸው የሚገቡ እርምጃዎችን በተመለከተ መመሪያ የማውጣት በፌደራል ደረጃ የፌዴራል መንጃ ፈቃድ የመስጠት የማደስ በሕግ በተደነገገው መሠረት የማገድና የመሰረዝ ክፍል ሦስት አጠቃላይ ግዴታዎች ስለ አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መስፈርት ፅ ማናቸውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሰጥ በዚህ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉትን መስፈርቶች የሚያሟላ መሆን አለበት ባለስልጣኑ ማንኛውም ፍቃድ ሰጪ አካል ማሟላት የሚገባውን መስፈርት ያወጣል ባለስልጣኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚያወጣው መስፈርት መሟላቱን በማረጋገጥ ለፈቃድ ሰጪው አካል ውክልና ይሰጣል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጥ ሥልጣን የተሰጠው ፈቃድ ሰጪ አካል የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች በሚቃረን መልኩ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሰጥቶ የተገኘ እንደሆነ ባለስልጣኑ ፈቃዱን ማገድ ወይም መሰረዝ ይችላል በመበክከ ከ በፎዊርከና ከከከ በቪፎበከ ከ ከ ከሃ ከ ሀበከፎኪዌ ከ ዐ ከኳ ከከ ርዐዐከርሃ በቪርከኳ ርከከር ርከከ ከበ ረዐ ክከፀከከፎ በ ሃ ርከር ሀበ ሀዌ ህከ ከከፀዥ ርዐቨቧዐፀጩከርሃ ከዐቪ ከኢ ሂዛከ ሃ በጡፌ ከከ ከ ባሸ የ ዐ ከከ በኪ ኪበ በሀበኪ ሀዐኪ ዐሃ ከሃ ከ እከ ር በእዩርከሂ በ ኪ ከ ከ ሀከር ቪ ከ ዝ ከሃ ከ ከከሀ ከበ ከከ ከ ዝከ ኬበ በ መዉከርከኪኪ ከ ዝ ህ ከፀ ከጨጪኗኪ ዝሠከፀቧ ጠፌቪርከኪ ከ ዝከ ዐ ፀከር ዢ ከፀቧርከፀበ ሏ ሾ ኛ ከፀ ከ ከ ዐ ሀከር ኛእ ከ በበህከ ከ ሠዐህከ ዐ ከፀ ነሆ ጀሏ ዝፒ ርዕጀእጀጄዚሏ ዐቪርሏዐእኡ ቧቨበቨርኪ ቨርኪ ርበ ሀኳር ዐ ዐሃኣ ሸከኬ ርህክቨርከኳ ከ ከ ርሀሃ ነዝ ባህከ ከ በ ከ ከ ከ ከኪ ፐከፀ ሏሬከዐቨቨ ከ ፄ ኗበ ከ ከሆፀ ዐ ከ ሀ ከሃ ከሃ ፐከፀ ለህዚከዐቨ ፄጳከ መሃፀ በፀፀዐከዐኳ ዐ ከ ሃ ከ ከ ከ ከፀ ርርከር ህባ። የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አመዳደብ ከዚህ አዋጅ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ በተዘረዘረው መሠረት ይሆናል ከዚህ አዋጅ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድ ምድብ ውስጥ ከፍተኛውን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት የሚቻለው በዚያው ምድብ ውስጥ ካለው አነስተኛ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድን በቅድሚያ በማግኘትና በየደረጃው በማሳደግ ነው በአንድ ምድብ ውስጥ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የሚቀይር ማንኛውም አሽከርካሪ ለደረጃው የተዘጋጀውን የንድፈ ፃሳብና የተግባር ሥልጠናና ፈተና መውሰድ አለበት ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የያዘ አሽከርካሪ የሌላ ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ማግኘት ከፈለገ ለምድቡ የሚሰጠውን ልዩ የንድፈ ሀሳብና የተግባር ሥልጠና እና ፈተና መውሰድ አለበት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በስተቀር ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የተሰጠው ሰው በምድብ ውስጥ ከአነስተኛ ደረጃ ወደ ከፍተኛ ደረጃ ሲያሳድግ ወይም ከአንድ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ምድብ ወደ ሌላ ምድብ ሲቀይር ቀድሞ የያዘውን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ደብተር ተመላሽ ማድረግ አለበት ማንኛውንም በአንድ ምድብ የሚገኝ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው አሽከርካሪ በሌላ ምድብ የሚገኝ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት የሚችልባቸውን መስፈርቶች እና ሊወስዳቸው የሚገቡ የንድፈ ሀሳብና የተግባር ትምህርቶች እና ፈተናዎች ይዘትና መጠን በባለሥልጣኑ ይወሰናል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አሽከርካሪ ደረጃውን ሲያሳድግ ወይም ምድብ ሲቀይር አዲስ በሚሰጠው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ላይ ቀድሞ ይዞት የነበረው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብና ደረጃ በሙሉ ሊያሽከረክር እንደሚችል ተገልፆ ይሰጠዋል ርልርር ፌፎ ህበርበኪ ርህቨርኪ ኪ በጠሄኣ ርአልጳበርከከ ርመከክርከኪ ከ ከ ከ ርከ ህከ ርከሀ ሀርከ ሄቫ ከ ርበከኪ ነሃ ከዐሬ። ዐቧዐርፀ ፒዐ ከፀ ከዐህ ዐ ፍከ ከ ከር ዝከ ሃ ኛ ዐ ርከ ከ ርከ ርሃ ከፀ በበሄሃርጻ ዐቧቧበርከኬ ርመጪከከከኪ ከ በሃ ከ ሄቫከከ ህበርከኳ ከከ ከ ከ ከ ከቨ ዐዐዉኳ ርመዐዐሃ ዐ ፀኛፀ ነዛሂከ ከፀ ከህሀ በበሄሃር በህቨርከኽኳ ርህክከክ በ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርከ ስለአሽከርካሪ ሥልጠናና ስለችሎታ ፈተና ማንኛውም ሰው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት ባለስልጣኑ በሚያወጣው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ንድፈ ፃሣብንና ተግባርን ያዋፃደ ሥልጠና በማሰልጠኛ ተቋም መውሰድ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተውን ሥልጠና እንዳጠናቀቀ የተሰጠውን የችሎታ ማረጋገጫ ፈተና ያለፈ መሆን አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም ማንኛውም ሰው የአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት በራሱ ወይም በቤተሰቡ ባለቤትነት የተያዘን ተሽከርካሪ በመጠቀም ከባለስልጣኑ ጊዜያዊ የማሰልጠን ፍቃድ በተሰጠው ሰው አማካኝነት ለመሰልጠን ይችላል ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የ አፈፃፀም ቤተሰብ ማለት እስከ ሁለተኛ ደረጃ የሚቆጠር የሥጋ ወይም የጋብቻ ዝምድና ያለው ዘመድ ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ኘጀ መሠረት ሥልጠና ለሚሰጠው ሰው ጊዜያዊ የማሰልጠን ፍቃድ የሚሰጥበትን ዝርዝር ሁኔታ ባለስልጣኑ ይወስናል ጃ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አሽከርካሪ በታክሲ አገልግሎት የተመዘገቡ ተሽከርካሪዎችን ማሽከርከር የሚችለው ሀ አስረኛ ክፍልን ያጠናቀቀ ሆኖ የአውቶሞቢል ወይም የህዝብ ምድበ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው ከሆነ እና ለ ባለሥልጣኑ ባዘጋጀው የሥልጠና ይዘት መሠረት ከፈቃድ ሰጭ አካል ልዩ ሥልጠና በመውሰድ የታክሲ የአሽከርካሪ የምስክር ወረቀት የተሰጠው እንደሆነ ነው የማሰልጠኛ ተቋም ግዴታዎች ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ሀ ባለስልጣኑ ያወጣውን መስፈርት ማሟላትና እንደአግባቡ በባለሥልጣኑ ወይም በፈቃድ ሰጪው አካል የተሰጠ የምስክር ወረቀትና አግባብ ባለው አካል የተሰጠ የንግድ ሥራ ፈቃድ መያዝ ርከርር ኳር በርክኪ ር ልጀሃ ከ ከ ከ ሂከር ዐነር ባህ ርፀቨከር ርበ ከ ከከር እርከር ህሀ ከ ከ ከ ከከ በበከከከከ እቧ ቧርርዐበልከርፀ ክከ ከፀ ርፌርበርሬርቧ በፀፎበበ ከሃ ከፀ ዲሀሂከዐቨቨ ከ በበከ ጩህ ዐከ ከ ርከ ከ ከከ በ ከ ኪከ ህዐ ዐ ልከር ከዐከነከኗሔ ከ እ ህከከር ከ ልሀር ከሃ ዐኳ ዝከ ዉ ከሀኪ ሀበከ በሃርኣ ጠከቨርከኬ ርፀጩከከከኳ እበ ከ ከቬበ ከሃ ሀይኗዐከ ነሣከዐ ከጪሆፀ በዐዐኘሃ ከጪበርሄ ርፀቧዒፀ ከሃ ከፀ ላሀሬሂከዐቨቨ ከሃ ሀበዐ ከ ዐዝዉ ርፀ ር ዐኢጠፀበ ከሃ ከ በሃ ከ ዐ ከከ ከ ል ከጠበሃ ከኛ ከ ርከመቨ ቨሃ ህህ ከ ከፀ ከ ር ህክክበዐፎ ክከርከ በህበ ከ ከ ከ ሠሀሀኪ ሀ ሀ ዐ ሀነ ሏከር ከ ከ በፎፎእ ከሃ ከ ላ ከ ዝሃ ከዐሀ። ዐርሃር ዐ ከዐ ዐ ከፎፀ ህከፀርፍ ከ መ ከከ ከ ዝ ዩከልክጺእጀዚ ከ ከፀ ቨሂፀበ ሺ ከከፀ ፀፎ ቧርከ ከገጪከከ ከ ሺ ርበበሃ ህከ ቧበኛ አከ ከከእበ ዉር ዐ ከ ከ በ ከ ከ ር ከሃ ሀበፄከረዝርዐ ዝያከዐ ፄከቋ ፍ ከፀከበበ ከፀ ፀጧፀ ከ ከ ር ከዐከ ከፀ ከፀ ከበ ከፀ ከከር ከ ሂነፀፀ ከፀእበጨ ገጽ ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርከ ስለ መንዳት ፈተና በዚህ አዋጅ አንቀጽ ሲሆን ለማጁ የተደነገገው ቢኖርም ለፈተና ብቻውን ራሱን ችሎ ማሽከርከር አለበት ተፈላጊ ዕድሜና ትምህርት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት የሚያመለክት ማናቸውም ሰው ፅ ደረቅ ለማሽን ኦፕሬተርነት ለሞተር ሳይክል ወይም ለአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ የአራተኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ ዓመት ያላነሰ መሆን ለባለ ሶስት እግር የአሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ የአስረኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ ዓመት ያላነሰ መሆን ለደረቅ ወይም ለሕዝብ የአሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ የአስረኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ ዓመት ያላነሰ መሆን ለደረቅ ለህዝብ ወይም ለፈሳሽ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ አስረኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ ዕድሜማው ከ ዓመት ያላነሰ እና በተመሳሳይ ምድብ የደረቅ ። ከቪቬበ ከሃ ከበ ከከከኪ ሃ ከ ኪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮሾከርከሺ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስለመስጠት ፅ ፈቃድ ሰጪው አካል በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሠረት የቀረበለትን ማመልከቻ መርምሮ በዚህ አዋጅ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች የተመለከቱ መስፈርቶች መሟላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የሚወስድ ከሆነ ከህክምና ተቋማት ወይም በሕግ ሥልጣን በተሰጠው አካል ተረጋግጦ የቀረበ ግዴታ ወይም ገደብ ካለ በፈቃዱ ላይ አስፍሮ የተጠየቀውን ምድብ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጣል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚሰጥ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ሁለት ዓመት ይሆናል ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወደ ቋሚ የአሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የሚቀየረው ባለፍቃዱ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ያስመዘገበውን የትራፊክ ጥፋትና የትራፊክ አደጋ ሪከርድ መሰረት በማድረግ ይሆናል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም ሀ ማንኛውም አካል ጉዳተኛ የተሽከርካሪን አንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ያለበትን ጉድለት ሊያካክስለት የሚችል ልዩ መሣሪያ የተገጠመለትን ባለሞተር ተሽከርካሪ ለመንዳት የሚያስችል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሊሰጠው ይችላል ለ የውጭ አገር ወይም ኢንተርናሽናል መንጃ ፈቃድ ያለው ሰው ተመጣጣኙ ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጠው ሲያመለክትና ፈቃድ ሰጪው አካል ፅ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የሰጠው አገር የኢትዮጵያን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በተመሳሳይ መልኩ የሚቀበል መሆኑን ሲያረጋግጥ ዉ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ትክክለኛነት በሚመለከተው አካል መረጋገጡንና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ያላለፈ መሆኑን ሲያምንበት እና ህርር ከር። ኛ ከ ገጽ ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ሾከርከ ሀ ፈቃዱ ለኦፊስዬል ወታደራዊ ጉዳይ ብቻ የሚል መግለጫ የተጻፈበት ሆኖ የወታደር መለያ ቁጥር ሰሌዳዎች የተደረጉባቸውን የመከላከያ ኃይል ተሽከርካሪዎች ለመንዳት ብቻ የሚያገለግል ይሆናል ለ የአገር መከላከያ ማኒስቴር የተሰጠውን ሥልጣን በሥራ ላይ ሲያውል የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች መከተልና ማስፈጸም አለበት ሐ ባለስልጣኑ የዚህ አንቀጽ ፊደል ተራ ለ ድንጋጌ መጠበቁን ለማረጋገጥ ከፈቃድ አሰጣጡ ጋር የተያያዙ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር አሰራሮችና ሰነዶችን በማንኛውም ጊዜ ለመመርመር ይችላል የወታደር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች በዚህ አዋጅ የተደነገጉትን መሥፈርቶችና ደረጃዎች የሚያሟሉ ሲሆንና ተገቢው ክፍያ ሲፈጸም በሲቪል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች ሊለወጡ ይትላሉ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ ስለመገኘትና ስለማሳየት ማናቸውም ባለፈቃድ ባለሞተር ተሽከርካሪ በማንኛውም መንገድ ላይ በሚያንቀሳቅስበት ጊዜ ሁሉ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ይዞ መገኘት አለበት ማንኛውም ሰው በመንገድ ላይ ባለሞተር ተሽከርከሪ በማሽከርከር ላይ ሳለ በሕግ ሥልጣን በተሰጠው የትራፊክ ተቆጣጣሪ ሲጠየቅ ተሽከርካሪውን በሥነ ሥርዓት በማቆም የአሽከርከሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን የማሳየት ግዴታ አለበት ቿ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድን ስለማሳረምና ስለመተካት በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ላይ ከሰፈሩት መግለጫዎች መካከል የተሳሳተ ነገር መኖሩን እንዳወቀ አሽከርካሪው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ለእርምት ማቅረብ አለበት ይህም ሲሆን ስህተቱ ያጋጠመው በፈቃድ ሰጭው አካል ጥፋት ምክንያትነት ብቻ ካልሆነ በስተቀር ተገቢውን ክፍያ ባለፈቃዱ ይፈጽማል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የጠፋ የተበላሽ የማይነበብ ወይም በመግለጫዎቹ ላይ የተመለከቱት ጉዳዮች የተለወጡ እንደሆነ ባለፈቃዱ ምትክ ፈቃድ አእንዲሰጠው ወዲያው ለፈቃድ ሰጭው አካል ማመልከት አለበት ርከ ርበ ከ ከር ከር ዕፀፎበበ ፐር ርዐጀርላ እብ ፐላዚፕ ሀፍጴጀ ዕእቪርና ዉበ ከፀ ርኛሃ ዐ በ ሇፀከር ከፀፀቧቧዐሇ ፎኘ ከከርከኬ ከሀከ ሀ ከፀ እቧከ ዐ እጸከከ በ ከ ኛ ር ከ ከ ከ ከኪ ኪ ፀር ከዚቨ ዴ ከፀ ለአከዐቨቨ ከዷሃ ከህኗከዐቧፎ ጳዉሃ ከበፎ ። ርከከ ርከ ርከበ ከር ከ ከ ከእፀ ርፀቧኗፀ ከጪ ያዐቪከክባገሂከ ኗሀከቪ ልቧ ፀዐዐርልከዐከ ከፀ ርፀቧዒዐ ከዐቧሃ ፎዐርፀቧፀቧፒ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርከ ፈቃድ ሰጭው አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ማመልከቻ ሲቀርብለት አመልካቹ ተገቢውን ክፍያ እንዲፈጽም ካስደረገ በኋላ ምትክ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጠዋል ምትክ የተሰጠበትን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መልሶ ያገኘ ሰው ተጨማሪ የሆነው ፈቃድ እንዲሰረዝና እንዲወገድ ወዲያው ለፈቃድ ሰጭው አካል ማስረከብ አለበት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜና ስለማሳደስ ማንኛውም ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ የሚቆየው ከተሰጠበት ቀን አንስቶ ለአራት ዓመት ይሆናል ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሠረት የተደረገ የጤንነት ምርመራ ውጤት ሲቀርብና ተገቢው ክፍያ ሲፈጸም በአያንዳንዱ ዕድሳት ወቅት ለአራት ዓመት ይታደሳል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ባለቤት ፈቃዱን ለፈቃድ ሰጭው አካል ራሱ ወይም በሕጋዊ ወኪሉ አማካኝነት በማቅረብ ሊያሳድስ ይችላል ሆኖም ለሁለት ተከታታይ ጊዜ በወኪል አማካኝነት ማሳደስ አይፈቀድም የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ባለቤት ዕድሜው ከሃምሳ አምስት ዓመት በላይ ከሆነ ፍቃዱ በየሁለት ዓመት መታደስ አለበት በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ እና በዚህ አዋጅ አንቀፅ መሠረት የአሽከርካሪ ፈቃዱ ቋሚ ከሆነ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ የአገልግሎት ጊዜው ካበቃ በኋላ ባለው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ሳይቀይር ወይም ሳያሳድስ የቀረ አሽከርካሪ ፍቃዱ ቋሚ ከሆነ የተግባር ፈተና ተፈትኖ ሲያልፍ ይታደስለታል ፍቃዱ ጊዜያዊ ከሆነ ደግሞ ከተግባር ፈተና በተጨማሪ ጊዜያዊ ፈቃዱን በያዘበት ዓመት የተመዘገበበት የጥፋት ሪኮርድ ታይቶ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ይታደስለታል ከ ሀከኪ ሀከ ሀ ዐ ከ ላዐ በ ከ ቪ ከ ከ ። ዐ ከፀ ቧከዐሆፀ ርአፎርበፀቧፒር ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርከ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስለማገድና መሰረዝ ፅ የአሽከርካሪ ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የተሰጠው ሰው በፈፀመው የትራፊክ ደንብን የመተላለፍ ጥፋት ሪከርድ ወይም በሌላ አጥጋቢ ምክንያት ላይ ተመስርቶ የጤንነት ሁኔታው ወይም የመንዳት ችሎታው አጥጋቢ አለመሆኑ ሲረጋገጥ ፈቃድ ሰጪው አካል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ማገድ ወይም ባለፈቃዱ የጤና ምርመራ እንዲያደርግ ወይም የችሎታ ማረጋገጫ ፈተና አንዲወስድ ወይም ሁለቱንም እንዲፈጽም ሊያስገድደው ይችላል በቢህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የተካሄደው የጤና ምርመራ ወይም የችሎታ ማረጋገጫ ፈተና ውጤት የባለፈቃዱ የጤና ሁኔታ ወይም የመንዳት ችሉታ አጥጋቢ አለመሆኑን የሚያመለክት ሲሆን ወይም ባለፈቃዱ ያለበቂ ምክንያት የምርመራ ወይም የፈተና ውጤቱን በዘጠና ቀናት ውስጥ ሊያቀርብ ካልቻለ ፈቃድ ሰጪው አካል ፈቃዱን ሊሰርዘው ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በአሽከርካሪ የጥፋት ሪከርድ መሠረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና መሠረት በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ማንኛውም ሰው ውሳኔው በደረሰው በ ቋ ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ ቅሬታውን ሊያቀርብ ይችላል የሚኒስቴሩም ውሳኔ የመጨረሻ አስተዳደራዊ ውሳኔይሆናል ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የተገኘው በሀሰተኛ ማስረጃ በማታለል ወይም በሌላ በማንኛውም ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ መሆኑ በባለስልጣኑ ወይም በፈቃድ ሰጭው አካል ሲረጋገጥ አጥፊው አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት የሚጠየቅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ተሰጥቶ የነበረው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰረዛል የፍቃድ ሰጭ አካላትን ፈቃድ ስለማገድና ስለመሰረዝ የዚህ አዋጅ አንቀጽ አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ፈቃድ ሰጪ አካል ይህን አዋጅና አዋጁን ተከትለው የወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን የተላለፈ እንደሆነ በተለይም ህኗ ርነሃርቪ ር ቨርከኪ ከክርሀኪ ነሃ ከመፀ ከፀበ ዐከ ሂከፀ ከቪያቨር ዐቨፀበርፀ ፀርዐበ ዐ ከ ከ ዐከጩ ሀከበ ወሀበ ሺ ክህፀበ ከ። ዐርርፌበዩከር ዐ ህ ከሃ በሀከ ሀሀ ከበ ርዌርከሆ በ ር ከ ልህዚከቨቨ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርከ ማንኛውም ፈቃድ ሰጪ አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ተገቢውን እርምጃ ሳይወስድ የቀረ እንደሆነ ባለስልጣኑ ተገቢ ጊዜ በመወሰን ማስተካከያ እርምጃ አስከሚወስድ ለፍቃድ ሰጪ አካሉ የሰጠውን ፍቃድ ለማገድ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የጊዜ ገደብ ተሰጥቶት ማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ የአገዳ ትፅዛዝ የደረሰው ማንኛውም ባለፈቃድ እርምጃ ወስዶ ጉድለቱን ያላስተካከለ እንደሆነ ባለስልጣነ ፈቃዱን ይሰረዛል ባለስልጣኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የፈቃድ ሰጪ አካልን ፈቃድ ሲያግድ ከታገደው ፍቃድ ሰጪ አካል አገልግሎት የሚፈልጉ ዜጎች አገልግሎቱን ከባለሥልጣኑ ወይም ከሌላ ፍቃድ ሰጪ አካል በቀጣይነት የሚያገኙበትን አስፈላጊ ሁኔታ ማመቻቸት አለበት የማሰልጠኛ ተቋማትን የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ስለማገድና ስለመሰረዝ ባለሥልጣኑ የማሰልጠኛ ተቋማት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ሀ የተደነገገውን ግዴታ በአግባቡ እየተወጡ መሆኑን ለማረጋገጥ የሚያስችሉትን ዘዴዎች በመጠቀም በሚያደርገው ቁጥጥርና ክትትል ግዴታውን ሳያሟላ ባገኘው የማሰልጠኛ ተቋም ላይ በሕግ መሰረት እርምጃ ለመውሰድ ወይም እንደ አግባብነቱ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን ለማገድ ወይም ለመሰረዝ ይችላል ጥፋት የፈፀመው የማሰልጠኛ ተቋም የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን ያገኘው ከባለስልጣኑ ሳይሆን ከፍቃድ ሰጪው አካል የሆነ እንደሆነ እንደአግባብነቱ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን እንዲያግድ ወይም እንዲሰርዝ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን የሰጠውን ፍቃድ ሰጪ አካል ባለስልጣኑ ለማዘዝ ይችላል ክልከላ በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማናቸውም ሰው ተገቢው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ማንኛውንም ባለሞተር ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ መንዳት አይችልም ማንኛውም የባለሞተር ተሽከርካሪ ባለቤት ወይም ባለይዞታ ተገቢው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው መሆኑን ሳያረጋግጥ ተሽከርካሪውን ሌላ ሰው እንዲነዳ መፍቀድ የለበትም ከ ከ ከሃ በ ከ ከ ዐዐ ከሀ ሄባከከከ ከ ከበ ኳ ኛፀከ ህከበ ከ ያ ከ ላክር ከ ላ ከከዐቨቨ ከሃ በበከክ ሀዐ ከቪእበ ርርከኳ ከ ከ ሀዐ ከፀ ርፀ ከ ፐከፀ ለህዚነዐቨ ፄከ ፀኛዐፒፀ ከፀ ርፀበፀ ልኳሃ ከከ ከሃ ርሃ ኽ ሀበ ከ ዐ ከ ላከር ሀዉዷኗፀ ዐዐቨዩርከሆፀ ገኗሀፎ ዐ ፀርቪሃ ክፒአከ ሀከ ዉፀ በቢ ዝሃ ከፀቧ ፒከፀ ለ ህሂከዐቨቨ ሀሀከበ ከፀ ከፀ ቪ ከ ዝርከከ ከ ህ። ሃፀከነከዐ ከ ከፀ ሀኪ ከ ቄክክ ጩቋበከኪ ርከርከኽ ዐናር ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮሾከርከ ክፍል አራት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ስለ ቅሬታ በዚህ አዋጅ መሠረት በተሰጠው ውሣኔ ቅር የተሰኘ ማንኛውም ሰው ውሳኔው በደረሰው በሰላሳ ቀናት ውስጥ በየደረሻቫው ለሚመለከተው የክልልና የፌደራል ትራንስፖርት ቢሮ ወይም ባለስልጣን ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጳ መሰረት ቅሬታውን አቅርቦ በተሰጠው ምላሽ ያልረካ ማንኛውም ሰው ውሳኔው በደረሰው በሰላሳ ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ ቅሬታውን ለማቅረብ ይችላል ሚኒስቴሩ በጉዳዩ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻው አስተዳደራዊ ውሳኔ ይሆናል ቅጣት ፅ ይህን አዋጅ ተላልፎ የተገኘ ማንኛውም ሰው አግባብ ባለው ህግ ይቀጣል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የሞተር ሳይክል ወይም የባለሶስት እግር ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው ማንኛውም አሽከርካሪ ከያዘው ምድብ ውጪ ሲነዳ ከተገኘ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንደሌለው ተደርጎ ይቀጣል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ል አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የሞተር ሳይክል ወይም የባለሶስት እግር ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው የሌሎች ምድቦች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ የሞተር ሳይክል ወይም ባለሶስት እግር ሲያሽከረክር ከተገኘ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንደሌለው ተደርጎ ይቀጣል የተሻሩና ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ሕጎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር የዚህ አንቀጽ ሺ በዚህ አዋጅ ተሽራል ስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም ሺ መሠረት ወጥተው ሥራ ላይ የሚገኙ ደንቦች ሁሉ ከዚህ አዋጅ ደንጋጌዎች ጋር እስካልተቃረኑ ድረስ በዚህ አዋጅ መሰረት እንደወጡ ተቆጥረው የፀኑ ይሆናሉ በአዋጅ ቁጥር ጀሏቪ ጀሀርጺ አፍርፒፒ ላእጀሏዐ ርኤ ጀፒዐህሂሑእኡ ርሀ ሏከሃ ከ ከ ር ኳ ከ ኪ በ ርር ከ ከሃ ፀ ከፍ ርዐበዐከር አሂከቧ በጪሃፍ ፀነፎ ፀርህበ ከ በኪ ህህ ከ ርበርከ ከ ከከ ከህ ልህዚከቨቨ ልከኳሃ ከእ ከ በከከ ህፒከ ከ ጩኛከ እኳ ርበበ ከከዘ ሠሀሀኪ ከ ዐ ከ ላብር በ እቪ ከ ር ከ እከኘ ዝከከ ከ በ ። ከከ ር ቨርከ ፐከ ዐዝርከ ርከቪከርክኪኬ በ ከኳ እ ከጩከሃ እዘዐከዛቭከበበ ከ እ ከከር ከ ላቭበ ጠከከ ኀሀሀኪ ከከኪ እ ከ ያርፀ ከ ኳ ከከ ከ ሀበርከቪቪ ኳባከ ከ ህ ከ ዐርኪ ከ በከበ ከ ከኪ ሀከበፀ ከአፄ ርከክኳ ከ ርኬክከኪህ ያር ገጽ ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርከ ይህን አዋጅ የሚቃረን ሌላ ማንኛውም አዋጅ ደንብ መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ አዋጅ ውስጥ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም የመሸጋገሪያ ድንጋጌ ቀደም ሲል በነበሩ ሕጎች ተሰጥተው የነበሩ የባለሞተር ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች ስለሚለወጡበት ሁኔታና ጊዜ ሜኒስቴሩ መመሪያ እስከሚያወጣ ድረስ ፀንተው ይቆያሉ ደንብ እና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈፀም የሚያስችል ደንብ ያወጣል የትራንስፖርት ባለሥልጣኑ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት የወጡ ደንቦችን ለማስፈፀም የሚያስችል መመሪያ ያወጣል አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል አዲስ አበባ የካቲት ቀን ሺ ዓም ሙላቱ ተሾመ ዶር የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት እ ር ከእ በርከኛ ርከ ከ ከ ህበርከቪቨ ሄብከ ከ እህ ከ ርበ ከ ዝባከከ ር ከ ከሃ ከ ኽ ከ በ ር ከ ርከ ርፀ ከ በከኳ ከ ከ ሀሀ እከፀ እከ በርዩርከሂ ከ ከበዉከድ ቧበ ከከፀ ዐ ኗቧርከ ርከኋከዐር ዐ ኪ ሀህኪ ሏበ ርቨና ፐከፀ ርህኒር ዐ እ ከ ከነ ከከህበከከ ከከ በከኪ ከፀ ልህዚከዐቨቨ ከ በቪዩርከህፀኗ ዐ ከፀ ከሀበከከ ዐ ከፀ ከእ ሠሀሀ ከ ሊ ጀከሂ ፐከ ዐርከኳ ከ ፀከ ርፀ ኸ ከ ከከኪ ከ ርጪ እጀበኗ ዌፎሀዬ ለበበ ላከከ ከ ከ ህ መኳጩእ ዐጀ ዞፔጀጀላ ዐእዐርክላሏር ር ዐ ጀዝኮሏ ገጽ ሺወ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮከርህሺ ሠንጠረዥ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አመዳደብ ተቁ የኮሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የብቃት ማረጋገጫ ፍቃዱ ለማሽከርከር የሚያስችለው ምድብ የተሽከርካሪ አይነት የሞተር ሣይክል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምደብ ባለሁለት አግር ሞተር ሳይክል ተሽከርከሪ ባለሶስት እግር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምደብ ማንኛውንም ባለ ሶስት እግር ባለሞተር ተሽከርካሪ የአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት እስከ መቀመጫ ያለው ማንኛውም ዓይነት ተሽከርካሪ እና ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ እስከ ኩንታል የሚጭን ማንኛውም ተሽከርከሪ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ጫፈቃ ድምድብ እኋዕ ዐ መመ ያለው ማኛውም ይአያ ማመጎታሻ ደረች እያ ታሦዕረጓሪ ዳና በሳውዶምዚቧልሰ ያላረጓሪ ቋቃታ ማረጋጫ ፈቃድ ምድ ፌጎነኦዖ ቦሟቻሳ ማጋኛውም ፖጋረጓሪ እስከ መቀመጫ ያለው ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ ደረጁ ሕዝብ ዘ ተሽከርካሪ አና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል ደረጁ ሕዝብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ደረጃ ደረቅ እስከ ኩንታል የሚጭን የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ ደረጃ ደረቅ ማንኛውንም ዓይነት የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ያለ ተሳቢ ከ ቶን የማይበልጥ ክብደትን የሚያነሱ ክሬን የተገጠመላቸው ተሽከርካሪዎች እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ ደረጃ ደረቅ ማንኛውንም ዓይነት የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተሳቢ ቢኖረውም ባይኖረውም ማንኛውንም ክሬን የተገጠመለት ይሁን ያልተገጠመለት ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ኮሾከርህ የፈሳሽ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ደረኛ ፈጎ እስከ ሊትር መያዝ የሚችል የፈሳሽ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ካለተሳቢ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ ደረሪኛ ፈጎጃ ማንኛውንም ዓይነት የፈሳሽ ጭነት ተሽከርካሪ ተሳቢ ቢኖረውም ባይኖረውም እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ የማሽነሪ ኦፕሬተር ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ የማሽከርከር ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ የተሰጠበትን የማሽነሪ ዓይነትና ክብደት ብቻ ገጽ ያሺወ ረ«ኗራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ሺ ዓም ፐ እ ከ ሾከርከ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact