Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የአራተኛው ሻማ ምሥጢር እና ሌሎች ሁለት አጫጭር ታሪኮች ይህ መጽሐፍ የተተረጎመው ፐከፅፀ ፎርፎ ዐ ከር ዐህቪከ ወ ከር ከክ ሀክቨከ ከሃ ርየርክቨር ፀበሃጴሃ ፎከፎሃ እብ ኗዩሃክር እፅኗ ርበደከበከ በበ ከሚለው ነው።ቦ ርፐዐ ዐከክ ነቨከህ ከዩ ዐ ዐርበኬ ጻ«ክክቪር በዚ ኮዘጠክር ከህ ኪ ዩ ከሃ ቪፕርክነሃር ከ ከከክ ነጸር አራተኛው ሻማ የሚለኮሰው በገና ቀን ነው። ሁሉም ቀኖች እንደዚህ አይደሉም ጥሩ ፀሐይ የሚወጣበት ሳቅና ጨዋታ የሞላበት ለምግብና ማደሪያ የሚሆን ሳንቲም የሚገኝበት ቀን ሞልቷል። የሚስቁት አንድ ሰው ተጨመረ ማለት ክፍል ይጠባቸዋል ማለት ነው። ተራ ምግብ ነበር ለመልካሙ ግን ጣፈጠው። ቀጥሎም ስለ እረኞቹና ስለ መላእክት ዝማሬ አነበቡ መልካሙ ራሱ እረኛ ነበር። እግዚአብሔር አዳኙን ኢየሱስን የሰጠው ዓለምን ስለሚወድ ነው። «ሰላም በምድር» ማለት ሲበደሉ ይቅርታ በማድረግ የሚገኝ የልብ ሰላም ነው።« በጎ ፈቃድ የሚገኘው በእግዚአብሔር ፈቃድ ነው። ጨ መልካሙ እግሮቹን አጣምሮ በወለሉ ላይ ተቀምጧል። ዐይኖቹ በሐኪሙ ፊት ላይ ተተክለዋል የተደረገለት እርዳታ ጥቂት ቢሆንም ያ ለእርሱ ብዙ ነበር። ከቤቱ ውጭ ከዋክብቱ ያበራሉ ምሽቱ የገና ዋዜማ ነው። የመልካሙ ሁኔታ ግን ተቀይሯል። የገና ታሪክ አስደናቂ እውነት እየገባው ነው።
በከተማው ዳርቻ የምትኖረው አብነት እናቷ ስለምትሠራበት የውጪ አገር ሰዎች ቤት ብዙ ጊዜ ሰምታለች። ሥራ በሌላት ጊዜ ግን በሩ ላይ ቆማ በትልቁ ቤት ስለምትኖረዋ ልጅ ማሰብ ደስ ይላታል። አብነት ገና አየት እንዳደረገችው ወደ ማዕድ ቤት ተጠራች ከዚያም ወለሉን እንድታፀዳ ታዘዘች። እንዳለፈው ጊዜ ሁሉ አብነት ወለሉን መወልወል ጀመረች። ወጥ ቤቷ አንድ ጊዜ ኩርኩም አቀመሷት። ሉሲ ግን አንድ ነገር አሰበች። ወዲያውኑ አብነት ብዙ ጥያቄዎችን ልትጠይቅ ፈለገች ባለፈው ሳምንት አንድ ሻማ አሁን ደግሞ ህ መኛ ሁለት ለምን ተለኮሰ። ፀ አብነት ወዲያውኑ አንድ ነገር ገባት። ለነገሩ ዛሬ እናቷ ሲለዩዋት እንደሌላው ቀን አላዘነችም ምክንያቱም ያቺ አብነት የምትባል ደስ የምትል ትንሽ ልጅ እንደምትመጣ ታውቃለች። ግን ወዲያውኑ አንድ ነገር ሆነ። አሁን አንድ ነገር ገብቷታል ሉሲ ለምን በየሳምንቱ አንድ ሻማ እንደምትለኩስ ተረድታለች« በሚቀጥለው ሳምንት ለሚመጣው ኢየሱስ ለተባለ ሕፃን ክብር ነው። አብነት ከዚህ በፊት ስለ ኢየሱስ ሰምታ አታውቅም ግን አሁን እንደገባት የተከበረ ሕፃን መሆን አለበት ምክንያቱም ለእርሱ ተብሎ ሻማዎች እየተለኮሱ ነው ስጦታዎችም ተዘጋጅተዋል እነዚህ ሁሉ ስጦታዎች ለእርሱ እንደሚሰጡት አብነት ገመተች። ሕፃኑ መጥቶ እንደሆነ ለማወቅ አብነት ጓጓች አንድ ወይም ሁለት ጊዜ ደረጃውን እየወጣች መተላለፊያው ላይ በመቆም አዳመጠች ሆኖም የሚጫወትና የሚስቅ ሕፃን ድምፅ አልሰማችም። ሕፃኑ አብነት እስከሚቀጥለው ቀን የት እንዳለች አላወቀችም። » «አይደለም» አለች አብነት። ሐኪሙ ከሄዱ በኋላ አብነት ጋደም እንዳለች ስለመጪው ጊዜ ማሰብ ጀመረች። ሆኖም ለአንዲት ትንሽ ልጅ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን አጭር ጊዜ አይደለም። ሁልጊዜ እሁድ እትዬ በለጡ ወደ ልጃቸው ቤት ሲሄዱ ዓርብ ዓርብ ደግሞ ናርዶስ እትዬ በለጡን ልታይ ትመጣለች። እትዬ በለጡ ቶሎ ብለው ተንቀሳቀሱ። » አሉ እትዬ በለጡ። » አሉ እትዬ በለጡ በአሳባቸው። ለረዥም ጊዜ እዚያው ተቀምጠው ቆዩ ከዚያም አንድ ነገር አሰቡ። ይህ ድምፅ ስላስፈራቸው እትዬ በለጡ ተንቀጠቀጡ ስለዚህም ወጥተው መሄድ ጀመሩ። » ብለው ጠየቁት እትዬ በለጡ። » ልጁ ፈጥኖ ወደ እትዬ በለጡ ተጠጋ በዚህ ጊዜ ግን ሦስት እንቁላሎች ከልብሱ ሥር ተንከባለሉ። እትዬ በለጡ አሁን ኢየሱስ የላከውን ልጅ ለመቀበል ዝግጁ ነበሩ። እትዬ በለጡ ቁኑን ሙሉ ከልጁ አጠገብ አልጠፉም ከሰዓት በኋላ አይተውት የማያውቁት ዓይነት ብርሃን ወደ ቤት ገባ። እትዬ በለጡ እንደዚህ ቀን ደስ ብሏቸው አያውቅም። ዓሣ አጥማጁ ይህ ልጅ ሥራ እንደሚፈልግ ብዙ ዋጋም እንደማይጠይቅ ለመረዳት ጊዜ አልፈጀበትም እናም ጥቂት ገንዘብ እንደሚክፍለው ነገረው መልካሙ በዚህ ተናደደ። ስለዚህ ቶሎ ብሎ ከዚህ አካባቢ መሄድ እንዳለበች መልካሙ አሰበ። « ልጁ ወደ ራሱ ቤት ከገባ በኋላ መልካሙ ቆም ብሎ አሰበ። » ሲል አንድ ረዘም ያለ ልጅ ጠየቀ። መልካሙ ግን በፊት ካየው የተለወጠ አንድ ነገር ተመለከተ። «ቤት የለኝም ከተራራማው መንደሬ እዚህ ከመጣሁ ገና ሦስት ዓመቴ ነው» ሲል መለሰ መልካሙ። » ሲል ጠየቀ መልካሙ። ን ሲል አሰበ መልካሙ። መልካሙ ፈገግ አለ። ከዚህ በፊት የዚህ ዓይነት ንባብ ሰምቶ አያውቅም ሐኪሙ በበረት ስለተኙት እናትና ልጅ ሲያነቡ መልካሙ የዓሣ አጥማጁን ጎጆ አስታወሰ።