Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዐዒፀፈቸር በመሆኑ ሀፀህ ከየጠነከር ሥነሥርዓት ደገሞ ሰመዉታፉ ጊሀ ብታሠትዛ መቤት በከዜተካ ዐዉ ፈጃ ረፈፎተሙታስይ ታወር ሀዛይራይዷት ዐጀጩመረችው ነ ጺትሁህሀ ህ ኀግሥት ክስነ ካ ሀዚኪጉሁጽሀሠ ገኀጉሠ ኀግሥት የነበሩት ከዔ ህውናሼጭ ዘጠራዕነ ስዘዘከሳነነሰካ ክገዲት ኪትዮዕነኽ ስዘሀገኘባት በነበ በሳህ ዘዉ ራዌሟት ክፎራድዶተሣስ በ ጎኀ ስነጎኘ ጠታልራዊ ት በ አብዮታዊ ሠራዊት ከውጊያ ውጭ ሆነዋል ሻዕቢያ ተነጣይ የብርገ ሻለቃ የመንግሥት ጦር ክፍሎችን በብዛት ደምስሶአል በመንግሥት የወደመ የተማረከ የተቃዋሚዎች ንብረት ሀ ቀላል መሣሪያ ከሽጉጥ እስከ ከባድ መትረየስ ለ ፀረ ታንክ ሳውንቸር ቢ ፋጐት ሐ ሞርተር ከ ሚሊ ሜትር እስከ ሚሜትር መ መድፍና ታንክ ብረት ለበስ የተለያዩ ተሽከርካሪዎች ሠ የአጭርና የረዥም ርቀት የግንኙነት ሬዲዮኖች ዓለም አቀፍ ወታደራዊ የመኮንኖች ማዕረጎች አጠራር የመኮንኖች የማዕረግ አጠራር ዘመናዊና በባህላዊ ምን እንደሚባል ሠገጠረቨ ማርሻል አደሚራል ኦፍ ሉቴናንት እ ፍለይንግ ኦፊሰር ጁኒየር ሉቴናንት ምክትል መሪ መቶ አለቃ ረዳት መሪ ምመቶአለቃ አስጀምሮ ለስጨረሰኝ ለልሁል እግዚአብሔር ምስጋና አቀርባለሁ ኤአ በቃ ሰብሉቴናንት ዋቢ መጽሕጠፍትና የመዛሣብት ጽጡፎች ምንጭ በአሁኑ የኢፌድሪ መከላከያ ሜኒስቴር አስተዳደርና ጥበቃ ነባር መዝገብ ቤትዶክሜንቴሽን ከ እስ።
የጦር ግብረ ኃይሎች መቋቋም በሰሜን ኢትዮጵያ ራደደድደድፎጠጠሑጠሙሙምጵዊመርቢበማ ይደየበሕሥሕትዣኝጃይኝኝፕዊ ሬስ እንቅስቃሴ በሰሜን ኢትዮጵያ የኛ ግብረ ኃይል የኛ የኛ ግብረ ኃይል የኛ ግብረ ኃይል ዘመቻ አፈፃፀም የኛ ግብረ ኃይል የኛ ግብረ ኃይል በአስመራ የቃኘው ጦር ሠፈር መሣሪያ ግምጃ ቤት ቃጠሎ የውጊያ ዘመቻ የኛ ግብረ ኃይል የኛ ግብረ ኃይል በአቆርዳት ላይ መቋቋም ዘመቻ አዶሊስ ከምዕዋ አፋቤት ማዕመዶ መርሣ ጉልብብ ከከረን አፋቤት መንገድ ለማስከፈት የተደረገ ጦርነት በትግራይ የተሰማራው ኛ ግብረ ኃይል የውጊያው ዘመቻ ጠንካራና ደካማ ጎን ጠንካራ ጎን ደካማ ጎን ከጥር ወር ዓም ጀምሮ የግብረኃይሎች የውጊያ እንቅስቃሴ በውስጡ የነበሩ የፖለቲካ ችግሮች ከከረን አፋቤት ነፃ የማውጣት ሁለተኛ ዙር የውጊያ ዘመቻ ናቅፋ ከተማን ለመያዝ የተደረገ ውጊያ ከባድ የንብረት ውድመትና ኪሣራ በሠራዊቱ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ችግሮች እይታ የአብዮታዊ ጄኔራል መኮንኖች ሹመት የሰደድ ድርጅታዊ እንቅስቃሴ በሠራዊቱ ውስጥ መታገድ ምዕራፍ ምዕራፍ ምዕራፍ የላሽ ውጊያ ዘመቻ እና ሁለተኛው ዙር የሶማልያ ወረራ ምዕራፍ አንድ የላሽ ዘመቻ ምዕራፍ ሁለት የላሽ ዘመቻ ምዕራፍ ሶስት የላሽ ዘመቻ ምዕራፍ አራት የላሽ ዘመቻ በጠላትና በወገን ጦር ሳይ የደረሰ ጉዳት ሁለተኛው ዙር የዚያድባሬ ጦር ወረራግንቦት የኢሠፓአኮ እንቅስቃሴ በሠራዊቱ ውስጥ እና የቀዩ ሠራዊት በኢትዮጵያ የሻዕቢያና ጀብሃ ውጊያ በኤርትራ ምድር የቀዩ ሠራዊት ጥንስስ በኢትዮጵያ በኤርትራ ከርከበት ውጊያ ዘመቻ ከ እስከ ዓም ጦሩ የከፈለው መስዋዕትነት ቀይ ኮከብ ሁለገብ አብዮታዊ ዘመቻ በኤርትራ የጦር ክፍሎች አሰላለፍ ተሳታፊ እዞችና የሰው ኃይል የተራራ ክፍለ ጦሮችና ብርጌዶች የቀይ ኮከብ ዘመቻ ጅማሬና ፍፃሜ በቀይ ኮከብ ዘመቻ በመንግሥት ጦር የተከፈለው መስዋዕትነት በ ዓም የመንግሥት ጦር ኃይሎች የሰው ኃይል አንደኛው ዙር የቀይ ኮከብ ዘመቻ ለምን ከሸፈ። በ በሠራዊቱ ላይ የደረሰ ጉዳት በመንግስት በ እና ዓም በወታደራዊ ዘርፎች የተከናወኑ ጉዳዮች የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች የሱዳን ሪኾብሊክ የመንግስት ዳግም ዘማቾች ስምሪት በ በሠራዊቱ ላይ የደረሰ ጉዳት መ ዜነ ምዕራፍ ምዕራፍ ምዕራፍ በ በመንግስት የተከናወኑ ወታደራዊ ጉዳዮች የሻዕቢያ የሰው ኃይል ሻዕቢያ የታጠቃቸው ጦር መሣሪያዎች ሚያዝያ ወር የኢሕአዴግ ስምሪት በመንግስት የተደረጉ የመከላከል ውጊያዎች በ ሠራዊቱ የከፈለው መስዋዕትነት በኢትዮጵያ አየር ኃይልና ባህር ኃይል መሻሻልና እድገት አየር ኃይል በ የነበሩት አውሮፕላኖች ከ እስከ የወደሙ አውሮፕላች የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሁኔታ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል የነበሩት መርከቦች የአብዮታዊ ሠራዊት ዓመታት የሞት ሽረት ጦርነት የ ዓመታት ወታደራዊ በጀት ወጪ የመከላከያ የበጀት እድገት ገቢ ምንጭ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች የመንግስትና የተቃዋሚዎች የሰው ኃይል ለ ዓመታት በተቃዋሚዎች ላይ የደረሰ ጉዳት የአብዮታዊ ሠራዊት ሽንፈትና መበተን አደጋ የሠራዊቱ ችግር መነሻ የሚሊሽያ ጥያቄ መንግስት ለሚሊሽያዎች ጥያቄ የሰጠው ምላሽ የመደበኛ ሠራዊት ችግሮችና መንስኤዎቻቸው ለመንግስት ሠራዊት ውድቀት ዋና ዋናዎቹ የአብዮታዊ ሠራዊት ደመወዝ ጭማሪ የአብዮትና ሠራዊቱ መውደቅ የአብዮታዊ ሠራዊት መጨረሻ ሽንፈት የአብዮታዊ ሠራዊት ደረጃ በደረጃ ሽንፈት ምዕራፍ ምዕራፍ ምዕራፍ ምዕራፍ የሠራዊቱ ሽንፈት መንስኤዎች የአብዮታዊ ሠራዊት ጀግኖች ከባድ ጀብዱ ፈጽመው ከተሸለሙ አባላት መካከል የጥቂቶቹ አጭር የትግል ታሪክ ሻለቃ በዛብህ ጴጥሮስ ብጄ ተስፋዬ ኃማርያም ብጄ ለገሰ ተፈራ ወልደ ሥላሴ ብጄ ካሣዬ ጨመዳ ጌጤ የአብዮታዊ ሠራዊት ሜዳልያ ተሸላሚዎች የአብታዮዊ ሠራዊት ጀነራል መኮንኖች ስም ዝርዝር የምድር ጦር ጄኔራል መኮንኖች የአየር ኃይል ጄኔራል መኮንኖች የባህር ኃይል ጄኔራል መኮንኖች የምድር ጦር ሙሉ ኮሌኔሎችና ሌተናል ኮሎኔሎች በግንቦት መፈንቅለ መንግስት ህይወታቸውን ያጡ ጄኔራሎች በመፈንቅለ መንግስት የታሰሩ ዜጎች መደምደሚያ የሠራዊቱ ግዳጅ አፈጻጸም እና መስዋዕትነት ደረጃ በመንግስት ጦር ክፍሎች ስለወደመ ንብረት አጭር መግለጫ ወታደራዊ መረጃዎች በመንግሥት ስለሚመዘገቡ በመንግስት የወደመ የተቃዋሚዎች ንብረት ዓለም አቀፍ ወታደራዊ የመኮንኖች ማዕረጎች አጠራር ዋቢ መጽሐፍትና የመዛግብት ጽሑፎች ነንጭ የል ኹ ሠ ኩጋ ሠንጠረዥ ቁጥር የሠንጠረዥ ማውጫ አርዕስት የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት መከላከያ ባጀት በዎቹ በሀገር መከላከያ የነበሩ ጄኔራሎች ስም ዝርዝር በሶማልያ ጦር ላይ የደረሰ ጠቅላላ ጉዳት በውጊያ ላይ የወደሙ የጠለት አውሮፕላኖች ከጠላት የተማረኩ የጦር መሣሪያዎች በምሥራቅ ጦር ግንባር ከመስከረም ነሐሴ ቀን ዓም በወገን ጦር ላይ የደረሰ ጉዳት ወልቂ ወቅት አብዮታዊ እርምጃ የተወሰደባቸው የሠራዊቱ አባላ በኢትዮጵያ ላይ የተደረጉ ወረራዎች በ በመንግሥት ተቃዋሚዎች እጅ የገባ የኤርትራ መሬት ከ እስከ ነሐሴ ቀን ዓም በሰሜን ኢትዮጵያ በመንግሥት ሠራዊት የተከፈለው መስዋዕትነት ከ እስከ ዓም የተከፈለ መስዋዕትነት አይነት የቀይ ኮከብ ዘመቻ ተሳታፊ ዕዞችና የሰው ኃይል የዕዞች የውጊያ ደረጃ ከ እስከ ዓም የተከፈለ መስዋዕትነት አይነት በ ዓም በአብዮታዊ ሠራዊት ላይ የደረሰ ወታደራዊ ጉዳት መስከረም ዓም መከላከያ ሠራዊት ስምሪት የነበሩ ክፍሎችና የሰው ኃይል በኛ ኮር ቀጣና ምሥራቅና መሐል ትግራይ በኛ ኮር ቀጣና ሽሬ ግንባር በኛ ኮር ቀጣና በኛ ኮር ቀጣና በ ዓም በተደረገው ከባድና ቀላል ውጊያ በሀገር አቀፍ ደረጃ በአብዮታዊ ሠራዊት ላይ የደረሰ ጉዳት በ ዓም በተደረገው ከባድና ቀላል ውጊያ በሀገር አቀፍ ደረጃ በአብዮታዊ ሠራዊት ላይ የደረሰ ጉዳት በ ዓም ከመስከረም እስከ ሚያዚያ ቀን በተደረገው ከባድና ቀላል ውጊያ የደረሰ ጉዳት የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ ዓም የነበሩት አውሮፕላኖችና የደረሰበት የዕድገት ደረጃ ከ እስከ ዓም በግዳጅ ላይ የወደሙ አውሮፕላኖች ነሐሴ ቀን ያለው የአየር ኃይል ጦር አውሮፕላን ሁኔታ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል በ ዓም የነበሩት መርከቦች ሚያዚያ ወር ዓም የነበረው የመንግሥት ጦር ኃይሎች የሰው ኃይል ከግንቦት ቀን መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላ ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ በተገደሉ እና በታሰሩት ጄኔራሎች ምትክ የተሾሙ የጦር ጄኔራሎች ጥር ወር ዓም በውጊያ ግንባር የነበሩት የመንግሥት ኮር መምሪዎችና የሰው ኃይል ጥር ዓም የነበሩት የመንግሥት ክፍለ ጦሮች የሰው ኃይል ሰኔ ወር ዓም አብዮታዊ ሠራዊት መምሪያዎች ታጥቀው በጦር ግንባር የነበረው ከባድ ጦር መሣሪያዎች ጦር መሣሪያ ዋጋው በብር በአብዮታዊ ሠራዊት የተከፈለው የሕወይት መስዋዕትነት ለ ዓመታት በዘለቀው ጦርነት የቆሰለ የተማረከ የከዳ የሠራዊቱ አባል ለ ዓመታት ደረሰ የጠቅላላ ጉዳት ለ ዓመታት በሰሜን ኢትዮጵያ የነበረው የመንግሥትና የተቃዋሚዎች የሰው ኃይል አሰላለፍ ምዕራፍ አንድ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ተብላ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ በመጻ ዓለም የምትታወቀው ሀገራችን በጂኦኮገራፊያዊ አቀማመጧ ተስማሚ በሆነው የአየር ንብረትዋ በረዣዥም ወንዞችዋ በሐይቆች በዱር አራዊት በአፅዋፍ በእጽዋት ከ በለይ በሆኑ ብሔር ብሔረሰብ ሕዝቦች የተዋበች ሀገር ስትሆን የእርሻ መፊቅ የማዕድን ዓይነቶች ታሪካዊ ቦታዎች ገዳማት ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናትና መስጊዶች የሚገኙባት እንዲሁም በዓለም ደረጃ የምትታወቅበትና የሕዝቦቿ ልዩ ባህሪይ የሆነ የአትንኩኝ ባይነት ተጋድሎ መለያ ያደረገች ሀገር ናት። ዓካም ህባሕ ነህስ ነሃ ነነስ ህ ጓም ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማ ሌጄ ገር መከላከያ ጦር ኃይ ታ ቬሎ ስ ቢል የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዝ የነበ ምፅራፍ ስድስት የኢትዮጵያ ሠራዌት እድገት ደኗጃ ከጣሊያን ወረራ በፊት የነበረ መደበኛ ጦር ሺህ ነበር ከግማሽ በላይ በወፈራው ተሰውተዋል ሊያን ድል ተመታ መጋቢት ዓም ከኢትዮጵያ ከወጣች በኋላ በመልሶ መቋቋምና መረጋጋት ህዳት በ ተከታታይ ዓመታት የምድር ጦር ሠራዌት በማፍራት ረገድ ብዙ ጥረት ተደርገዋል ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም የጦር ኃይሎች በሰው ኃይል እድገት ደረጃ በየዓመቱ ተከፋፍሉ ሲታይ የጦር ኃይሎች ሠራዊት የሰው ኃይል ሀ በአንግሊዞች አደ ት ከ ዓም ጀምሮ በተካሄደ ጥራት ያለው የምድር ጦር ሠራዋት ደራዊ ሥልጠና በ ዓም ኢትዮጵያ የነበራት ሠራዊት መኮንን ባለሌላማእረግ ሺ ነበር በጠቅላላ ድምር ሺህ ሠራዊት ነበራት ለ ወታደራዊ ምልመላና ሥልጠናው በጥራት ተቀጥሎ መኮንኖች በሆለታ ገነት ጦር ትምህርት ቤት እና በሐረር ጦር አካዳሚ በተከታታይ ጥውም በላይ በየወቅቱ የአቅም መለኪያ ሥልጠና በመስጠት ዋሎም ውን ይገመግሙ ነበር ወታደራዊ እውቀት በመቅሰም የተደራጀ ወታደራዊ አቅም በመፍጠር በ ዓሥ በመከላከያ በሀገር አተፍ የነበረው የሰው ኃይል መኮንን ሺ ባለሌሳ ሣዕረግ ሺ ደረሰ በጠቅላላ ሺ ከ ዓም መጀመሪያ ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ባደረገችው ወዳጃዊ ስምምነት በመከላከያ ስር በነበሩ ጦር ክፍሉች እና በአስመራ ቃኘው ዞር ሰፈር እና የተይ ባሕር ዳህላክ ደሴቶችን አሜሪካ እንድትቆጣጠር በተጨማሪም የኦጋዴን ካሉብ ነዳጅ ፍለጋ ለአሜሪካ በመፍቀድ ኢትዮጵዞ በአፍሪካ ተንድ አካባቢ በወታደራዊ እድገቷ የተሻለች አያሆን ች መ በትጥቅ ረገድ ከ ያላነሱ ታንኮች ከ ያላነሱ ስው ን በመቶ የሚቆጠሩ አዳፍኔዎች የአየር መቃወሚያ ካሊበሮች እና የነፍስ ወከፍ መሣሪያና ከባድ ቀላል መትረየሶች ታጥቃ ነበር በወቅቱ የነበረው ወታደራዊ የሰው ኃይል የተገነባው በጠንካራ ወታደራዊ ዲስፒሊንና ወታደራዊ ባሕላዊ ጨዋነት በመሆኑ ከአካባቢው ሀገሮች ለሚነሱ ወታደራዊ ግጭቶች ብቃት ነበረውወ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ከተቋቋመበት ከ እስከ ዓም ድረስ ምንም እንኳ ለእድገቱ መሠረት የጣሉ እንግሊዞች ቢሆኑም ከአሜሪካና እስራኤል ባገኙት የሥልጠና የቴክኒክ እንዲሁም የውጊያና የትራንስፖርት ኘች አውሮፕላኖች በሁለት እግሩ የቆመ አየር ኃይል አገ በመሆኑም የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ ዓም አሜሪካ ሠራሽ ተዋጊና የትራንስፖርት አውሮፕላኖች በመታጠቅ በወቅቱ የውጊያ አውሮፕላኖች ብቃት ባላቸው ፓይለቶች በመመራት ወታደራዊ ዒላማዎችን በማደባየት አድናቆት ነበራቸው የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ከተመሠረተበት ከ ዓም እስከ ድረስ የማይናቁ እድገቶችን አሳይተዋል በአሜሪካና እስራኤል በቀይ ባሕር ቁጥጥር የበላይነት ለማግኘት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ወዳጅነት ማጠንከር የወቅቱ ጥያቄ በመሆኑ ቀን ከሌት በተደረገው የባሕር ኃይል ግንባታ እንዲሁም በሚሆኑ ተዋጊ መርከቦች በማጠናከር ለባሕር ኃይል መኮንኖች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር በከፍተኛ ማእረግ በማሰልጠን አሜሪካኖቹ ከፍተኛ ሚና ተጫውተው በመጨረሻም በቀይ ባሕር አካባቢ የተረጋጋ ሰላም በመፍጠር ለምጸዋና አሰብ የባሕር ኃይል ቬዝ በኤርትራ ከአስመራ ምጽዋ መንገድ ላይ በአንበቲከሳ በደንጐጉሎ የባሕር ኃይል ዘመናዊ ማሰልጠኛ በማስፋፋት ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል አሜሪካኖች በአስመራ የባሕር ኃይል ኮሌጅ እና የባሕር ኃይል ካምፕ በመጠናከር ምዋ የሚገኘው የእጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ ተቋም በዓይነትም ሆነ በጥራት በማደራጀት ብዙ ውጤት አስመዝሃግበዋል ምልመላና ሥልጠና የቀዳማዊ ኃይለ ሥሳሴ ጦር በሥልጠና ዘርፍ ያለው ሥራ በጣም ጠንካራ ነበር። በላይ የግዛት ማስፋፋት ጥያቄውን በተባበሩት መንግሥታትና በአፍሪካ አንድነት ድርጅት በኩል ማቅረቡ አልቀረም የሶማሊያ መንግሥት የኦጋዴን ሶማሌዎች ከኢትዮጵያ ተገንጥለው ወደ ሶማሊያ እንዲቀላቀሉ ከመገፋፋት የተቆጠበበት ጊዜ ባይኖርም ይህን ዓላማውን ከግቡ ከማድረስ ደፈጣ ተዋጊዎችን አሰልጥኖ ወደ ግዛታችን የማስገባቱን ጉዳይ ከ ዓም አጋማሽ ጀምሮ በሰፊው ቀጠለ እንዲሁም ደግሞ አንዳንድ ለሥልጣን የቋመጡ የኦጋዴንና የኦሮሞ ተወላጆች ከሶማሊያ መንግሥት ጋር በመተባበር በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ጊዜ የአስተዳደር በደል የደረሰባቸውን የሱማሌ ጎሣዎች በማወናበድ ለአድሃሪ ዓላማቸው መሣሪያ በማድረግ በፀረ ሕዝብና ሥራ አንድነት ተግባር ሳይ እንዲሰማሩ አድርገዋል ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ አብዮት ፈንድቶ ወታደራዊ አገዝዝ እድገቱን እያባየ ስለነበር የውስጥ ፀረደርግ ኃይላት የመጨረሻውን ግብግብ በገጠሙበት ወቅት አድኃሪው የሶማሊያ የገዥ መደብ አመች ሁኔታ የተፈጠረለት መስሎት በጀብደኝነት ተነሳስቶ ዓመታት ሙሉ ለጥፋት ያዘጋጀውን መደበኛ ሠራዊት በማሰለፍ በሐምሌ ወር ዓም ግልጽ ወረራውን ከፍቶ በማጥቃት ሴት ሕፃን አሮጊትና ሽማግሌ ሳይል በግፍ ጨፈጨፈ ንብረት አወደመ ዘረፈ የልማት ድርጅቶችን ዘረፈ ከተማዎችንና ወታራደራዊ ካምፖችን በማውደም ከድንበሩ አልፎ በምሥራቅ ኪሜትር በደቡብ ኪሎ ሜትር ድረስ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ዘልቆ በመግባት ሺህ እስኩዬር ኪሎ ፄትር መሬት ተቆጣጥሮ ጊዜያዊ ድል አግኝቶ ፍላጎቱን ያሳካ መስሎት ነበር ምንም እንኳን ጠላት ኪሜትር ዘልቆ በመግባት ወረራውን ቢቀጥልም አብዮታዊት እናት ሐገር ወይም ሞት ብሎ በቆራጥነት የተነሣው ኮሌኔል መንግስቱ ኃይለማርያም እና ሠራዊቱ በሰፊው ሕዝብ ደጀንነት እንደ አንድ ሰው ሆኖ በመሰለፍ ሕጋዊ የመከላከል ውጊያውን ተጠለ በዚሁ ጊዜ አብዮታዊው ሠራዊት እራሱን በበለጠ እያነቃና እያደራጀ ከሶሻሊስት ሐገሮች በተላይም ከሶቭየት ሕብረትና ከኩባ እንዲሁም ከየመን በተገኙ ወታደራዊ እርዳታና ጦር መሣሪያዎች ራሱን በሚገባ በማስታጠት ለጠላት ጥቃት ፍንክች ሳይል እንዲያውም በጠላት ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እያደረሰ ለመልሶ ማጥቃት ተዘጋጀ በተጨሣሪም የመከላከል ጦርነት ትክክለኛ ጦርነት መህ የሶሻሊስት ሐገሮችና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የሞራልና የሣማቴሪያል ጋፍ ከመስጠታቸውም በላይ ከኢትዮጵያ ጎን ተሰልፈው በመዋጋት ዓለምአቀፋዊ ግዴታቸውን ፈጽመዋል ን ያመኑ ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው አብዮታዋዊ ሠራዋት በሟገባ ከተደ ከታጠቀ በኋላ የመልሶ ማጥቃቱን ውጊያ ቀጥሉ ተወጥሮ የነበረውን አድሃሪ የሱማሊያ ሠራዊት እየደመሰሰ የሐገሩን ድንበር ነፃ አውጥቶ በየደረሰበት አካባቢ ሁሉ ጭቁኑን ሕዝብ መልሶ እያቋቋመ አደራጀ ሆኖም የሶማሊያ ሠራዊት ሰርጎ በመግባት በሕዝብና በአንድነታችን ላይ ደባ እየፈፀመ ስለሆነ አብዮታዋው ሠራዊት ት ሳያላላ በየቦታው እየተዋደቀ ሉዓላዋነቱን አስከበረ ቱን ከዚህ በላይ በዝርዝር እንደተነገረው የዚህ ዘገባ ሪፖርት ዓላሣ አድሃሪው የሶማሊያ መንግስት በሰነዘረብን ግልጽ ወረራ ምክንያት ጦርነቱ እንዴት እንደተካሄደና በዚሁም ሳቢያ በሰውና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት ለመግለፅ ሲሆን የሱማልያ መንግሥት ወታደራዊ እንቅስቃሴ ከ እስከ ዓም ምን ይመስል እንደነበር ከዚህ በታች በተመለከተው ሁኔታ ቀርቧል የ ዓም የሶማሊያ ጦር ኃይል አቀማመጥና ድርጊት በዓም የሶማሊያ ጦር ኃይል በሶስት ዕዞች የተከፈለ ነበር እነርሱም ኛው ዕዝ ኛው ዕዝና ኛው ዕዝ ሲሆኑ ብዛታቸው ከዚህ በታች የተመለከተውና ተዋጊና እርዳታ ሰጭ ክፍሎች የያዙ ነበሩ ሀሪ እግረኛ ደዳ ላን ሻለቆች እያንዳንዱ ሻለቃ የሰው ኃይል ነበረው ለ መድፈኛዱሙፁ ሬት ሻላቆችና ባትሪዎች ሐ ታንከኛ ጭሉልራ ሻለቆች መ አየር መቃወሚያ ሻለቆች ሠ ፖሊስ ሠራዊት ከ እስከ ሺህ የሚደርስ የሰው ኃይል ነበረው ረ አየር ኃይል ጠመምሪያ ሚግ ተዋጊ አውሮፕላን ሚግ ተዋጊ ሚግ ተዋጊ የሚሆኑ አዲስ በመቋቋም ላይ እንዲሁም ቁጥሩ ያልታወቀ ቦምብ ጣይ አይሮፕላን ሲኖረው የሰው ኃይል ብዛት የማደርስ ነበር በወቅቱ የሶማሊያን ጦር ኃይል እንደ መከላከያ ሚኒስትር እንደ ኤታማጆር ሹሦና እንደ ምድር ጦር አዛዥ ሆኖ ይመራ የነበረው በሜጄኔራል መሐመድ አሊ ሰመተር ነበር የአገልግሩት ሰጭ ክፍሎችን የፖሊስ ሠራዊት ሳይጨምር መደበኛ የተዋጊው ክፍል የሰው ኃይል ከ እስከ ሺህ ይደርስ እንደነበር ይገመታል የሶማሊያ ጦር አሰላለፍ ከዚህ በላይ ከተጠቀሱት ዕዞች ውስጥ ኛውና ኛው በምሥራቅ ኢትዮጵያ ግንባር የተሰለፉ ሲሆን በሥራቸው የነበሩት ክፍሎ አቀማመጣቸውም በሚከተሸለው ሁኔታ ነበር ሀ ኛው ዕዝ የዕዙ መምሪያና የአገልግሎት ክፍሎች በለደወይ በተባለ ቦታ እግረኛ ኛው ሞሻለቃ በቴግሌው በተባለ ቦታ የእግረኛው ማሰልጠኛ ትቤት በቴግሌው መኢፈኛ ኛ መድፈኛ ሻለቃ በሌበርቲ በተባለ ቦታ ኛ መድፈኛ ሻምበል በሌበርቲ ኛ ቢኤም ሮኬት ሻምበል እና አየር መቃወሚያ ኛ አየሮ መቃወሚያ ሻምበል ቡሌበርቲ ኛ አየር መቃወሚያ ሻምበል ቡሌበርቲ ኛ አየር መቃወሚያ ሻምበል ቡሌበርቲ ኛ አየር መቃወሚያ ሻምበል ቡሌበርቲ ክፍሉ ያልታወቀ አየር መቃወሚያ ሻምበል በለደወይን ታንከኛ ኛ መድፈኛ ሻለቃ ቡሌበርቲ ኛው ዕዝ መምሪያውና አገልግሎት ክፍሎች ሃርጌሣ በተባለ ቦታ እግረኛ ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ በመቋቋም ላይ ሃርጌሣ ኛ ሜካናይዝድ ሻለቃ ሃርጌሣ ኛ ኮማንዶ ሻለቃ አዳድሌ በተባለ ቦታ ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ በርኦ በተባለ ቦታ ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ገቢሌይ በተባለ ቦታ የኛ ሻለቃ ተነጣይ ሻምበል ገብየአውል በተባለ ቦታ መድፈኛ ኛ መደፈኛ ሻለቃ ሚሊ ሜትር ሃርጌሣ ኛ መድፈኛ ሻለቃ ሚሊ ሜትር ሃርጌሣ ኛ ሻምበል የተደረበ ሃርጌሣ ኛ ሻምበል የተደረበ ሃርጌሣ ኛ ሻምበል የተደረበ ገቢሌ ኛ ሻምበል የተደረበ ቡርኦ ኛ ቢኤም ሮኬት ሻምበል ሃርጌሣ ሚሳይል ምድብ በመቋቋም ላይ ሃርጌሣ አየር መቃወሚያ ገኛ አየር መቃወሚያ ሻምበል ሃርጌሣ ኛ አየር መቃወሚያ ሻምበል ሃርጌሣ ኛ አየር መቃወሚያ ቨምበል ሃርጌሣ ኛ አየር መቃወሚያ ሻምበል በርኦ ኛ አየር መቃወሚያ ሻለቃ በርበራ ኛ አየር መቃወሚያ ሻምበል አዳድሌ ታንከኛ ኛ ታንክ ሻለቃ ደበወይን ኛ ታንክ ሻለቃ በንደር ወናክ ልዩ ልዩ የጠላት ድርጊቶች በ ዓም የጦሩን አቋም ማሻሻል ትጥቁንና ከክ ማ የሰው ኃይሉንና ድርጅቱን ማሟላት የዘወትር ተግባራቸው ነበር ሀ ትምህርት በትምህርት በኩል ዕዞች የምድርና የአየር የሕብረት ውጊያ ልምምድ በቡርኮ አካባቢ በተከታታይ አድርገዋል የሸክወይኔና የተግሌ ማሰልጠኛ ጣቢያዎች አዲስ ቅጥር ወታደሮችን ያለማቋረጥ ከማሰልጠናቸውም በላይ የኛው ዕዝም ሌላ አዲስ ማሰልጠኛ ጣቢያ በባይደዋ አካባቢ ቋቋም አዲስ ቅጥሮችን በማስተማር ላይ ነበር ሌሎች ዕዞችም ተመሳሳይ የማሰልጠኛ ጣቢያ ለማቋቋም እቅድ ነበራቸው ልዩ ልዩ ክፍሎችም በየመምሪያቸውና በየሥራ ዘርፋቸው ባለሙያዎችን በሐገር ውስጥ ከማሰልጠናቸውም ሌላ ከምድር ጦር ከአየር ኃይልና ከባሕር ኃይል አያሌ መኮንንኖችና ባለሌላ ማዕረግተኞች ለትምህርት ወደ ሩሲያ ይላኩ ነበር የኦጋዴንንና የኤርትራን ደፈጣ ተዋጊዎች የማሰልጠኑ ጉዳይ የዘወትር ተግባር ነበር የጠላት ሞራል በኢትዮጵያና በሶማሊያ መንግሥት መሐል ቀደምሲል በዓም በተደረገው ውጊያና የወሰን ግጭት በሶማሊያ የጦር ሠራዊት ላይ ከፍ ያለ የሞራል ውድቀት ደርሶበት ነበር ከዚያን ወዲህ ግን የሩሲያ መንግስት የሶማሊያን ጦር ሠራዊት ትጥቅ በሙሉ ስለለወጠላቸውና በሰው ኃይል በኩልም ሠራዊቱ ስለተስፋፋና ስለተደራጀ ምን ጊዜ ተዋግተን ብድራችንን በመለስን የሚል ስሜት ነበራቸው ሆኖም የጎሣ አስተዳደር በጦር ሠራፒቱም ውስጥ ሥር የሰደደ ስለነበርና የኑሮ ውድነትም ስለአንገፈገፋቸው ሰላማዊው ሕዝብና የፖሊሱ ክፍል ጭምር የሩሲያ መንግስት ነፃነታችንን ገፈፈን በማለትና የጎሣ መሪዎቻቸውንም መንግስት እየተከታተለ ያስርባቸው ስለነበር በመንግሥቱ ላይ ቅሬታ ስለአሳደረባቸው የውጊያ መንፈሳቸው የተዘተዘ ነበር በ ዓም የሶማሊያ ጦር ኃይል አቀማመጥ ጳዓአጊር በ ዓም የሶማሊያ ጦር ኃይል በአምስት ዕዞች ያናይ ላም በዓም የነበሩት ሶስት ዕዞች እንዳሉ ሆነው አዲስ የተቋቋሙ ም ኛውና ኛው ዕዝ ነበሩ በአየር ኃይሉም በኩል ስ ሚግ ተዋጊ አይሮፕላኖች ብዛታቸው ወደ ያ ብዛታቸው ያልታወቀ ሚግ አውሮፕላኖችም ተጨምረዋል የጠላት ጦር አቀማመጥ ከ አቀማመጥ ብዙ ልዩነት ባይኖረውም በታች የተመለከቱት አዲስ ክፍሎች በዓም በየዕዙ የተቋቋሙ ነበሩ። በተረፈ በ የነበረው ሁኔታና የጠላት ድርጊት ከ ዓም ልዩነት አልነበረውም በ ዓም የሱማሊያ ኃይል አቀማመጥና ድርጊት ጠቅላላ በዓም የጠላት ጦር አቋምና አቀማመጥ ከ እና ዓም መጠነኛ ለውጥ ነበረው በ እዞች የተከፈለ ሲሆን እነርሱም ሀ ኛው ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ለ ኛው ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ሐ ኛው ዕዝጠቅላይ መምሪያ መ ኛው ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ሠ ኛው ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሶማሊያ ጦር ጠቅላላ ሁኔታ ከዓም በፊት የሶማሊያ መደበኛ ጦር ሠራዊት ኃይል ሺህ ይደርሳል ተብሎ ይገመት ነበር በዓም የጦሩ ኃይል ወደ ሺህ ደርሶአልር ከዚህ በተጨማሪም ሺህ ደፈጣ ተዋጊዎች እንዳሉት ተረጋግጧአል ኛው ዕዝ አቀማመጥና ስምሪት ሀ ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ጋልካአዮ በተባለ ግንባር ለ ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ በለደወይን ግንባር ሐ ኛ ታንክ ብርጌድ የተቀነሰለት ቤሌበርቴ ግንባር መ አንድ ስሙ ያልተረጋገጠ ሜካናይዝድ ብርጌድ ዱሥመረብ ሠ መድፈኛ ሻለቆች ቡልባርቴ አቅጣጫ ረ ኛ አየር መቃወሚያ ብርጌድ ዱሥመረብ ግንባር በዚህ ዕዝ ሥር ሆነው በወሰን አካባቢ የሚገኙት ክፍሎች በመሰብሰቢያ ወሬዳ ውስጥ መሆናቸው ተረጋግጦአል ኛው ዕዝ አቀማመጥና ስምሪት ሀ ኛ ሞተራይዝድ ሀሀ ለ ኛ ሞተራይዝድ ዲደ ለ ሐ ኛ ኮማንዶ ብርጌድ መ ገኛ ታንክ ብርጌድ ሠ አንድ መድፈኛ ብርጌድ ረ ኛና ኛ አየር መቃወሚያ ብርጌዶች በርበራና ሃርጌሣ አካባቢ ለስለላ ተግባርና ለአንዳንድ ጥፋቶች ወደ ኢትዮጵያ ዘልቆ የገባ የወንበዴዎች የሰው ኃይል ደፈጣ ተዋጊዎች ሰርጎ ገቦች ቴር ሀ ኢሣና ጉርጌራ ለ ሐረር ኮምቦልቻና ኤረር ሐ መሌይኮ አካባቢ መ ተላፎ ነዴ ዋርዴር ጠቅላላ ድምር የተጨመራ ድምር የጠላት የውጊያ ዝግጅት እና እብሪት ወረራ በጀነራል መሐመድ ዚያድ ባሬ የተሰጠ ጥብቅ ትዕዛዝ ሐምሌ ዓም ሀ ጦሩ በአንደኛ ደረጃ ተጠንቀቅ ላይ እንዲሆን ተደረገ ለ በወታደራዊ ትምህርት ቀደም ብለ ው የሰለጠኑ ሰላማዊ ሰዎች በየአቅራቢያቸው እንዲመዘገቡ ትዕዛዝ ተሰጠ በየወሰኑ አቅራቢያ ምሽግ አዘጋጅተዋል መ የጦሩ አባሎች ፈቃድ ተከለከሉ ሠ የመንግስት ድርጅቶችና የግል መኪናዎች እንዲሰበሰቡ ተደርጓል በተለይ ቦቴዎችና አምቡላንሶች በጦሩ ቁጥጥር ሥር ዋሉ ረ የሐኪም ቤቶች ድርጅታቸውን እንዲያሟሉ ተደረገ ሰ የጫኑት ጦር መሣሪያ ምን እንደሆነ በውል ባይታወቅም በርከት ያሉ መርከቦች በርበራ ወደብ ላይ ቆመው ጦር መሣሪያ ተራግፎባቸዋል ሸ የአየር ክልላችን በተደጋጋሚ በሶማሊያ አውሮፕላኖች ተደፍሯል ቀ በወሰን አካባቢ የማያቋርጥ ቅኝት ተደርጓል የጠላት ጦር ንቅናቄ እና የእብሪት ወረራ በኢትዮጵያ ላይ ሀ ኛ ሜሻለቃ ካሉቅ ጉቢሌ ወደ ሃረጌሣ ተነቃንቆ ለኛ ታንክ ብርጌድ ተደረበ ለ ኛ ኛ ተዋጊ መሐንዲስ ሻለቆች ከሞቃዲሾ ተነቃንቀው ለኛው ዕዝ ተደረቡ ሐ ከኛ ሞተራይዝድ ብርጌድ ከየሻለቃው አንዳንድ ሻምበል ለነፃ አውጭው ድርጅት ተደርቦ የድሬዳዋ ጂቡቲ ምድር ባቡር መንገድ ለመዝጋት ተንቀሳቅሰዋል መ ኛ ብርጌድ በኛ ታንክ ሻለቃ ተጠናክሮ ከጋሪሣ ተነቃንቆ በአብዱልቃድር በኩል ወሰን አካባቢ እንዲሰርፍ ተደርጓል ሠ ኛ ሞተራይዝድ ብርጌድ የተቀነሰለት በኛ ታንክ ሻለቃና በመድፈኛ ተጠናክሮ ከሃርጌሣ ተጉጫሌ ግንባር ሠፈረ ረ ኛ ሞተራይዝድ ብርጌድ የተቀነሰለት በድራዋሽ ፖሊስ ተጠናክሮ ከቡርኦ በድሩክሲ በኩል ወደ ደገሃቡር ተነቃንቋል ሰ ኛ ታንክ ሻለቃከኛ ታንክ ጋር በሊገበድሌ ሸ ኛ ሞተራይዝድ ብርጌድ የተቀነሰለት ከጋልካአዮ ወደ ቃርዴር ተነቃንቋል ቀ ኛ ሞተራይዝድ ብርጌድ ከሁዴር ወደ ጉዴ ተነቃንቋል ወደ ኢትዮጵያ ዘልቆ ወረራ በመፈጸም በልዩ ልዩ ግንባር በውጊያ ላይ የተሰለፈ የጠላት ጦር ሐምሌ ሀ ዋርዴር አንድ የደፈጣ ተዋጊ ብርጌድ ከ ጀምሮ በውጊያ ላይ ኛ ሞተራይዝድ ብርጌድ ከጋልካአዩ በአብዱዋትና በገላዲን ደቡብ ገባ አንድ መድፈኛ ሻለቃ አንድ ታንክ ሻለቃ ለ ቀብሪደሐር አውራጃ ኛ ሠራዊትና በሞርተር አንድ ደፈጣ ተዋጊ ብርጌድ በመደበኛ ሠራዊተ በከባድ መትረየስና ሮኬት ተጠናክሮ ከ ጀምሮ ቀብሪደሐር ከኢትዮጵያ ጦር ጋር መዋጋት ጀምረዋል። ለአፄ ቴዎድሮስ ተምሳሌት የናቅፋው ቴዎድሮስ ለሟቹ ሻለቃ ማሞ ተምትሜ የሌተናል ኮሎኔልነት ማእረግ የ ደግሞ የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ለሻምበል ተስፋዬ ሐብተማርያም የሌተናል ኮሎኔልነት ማእረግ የ የሕብረተሰባዊት ኢትዮጵያ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ለምክትል መቶ አለቃ መኮንን ፈይሳ የሻምበልነት ማእረግ ወደ ለሚሆኑት የምክትል መቶ አለቃ ማእረግ እንዲሁም ለሌሎች ከ አለቃ አለቃ ባሻ ማእረግ ተሰጣቸው የ ወር ደመወዝ እንዲከፈላቸው በመንግስት ተወስኖ ተሰጣቸው የዛሬም ሆነ የነገም ትውልድ ወታደር ከሆነ ከዚህ ተጋድሎ ምን ይማራል የተከበሩ አንባቢያንስ ስለ ሀገር ሕዝብና መንግሥት ቃል ኪዳን ምን ያህል ግንዛቤ ይጨብጣሉ ሕይወትን በሚያክል ጉዳይ ሀገርን በሚያክል የሁሉ መኖሪያ ቤት ሆነው መንግሥትን የሚያክል የነፃነት ምልክት ጠብቆ ለተተኪ ትውልድ ለማስረከብ ወታደራዊ ግዳጅ ከሁሉም የላቀ መሆኑን ለመረዳት የኛ ቫለቃ ጦር በናቅፋ የከፈለው መስዋዕትነት ሲታወስ የሚኖር ታላቅ ታሪክ ነው በኤርትራ የናቅፋው ዳግማዊ ቴዎድሮስ አ ሌኮሌኔል ማሞ ተምትሜ የኛ ሻለቃ አዛዥ በ ዓም በሙሉ መቶ አለቃ ማዕረግ የተነሱት ፎቶ ምፅራፍ አሥራ ሁለት የብሔራዊ ዘመቻ መምሪያ መቋቋም እና ያስመዘገባቸው ድኩች ብ ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ነሐሴ ቀን ዓፅ ብሔራዊ አብዮታዊ ዘመቻ መምሪያ አቋቋመ የዘመቻ መምሪያ አዛቼ ሌተናል ኬሌኔል መንግሥቱ ኃማርያም የዘመቻው መምሪያ ዘመ መኮንን ኮሌኔል ገብረክርስቶስ ቡሊ የደርጉ ወታደራዊ ጉዳይ ኃላ ሌተናል ኮሌኔል ተስፋዬ ገብረኪዳን የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስ ጀኔራል ታዬ ጥላሁን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማር ሹም ሜጀ ጄኔራል ግዛው በላይነህ የምድር ጦር መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ከፈለ ይብዛ የምድር ጦር ዘመቻ መኮንን ኩሎኔል ደምሴ ቡልቶ የምሥ እዝ ኛ አንበሳ ክፍለ ጦር መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ሙላቱ ነጋሽ የሰሜን እዝና ኛ ዋሊያ ክፍለ ጦር መምሪያ ዋና አዛዥ ኩሎኔል መርእድ ንጉሜ የማእከላዊ እዝ ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል አበበ ገብረየስ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፋንታ በላይ የሀገር አስተዳደር ሚኒስቴ ሚኒስትር ኮሎኔል ለገሠ ወልደማርያም የባሕር ኃይል አዛዥ ካፒ ተስፋዬ ብርሃኑ የደርጉ ዋና ፀሐፊ ሻምበል ፍቅረ ስላሴ ወግደረስ ሻለቃ ደመቀ ባንጃው ቫለቃ በየነ ዘለቀ ሌሎችም ሀገር ወዳድ ሁሉ ከ የተዘረዘሩት የመንግሥት እና ወታደራዊ ባለሥልጣናት በ ዓፆ በከፍተኛ የሥልጣን እርከን ላይ የነበሩ እና ወታደራዊም ይሁን የሲቪ ሥራውን በበላይነት ይመሩ ነበር በወታደራዊ ጉዳይ መንግሥት ያከናወናቸው ተግባሮች በኤርትራ ሻእቢያ በአሥመራ ላይ ጀብሃ በአቆርዳት ከተማ የ አዋጅ ለማውጣት ቆርጠው ተነስተዋል ኢሕአፓ በመከላከያ ሠራዊት ውስጥ መዋቅር ዘርግቶ በፀረ ደርግ ትግል ከምንጊዜም የበለጠ እንቅስቃሴ እያደረገ ከመሆኑም በላይ የደርግ ሊቀ መንበር ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያምን መስከረም ቀን ለመግደል ባደረገው ሙከራ ኮሌኔል መንግሥቱን አቁስሏል ኢዲዩ በጐንደር በተለይ በሁመራ ተጠናክሯል ተሀሕት በመላ ትግራይ ወኪሎቹን በማሰማራት የደፈጣ ውጊያ ተያይዚል። ቆሬ ግንባር መልሶ ማጥቃት ምፅራፍ ስድስት የወገን ጦር ውጊያ የካቲት መጋቢት ዓም በቆሬ ግንባር ለመልሶ ማጥቃ የተዘጋጀው ኛ መድፈኛ ቫለቃቢኤም ሻለቃ ሚሜ መድፍ ሻለቃ ሚሊ ሜትር መድፍ ሻለቃ ስትሬላ ምድብ ኛ መድፈኛ ሻለቃ ሚሊ ሜትር መድፍ ባትሪ ማሉትካ ምድብ ኛ ሻለቃ ኞ ሻለቃ ኛ ሻለቃ ኛ ብርጌድ ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ ኞ ነበልባል ኃይል ኛ ታንክ ቫለቃ ኛ ሚሊሽያ ብርጌድ ኛ ሚሊሽደ ብርጌድ ኛ አየር መቃወሚያ ባትሪ መን ወራራ የተፋለሙ የከ በዋሉት ውለታ የነ መ ገስቱ ኃይለማርያም ከኢትዮጵያ ጎን ተሰልፎ ኩባ ሠራዊት ለተወጡት ዓለም አ ትፎ የሶማሊን ህብረት ጉርሱም ግንባር ተሰልፈው የነበሩት ኛ ሚሊሽያ ብርጌድ አባት ጦር ቫለቃ ግራድ ፒ ምድብ ከኛ መድፈኛ ቫለቃ አንድ ሚሜ መድፍ ባትሪ አንድ ታንኮ የመቶ መሐንዲስ ጓድ ሲሆኑ በጉርሱም ግምባር ተሰልፎ የነበረው ጦር ጃርሶ አቅጣጫ ሄዶ ከኮምቦልቻው ጦር ጋር በመደባለቅ የመልሶ ማጥቃቱን ግዳጅ ፈፅሞ ወደ ጉርሱም ተመልሷል የቆሬው ጦር ለብዙ ጊዜ ጠሳትን ለመደቆስ ሲጠባበቅ ቆይቶ ሳለ በሌላው አቅጣጫ ቀደም ብሉ ማጥቃቱን የሰነዘረው ጦር ከጠላት ኋላ ስለደረሰ በዓም ኛ ክፍለ ጦር በከፍተኛ ዝግጅት የቆሬ ጅጅጋን መንገድ ይዞ ቢነቃነቅም የጠላት ጦር በየምዕራፎቹ በተደረገው መልሶ ማጥቃት ከፍተኛ ውድቀት ስለደረሰበትና መልሶ መቋቋም ማድረግ ስላልቻለ የቆሬው ጦር አካባቢውን እያሰሰ ቢሄዱ የጠላት ጦር ቀደም ብሉ ስለፈራ ምንም ነገር የተሽከርካሪ ፈንጂ ሳያጋጥመው ፋፈምን ተሻግሮ ካራማራ ላይ ደርሷል የኛ ክፍለ ጦር በ ከጠዋቱ ላይ ለኦጋዴን እስትራቴጂካዊ የሆነችውን ጅጅጋ በእጁ አድርጎ ስለነበረ ከቆሬ የመጣው ጦር ካራማራ ላይ አዳር አድርጓል ጠሠፈሩን በማቋቋም የካራማራን ግራና ቀኝ በቁጥጥሩ ሥር አድርጎ ጥበቃውን አጠናከረ ከኛ ታንከኛ ብርጌድ የኩባ ጦር እና ኛ ሚሊሽያ ብርጌድ ከኛ ክጦር ። ኪሎ ሜትር ነው የኛ ገብረ ኃይል መ ፀኛ ግብረኃይል መምሪያ ሰኔ ቀን በአሥመራ ከተማ የተቋቋመ ግብረኃይል ነው የተቋቋመበት ዋና አላማ ከአሥመራ እስከ ከረን መንገድ ነፃ ለማውጣት ነው አካላዊ ክፍሎቹም ኛ ኛ ኛ እግረኛ ብርጌድ ሚሊሺያ ብርጌድ ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ ናቸው ዘመቻ ሰበር በሚል አሥመራ ከረን መንገድ ኪሎ ሜትር ከሻዕቢያ ነፃ ለማውጣት የውጊያ ዘመቻ አድርገዋል ግዳጅ የኛ ግብረኃይል የተባለው የቀድሞ ኛ እግረኛ ዋልያ ክፍለጦር ነው ይህ ግብረኃይል ከአሥመራ ከረን ያለውን መንገድ ነፃ ለማውጣት ነሐሴ ቀን ከዘመቻ መምሪያ ግዳጅ ተቀበለ ዘመቻ ሰበር በሚል ስያሜ ከነሐሴ ቀን ዓም ከአሥመራ በግምት ኪሉ ሜትር አባርቃቃ በተባለ ቦታ ላይ ሁሉንም ብርጌዶች ያሳተፈ መጠነ ሰፊ የውጊያ ዘመቻ አደረገ ሻዕቢያ በአምበርቃቃ ላይ አልበገርም አለ ነሐሴ ቀን ዓም ከሙሉ ቀን ውጊያ በኋላ ሻእቢያ ከከረን አቅጣጫ ብዛት ያለው ተዋጊዎቹን አስመጥቶ አዋጋ አብዮታዊ ሠራዊት አሳፋሪ ሽሸት አደረገ ሻዕቢያ ታንክ መድፍ ሳይቀር ማረከ የበላይነቱን አረጋገጠ ብርጌድ ወደር የሌለው ጀግንነት በተሞላበት ከሻእቢያ ደራሽ ፖሊስ በዚህን ጊዜ በኤርትራ ፖሊስ ሠራዊት ኛ የሪ ጋር ተጋፈጠ ከፈ ጻን ቸው ከነበሩ ደራሽ አባላት የኢትዮጵያ ጦር አይሸሽም የተማረኩ የብርጌዱ አባላት የህይወት መስዋዕትነት ቁስለኛ በጠቅላላው ከውጊያ ውጭ ሆነው የተቀሩት የኤርትራ ፖሊስ የኛ ብርጌድ ፈጥኖ ደራሽ አባላት ከተሰዉት ጓደኞቻቸው የተሰበሰቡትን እያንዳንዱ ሰው ከ መሣሪያ በመሸከም ወደ ኋላ አፈገፈጉ ቀላልና ከባድ መትረየስ መሣሪያ ከጠላት አድነዋልፎ ሻእቢያ ላይ ከባድ ጉዳት አድርሰዋል ሻእቢያን ገለው ከሺህ በላይ አቁስለው ቱን ያ ቀን ውጊያ ምንም ያልቀናው ብቻ የሚሆኑ እያንዳንዳቸው ያላነሰ ጦር በዚህም መሠረት ። ከነሙሉ መሣሪያቸው ማርከዋል በመጀመሪ ኛ ግብረኃይል የጐደለውን አሟልቶ እን ሰፊ ወረራ በሻእቢያ ላይ አደረገ በዓዲ ተክሌዛ ወረዳ በአበርቃቃ ግንባር ለ ቀናት በተከታታይ ውጊያ አድርጐ ብዙ መስዋዕትነት ከፈለ በዚህ ዊ ሠራዊት አባላት የህይወት መስዋአትነት ከፈሉ ተስፋ የቆረጠና መንፈሰ ደካማ የሆኑ ወውጊያ ውጭ ደገና በነሐሴ ወር መጠነ ውጊያ የአብዮታ ቆሰሉ በሻእቢያ ተማረኩ አባላት ራሳቸውን በራሳቸው አቁስለው ከ ሶባቸው ራሳቸውን ማቁሰላቸው በጤና ባለሙያዎች ዓም አበርቃቃ ግንባር ሠራዊቱ ፊት የሠራዊቱ ለመሆን ሲማከሩ ተደር በመረጋገጡ ነሐሴ ቀን ተረሸኑ ር ሙሉ ተዋግቶ ሻእቢያን ከቦታው ላይ ልብ በማግኘቱ ከአሥመራ ወደ ከረን ዊ ሠራዊት በማጥቃት ወደ ኋላ የኛ ግብረኃይል ነሐሴ ወ ማነቃነቅ አልቻለምፊ ሻዕቢያ የልብ ኪሎ ሜትር ላይ የነበረውን አብዮታ ኪሎ ሜትር በመግፋት ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ የኛ ግብረኃይል መምሪያ አቆርዳት ላይ መቋቋም ሸሬ ላይ የተቋቋመው የኛ ግብረኃይልና የኛ ግብረኃይል አካል የነበረ ኛ አንበሳ ክፍለ ጦር በአንድነት መስከረም ቀን ዓ ኛ ግብረኃይል ተብሎ ተቋቋሙ የተቋቋመበት ዋና አላማ ከአቆርዳት እስከ ከረን ያለውን ኪሉ ሜትር ከጀብሃ ነፃ ለማውጣት ነው በዚህም መሠረት ከህዳር ቀን ጀምሮ ከጀብሃ ጋር ከባድና ቀላል ውጊያ እያደረገ አገረኔ አንደርዴ አጋዝ ማንሱራ ከጀብሃ ነፃ አወጣ ከረን ፈርቶ ሰንክ ተራራ ላሉንባ ተራራ ከረን አየር ማረፊያ ሽፍሽፍትን ከሻእቢያ ነፃ በማውጣት የግብረኃይሉ አካል የሆኑት አንደኛ ፓራኮማንዶ ኛ ሜካናይዝድ ኛ እግረኛ ብርጌድ በጋራ ሀዳር ቀን ከሰዓት በኋላ ከረንን ተቆጣጠረ የኛ ከረንን የተቆጣጠረ እለት የሻእቢያ መሪ ታጋይ ኢሳያስ አፈወርቂ ከከረን ወደ አፍአቤት ጽህፈት ቤቱን ይዞ ማፈግፈጉን በትክክለኛ ማስረጃ ተረጋገጠ የከረን አብዮታዊ ሠራዊት ከሻእቢያ ነፃ መውጣት ኮሌኔል መንግሥቱንና የኢትዮጵያ ሕዝብን አስደሰተ የደስታ መግለጫና የድጋፍ ሰልፍ ኢትዮጵያን ከዳር እስከ ዳር አጥለቀለቀ ከረን ከአሥመራ ኪሎ ሜትር ነቹ ኛ ከከረን አልፎ ወደ አሥመራ መንገድ ነፃ ማውጣቱን ቀጥሎ ህዳር ቀን ዓሊመንተልን ሐሰና የተባሉትን የገጠር መንደር ነፃ በማውጣት ከአሥመራ ከረን አስፋልት መንገድ ኪሎ ሜትር ላይ ቆመ ኛ ግብረኃይል ከአሥመራ ከረን መንገድ ነፃ የማውጣቱ ሂደት ከባድ ፈተና ላይ ጥሎት ቢሰነብትም ከነበሩት አካላዊ ክፍሎች ሌላ የኛ «ለ» ንዑስ ግብረኃይል አካል የነበሩ ኛ እግረኛ ኛ ነበልባል ኛ ሜካናይዝድ ብርጊዶች ተጨምሮለት ከህዳር ቀን ዓም ጀምሮ በከረን ግንባር ማጥቃት ቀጠሉ ሻዕቢያ ሊቋቋማቸው ባለመቻሉ እስከ እሳበረድ ከተማ በ ቀን ውጊያ ገፉት ከእላበረድ ቀጥሎ ግን ሻእቢያ የሞት ሽረት ጦርነት ህዳር እና አደረገ ብዙ መስዋዕትነትም ተከፈለ ኛ የመጀመሪያ ሽንፈቱን በመገምገም ህዳር ቀን ርር ድል ለማስመዝገብ ቆርጦ በተነሳው መሠረት ከፍተኛ ድል አስመዝግቧል በመጨረሻም ከህዳር ቀን ጀምሮ የሞት ሽረት ውጊያ ከሻእቢያ ጋር ባደረገው ተጋድሎ የአብዮታዊ ሠራዊት አባሎች የሕይወት መስዋእትነት ሲከፍሉ ሲቆስሉ በሻእቢያ ሲማረኩ በባአቦዖ በኩል ከ በላይ ሲሞቱ ከአራት ሺህ በላይ ቆስለዋል ሰበኸ የኛ ግብረኃይል የተሰጣቸውን ግዳጅ በከባድ መስዋእትነት ታግሎ ይ ቀን ዓም ቀደም ብሎ ከረንን ከተቆጣጠረው ኛ ግብረኃይ ጋር የብሔራዊ ሠንደቅ ዓላማ እና የዓርማ ልውውጥ ከከረን ወደ አሥመራ ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገፕው አልመንተል በተባለች የገጠር ከተማ ላይ አደረጉ ከዛም ጥቅምት ከጅጅጋ ተነስቶ ጥቅምት አሰብ ሽ ስ ምጽዋ የገባው ኛ ክፍለ ጦር የውጊያ እንቅስቃሴ ዘመቻ ሸዱስስ ከምጽዋ ሸፋቤት መማከመጾ መርሣ ጉስብብ ነዛ የማውጣት ዘመቻ የኛ ለ ንዑስ ግብረሐይል መምሪያ ጥቅምት ቀን ዓም ምጽዋ ላይ ተቋቋመ የተቋቋመበት ዋና ዓላማ ከምጽዋ እስከ አፋቤት ሣማአሚዶ እና መርሣ ጉልብብ ያለውን የባሕር ጠረፍ ከሻእቢያ ነፃ ማውጣት ነው። አንድ የኛ ብርጌድ ታንክ በሻእቢያ እጅ ቦምብ ተቃጠለ ታንኩ ጭኖት የነበረ የታንክ ጥይት ከፍተኛ ፍንዳታ በማሰማት የአብዮታዊ ሠራዊት አባሳትን ሞራል ነካ ለሻዕቢያ ውጊያ አዲስ በመሆኑ የኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ የሻእቢያን ውጊያ መቋቋም አልቻለም ሻዕቢያ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ ሠጊያው ከምሽቱ ሰዓት አካባቢ በሁለቱም ጦገን ቆመ መስከረም ቀን ጠዋት ሻእቢያ ተጠናክሮ በ ኪሉ ሜትር ስፋት የማጥቃት ጦርነት ከፈተ የኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ የኛ ሜካናይዝድ ቫለቃ መቶ አለቃ ሁንዴ ጣፋ ጦሩን አዋጉ በተለይ የኛ ሜካናይዝድ ሻለቃ ዘመቻ መኮንን በወቅቱ ማዕረጋቸው መቶ አለቃ ጌታሁን ወሚካኤል የተባሉት ፒኬ ኤም ከባድ መትረየስ ይዞ እንደ አንድ ተዋጊ ሆኖ ውጊያ ገባ የሠራዊቱ አባላት ሞራል በማንሳት ለሠራዊቱ ጥሩ ምሣሌ በመሆን በግንባር ቀደምትነት የጨበጣ ውጊያ በሻዕቢያ ላይ በመሠንዘር በቆራጥነት ብቻውን ጥይት እያርከፈከፈ ጀግናው መቶ አለቃ ጌታሁን ወሚካኤል ወደ ሻዕቢያ ምሽግ ሲገሰግስ ሠራዊቱ እሱን በማየት በሻዕቢያ ላይ ማጥቃት በመሰንዘር ከአካባቢው ሻዕቢያን አባረረ ጀግናው የኛ እና የኛ ሜካናይዝድ ሻለቆች ግን በጉን በመሆን በከባድ መሣሪያና ታንክ ታግዘው ሻእቢያን በመቀጥቀጥ ወደ ኋላ መለሱ ከ በላይ የጠላትን ሬሣ አስቆጠሩ በወገን ጦር በኩል ከ በሳይ የህይወት መስዋእትነት ከፈሉ ከ በላይ ቆሰሉ የተማረከ የለም በዚህ ውጊያ የኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ አዛዥ በወቅቱ ማዕረጋቸው ሻምበል መኮንን በቀለ ይባላሉ የጦር ሜዳ ሜዳይ አንደኛ ደረጃ ተሸላሚ ናቸው በከርከበት ጦርነት ብልህ በተሞላበት ሻእቢያን በመከላከል በትንሽ ኃይል እየቀጡ ብዙ የጠላት ኃይል እየተከላከሉ ሻእቢያ ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ በተላል መስዋእትነት ከፍተኛ ድል አስመዝግበዋል የከርከበት ባርካ ምድር አቀማመጥ በሜዳነቱ ከሸዋ ክፍለሀገር ወይም ከኦጋዴን ሜዳ ጋር በጣም ይመሳሰላል በጣም ሰፋፊ ሜዳ አለው ኬምስ የተባለ አቧራ አለው ኬምሰው አውሎ ንፋስ በማንሳት በሰዓት ልዩነት መለስተኛ ኮረብታ ይሠራል በጣም አስቸጋሪ በረሃ የሆነ ነው እባብ ጊንጥ ሞልቷል በአካባቢው ቢጫ ወባ አለው መስከረም ቀን ዓም ወደ ላይኛ እና ታችኛ ከርከበት የተሰማራው አብዮታዊ ሠራዊት ወደ ኋላ ኪሎ ሜትር ተመልሶ የመከላከያ ወረዳ እንዲዘጋጅ በሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ በብርጋዴር ጄኔራል አሥራት ብሩ ታዘዘ። የኛ ክፍለጦር ሁሉም ብርጌዶች ተባብረው ሻእቢያን አባረሩ መስከረም ቀን ዓም የመስቀል በዓል ቀን ኮሎኔል በቀለ ወጊዮርጊስ የበታች ሹም ሹመት ለ የሠራዊቱ አባላት ሰጡ የሰሜን እዝ ሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት አዛዥ የነበሩ ብጄኔራል አሥራት ብሩ ምን ኩጢት ተገኝቶ ነው ሹመት የሚሰጠው አሉ ጄኔራሉ በቁጣ ሹመቱ እንዲነሳም አዘዙ ኮሌኔል በቀለ አንዴ ሾሜአለሁ ላነሳም አሉ በዚህ ምክንያት በኮሎኔል ታደሰ ገብሬ የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ሆነው ተሾሙ ቦሩ በከርከበት ግንባር መከላከያ ወረዳ ይዞ ሻዕቢያን እንዲከላከል የበላይ አካል ትእዛዝ ተላለፈ ምሽግ ተዘጋጅቶ ጦሩ የመከላከያ ተግባር ጀመረ ጥቅምት ቀን ብጄኔራል አሥራት ብሩ ለጉብኝት ወደ ዘርከበት መጡና በማን ፈቃድ ነው ለሠራዊቱ ሹመት ዩሰጠህ በማለት ሌኔል በቀለ ወጊዮርጊስን አስሮ በሄሊኮፕተር ወደ አሥመራ ወሰዱዋቸው የቁም እስረኛ ኦደረጉአቸው በመጨረሻም ኮሌኔል በቀለ የሁለተኛ ብዮታዛሣ ሠራዊት ታንከኛ አስተባባሪ አድርገው ሾሟቸው በከርከበት ግንባር የተሰማራው ኛ ማካናይዝድ ብርጌድ ኛ ካናይዝድ ብርጌድ እና የኛ እግረኛ ብርጌድ በታኅሣሥ ወር በአንድ ላይ ተዋህደው ሰንጥቅ ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ ተመሠረተ በጦትቱ የብርጌዱ ዋና አዛዥ ሻለቃ ካሳዩ ጨመዳ ሆነው ተሾሙ የኢትዮጵያ መንግሥት ዓም በኤርትራ ከፍተኛ ጻሪዊ ዘመቻ ማካሄድ ኢትዮጵያ መሪ ኮሌኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያምና የኢርትራ ሠታአኮ ተጠሪ ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ አንድ ከፍተኛ እቅድ ዘት ቆዳገኘ ጦትም ይህን የመንግሥት አቅድ መታተዱን ሻዕቢያ በነከሴ ወር ዓም በሬዲዮ ጣቢያና «እውነት» በሚል በ በሚዘጋጀው ፋምፕሌት ወረቀት ለኢትዮጵያ ሕዝብና ሠራዊት ሕዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ ሻዕቢያ ነው የገለ ይህም የሆነበት ሻዕቢያ ወኪሎቹን በኮሌኔል መንግስቱ ጸቤት የያረጋግጥ ሲሆን የጉዳዩ ባለቤት አብዮታዊ ሠራዊት ቀይ ኮከብ መኖሩን የሰማው ጥር ቀን ዓም የቀይ ኮከብ ሁለገብ አብዮታዊ ጉባኤ በአስመራ መካሄዱንና በመንግስት ግልዕ አዋጅ መውጣቱን ነው ሻዕቢያ የመንግስትን እቅድ ለማኮላሸት ካለው እቅድ ቀደም ስል ወር ዓም ጀምሮ በሳህል አውራጃ በናቅፋ በር በቀምጨዋ በአል በባርካ አውራጃ በአዳርዴ በአገርነ በኮርከበት ግንቦሮች እስከ መ ቀን ዓም ቀላልና ከባድ የማጥቃት ውጊያ በማድረግ ውድቀት አድርሰዋል ከነዚህም በባርካ አውራጃ አደርዴ በተባለ ተሰማርቶ የነበረውን የኛ ፓራኮማንዶ አንድ ሻለቃ ጦር ደመሰሰ ብዙ ጉዳት አድርሶ አምልጧል ከመስከረም እስከ ነሐሴ ቀን ዓም በሰሜን ኢኽዥ መስዋዕትነት ከ እስከ ነሐሴ ቀን ዓም በሰሜን አትዮጵያ በመ ጦር የተከፈለው መስዋዕትነት ዓይነት ህሠገጠረዝ ተቁ የመስዋዕትነት ዓይነት ብዛት መግለጫ የተሰዋ በኤርትራ የደረሰ ጉዳት ከፍተቼ የቆሰለ በትግራይ የደረሰ ዛክለቹ የተማረከ በጎንደር የደረሰ ጉዳት የከዳ ጠቅላላ ድምር ለሰባት ተከታታይ ዓመታት የመንግስት ጦር በኤርትራ በትግራይ በጎንደር ነ ትዮጵያ በተቃዋሚዎች ላይ የደረ እጅ የሰጠ ሲሀ ጀብሃ ሕወሐ ከ እስከ ዓም በሰሜን ኢ ጉዳት የሞተ የቆሰለ የተማረከ ተቃዋሚዎች እንደ ቅደም ተከተላቸው ሻዕቢያ ኢሕአፓና ኢዲዩ ናቸው ከመስከረም ወር እስከ ነሐሴ ቀን ዓም ባለው በምሥራቅና በደቡብ ጦር ግንባር በሐረርጌ በባሌ በሲዳሞ ክፍለ ሀገሪ የተስማራው አብዮታዊ ሠራዊት የከፈለው መስዋዕትነት ከ እስከ ዓም የተከፈለ መስዋዕትነት ዓይነት ሠገጠረዥ በሐረርጌ የደረሰ ጉዳት ከፍተኛ ነው በባሌና በነገሌ ቦረና የደረሰ ዝቅተኛ ነ ሠ ጋ ል መ ኗ በምስራቅ በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵ ምዕራፍ አሥራ ዘጠኝ የኤርትራ ቀይ ኮከብ ሁከገብ አብዮታዊ ዘመቻ ታሪክ ዘገባ ከየካቲት ቀን እስከ ሰኔ ቀን ዓም ቀይ ኮከብ ምንድነው። ውቃው ዕዝ አልጌና ግንባር አዛዥ ብጄኔራል አበራ አበበ አካላዊ ች የኛ እግረኛ ክፍለጦር የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር የኛ ተራራ ጦር ቀጠና ሳህል አውራጃ አልጌና ቃሩራ ወዘተ ናደው ዕዝ አፋቤት ግንባር አዛዥ ብጄኔራል ውበቱ ፀጋዬ አካላዊ ሎች የኛ አንበሣ ክፍጦር የኛው እግረኛ ክፍለ ጦር የኛ ተራራ ጦር የኛ መድፈኛ ብርጌድ ቀጠና አፋቤት ማዕሚዶ ቀምጨዋ በር ቲክስ አምባ ወዘተ መብረት ዕዝ ከርከበት ግንባር አዛዥ ብጄኔራል ቁምላቸው ደጀኔ ላዩ ክፍሉች የኛ ዋልያ ክፍለ ጦር የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ኛ ክፍለ ጦር የሰንጥቅ ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ ቀጣና ምዕራባዊ በርካ ኤርትራ ከርከበት የሁለተኛ በአብዮታዊ ሠራዊት ልዩ ልዩ ክፍሎች የኛ እግረኛ ክናለ አሥመራ ዙሪያ ጥበቃ ብርጌድ የኛ አባት ጦር ብርጌድ ሌጄኔራል ተስፋዬ ገኪዳን የሀገር መከላከያ ሚኒስቴ ርና ዘመቻ ምክትል አዛዥ ስለ በመቻው ከፍተኛ የመከላከያ ወታደራዊ ባለስልጣናትን በአስመራ ቤተመንግስት ባነጋገሩበት ወቅት ኛ ተራራ ክፍለ ጦር አሥመራ አዛዥ ኮሎኔል መርዳሣ ሌሊሣ የዕዙ ይ ኮከብ አብዮታዊ ዘመቻ መች ኃይል ተጠባባቂ ማዕከላዊ ዕዝ ቀዳሚ መምሪያ መቀሌ ቀጠና ትግራይ ጎንደር ወሎ አካላዊ ክፍሎች። ከፍተኛ ውጤት ይጠበቅ የነበረው በአልጌናው ውቃው ዕዝ ግንባር ነበር በአፋቤት ግንባር በብጄኔራል ውበቱ ፀጋዬ የተመራው ሠራዊት ወደ ናቅፋ ከተማ በከፍተኛ ወኔ በመገስገስ ከሁሉም ግንባሮች የተሻለ ውጤት አስመዘገበ በናቅፋ በር የተሰለፈው የኛ አንበሳ ክፍለ ጦር እና የኛ ክፍለ ጦር እንዲሁም የኛ ተራራ ክፍለ ጦር ሠራዊት በከፍተኛ ጀግንነት ወደ ናቅፋ በመገስገስ ውጤት ለመጨበጥ የአልሞት ባይ ተጋዳይነት ውጊያ አደረገ ከከርከበት ግንባር የመብረቅ ዕዝን ሠራዊት ያባረረ የቫዕቢያ ኃይል በፈጣን ሁኔታ ወደ ናቅፋ ግንባር በመንቀሳቀስ በናቅፋ የተሰለፈውን የአብዮታዊ ሠራዊት እንቅስቃሴ ገታ ናቅፋ ከተማን ለመቆጣጠር ከ ኪሉ ሜትር ያነሰ ርቀት የቀረው የኛ አንበሳ ክፍለ ጦር ዘሶስት ተን የማፈግፈግ ውጊያ እንዳልነበረ ሆነ በወቅቱ ክፍለ ጦሩ የከፈለው መስዋዕትነት በቀላሉ የሚገመት አልነበረም በትግራይ ጎንደር «ዘመቻ ጥረግ» በሚል የተንቀሳቀሰው የኛ ክፍለ ጦርና የኛ ክፍለ ጦር የተባለውን ድል ለመጨበጥ ከሕወሓት ጋር ነ በተደረጉት ውጊያዎች ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ ተጠርጎ ከትግራይ ይወጣል የተባለው ሕወሓት አነስተኛና ተነጣይ የመንግስት ጦር ክፍሎችን በመደምሰስ በመኪና መንገድ ሳይ ወረራ በማድረግ ኮምቦይ የጭነት መኪና በማቃጠል በመኪና መንገድ ላይ ፈንጂ በመቅበር ከፍተኛ ጉዳት አስከተለ በመንግሥት የተገመተው ውጤት ከንቱ ሆነ ዘ ከየካቲት ቀን እስከ ሰኔ ቀን ዓም በሰሜን ኢትዮጵያ በኤርትራ በትግራይና ጎንደር የተካሄደው የቀይ ኮከብ ሁለገብ አብዮታዊ ዘመቻ እና የትግራይ «ዘመቻ ጥረግ» የተባለውን ቀርቶ ያልታሰበ ውድቀት አስከተለ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የፈለጉት ባይሳካም በተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች ላይ ከባድ የሰውም ሆነ የንብረት ጉዳት የደረሰ ሲሆን በመከላከያ አብዮታዊ ሠራዊት ሳይም ጉዳት ደርሰዋል ከየካቲት ቀን እስከ ሰኔ ቀን በተካሄደው የቀይ ኮከብ ዘመቻ በመንግስት ሠራዊት የተከፈለ መስዋዕትነትና የደረሰ ጉዳት ሀ በሁሉም ግንባሮች የተሰዋ ሠራዊት ለ በሁሉም ግንባሮች የቆሰለ ሠራዊት ሐ በሁሉም ግንባሮች የተማረከ ሠራዊት መ በሁሉም ግንባሮች የከዳ ሠራዊት ሠ ጠቅላሳ ድምር ሠራዊት ከየካቲት እስከ ሰኔ ቀን ዓም በኤርትራና በትግራይ ክፍለ ሀገራት በተደረገ የቀይ ኮከብ ሁለገብ አብዮታዊ ዘመቻ በአብዮታዊ ዖራዊት ዕዞች ላይ የደረሰ ጉዳት በ ሺህ የሠራዊቱ አባላት ላይ ነው የዕዞች የውጊያ ደረጃ ሠገጠረቨ ስምና አድራሻ የተሰዋ የቆሰለ የተማረከ የከዳ ጠድምር ትሕ መግለጫ አንደኛ ው ዕዝ አፋቤት ሁለተኛ ቅ ዕዝ ከርከበት ሶሰተኛ ዊ ዕዝ መቀሌ አራተኛ ዕዝ አሥመራ አምስተኛ ን ዕዝ ልዩ ልዩ ስድስተኛ ከዚህ ከተከፈለው መስዋዕትነት ሌላ በዲስፕሊን ጉድለት ተብሎ የኛ ተራራ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሌኔል ውብሸት ማሞን ጨምሮ በ ሠራዊቱ አባላት ላይ በመንግስት ካድሬዎች ውሳኔ የአብዮታዊ እርምጃ ና ተፈጽሟል በቀይ ኮከብ ዘመቻ መንግስት የነበረው ኃይል ሺህ ሲሆን ለአራት ወራት ሃያ ሁለት ቀናት በጠቅላላው ሳያቋርጥ በተከታታይ ደረገ የቀይ ኮከብ ዘመቻ ከባድና ቀላል ውገያ ሺህ የሠራዊቱ ላት ከውጊያ ውጭ በመሆናቸው ሐምሌ ወር ዓም የሁለተኛ ዮታዊ ሠራዊት የሰው ኃይል ወደ ሺህ ዝቅ ብለዋል በዘመቻው መንግስት ካሰለፈው የሠራዊት የሰው ኃይል ከመቶ ዋል ይህም መስዋዕትነት የተከፈለው በስህል አውራጃ አሩቤት ግንባር አ ። ቭ ሯቭ ቃ ቀፉ ሆ ብ እኒ ጄ በናቅፋ በር በአልጌና እና ቃሩራ ግንባር ብቻ ይይዛል በወቅቱ በሳህል አውራጃ ሺህ የአብዮታዊ ሠራዊት አባላት የህይወት የአካልና ደም መስዋዕትነት ከፍለዋል ቀይ ኮከብ አብዮታዊ ዘመቻ በተካሄደበት ወቅት ከሰሜን ሌላ በምሥራቅና በደቡብ የተሰማራ የአብዮታዊ ሠራዊት ስምሪት ኛ ምስራቅ ዕዝ ሐረር አዛዥ ብጄኔራል ደምሴ ቡልቶ አካላዊ ክፍሎች የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ቀብሪ ደሐር ዋርዴር ጎዴ የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ኢሚና ጉርጉራ የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ጅጅጋ የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ደገሐቡር የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ሐረር ከተማና አካባቢ ኛ ደቡብ ዕዝ አዋሳ አዛዥ ብጄኔራል ዘውዴ ገብረየስ አካላዊ ክፍሎች የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ነገሌ ቦረና የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር ግኒር ባሌ ኛ የማዕከላዊ ዕዝ አዲስ አበባ አዛዥ ብጄኔራል አበበ ገብረየስ አካላዊ ክፍሎች አንድ ሜካይዝድ ብርጌድ አሰብ ልዩ ጥበቃ ብርጌድ አዲስ አበባ አንድ እግረኛ ብርጌድ ደሴ የጥበቃ ቀጣና ሸዋ አርሲ ወሎ አሰብ ጎጃም ቀዳሚ መምሪያው ትግራይ መቀሌ ዓም የመንግስት ጦር ኃይሎች የሰው ኃይል በጥር ወር በሰሜን በምስራቅ በደቡብና መሐል ሀገር የነበረሬ የአብዮታዊ ሠራዊት የመከላከያ የሰው ኃይል የምድር ጦር መደበኛ ሠራዊት የምድር ጦር ሚሊቪያ ሠራዊት ። በከርከበት ግንባር በኛ ተራራ ክፍለ ጦር ላይ የደረሰ ጉዳት የካቲት ቀን ዓም በሻዕቢያ ውጊያ በኛ ተራራ ክፍለ ጦር ሳላይ ያደረሰው ጉዳት የተሰዋ የቆሰለ የተማረከ በአንድ ቀን ውጊያ የሰው ኃይል አጣ ክፍለጦሩ የየካቲት ቀን ወጊያ የተሳተፉት የኛ ተራራ ክፍለጦር ብርጌዶች የኛ የኛ የኛ ተራራ ብርጌዶች ናቸው የኛ ተራራ ብርጌድ ለሰሜን ዕዝ መች ኃይል ተፈልገው አሥመራ ነው የቀረው የኛ ተራራ ክፍለጦር አዛዥ ሌተናል ኮሌኔል ውብሸት ማሞ የሶስት ተራራ ብርጌዶችን ይዞ በከርከበት ግንባር ከተሰለፈው ከፍተኛ ተዋጊ ኃይል ካለው የሻዕቢያ ብርጌዶች ጋር የተዋጋው ክፍለጦሩ ከርከበት የደረሰው ጥር ቀን ወደ ውጊያ የገባው የካቲት ቀን ዓም ጦር ሜዳ ላይ ግንባር ገብቶውጊያ ጀመረ። ን መንጥር ዕዝ መጋቢት ወር ከረን ላይ ተመሰረተ አካላዊ ክፍሎች የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር የኛ ተራራ ክፍለ ጦር የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር የሰንጥቅ ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ የኛ ተራራ ክፍለ ጦር የዕዙ አካል ሆኑ ሁለተኛ ዙር በቀይ ኮከብ ዘመቻ የተሳተፉ እዞች እና ክፍለጦሮች መጋቢት ውቃው ዕዝ ናደው ዕዝ መንጥር ዕዝ መክት ፅዝ ማዕከላዊ ዕዝ ሲሆኑ ክፍለ ጦሮች ደግሞ የኛ ክፍለጦር የኛ አንበሳ ክፍለጦር የኛ እግረኛ ክፍለጦር የኛ ነበልባል ክጦር የኛ ክጦር የኛ ተራራ ክጦር የኛ እግረኛ ክፍለጦር የኛ ተራራ ክፍለጦር የኛ ክጦር የኛ እግረኛ ክጦር የኛ ተራራ ክጦር የኛ እግረኛ ክፍለጦር የኛ ክጦር ሰንጥቅ ሜብርጌድ የጥበቃ ብርጌድ በቀይ ኮከብ ዘመቻ መጋቢት ወር በኤርትራ በትግራይ በጎንደር አምስት እዞች ክፍለጦሮች አንድ ሰንጥቅ ብረት ለበስ ሜካናይዝድ ብርጌድ አንድ ሻለቃ ጦር ያለው ኛ አባት ጦር ብርጌድ ነበር የቀይ ኮከብ ውጊያ በከፍተኛ ደረጃ ተፋፋመ ከረን ላይ የተመሰረተው መንጥር ዕዝ ወደ መለብሶ ግንባር የውጊያ ግዳጅ ተቀብሎ ተንቀሳቀሰ። ብዛታቸው ከ በላይ የሚሆኑ ተሽከርካሪዎችን አወደመ ብዙ ሹፌሮችን ገደለ ምርኮኞቹንም ይዞ አመለጠ የሠራዊቱ ስንቅና ነዳጅ በመቃጠሉ በመንግሥት ላይ መጠነ ሰፊ የኢኮኖሚ ጉዳት ደረሰ በሰሜን ኢትዮጵያ ሻዕቢያ ባደረሰው አደጋ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ሠራዊቱን ለመጐብኘት ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተጓዜ የተለያዩ ኮሮችን ጦር ክፍሉችን ጐበኙ በመጨረሻም የካቲት ቀን ዓም የናደው ዋና አዛዥ ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔን ገለው የመክት እዝ ዋና አዛዥ የነበሩትን ብጄ ከበደ ጋሼ የብርጋዴር ጄኔራል ማዕረግ ገፈው የኛ ነበልባል ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሌኔል ፈቃደ ክበበውን ከኃላፊነት አውርደው አሰብ የሚገኘውን የኩሉማ ሜካናይዝድ ማሰልጠኛ ጣቢያን ከጎበኘ በኋላ ወደ አዲስ ኣበባ ገበ በአፋቤት ላይ የተከሰተ ትልቐ አደጋ ለኢትዮጵያ ሠራዊት ታሪክ ትልቁን ስፍራ የሚይዝ አደጋ ተከበሰተ መጋቢት እስከ ቀን ለሻእቢያ ኤርትራን ነፃ የማውጣቱ አሳማው የተሳካበት አብዮታዊ ሠራዊት ደግሞ ላይቀር ውርደት እና ሸንፈት የተዳረገበት ቀን መጋቢት ቀን ዓም ነው ሠራዊትን ደምስሶ ታሪካዊ የሆነቸውን አፋቤት ከተማ አብዮታዊ ሠራዊትን አስከ ከረን ግንባር አባረረ አብዮታዊ ሠራዊት ሞሪሉ ከዜሮ በታ ተቆጣጠረ ናደው አዝ ተበተነ ች ወረደ በናደው ፅዝ ስር የነበሩ የኛ ተራራ ክፍለ ጦር የኛ ተራራ ክፍለጦር የኛ እግረኛ ክፍለ ጦር እና ኛ ዘራእይድረስ ሜካናይዝድ ብርጌድ ከኦሥመራ ለእርዳታ የተላከው ኛ እግረኛ ክፍለ ጦር በጠቅላላው ከ የሰው ኃይል በላይ የነበረው ናደው ፅዝ ቀን ዓም ከሌሊቱ ሠዓት ለሻዕቢያ ለቆ ወደ ከረን አፈገፈገ ለሻዕቢያ ልደት ለአብዮታዊ ሠራዊት ታሳቅ አደጋ ተከሰተ መጋቢት እስከ ቀን ንጋት ሳይ ሻዕቢያ የናደው እዝ ማዘዣ ጣቢያ ሳላይ ተኩስ ከፈተ መምሪያውን ተቆጣጥሮ እዙን በተነው አፋቤት የነበረው የኛ መድፈኛ ብርጌድ አባላት ከሻዕቢያ ጋር በመድፍ ሳይሆን በክሳሸን ተዋግተው ከዓማሽ በላይ አለቁ ሻዕቢያ በአፋቤት ተከማችተው የተጠመዱ ከባድ መሣሪያዎች ምንም ዓይነት የተኩስ ሽፋን ለሠራዊቱ እንዳይሰጡ አደረገ ከዚህም አልፎ የአዙ ክፍለጦሮች ብርጌዶች እንዳይረዳዱ በየቦታው የማስመሰል ተኩስ ከፈተ አብዮታዊ ሠራዊትና ሻዕቢያ በመቀላቀላቸው ሥራዊቱ የተዋጊ አውሮፕላን እርዳታ በበቂ ደረጃ ማግኘት አልቻለም አብዮታዊ ሠራዊት ናደው እዝ ተመቶ በሻዕቢያ ቁጥጥር ስር በመዋሉና በጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ቦታ የተተኩት ብርጋዴር ጄኔራል ውበቱ ፀጋዬ የተወሰኑ የሠራዊቱ አባላትን ይዞ ግመል ሳይ ተሳፍረው ወደ ከረን ጉዞ ቀጠ ሉ የናደው ዕዝ ሠራዊት መክፈል የነበረበትን መስዋዕትነት ባለመክፈሉ ለሸንፈት ተዳረገ ሙት ቁስለኛ ምርኮኛ ሆነ ትልቅ ውርደት ተከሰተ ሻዕቢያ ከአፋቤት የማረካቸው የጦር መሣሪያ ዝርዝር የአራተኛ መድፈኛ ብርጌድ ትጥቅ የነበረውን እጅግ ዘመናዊ እና ከ ኪሉ ሜትር በላይ ማንኛውንም የጠላት ይዞታ መምታት የሚችሌ ባለ ሚሊ ሜትር መድፍ ሻእቢያ የማረከው አስራ ሁለት መድፎች ዳሆኀበጨ በአንድ ጊዜ የመድፍ ጥይቶችን በመተኮስ በጠላት ወረዳ ላይ መብረቃዊ ኦደጋ ማድረስ የሚችል ቢኤም ሮኬት ስምንት በሻዕቢያ ተማርከዋል ይህ ሮኬት ኪሉ ሜትር ላይ የሚገኘውን ጠላት ማውደም ችሉታ አለው። ሕልውና ማክተም በአኳያው የተቃዋሚ ቡድናፍ በመንግሥት በኩል የተደረገ ወ ታደራዊ አደረጃጀት የአብዮታዊ ሞራዊት ወምሄራዎቹ ፍል ኮሮች ኣራት በመንግሥት የተቋቋሙ ኮሮች ስምረት ዐኤርትራ ቀደም ሲል መክት እዝ የነበረ የኛ ኮር መምሪያ አሥሠመ መንጥር እዝ የነበረ የ ኮር ከረን ሐመልማል ናደው እዝ የነበረው የኛ ኮር ሙሾ ኤርትራ « ውቃው እዝ የነበረው የኛ ኮር መንደፈራ ኤርትራ አዲስ የተቋቋመ የኛ ኮር ከረን ኤርትራ ከረርጌ አዲስ የተቋቋመ የኛ ኮር ቀብርደር ሐረርጌ በሐረርጌ አዲስ የተቋቋመ የ ኮር ጅጅጋ ሐረርጌ በጎንደር አዲስ የተቋቋመ የኛ ኮር ጐንደር በትግራይ አዲስ የተቋቋመ የኛ ኮር ሽሬ ትግራይ በወሎ አዲስ የተቋቋመ የኛ ኮር ደሴ ወሎ በሲዳሞ ደቡብ እዝ የነበረ የኛ ኮር አዋሳ በሸዋ ማእከላዊ እዝ የነበረ የኛ ኮር አዲስ አበባ ናቸው « የአብዮታዊ ሠራዊት መምሪያዎች የሰው ኃይል መስከረም ወር ዓም የነበሩት አራት አብዮታዊ ሠራዊት መምሪያዎ የሰው ኃይል የአንደኛ አብዮታዊ ሠራዊት የሰው ኃይል ምስራቅ ፅገ የሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት የሰው ኃይል ኤርትራ ሦስተኛ አብዮታዊ ሠራዊት የሰው ኃይል ትግራይ ዕዝ የአራተኛ አብዮታዊ ሠራዊት የሰው ኃይል መሐል ሀገር የምድር ጦር ጠቅላይ መምሪያልዩ ልዩ አዲስ አበባ የመከላኪያ ዋና መሥሪያ ቤት አስተዳደርና ጥበቃ አዲስ አበባ የኛ ታንከኛ ሻለቃ ቤተ መንግሥት አአ አዲስ አበባ የልዩ ጥበቃ ብርጌድ ቤተመንግስት አአበባ አዲስ አበባ በመሳ ኢትዮጵያ የተሰማራ ሁለት መቶ ዘጠና ሁለት ሺህ ስድስት መቶ የተሰማራበ አም አስራ ሰባት ነበር ይሀ የሰው ኃይል ሕዝባዊ ሠራዊትን አብዮታዊ ፖሊስ ነ ከረጎ አ ሠራዊትን አየርና ባህር ኃይልን ሠራዊት የሰው ኃይል ሳይጨምር በምድር እ ጦርና መከላከያ ስር ያሉት የጦር ሠራዊት አባላት ብቻ ነበር በኤርት ሦስተኛ አብዮታዊ ሠራዊት መምሪያ የመንግስት ጠቅላላ ጦር ሠራዊት የሰው ኃይል መስከረም ዓም መከላከያ ሠራዊት ስምሪት የነበሩ ክፍሎችና የሰው ኃይል ሠገጠረዥ አድዋና አህ ማ የኛ እግረኛ ክፍለጦ ጠቅላላ ድምር ኩሉ ። አስቸ ሰሜን ትግሪ በትግራይ ተባባሰ ም ትግራ ቸኳይ የጊዜ ስት በ ዓም ትግራይ ዕዝ ቀርቶ የትግራይ አስቸኳ መንግስት ሠ ተዳዳሪ ሆነው ሻምበል ጊዜ ሁኔታ የበላይ አስተዳ በማውጣት የአስቸኳይ የዘ አዋጅ በማውጣ ለገሠ አስፋው ተሾሙ ጳሮ እ ን የትግራይ ክልል ሰቦ ኣክ አ በለል በላይ የደሴ መቀሌ ሺ ቻ ለን የኤርትራ አድዋ የአዲቀይህ ኸል መንግስት በመቀሌ ተወስኖ በመቅረቱ ና አቅል ወጣ በዓም በክረምት ወራት ጉ ሂሬ ርክ ከተማ በውጊያ ነፃ በማውጣት ተቆጣጠረ ግ ህ « መቻ» ዮታዊ ሠራዊት በ ፆ መንግስት ለዚህ «አድዋ ዘመ ሶስተኛ አብዮታዊ ራዊት ፍና ው ሶስተ ብዮታዊ ሠ ራዊት ስር ኛ ኮር ጎ ሻኛ ር ኮር ጎንደር ራዊ ስር ሻኛ በሶስተኛ አብዮታዊ ን ትግ ኛ ገጸ በወሎ አሰማርቶ ከኤርትራ ኛ ክፍለ ጦር ከደቡብ ዕ ጦር ከኤርትራ ከኛ አየር ወለድ ክፍለ ጦር ኛ አየር ጎት ኛ ም ለ ን ክ ብርጌድ ከ ፃሰልጠኛ ኛ ኮማንዶ ቁፍ ጦር ክፍለ ር ዕዝ የዝያ ዓ ዌ ሰረብ ሚማ ከምስራቅ ዕዝ ሚያ ቀን ዓም የተመ ተው ሶስተ ኛ አብዮታዊ ሠራዊት ኮርና ክፍለ ጦሮች ኛ ኮር ኮር መምሪያ ጎንደር ኛ እና ኛ ክፍለ ጦሮች ርጌዶች ኛ ኮር ዝድ ብርጌዶት ሽሬ ኙ ኛ ኛ ኛ ክፍለ ጦሮችና ሁለት ሜካናይ ኛ ኮር መምሪያ ደሴ ኛ ሜካናይዝድ ኛ ሜካናይዝድ ኛ እግ በመንግስት በኩል የነበረው ተዋጊ የሰው ኃይል ስምሪትን በተመለከተ ተተ ጋሽ በትግራይ ሺህ በጎንደር ሺህ በወሌና በአሰብ አውራጃ በመንግስት ላይ ሕወሓት ኢሕዴን ኢሕአፓ ኢዴህ ዓሊ ሚ ዐሺህ ዋና ተዋጊ የሰው ኃይል ሲሆን ድጋፍ ሰጭ ተብሉ ከውጊያ ነፃ የፖለቲካ ድርጅቶቹ በትግራይ በጎንደርበወሉ በጎጃም በአሰብ ልዩ ሆነው በተለያዩ ስራዎች ተሰማርተው የነበሩ የሶስተኛ አብዮታዊ ሠራዊት ተሰማርተው ቀላልና ከባድ ውጊያዎች በማድረግ ከፍተኛ ችግር ፈጠሩ ያሰው ኃይል ሺህ የሚገመት ስለሆነ ተሰማርቱ የነበረ የሰው ኃይል ወሂ ሺህ የሰው ኃይል ነበረው ጥር ቀን ዓም በሶስተኛ አብዮታዊ ሠራዊት የውጊያ ቀጣና የነበረው የመንግስትና የተቃዋሚዎች የሰውና የመሣራየ ኃይል ሲነጻጸር የሳው ኃይል መደበኛ ተዋጊ ሺህ የአካባቢ ታጣቂ ሚሊሼ ሺህ በጠቅሳላ ሺህ የሰው ኃይል ነበረው ን በኛ ኮር ቀጣና ምሥራቅና መሀል ትግራይ ሠንጠረዥ ለ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲ ንቅናቄ ኢሀድን በወሎ በጎን ማነፃፀሪያ ነ መንግስት ተቃዋሚ በተለያዩ ቦታዎቹ የሚቀሰቅስ ሲሆን የነበረው የሰው ኃይል ሺህ የሰው ኃይልና መሣሪያ መንግለት ተቃዋሚ በርካታ የአካባቢ ታጣቂዎቹ ነበሩት የሰው ኃይል ሐ ኢትዮጵያ ሕዝብ አደራጅ ፖርቲ ኢሕአፓ የሚቀሰቅሰው በሰሜ መ ኪ ጉ ነ ምዕራብ ጎንደር በመተከል አውራጃና በአገው ምድር አውራጃ ሲሆ ርየ ። ነ በኤርትራ ፍያ ራ ሰ ሀለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት ያሲችች ግሥት ይህን ህሉ ተቃዋሚዎች እንቅስቃ ሐ ሦስተኛ አብዮታዊ ሠራዊት በጐንደር ጐም ወፅ ለመግታት በግምባር የተሰለፈውን ሠራዊት በሰው ኃይል ለማጠናከር አፊተኛ አብቦታዊ ሠራዊትዳለ ዓናር በመሐል ምእራብ ረታና በቦርድ ከሠራዊቱ ለተሰናበቱት የእናት ሀገር ጥሪ አደረገላቸፀ ጠቅሳላብድምሮ በሐገር በጥሪው መሠረት ከመላ ሀገሪቱ በውዴታም በግዴታም ተሰብስቦ ፀ ማሰልጠኛው እንዲዝቡ ተደረገ ዳግም ዘማቾች በአራት ክፍለጦር ተደ በአንድ ዓመት ውስጥ ከመስከረም ወር እስከ ነሐሴ ወር የሕይወት እና አካል መስዋእትነት ከፍተኛ የሆነበት ዋና ጉዳይ ሻእቢያ ኤርትራን ነፃ ለማውጣት ያደረገው ተጋድሎና ኢሕአዴግ ደግሞ መንግሥትን ለመጣል በወሎ በጉንደር በጐጃም በሰሜን ሸዋ ባፋፋመው ከባድና ቀላል ጦርነት ነው በ መንግሥት በበኩሉ በመላ ሀገሪቱ ከ ቪህ በላይ ተቃዋሚዎችን መግደሉን ከ ሺህ በላይ ማቁሰሉን መማረኩን ተቃዋሚዎች ለመንግሥት እጅ መስጠታቸውን በዝርዝር መዝግበዋል ቢሆንም ግምታዊ ነው መንግሥት በ ከፍተኛ የሰው ኃይል ቢያጣም በዳግም ዘማቾች ለመተካት ሞክሯል በሌላ በኩል ደግሞ የመንግሥት ሠራዊት በኤርትራ በሐማሴን አውራጃ በመከማቸቱ በኤርትራና በአሥመራ ዙሪያ መከላከያ ምሽግ ተጨናንቀዋል በጐንደርም ወደ ጐንደር ከተማ ዙሪያ በወሎም በየከተሞች በአሰብ ግንባር ያለው ሠራዊት በአንድ ግንባር በመጠቃለሉ የተቃዋሚዎች ይዞታ እየሰፋ የመንግሥት ይዞታ እየጠበበ በሁለቱም ወገን ከባድ ጦርነት ውስጥ የነበሩበት ወቅት ነበር የአሥመራ ሕዝብ ልክ እንደ ዓም በቀን ጨለማ ውስጥ ገባ የኑሮ ውድነት ረሀብ የውሃ የመብራት ችግር ደግም በአሥመራ ነገሠ ሁሉም ነገር ወደ አሥመራ የሚሄደው በአውሮፕላን ትራንስፖርት ነበር አውሮፕላን ደግሞ ዋጋው ከባድ ነው ለሠራዊቱና ለሕዝቡ መሠረታዊ ፍላጐት ማሟላት አይችልም በዓም በመንግሥት የተከናወኑ ወታደራዊ ጉዳዮች ለመንግሥት መቅሰፍት ዓመት ለተቃዋሚዎች ደግሞ የድል ውጋገን የታየባቸው ወቅት ቢኖር ነው በ የሕዝባዊ ግንባር ሐርነት ኤርትራ ሻእቢያ በኤርትራ ጦር ግንባሮች አሰላለፍ ሀ በከረን ጦር ግንባር ኛ ክፍለጦር እና አንድ ሜካናይዝድ ብርጌድ የሻዕቢያ ተዋጊዎች ለ በደንጐሎ ጦር ግንባር ኛ ኛ ኛ ኛ ክፍለጦሮች እና የኛ ሜካናይዝድ ክፍለጦር ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ የሻዕቢያ ተዋጊዎች ሐ በሰገሃይትና ደቀማሃሪ ጦር ግንባር ኛ ኛ ኛ ኛ ክፍለጦሮች የሻዕቢያ ተዋጊዎች መ በተለያዩ የኤርትራ ምድር በብርጌድ በቫለቃ በሻምበል ጦር የተሰማሩ ኛ ክፍለጦር ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ በሐማሴን በተለያዩ ቦታዎች የሻዕቢያ ተዋጊዎች ሠ ባህር ወለድ ኮማንዶ ሻለቃ ጦር በቀይ ባህር ላይ የሻዕቢያ ተዋጊዎች በ የሻዕቢያ የሰው ኃይል መደበኛ ተዋጊ ነባር ሚሊቪያ ተዋጊ የአካባቢ ታጣቂ ምልምል የኋላ ደጀን ድጋፍ ሰጭ ጠቅላላ ድምር ር በ ሻዕቢያ የታጠቃቸው ጦር መሣሪያዎች ልዩ ልዩ መድፎች አብዛኛው ከመንግሥት ጦር የተማረከ ልዩ ልዩ አዳፍኔዎች ሞርተር አብዛኛው የተማረከ ልዩ ልዩ አየር መቃወሚያዎች አብዛኛው የተማረከ ፀረ ታንክ ቢ የተባለ በእርዳታና በምርኮ የተገኘ ቲ ታንክ ከመንግሥት የተማረከ ብረት ለበስ ቢቲአር ከመንግሥት የተማረከ ተዋጊ ጀልባዎች በእርዳታ ከውጭ የተገኘ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲ ግንባር ኢሕአዴግ የነበረው ኃይል በጣም በመጠናከሩ በዘመቻ ቴዎድሮስ ባደረገው ከባድ ውጊያ የኛ ኮር አባሮ ጉንደር እና ጐጃምን ተቆጣጠረ ቀጥሎም በዘመቻ ዋለልኝ ሦስተኛ አብዮታዊ ሠራዊትን መምሪያ በመደምሰስ ከደሴ ወደ ሸዋ እንዲሸሽ አደረገ ኢሕአዴግ ቀጥሎም በዘመቻ ቢልሱማ ወልቂጠ ማ በቡሬ ወለጋ የአባይን ወንዝ አቋርጦ ከጉንደር ሸሽቶ በሆሮ ጉድሩ ግዳኪረሙ ላይ መልሶ ከተቋቋመ የኛ ኮር ጋር ውጊያ አድርጐ ነበር ሚያዝያ ወር የኢሕአዲግ ስምሪት በጐጃም ደጀን ኛ አግአዚ ክፍለጦር በነቀምት አካባቢ ዋለልኝ ብርጌድ ቴዎድሮስ ብርጌድ መሐል ሜዳ ሞላሌ ሸዋ ኛ አቃቂ ብርጌድ ኛ አሉላ ብርጌድ የኦሕዴድ ሦስት ሻለቆች በምእራብ ሸዋ ጉደር ግንባር ጉና ብርጌድ መቅደላ ብርጌድ ኛ ቀይ ኮከብ ብርጌድ ኛ የካቲት ብርጌድ አንድ ኮማንዶ ብርጌድ አንድ ሜካናይዝድ ሬጅመንት ከሽ ግንባር ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ እና ተጨማሪ አራት ሻለቆ በዓለም ከተማ አካባቢ የኦሕዴድ ሁለት ሻለቆች እና ሌላ አንድ ሜካናይዝድ ብርጌድ በመተከል አውራጃ የኦሕዴድ ላብ አደር ብርጌድ ባሕርዳር አንድ ሬጅመንት የኢሕዴን በጐጃም በጐንደር በሰሜን ሸዋ የተሰማሩ የኢሕዴን አዋሽ ብርጌድ ቀይ ኮከብ ብርጌድ አንድ የሚሊሺያ ሬጅመንት በትግራይ ዞባዊ ሻለቆች በጐንደር ደደቢት ብርጌድ በ ኦሮሞ ነፃነት ግንባር በሻዕቢያ ተጠናክሮ በምእራብ ኢትዮጵያ እንዲሁም በምሥራቅና ደቡብ ምሥራቅ የሚንቀሳቀስ ሲሆን የሰው ኃይሉ መደበኛ ተዋጊ ምልምል በጠቅሳሳ የሰው ኃይል አለው የዓሊ ሚራ አፋር ነፃ አውጭ በአፋር እየተንቀሳቀሰ ከባድና ቀላል አደጋ እያደረሰ ነው የአፋር ዓሊሚራ የሰው ኃይል መደበኛ ምልምል በጠቅላላ ተዋጊ አለው የምዕራብ ሶማሊያ ነፃ አውጭ ድርጅት በኦጋዴን የሚንቀሳቀስ ሲሆን ያለው የሰው ኃይል ከ አይበልጥም ። የአየርኃይል የባህር ኃይል ጄኔራሎች ከ በላይ የጦር ሜዳ ጀብዳ ጠሳትን መልሶ ሃጥቃት ያለመቻል ለሀገር ከመሞት ይልቅ መኖር ተመረጠ ራስን ማቁሰል ወደ ጠላት መክዳት ቀደም ሲል እንደተጠ ቀሰው ሁሉ ስካር ዝሙት ቁማር ስርቆት ውሸት ሐሜት አሉባልታ የፈጠራ ወሬ ሠራዊቱን ከዳር እስከዳር በከለው የጠላትን ሬዲዮ ፕሮግራም ሥራዬ ብሎ መከታተል በቀጥታ ለጠላት ፕሮፓጋንዳ መጋለጥ በቡድንና በነጠሳ ስለ ጠላት የበላይነት በስፋት ማውራት በውጊያ ጊዜ ጠላትን አልሞ መግደል ያለመቻልና በፈለግሽ ምች ወደ ጠላት ጥይት መርጨት ከባድ መሣሪያዎች የጠላትን ዒላማ መምታት ባለመቻልና በቀላል ውጊያ ብዙ ጥይት ማባከን ለተራ ውጊያ ተዋጊ አውሮፕላኖችን በመጥራት ሀገርን ለከፍተኛ ኪሣራ መዳረግ ሜዳይ ተሸለሙ ጀግኖች እና የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ተሸላሚ በሆኑ ክፍለ ጦሮች የተደራጀ ሠራዊት ሽንፈት የሚገርም ቢሆንም በተለይ በ ዓም በሥራ ሳይ የነበሩ ጄኔራል መኮንኖችን ስም ዝርዝር ማቅረቡና የሚመሩት የሥራ ኃላፊነት ማሳየቱ ለነገው ትውልድ ትልቅ ትምህርት ይሆናል «ማየት ማመን ነው» የነዚህ መኮንኖች ኃላፊነት በ ዓም በሥራ ላይ የነበሩትን ለማሣየት እንጂ በጡረታ የተገለሉትን በተለያዩ ምክንያቶች ከኃላፊነት ውጭ ያሉትን አይመለከትም በቅድሚያ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ተሸላሚ የሆኑ የጦሩ ጀግኖችና ቀጥሉም የጄኔራልና ከፍተኛ መኮንኖችን ሥም ዝርዝር በቅደም ተከተል ይቀርባል ምዕራፍ ሃያ ሰባት የጦር ጫዳ ጀግና ሜጻይ የተቨከሙ የአብዮታዊ ሠራዊት ጀግናች አብዮታዊ ሠራዊት ከ እስከ ግንቦት ዓም ቀላልና ከባያ ውጊያዎችን አካሂደዋል ወታደርና መደበኛ ሠራዊት ሚሊሽያ ሕዝባዊ ሠራዊት የብሔራዊ አገልግሎት አባላት በአራት ደረጃ የተከፈ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ተሸላሚ ሆነዋል ነ ሀገራዊ ጀግንነት በቀላል የሚገኝ ባለመሆኑ የግል ጥረትንና ወሳኝና ልዩ ጀብዱ በጦር ሜዳ ገብቶ መፈፀምን ቆራጥነትን ወሳኝነትን ለመጭው ትውልድ ታሪክ ሠርቶ ማለፉን በመሆኑ በህይወትም ኖሩ በጦር ጫዳ መስዋዕት ቢሆኑ መንግስት ስለመልካም ሥራቸው ወረታ ከመክፈል ወደኋላ አይልም ጀግንነትና የሀር ፍቅር ስሜት በተተኪው ትውልድ በተሻሻለ ሁኔታ የሚቀጥል ይሆናል የኢትዮጵያ መንግስት ለአብዮታዊ ሠራዊት የተሰጠው የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው ሀ የሕብረተሰባዊት ኢትዮጵያ ጀግና ሜዳይ ወደር ሰሴሰው ጀግንነት የሚሰጥ ለ የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ሰፄፁም ጀግንነት የሚሰጥ ሐ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ አንደኛ ደረጃ ሰቆራጥ ጀብዱ ሥራ የሚሰጥ መ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃ ሰሚያኮራ ጆብዱ ሥራ ፀሚሰጥ መሠ የጦር ሜዳ ጀበዱ ሜዳይ ሶስተኛ ደረጃ ስጀብጻ ሥራ የሚሰጥ ረ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ አራተኛ ደረጃ ሰሚመሰገን ሥራ ሀሚሰጥ እጅግ ከባድ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሠርተው የጦር ሜዳ ሜዳሊያ ተሸላሚ ከሆኑት የሠራዊቱ አባላት መካከል የአራት ጀግኖችን ተጋድሎ በአጭሩ ለአብነት እንደሚከተለው ይቀርባል ክባድ ጀብዱ ፈጽመው ከተሸከፀው አባካት መካከክ የጥቂቶቹ አጭር የትግኳ ታሪክ ቫከቃ በዛብህ ጴጥሮስ ወደር የሌለው ጀግንነት ሜዳልያ ተሸላሚው ጀገና ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ዘላለማዊ ኩራት የሆኑት ሻለቃ በዛብሀ ጴጥሮስ አጭር የጀግንነት ታሪክ ዕብሪተሻው የዚያድ ባሬ የሶማሌ መንግሥት በሐምሌ ወር ዓም ድንበራችንን ጥሶ በኢትዮጵያ ለይ ወረራ በመፈጸም ሕፃን ቪሽሣገሊ ሳይል በገፍ በሚጨፈጭፍበት ወቅት ቫለቃ በዛብህ ጴጥሮስ የጠላትን ጥቃት ለመከላከል ዓይነቱ ኤፍ ኢ በተባለ አሜሪካ ሠራሽ ተዋጊ ጀት በመያዝ በምሥራቅና በደቡብ ኢትዮጵያ ጠላትን መገቢያ መውጪያ በማሳጣት ከባድ ጀገንነት የፈጸሙ ምርጥ የኢትዮጵያ ልጅ ናቸው። መስከረም ቀን ዓም የሀገር መከካከያ ሚኒሰትር የካቀ የጦር ሜዳ ሜዳይ ኬደባቸው አምስት ዓመታት ውሰጥ ከሚኪቪያ ወታደር ይማሙ አምደኔ ቤኛ ከጅ ሲሸክሙ ረ ዮታዊ ሊ « » ዛ ብዮታዊ ያ ታ በስብዮ ትዮጵ የሞተስሽ ቀርቶ የገደሰሽ በሳ የተሰኝው ስይሀረ ስሰራር ቦታ የሰውም በታሪክ ሠረ ቾ ሳደሆኑ ስውነተናዎቹ የታሪክ ባሰዜቶች ብቻ ናቸው ውር አሸቱ ዘለቀ ገላዬ የቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ያልትበት መንበሩ « « የጦር ሜዳ ጀብጁ የአስወኦ ግርማ ወሰማያት « የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ መክንን ምስት ብ ምለስ ርዕሶም መሀንዘል « የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ንግስቱ ፈለቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ወር በርሄ አዲስ አበበ የሳተ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ « ሚካኤል ኩምሲክ « « የጦር ጫዳ ጅብዱ ወር ገዛሽኝ ጎበዜ ደምሰው « የሓቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ተሾመ አራርሣ ዳዲ «ሺ ጠር ግዳጀበፍ « ተስፋዬ ገመዳ ዲሣሣ « የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ታከለ አበበ በሻህ የቦር ጫዳ ጀብፍ ጌታቸው ፈረደ የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « በቹ ን ምክር ተየ ሜዳ ጀብዱ « እንግዳው ት ል ጌታቸው መንገሻ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሚወር ይማሙ አምዴኔ ቤኛ « « የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ታደሰ ሙሉነህ ፈንቴ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ርኩ በና በዳዳ የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ደሣለኝ መብራቴ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ዝወሚ ሠይድ ማርዬ ብ የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ገመቹ ባይ ርቢ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ሚር ዱባለ ኤርቾ አሸኔኬ « የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « መኳንንት አብርሃም የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ሞሲሳ ኢተፋ ሰሙ የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ሀወ ገፃዲቅ ገላን የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ዴለደ ቸኮል አያዩ ክ ከ ዓርብ በቀለ አላዩ አየለ የር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛ ብርሃኑ በቀለ ነጋዎ የላቀ የጦር ጫዳ ጀብዱ ጫዳይ « ም መሙዝጢቻዊም ብጄኔራል ተሾመ ተሰማ « « የላተ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ጁሎስ አክለ መ ሌጄ ተስፋዬ ዝኪን « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛ ኃንግለ። አለታ ቅሩብ መሐሪ የጦር ጫዳ ጀብዱ ሜዳይ አሶሬ ጌታቸው አረጋይ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ወር ከበደ ኪዳኔ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ወር ታደሰ አጉኔ ተሰማ « «ና የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ምሃምሳ ዱ ኒ ሰ ቢራራ ደሳለኝ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሕሽ አዲሱ ዘውዴ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ወር ባምላኩ አብተውሁኑራ « ያጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሬ ወር አባተ ድሪባ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ይሳ ዓለሙ ከበደ የጦር ሜዱጀብዱ ጫኗይ መ የታደሰ አለሜ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ። « ጌታቸው በቀለ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ሰን እንድሌ ዖጦር ጫዳ ጀብዱ ሜዳይ « ጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዞ ምአለ ቃታ አዱኛ አዘነ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዢ አስ ሣህለ ጣዕመ ካህሳይ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፍተና ማዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ር ቸዋ «ሬ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አለታ ፍስሃ ተሰማ ሻሄይ « « ኀያሎር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « ተው ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አስር ኮ ውክ « « ጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ እበበ አበጋዝ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ አለቃ ር ማት ሜዳይ ገል ደን ር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ዓለማየሁ በቀለ «« ገ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፌ « ስዑል ዓማርያም « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ክአለ ተክላይ ገብሩ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ መር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « ምትኩ አባተ ቀጤሣ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሓር ሜዳ ጀብዱ ሚዳይ ሆዴ ዲ ወር ጌታበቻ መኮንን « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ተንዳ ብዱ ሜዳይ ገ « ኑራ ያሲን « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ መ መ ። አየለ አራባ አመነቻ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ር ኃይሉ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አለባቸው ዘውዴ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « ነ አዳነ አዲስ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሀ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ« ር አይችሉህም ኃይሉ ና ተየጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ተዘገራ ሊካሣ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ሠይድ እሸቴ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ስህ ሸንተማ ጣሰው « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « ንጉሴ ንጋቱ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ« « ሰማቸው ታምሩ «« « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ሃደ ። መ ሻምባሻ « « « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ አስር ጸ ጠር ግዳ ጀብዱ ሣይ ናደ ጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ር የ አብደላ ሐሰን « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « መርዕድ አበራ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « « ሠይፉ መካሻ ቡሮ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ቢቂላ ኤሜንሣፅ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ዋደ « ንጉሴ ጉደታ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ዋደ « « ንጉሜ ወንዴ ፈለቀ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « ለገሰ ታሲሣ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ጌታሁን አበበ «« ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ንጉሴ ዘለለው «« ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ምአስርአ ጌታቸው ከበደ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሚሠር ድረስልኝ ሞንሲ ምድር ጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ለገሰ ድንሣ ሶቢ « ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ገ ኑ ተ ጫፋ « ወርቁ ቸኩ ሲሳይ «« ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አየር ኃይል የጦር ሜዳ ጀብዱ ዳይ ኛደ « ዳውድ አበራ ማሩፍ ። ኝ ናር ኑ ሜዳይ ኛደ « ሐሟዳ ዩያ ደበሌ « ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « በከሌ ዝኢሎር ድ አ ር ሜዳ ሕሠ እሸቴ በሩ ዲዳ « ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ብ ሻምበል አሰፋ ወዳጆ ና ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ በ ሸፈራው ዋጊ ምድር ጦር የጦር ሜዳ ብወሠር ሞላ አውነቱ «« ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ድጨ ጉደልሲ ሥልጣን አላዩ «« ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ «ቭ ዘዘ ጥላሁን ዓለማየሁ «ፍቅሩ ተሰማ «« ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « ምአስርአ ራያ አባድልቢ « ለሜሣ ከበደ «« ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ግርማ ዝፃዲቅ « ዓለሙ አያኖ « « ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ምአስርአ ደርቦ አያና ኮሌኔል በላይ አስጨናቂ ደኔ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ሠር ሸፈራው ተሃይማኖት ሻቃ ሮሪሣ ዳዲ «« ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ መሠለ አቦዬ ዱ ሜዳይ ኛደ ሜጄ ውብቨት ደሴ «« ሜዳ ጀዝዱ ሜዳይ ምአስርአ መፈ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሖረጉ ደምሴ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫላይ ኛደ ህ በኃይሉ ሙላቱ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « አበራ መብራቱ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ተመሰገን አሰፋ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ መያ ሁንዴሣ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፈ ደሬጀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ሰፋ ድኩ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ምአስር ኦ ህይሉ ሀጎስ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አስኑ መሐመድ ከሬሶ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ። መወዜ ታረቀኝ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሪቱ ብሻህ ቦጋለ ይመር አ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ጣዕመ ግፉዕ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ጫዳ ጣራ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ በርሃኔ መሐሪ የጦር ጫዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ አለቃ ደበሣይ መንገሻ ምድር ጦር የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ኤፍሬም ጣና « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ከተማ ተኙ የጦር ጫዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « አበበ ገሰሰ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዘውዱ ፋንታዬ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ደብረ አሊ የጦር ጫዳ ጀብዱ ጫቋ ኛ « ግርማ አወረ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ተፃዲቅ ሽፈራው « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ተሰማ ጉልዎ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ምሃምሳ አብርሃኑ ወርዶፋ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « አሻግሬ ደሳለኝ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ መስፍን ታደሰ በጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « በረከት ታደሰ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ በበልቂ ገሪታ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ። ኛደ ሙላቱ ኩይታ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አድምጠው ክንዱ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛዶ ሙሉቀን ዳሼ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ደገፉ አምበሳ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ጌታህ ውድህ መል ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ጎልማ አያና ነገዎ «« ጫዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ም አአካሉ ጨፍቅ «« ዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዞ ር ብርሃኔ ገበየሁ ውክ ሄዳ ጀብዱ ሜዳይ ሁ አረጋ ዝሃ ጋይ ገሚኣ በረቱ መም ካሳሁን አስፋው ቦሩ ዳንደና መሰለ ብሩ ቶፋንቱካጥደፋ ሊጋባ ጉታ ጉርሙ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ የጦር ሜዳ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አመድ ሀሰን በለጠ በዴቻ ። ያርክ « ከበደ ዋዬ ቁንቢ ፈች ዲባባ ራዊ አረረ ከበደ ፈቅበሉ « ቦ ጋለ አያኖ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አህመድ ሰይድ የአሰርአ ሸፈራው በቀለ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፐ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ጤና ረዳት ቀፀላ ተስፋዬ « « ሚወር ወርቁ ፋንታሁን « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ኃለፎም በየነ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ መሻ ጐሙ « ዳባ በየነ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ በሹ ዳምጠው የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « በለጠው ወልደሃና « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ተ ዳቬ ቦጋለ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ሀሐይነህ በላይ « የጦር ጫዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « ዓለሙ ጅሩ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ጉርሜሳ ኑሪ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ድበላ ዋቅጅራ ጉንዲ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ምሩ አታላል « « የጦር ጫዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « አማረ እውነቱ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ሚሠወፎር ጉሣዬ ባሩዳ ቡር « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « አምባ ሸሬ ባሶ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አማረ መለሰ ማነህ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛ ደነቀው አየልኝ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ሚሠር ደበሌ ማርያም «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ኃይሌ ጉቱ ዴፈቱ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « ቀርቾ በቀለ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ሣናይ ደደሌ ሙት የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ተፈራ ፍላቴ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አንተነህ አያሌው የጦር ሜዳ ጀብዱ ዳይ ኛደ « ቦንሴ ደንቢ ማኩ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ቢራግ ቶላይ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « በቀለ አይነ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ደመቀ ታዳጊው ከመ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ብኮድ ራቀ የቦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ሌዋኦ ካሣ ሁአርኔ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዘወ ሀሰን አሊ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሚወር ጉሣ አደፍርስ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « መለሰ ሀጎስ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « በላይ ሚሊዮን « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዘወ በቀለ ጥላሁን « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሚሠር ተመስገን ቶላ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ከደር አንተ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « ዑመር ሐሰን « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ሕሠ ቀንጨሮ ሀሮ « « የጦር ጫዳ ጀብዱ ጫዳይ « መሐመድ አህመድ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኖደ ተሾመ ጃላ ሰደሩ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ናደ ብወር ጋሻይ ። ድ ኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ የጦር ሜዳ ጀብዲዷ ሜዳይ ንው የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ንን ፈደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ር ድ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ኃይል የጦር ሜዳ ጄ ን የ። የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሀ ። ውር ኣ ር « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛ ኦስር ቦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ድ ር የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዓ የጦር ሜዳ ጀብዱ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ግሥላሴ ፈጠነ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኣረጋይ ገብሩ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ አያሌው አህመድ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ አምሳሉ ውበት « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ እንዳለ ገመቹ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ተወልደ ተስፋካኤል «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ። ይዋ ዖ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ አስሮ ደርሶ በሪሳ « ጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ « ወር « ተ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « « ምአስርአ አለባቸው ካሣ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ተ « አምቢሳ ባይሳ አያው «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ብርሃኑ መንገሰቱ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ጊ ው « አምባዬ አሰፋ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፌ « ሬቢ እጅጉ አብርሃም «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፌ « ክማል ሁሴን «« የቦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ከመ « ፍቃዱ ገየስ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፌፈ ወር ዱቤ ሞትባይኖር «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፊ « እንዳለማው አወቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዘ « ብሳይነህ ባሉ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ፌ ጥና ር ይማም አህመድ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አያላ ሙሉጌታ አይደ ዞር ጫዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አሰር መኮንን መንግስቴ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ምእስርአ ታደሰ ሐጎስ « « ከረጨ ዳ ጀብዱ ሜዳይ ያ አሰር ምትኬ ገበየሁ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ምአስርአ ማሞ በቀለ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ደኑ ጌታን «« የጦሮ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ አለታ ፋንታሁን ተፈራ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ወር አየለ ማንደፍሮ ን የጦር ጫዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሃምሳ ር ኔ አለቃ ብርሃኔ አሸብር የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ውር አብርሃ ግደይ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ምአለር አ ንጉሴ ጅማ ጥግ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ መት ፆን መኮንን « ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ው ፈክ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ለማ ማደቅሶ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ መስፍን ነጋሸ ጸ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛ ብርሃኑ ተሰማ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛ ማወር ተማዕግለ ገሕሥላሴ ተ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛል « አርቂቱ ሲሪያ ተ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሟዳይ ኛደ በ ዳኛቸው ጌቱ «ሩ መ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ከፎ ቶላ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ቁናሳ ገላና « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ምኳንንት ተገኘ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ አባተ ኃይሌ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ትረፈ ወሰንበት «የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ። ዓለማየሁ ወዮሐንስ ወር ማዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ጸ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ቆቡጓቶ እበበ ቱፋ አቦዬ « « ነ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ገቡ ዲኮን «ና የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ዳመና መንግስቱ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሕሠራዊት ሀሉፍ ከበደ ና የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ኪታይ ተስፋዬ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ገብሩ ቀሃይማኖት « ሃርር ሜዳ ይብክ በ እቁባይ ገማርያም «ና የጦሮ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኃይሉ ዝሕይወት « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ሞገስ አሰፋ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ወንድአጥር ኃይሌ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ገዝሥላሴ ባራኪ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛ « ኳኪሮስ ኪዳኔ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ሕሠራዊት ድሉ ከበደ ምድር ጦር የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ሕይወት ኃማርያም « « ስሳድ ድፒዬ « « ዳንበለ ቦሌሉሃጨ ሚዳ ጀብዱ ሜዳይ « ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ሪ ደረሰ « ዊና አዘነግ ውቢ ተዘራ ካሳዬ ከ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ « ጫዳ ጀብዱ ሜዳይ ቡካ ተዘራ ሰይፉ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛ « ጓድ ሲደራክ አዘቄየል « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ መ ሚወር ባሕሩ በየነ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ወር ጥጋቡ ፈረደ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ « አሰፋ ክብረት የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « አሰር አድማሱ ዝፃዲቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫቋይ ደ ጌጡ ተሾመ ሕፖሊስ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ምአስርአ ተስፋዬ አረጅሮ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ምነሣ ረቢሣ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ኮዎሱጃዌ ከላዩ ሙሴ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይኛደ ል « ነይኬ ጋይሊና የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዳይ ኛደ ፃቢ ጅሎ መጪቻ ደ ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ደ « « መኮንን መንግስቱ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ነጋ ቡልጋ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ተሾመ ሆሮ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ውር ጌታሁን ታደሰ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ምኦስርኦ በለው በርኬሣ የቦር ሜዳ ጀብዱ ጫዛይ ኛደ አለቃ አባዲ በራሂ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ሚወር ፀሐይ ይመር ምድር ጦር የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « በሊሶ ጁሉ ኢላማ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « መብራቱ አብርሃ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ናዳ ፀጋ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ቢሰውር በቀለ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ ዮሴፍ መሐመድ የጦር ሜዳ ጀብዱ ጫዛይ « አጎዳርጌ ተሾመ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ዓለሙ መረሶ « « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « ው « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « መሐመድ ከቴ ጂኮ « የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « አስማማው መንግስቴ «« የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ኛደ « « ኪዳኔ ፎቶ « « የጦር ጫዳይ ኛደ « ደንቢ ዲማ « « የጦር ሜዳይ ኛደ « ሕሠራዊት ደማም የኔነህ ምደር ጦር የጦር ሜዳይ ኛደ « ርቢ ዲማ ቡርቤ « « የጦር ጫዳይ ኛ « « « « የ። ሜዳይ « ምፅራፍ ሃያ ሰምንት የአብዮታዊ ሠራዊት ጀነራክ ዐወኮንናች ሰም ዝርዝር ሀ የምድር ጦር አብዮታዊ ሠራዊት ጄኔራሎች ስም ዝርዝርና ኃላፊነት ሠንጠረዥ ተራ መለያ ቁ ማእረግ ማዕረ ሙሉሰም ሌሜጄኔራል የ ል ደ ሪ ተስፋዮ ገኪዳን የቀጠና አንድ ዘመቻ ማእከል አስተ አዲስ ተድላ ቦጦር ኃይሉቾች ጠቅላይ ኤታ ማዝር ስዩም መኮንን የጦር ኃይሎች ምክትል ኤታ ማ መስፍን ዝቃል የጦር ኃ ምክትል ኤታ ማር ሹም ቤተ መንግሥት የጦር ፍርድ ቤት የቀጠና አብዮታዊ ዘመቻ ማፅቪ ሜጄኔራ ጄኔራል እምቢቢል አየለ የምድር ጦር ቀና አዛዥ ረጋሳ ጅማ የኛ አብዮታዊ ሠራዊት ዋና አዛዥ ሜጄኔራ ሟጃኑ ዘለቀ በየነ የኛ አብዮታዊ ሠራዊት ዋና አዛዥ ራ ል ውብሸት ደሴ ኛ አብዮታዊ ሠራዊት ዋና አዛዥ ጌታቸው ገዳሙ ሁሴን አህመድ የሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት ዋና አዛነ ክገብርኤል ድንቁ መከላከያ ዘመቻ ዋና መምሪዩ ኃላፊ መርዳሳ ሌሊሣ የቴዎድሮስ ግብረ ኃይል ኦዛህ የምድር ጦር ድርጅት መምሪያ ኃላፊ መከላከያ ድርጅት ዋና መምሪያ ኃላፊ የኛ አብዮታዊ ሠራ ዋት ምክትል አዛ የአሰብ ልዩ ዕዝ ግብረ ኃይል አዛዥ ወታደራዊ ደህንነት ዋና መምሪያ ኃላፊ የኛ ኮር ዋና አዛዥ ያገነት ጦር ትቤት አዛዥ የሁርሶ ጦር ትቤት አዛዥ ። ሌኮሌኔል ካሳሁን ደበበ አስነ አዘሉ አወ የኛ ክፍለጦር ዋና አዛዥ በውጭ አገር በትምህርት ላይ ጋምቤላ ፕሮጄክት እና ገ መምህር የታጠቅ ጋዜጣና መጽሔት ተጠሪ መከላከያ ምድብ የሚጠብቁ የምድር ጦር ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ የጦር ኃይሎች ሆስፒታል ሐኪም ኛ ኮር ድርጅት መምሪያ ኃላፊ ኛ አሠ ፖለቲካ መየርእዮተ ዓለም ኃላፊ ካሳ በረሔ ላቀው ወሰንበት ልመንህ እምሩ ለማ ደምስ ሙልጌታ ተሰማ መለሰ ተጽዮን መኮንነ ሲሳይ መኮንን ዝጻዲቅ ሙሉ ደስታ መኮንን ይፍሩ መስፍን ዝመድህን መኮንን ተሰማ ሌኮሌኔል መዢዣሣ ነገዎ ሌኮሌኔልምትኩ ቱሉ ሌኮሌኔልመክብብ ብዙህ ሌሌኒልኪዳነ ወገብርኤል የሐመሰን አውራጃ ሕዝባዊ ሠራዊት አዛዥ ክፍለ ነጋሽ የኛ ተራራ ክፍለጦር አዛዥ ብ ቅዱስ አስፋው ጦር ኃይሎች ወታደራዊ ትምህርት ተቋም ከፍያለው አበበ የኛ አሠ ፖለቲካ መምሪያ አስተዳደር ኃላፊ ሌኮሌኒል ክብረት ከበደ በውጭ ሀገር በትምህርት ላይ ከፈለው ተፈራ የምድር ጦር ማስተናገጃ ዋና ክፍል ኃላፊ በኛ አሠ የክፍለጦር አዛዥ የኛ ኮር ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ የኛ አሠ ወታደራዊ ትምህርት ምክትል ኃዲዒ የኛ አሠ ሙዚቀኛ ሻለቃ አዛዥ የኛ እግረኛ ብርጌድ ምክትል አዛዥ ጦር ኃኃይሎች ሆስፒታል ሐኪም በሕክምና ላይ በዘመቻ መምሪያ በኤርትራ ራስ ገዝ ጽቤት ጦር ኃይሎች ሆስፒታል ሐኪም የምድር ጦር ወታደራዊ ደህንነት ኃላፊ የ አየር ወለድ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ የኛ ኮር አስተዳደር አቋም መምሪያ ኃላፊ ምድብ የሚጠብቱ ምድብ የሚጠብቁ በምድር ጦር ፖለቲካ መርእዮተ ዓለም ኃላፊ የኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ አዛዥ የጦር ኃይሎች አካዳሚ መምህር ቤዳ የኤርትራ ራስ ገዝ የምዝገባና ቁጥጥር ኃላፊ የኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ ሁአሠ በአገር አቀፍ የክተት ዋና ኃላፊ መቁ ማእረግ ምድብ ሥራ ሌኮሌኔልመስፍን ኃይል ምድብ የሚጠብቁ ሌኮሌኔልማሩ ውቤ ሌኮሌኔልሙሉነህ ወኪዳን ሌኮሌኔልመገርሣ ቃበታ ሌኮሌኔልመኮንን ኃይለማርያም ሌኮሌኔልንጉሴ ደምስ ሠኛ ኮር ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ኛ ክፍለጦር ኛ ብርጌድ አዛዥ ኛ አሠ መምሪያ ኃላፊ የኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ያኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ ምድር ጦር ጥገናና እደላ መምሪያ ኃላፊ ሙሉ ስም ጥሩነህ ዝሚካኤል ምድብ ሥራ የኛ ኮር ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ ታደሰ ጥሩነህ ተስፋዬ ታደሰ የኛ ኮር ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ በምድር ጦር የግብረኃይል ተወካይ ጥላሁን ዓለሙ የኛ አብዮታዊ ሠራዊት ሆፒታል አስተዳዴ ሌኮሌኔልኒሻን ተገኝ ሠላማዊት ደስታ የአንደኛ አብዮታዊ ሠሆስፒታል ሐኪም ሁ አሠ መምሪያ ር ሐረርጌ ኮሚሳሪያት አስተዳደር ጦር ኃይሎች ሆስፒታል ሐኪም ፀዳለ ገብሬ ፀሐይ ግዛው ተስፋዬ ግዛው በውጭ በሀገር በትምህርት ላይ ብ በውጭ ሀገር በትምህርት ላይ በውጭ ሀገር በትምህርት ላይ ፀጋዬ ዋና መኮድ የ ኃላፊ መሐንዲስ ጠቅ ማሰልጠኛ ማእከል አስተዳደርና ጥበቃ ተፈራ በትሩ ተወልድ መንገሻ የምድር ጦር መሐንዲስ ድርጅት መምሪያ ተኬኤ ገብሩ የኛ አብዮታዊ ሠራዊት እንስፔክሽን ተቆጣ የኛ ክፍለጦር ጥበቃ አዛዥ ተመድህን ሃይሌ የኛ አሠ ድርጅት መምሪየ ሻለቃ አዛዥ ታከለ ደስታ በኤርትራ ራስ ገዝ ወኮሚ ሳሪያት ኢንስፔክ ሰይድ አሕመድ ወር የኛ አሥ ሆስፒታል ሐኪም ያኛ አሠ ጦር ፍርድ ቤት ሰብሳቢ ዳኛ ምድብ የሜጠብቁ ምድር ጦር ፋይናንስ መምሪያ ምድብ የሚጠብቁ ሸመልስ ተስፋዬ ተኗተ ምድብ የሚጠብቁ ሥራ« የሚጠብቁ ምድር ጦር ማስተናገጃ ያሉ ሀኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ የጦር ኃይሎች ሆስፒታል ፖለቲካ ኃላፊ ናድ ጦር ወታደራዊ ሥነ ሥርዓት ክፍል ኃሳፊ የኛ አሠ ታንከኛ አስተ ምድር ጦር መምሪያ ን የኛ አብዮታዊ ሠሙዚ ቀኛ ሻምበል አሰልጣኝ አማካሪ ማቸ ተክሉ ቦሳ ሌኮሌኔልተሰማ ገረመው ሌጦሌኔልተፈራ ብርሃኑ ሊሌኮሌኔልታምራት ጥበቡ ሌኮሌኔል ጥላሁን ማሞ ሊኮሌኔልፀጋዬ ታደሰ ጉ ሌኮሌኔልጥላዬ ደምስ ሊሌጥሌኔል ፀጋዬ ደርበው ምድብ የሚጠብቁ የኛ አሠ አስተዳደርና አቋም መም ምክትሪ የኛ ክፍለጦር ዋና አዛዥ የኛ ኮር ወታደራዊ መረጃ መምሪያ ኃላፊ የኛ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ የኛ ተራራ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ የኛ አሠ ወታደራዊ ትምህርት መምሪያ የኛ አሠ ሆስፒታል ሐኪም ኙ ሊኮሌኔል ጠናጋሻው ድፋባቸው የአብዬታዊ ጦር ዋና ፖለቲካ መምሪያ ሌኮሌኔል ታቦቷ ፀጋዬ ቸ ሌኮሌኔል ትእዛዙ አካሉ ሌኮሌኔል ታደሰ ሸዋንቀና ሐኪም ነርስ ምድር ጦር ሕክምና መምሪያ ኤርትራ ራስ ገዝ ድርጅት መምሪያ ኃላፊ የኛ አሠ ጦር ፍርድ ሰብሳቢ ዳኛ በኛ አብዬታዊ ሠየኛ ኮር ትውጊያ መ ኛ ኮር ማስተናገጃ ያሉ የምድር ጦር ወታደራዊ ትምህርት ቤቶች ኃላፊ የኛ አብ ሠመምሪያ ው ን ሌኮሌኔልታደሰ ኃይሉ ሊኮሌኔል ተሚካኤል አርጋው ሌኮሌኔልተሾመ አያና ተስፋሁነኝ ተረፈ ኃፊ ተስፋዬ ጅራታ የኛ አሠ ፖለቲካ መርእዮተ ዓለም ኃላፊ ሌጦሌኔልፀጋዬ ገሚካኤል የኛ አሠ መሐንዲስ መምሪያ አዛዥ ሦ።