Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህ ደግሞ በተራው የቋንቋውን ስርዓተ ጽሕፈት ስልት ውስጥ ተግባራዊ የሚሆኑ የጽሑፍ ምልክቶች ብዛት ከቀደሙት ዘዴዎች አንጻር ሲታዩ አነስተኛ ናቸው እያንዳንዱ ምልክትም የሚወክለው አንድ ነጠላ ጭብጥ ላይ በማተኮራቸው ነው ለ የወግ ደራሲ ጉዳዩን ከሚደረድርልን በስተቀር የግሉን ሐሳብ አይጨምርም ሐ ደራሲው ስለሚደረድረው ወግ ያለው ስሜት ጥላቻና ውዴታ በጽሑፉ ይንጸባረቃል መ ደራሲው የሚደረድረው ወግ ርዕሰ ጉዳይ መረጃዎችን ከተለያዩ ምንጮች ከመጽሐፍት መጽሔቶች ጋዜጦች ወዘተ ስናሰባስብ ዋና ዋና ሀሣቦችን ማስታወሻ የምንወስድባቸው ሦስት መንገዶች አሉ ቀጥተሻ ጥቅስ ካነበብነውና ካዳመጥነው የመረጃ ምንጭ አጻጻፍ ስርዓትን ዘርዝራችሁ በመጻፍ ታሳያላችሁ ግለ ታሪክ ወይም የሕይወት ታሪክ ትጽፋላችሁ የሚሰጧችሁን ዓረፍተ ነገሮች ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ ትተረጉማላችሁ ሃ ጽሑፎችን በጥልቅ ንባብ ዘዴ ታነባላችሁ ምስሌሴፍ ስምነት ትጠሬት መነሻ የመጠያያ ነጥቦች ትውፊት ሲባል ምን ይታወሳችል። ሰኬታማ መሆን የሚቻለው እንዴት ነው። ደግሞ የስቱዲዮው ቤተ መቅደሳዊ ድባብ አስፈርቶት ከጥቂት መንተባተብ በኋላ ንባቡን ቢያቋርጥ አልፎ ተርፎም ወረቀት እያንኮሻኮሸ ምን አየቀደዱ ነው ቢያስብል የማን ያለህ ሊባል ነው። ታዋቂው ጋዜጠኛ አሳምነው ገብረወልድ «አንግዲህ አህያ በወለደች አረፈች» ሲል ምን ማለቱ ነው። የድራማ ተመልካች ድራማን ተመልክቶ ለማጣጣም የተለየ አውቀት ባለቤት እንዲሆን የማይጠበቀው ለምንድን ነው። ምስሌፍ ከስር ኪነጥበብ ይህስ አይደለም እንዲህ ያለ ሐሳብ በኔ ዘንድ ቦታ አይሰጠውም አንቺ ግን ብዙ በመጠየቅ አታሰልቺኝ ልናገረው የምፈልገው ብዙ ቢሆን ልናገረው የምችለው ጥቂት ነው ምን ሆንህብኝ። ረፀጀ ያቃ ፈያሆን ዕያሾው ሃዕ«ፀ ቀም ይናምፖ ርነ ሃሆ ን ቦመያንፖ መንሪረታ ወደ ድደዩሪቶ ፇፅወጦሥ ወድ ፅያ መመኦጋ አባባ ዛሬ ምን ነክቶፃል። ያሃዕ ሃሄወው ዋኛ ፅው ፀ ጓጎ ኃፅናኦ ንገር ፉያምሪዕ ልጄ ምን ይሻልፃል። እኔ የፄ ልጅ መሆንህን አልካድሁም እናትህ እኔ ትሁኔ ነኝ ዘጠኝ ወር አርግዢፔ በስቃይና በሕማም ተገላግዬ ሦስት ዓመት ታቅፌ ተሸክሜ አዝዬ አንቆራጥጨ ተርቤ አብልቼ ተጠምቼ አጠጥቼ ከአከላትህ አንዲቷን እንኳን ሳላስነካ ያሳደግሁህና እዚህ ያደረስሁህ እናትህ አኔ ነኝ እማማ ተጠራጠጥሬሽ እኮ ነው። አዲስ አበባ ኢትዮጵያ መጻህፍት ድርጅት አምሳሉ አክሊሉና ደምሴ ማናህሉት ጥሩ ያማርኛ ድርሰት እንዴት ያለ ነው።
አጻጻፉም በመነሻው ላይ የሚከተለውን ይመስል ነበር የዙሑፍ መስክት ኺ መረጋ ከ ምሪ እም ረ ከ የሚደዘጡ ዬች ራስ ውፃ መጠጣት ሠሪን ጳንፀአታዳያ ሀዐሪ ያ ህ የሰመራውያን ስርዓተ ጽሕፈት የተለያዩ ለውጦችን እያስተናገደና በፍጥነት እያደገ ከመጣ በጊላ ኩዊኒፎርም በሚል ስያሜ ይታወቅ ነበር ይህን የአጻጻፍ ስርዓት በ ዓመተ ዓለም አካባቢ ጎረቤቶቻቸው አካኒያውያንና በኋላ ባቢሎናውያን ተብለዋል ቆይቶም ግብፃውያን ለየቋንቋቸው አንዲስማማ አድርገው በማሻሻልና በመለወጥ ተገልግለ ውበታል ከዚህ በላይ ጽሕፈት መቼና የት እንደተጀመረ አብዛኞቹ ምሁራን የሚስማሙበትን ገለጻ ለማየት ሞክረናል ከዚሁ ነጥብ ሳንወጣ የሀገራችን አንዱ መለያ የሆነውን የግዕዝ ፊደልና የአጻጻፍ ስርዓት አነሳስ በጨረፍታም ቢሆን ማየት ተገቢ ይሆናል የግዕዝ ፊደል አመጣጥ ምንጩ የደቡብ ሴም ፊደል መሆኑ ይታወቃል ይህ ስርዓተ ጽሕፈት ሥራ ላይ የዋለው ከክርስቶስ ልደት በፊት በአስረኛው ምዕፅተ ዓመት መጀመሪያ ላይ እንደነበር በታሪክ ተመዝ ግቧል ከደቡብ ሴማዊ ክፍል መንጭቶ ለግዕዝ ፊደል መነሻ የሆነው ሳባዊ ፊደል ሲሆን የጀመረበት ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ እስከ ዓመተ ዓለም አንደነበር ይገመታል በኋላም የግዕዝ ፊደል በሰሜን ኢትዮጵያ በጥንታዊ አክሱም ከክርስቶስ ልደት በፊት በ ዓመተ ዓለም አካባቢ እንደጀመረ ታሪክ ይነግረናል ዛሬ ይህ በግዕዝ በኩል የተገኘው ሳባዊ ፊደል አማርኛን ጨምሮ ሌሎች ኢትየሴማዊ ቋንቋዎች ይገለገሉበታል ከፍ ብሎ አንደተገለጸው ጽሕፈት ከጥንቱ የመካከለኛውና የሩቅ ምስራቅ አካባቢ ሳይፈልቅ አልቀረም ቢባልም ዛሬ ካለበት ደረጃ ለመድረስ በየዘመናቱ የተለያዩ ጉልህ የእድገት ደረጃዎችን ተሸጋግሯል በነዚህ የአድገት ደረጃዎች የታዩ የጽሕፈት ዓይነቶች በቅደም ተከተል ስዕላዊ የአጻጻፍ ዘዴ ቃላዊ የአጻጻፍ ዘዴ ቀለማዊ የአጻጻፍ ዘዴና ፊደላዊ የአጻጻፍ ዘዴ በሚል ተለይተው ይታወቃሉ አስቀድሞ እንደተብራራው ስዕላዊ የአጻጻፍ ዘዴ በግምት ከዛሬ አምስት ሺህ ዓመት በፊት ሳይፈልቅ እንዳልቀረ ለሚገመተውና እስከዛሬ ለዘለቀው ስርዓተ ጽሕፈት መነሻ መሠረት ነበር ነገር ግን በንግግር መልክ የሚወጣውን ቋንቋ በቀጥታ የሚወክል ባለመሆኑ እንደትክክለኛው ስርዓተ ጽሕፈት አይቆጠርም እድሜውም ከቋንቋ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ካለው ስርዓተ ጽሕፈት ከአራት እጥፍ በላይ የበዛ ነው ይህ የአጻጻፍ መንገድ በተለያዩ የዓለማችን አካባቢዎች ጥቅም ላይ ከመዋሉም በላይ አንባቢው ከሰዓሊው ጋር አንድ ዓይነት ቋንቋ ባይናገርም ስዕሉን ተመልክቶ መልእክቱን ለመረዳት አያዳግተውም ይሁን እንጂ የሰው ልጅ ከቋንቋው ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለውና ንግግሩን ሙሉ በሙሉ በመወከል ከጊዜና ከቦታ ውስንነት ነዓ የሚያደርገውን የጽሕፈት ስርዓት ምስሌሴፍ ስነጽ ለማበጀት ከነበረው ጽነ ፍላጎት የተነሳ ቃላዊ የአጻጻፍ ዘዴን አፍልቆ ወደ መጠቀም ሽግግር አድርጓል ቃላዊ የአጻጻና ዘዴ ለመጀመሪያ ጊዜ የንግግር ቋንቋና ጽሕፈት ቀጥተኛ ግንኙነት ያሳዩበት ከመሆኑም በላይ አንድ ምልክት በቋንቋው ውስጥ የሚገኝ አንድ ቃልን እንዲወክል እየተደረገ በአገልግሎት ላይ የዋለበት ነበር ለዚህ የአጻጻፍ ዘዴ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው የአረብኛው የቁጥር ስርዓት ነው በዚህ የቁጥር ስርዓት መሠረት አንድ ምልክት የሚቆመው ለአንድ ቃል ነው ለምሳሌ የሚለው ምልክት በቃል ሲመነዘር ሁለት ይሆናል የዚህ ዓይነት ቃላዊ የአጻጻፍ ዘዴ የሚጠቀሙ ቋንቋዎች በውስጣቸው ላሉ በብዙ ሺህ ለሚቆጠሩ ቃላት ወካይ ምልክቶች ይኖራቸዋል። ርሻ ብ ቅርሶቻችኘ ቅርስ ጠቅለል ባለ መልኩ ሲተረጎም የሕዝቦች ማንነት የሚገለጽበትና የረጅም ዘመን ባህላቸውንና ታሪካቸውን እንዲገነዘቡ የሚረዳ ቁሳዊና መንፈሳዊ ሀብት ነው ቅርስ ከምንጩ አንፃር ባንድ በኩል በተፈጥሮ የታደልነውን ተፈጥሮአዊ ቅርስ ሲመለከት በሌላ በኩል ደግሞ ካለፈው ትውልድ የወረስነውን የሰዎች የፈጠራ ሥራን ባህላዊ እና ታሪካዊ ውጤቶችን የሚመለከት ነው ሰው ሠራሽ ታሪካዊና ባህላዊ የሆነው ቅርስ ግዝፈት ሊኖረውም ላይኖረውም ይችላል የሀገራችን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ አዋጅ ቁጥር የቅርስን ቁሳዊና መንፈሳዊ ይዘት ሲያብራራ ቅርስ ማለት በቅድመ ታሪክና በታሪክ ዘመን የሰው ልጅ የፈጠራና የሥራ እንቅስቃሴ ውጤት የሆነ የተፈጥሮ የለውጥ ሄሂደትን የሚገልጽና የሚመሰክር በሳይንስ በታሪክ በባህል በስነጥበብና በዕደጥበብ ይዘቱ ከፍተኛ ተፈላጊነትና ዋጋ ያለው ማንኛውም ግዙፍነት ያለውና የሌለው ነገር ነው ይለዋል ሰው ሠራሽ ታሪካዊና ባህላዊ ቅርስ ግዝፈት ያለውና የሌለው ተብሎ ለመከፈል የራሱ መመዘኛዎች አሉት ግዝፈት ያለው ቅርስ ቀደምት አባቶችና እናቶች መሠረታዌና እያደገ የሚፄድ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ሠርተውትና ተጠቅመውበት ትተውት ያለፉትን በዓይን ሊታይ በአጅ ሊዳስስ የሚችለውን ሁሉ አጠቃሎ ይይዛል በአንጻሩ ግዝፈት የሌለው ቅርስ በአጅ ለመዳሰስ የሚያዳግት ነገር ግን በዓይን ለመታየትና በጆሮ ለመስማት የሚችል ሲሆን የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ልዩ ልዩ ትርኢቶችና ጨዋታዎች የጋብቻና የሀዘን ስነስርዓቶችና ተመሳሳይ የማህበረሰቡ ወግና ልማዶች ተጠቃለው የሚመደቡበት ነው ግዝፈት ያለው ቅርስ የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ተብሎ በሁለት ሰፊ ምድብ ይከፈላል የማይንቀሳቀስ ቅርስ በመሠረት የተገነባ ወይም ከቋሚ ነገር ጋር የተያያዘ ስለሆነ ማንቀሳቀስ አይቻልም ለቅርሱ ደህንነት ሲባልም የማንቀሳቀስ ድርጊት መፈጸም በጥብቅ የተከለከለ ነው እንዲህ ያለው ቅርስ የሚጠናው በእንክብካቤ የሚጠበቀውና ለኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚውለው ባለበት ቦታ ላይ ብቻ ነው በሀገራችን የሚገኙ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የአክሱም ሀውልቶች እአና የጎንደር ቤተመንግሥቶች ለአብነት የሚጠቀሱ የማይንቀሳቀሱ ቅርሶች ናቸው የሚንቀሳቀስ ቅርስ ለጥናትና ምርምር ለባህል ልውውጥና ለመሰል ዓላማዎች ከቦታ ቦታ በቀላሉ ማዛወር የሚቻለውን ግዙፍነት ያለው ቅርስ ሁሉ ያጠቃልላል የሚንቀሳቀስ ቅርስ በአብዛኛው የሃይማኖት መገለጫዎችን ታሪካዊና ባህላዊ አልባሳትን ያካተተ ሲሆን ለስጦታ እቃዎች ቅጂ ሥራ መሠረት በመሆን ያገለግላል አንድ ነገር በቅርስነት እንዲመዘገብና እንዲጠበቅ በቅድሚያ የቅርስ መመዘኛዎችን አሟልቶ መገኘት ይኖርበታል መመዘኛዎቹም በአድሜው ጥንታዊ መሆን ለሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር ከፍተኛ ጠቀሜታ መስጠት በሥነ ጥበባዊ ይዘት ድንቅ መሆን የተሠራበት ቁስ የማይገኝ መሆንና ሠሪው ግለሰብ በሕይወት ባለመኖሩ ምክንያት ሥራው የቆመ በጅምር የቀረ የሚሉ ናቸው እነዚህን ሁኔታዎች የሚያሟላ ቅርስ ጠቀሜታው ላንድ ግለሰብ ወይም ለተወሰነ የህብረተሰብ ክፍል ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ዜጋ በመሆኑ በህዝቡ ተጠብቆና ተረማምዶ ለተከታዩ ትውልድ እንዲደርስ መደረግ አለበት ባግባቡና በሚፈለገው ደረጃ የተጠበቀ ቅርስ ጠቀሜታው ፈርጀብዙ ነው በቱሪዝም ዘርፍ ገቢ በማስገኘት ኢኮኖሚን ከመደገፉም በላይ በህዝቦች መካከል የእውቀትና የልምድ ልውውጥ አንዲደረግ እንደሰንሰለት ሆኖ ያገለግላል በፈጠራ ችሎታ መነሻነት የሚሰጠው አገልግሎትም በቀላሉ የሚገመት አይደለም ታዋቂ የሀገራችን የፈጠራ ሥራዎች ካለፈው ትውልድ የቅርስ ሀብት የፈጠራ ቴክኒክ እውቀትን በመቅሰምና ይበልጥ አሻሸሎሉ በመፍጠር የተገኙ ናቸው ቅርስ የብሔራዊ ማንነት መለያ ማህተም በመሆን በኩል የላቀ አገልግሎት አለው መስዋዕትነትን ለመዘከር የቆሙ ሀውልቶች ጠላት ድል የሆነባቸው ታሪካዊ ስፍራ ዎች በጦርነት ጊዜ የተዜሙ ሽለላዎች ግጥሞች ድራማዎች ወዘተ የብሔራዊ ማንነት አሻራ በመሆን ያገለግላሉ ምስሴፍ ኩበት ከላይ እንደተገለጸው ሰፊ ጥቅም የሚያስገኙ ቅርሶች በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት ጉዳትና ብልሽት ይደርስባቸዋል የሰው ሠራሽ ጥፋቶች ከሚያደርሱ ምክንያቶች ቀዳሚው የዲፕሉሎማቶች የተመራማሪዎችና የሃይማኖት መልዕክተኞች እንቅስቃሴ ነው ሀገራችን ባላት የውጪ ግንኙነት ሳቢያ ዲፕሎማቶችን ተመራማሪዎችን የፃይማኖት መልእክተኞችንና ቱሪስቶችን ተቀብላ ታስተናግዳለች በዚህ እንቅስቃሴ የቅርሶች መጎዳትና መጥፋት ሊከሰት ይችላል ሁለተኛው ጦርነት ሲሆንበሀገራችን በተለያዩ ዘመናት በተካሔዱ የእርስ በእርስ ግጭቶችና ከውጪ ወራሪዎች ጋር በተደረጉ ጦርነቶች አያሌ ቅርሶችን አጥተናል ሦስተኛው ሽያጭ ነው በተለያዩ ጊዜያት የተሰሩ ጥንታዊ ተንቀሳቃሽ ቅርሶች በክብር ከተቀመጡበት አብያተክርስቲያናት ሙዚየሞችና መሰጊዶች እየወጡ በህገወጦች ተሸጠዋል አራተኛውና የመጨረሻው የዜጎች ግንዛቤ ማነስ ነው ብዙ ዜጎች የቅርሶች ጠቀሜታ ግንዛቤ ስለሌላቸው የተቀበረ ሀብት ፍለጋ አብያተ ክርስቲያናትንና መስጊዶችን ጥገና በሚያደርጉበት ጊዜ ውድመት ተከትሏል አንዳንዶችም የዋሻ ውስጥ ስዕሎችን ሀውልቶችንና የድንጋይ ላይ ጽሑፎችን እየሰበሩ ለአጥር አገልግሎት ሲያውሉ የጥንት ግብረ ህንጻዎች ያረፉበትን ግቢ ለእርሻ ሥራ ለከብት ማስፈሪያና ለመጸዳጃ እንዲውል በማድረግ ሲያወድሙ ይስተዋላል የተፈጥሮ ጥፋቶችም ቅርሶቻችንን ከሚያወድሙ ምክንያቶች ተጠቃሽ ናቸው ለምሳሌ የእድሜ ሂደት ቅዝቃዜ እርጥበት ዝናብ ፀሐይ ነፋስ የአሳት ቃጠሎ ወዘተ በየዘመናቱ በቅርሶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያስከተሉ ናቸው ከላይ የተመለከትናቸው የቅርስ ጥፋት መንስኤዎች ዘርፈብዙ ጥቅም የሚሰጡትን የሀገራችንን ቅርሶች ያወደሙና የሚያወድሙ በመሆናቸው በጥናት ላይ የተመሠረተ ተገቢ የሚባል የቅርስ ጥበቃ ስልት ነድፎ ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ ነው ከዚህ አንጻር በሀገራችን ካሉ ዋና ዋና የቅርስ ጥበቃ ስልቶች መካከል ጥቂቶቹ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ውጪ ሀገር የተወሰዱ ቅርሶቻችንን ማስመለስ ቅርሶቻችንን ለይቶ አውቆ ለመጠበቅ በሚያስችል መልክ ምዝገባ ማካሔድ ጠንካራ የተቀናጀና የተዋጣለት የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋትና በየደረጃው ተግባራዊ ማድረግ ህብረተሰባችን የራሱን ቅርሶች እንዲጠብቅና እንዲንከባከብ መደበኛና መደበኛ ባልሆነ መንገድ መቀስቀስ ማስተማር ናቸው በነዚህና በሌሎችም ስልቶች በመጠቀም እስከ ዛሬ በተካፄዱ ጥረቶች የአክሱም ሀውልት ማስመለስን ጨምሮ በርካታ ውጤቶች ቢመዘገቡም ከቅርስ ሀብታችን መጠን እድሜ ጠገብነት ብርቅዬነትና ተፈላጊነት አንጻር ገና ብዙ መሥራት ይጠበቅብናል ጋዐሪዐዐ ያቀርዕ ምጃያ ቁምሃር መምፈያ ዘፉነሔጽ ፈምፖጀያም ስተቀዚእያ ያዙዩ ቱታ ያረህ ብ ቅርሶቻችን መስመጻዎች ክፍስ ሸገድ ስነኘብቦ መረዳት ድ ኮ መ መጋ » ። ከሀገራችን ተፈጥሮአዊ የቅርስ ሀብቶች ምሳሌ በመጥቀስ ግለጹ በአካባቢያችሁ የሚገኝ አንድ የጤና ተቋም በመጎብኘት የተቋሙ የአገልግሎት ዘርፎች ምን ምን አንደሆኑ በየዘርፎቹ የሚሰጠው አገልግሎት እድገት ምን እንደሚመስልና የተገልጋዮች እርካታን የተመለከቱ መረጃዎች ሰብስባችሁ የመስክ ዘገባ አቅርቡ ቅርሶቻችን በሚል ርዕስ የቀረበላችሁን ምንባብ በሲሦ አሳጥራችሁ አቅርቡ ምስሴፍ ኩበት የገገዛቤ ማመሳከሪያ ቅጽ ሌ ከዚህ በታች በምሰራፉ የቀረበጡን ትምህርት ምን ያህስ ከገደተረዳችሁ የምታመሳክሩበት ሰንጠረዝ ቀርቧስ በዚሁ መሠረት በክከያገጻገዱ የማመሳከሪያ ነጥብ ትይዩ ስሰመረዳታችሁ ከርግጠሻ ክሆናችሁ የ ከርገጠና ካስሆናችኩ የ ሙሱ ስሙሱ ካልተረዳችሁ ደገሞ የ ምስክት በማድረገ ሰገጠረዝኘገ ስማሟስ ከስ ንንን ስስቅርሶቻችገ የቀረበን ጽሑፍ ስገብቤ ተረዶቻስሀሁ በዓረፍተነገር መጡስፕጥ የቃስ ክኗሱስችን ሙያ ስይሮቻስሀ ስቃቻሳት ተመሳሳይና ተቃራኒ ፍች ሰጥቻስሁ ከመገናኝ ብዙሀገ የሚሜተሳስፉ መልክቶችን ዛሳብ ክፍኗስ ጡስጥ ማቅረብ ችያስሀነ የወይይት ስርዓትን ተከትፀ በቅርሶቻችገ ዓይነት ጥቅምና ሸደያዝ ሳይ ተጠያይቻስሁ ከተስያዩ የመረጃ ምገጮች የተሰባሰቡትኘ የመርጃ ዛሣቦች ክፍስ ጡስጥ ማቅረብ ችያስሁ የተሰጠኝገ ጽሑፍ ስሳጥሬስስበሀ የዘገባ ስቀራረብ መመሪያገ ተከትዬ ያቀረብኩትገኘ ዘገባ በጓደናዩ ስስገምገሟስስሁ ጹ ከዚህ ከባደ ከበስገበርኙ ከና የ ምሰክከት ጀደኗገችኩባቸሙውኘ ነጥቦች ከሚገባ ከስከትደዷቸጡ ጽኗስ የምስፊዬኘ ትምህርት ጆጋገጣችኩ ከበሱ ምሰራኗ ሦስት ጠገ ር ን የምዕራፉ ዓላማዎች ተማሪዎች። ሀ የቁጣና የተግሳጽ ሐ የምፀትና የሽርደዳ ለ የትዝብትና የትርብት መ የማዋዛትና የማዝናናት ቀጥሱ በቀረኩሳችሁ ዓረፍተ ነገርች ውስጥ ለተሰመረባቸው ቃሳትና ዘረጋት በምንባቡ መሠረት ስገካባዊ ፍቻቸውን ስጡ በደምሳሳው ሲታይ ወግውይይታዊና ንግግራዊ ነው በጥቅሉ በጅምላው ርፎ ጄ ብከ ዉግ ፐ የአጭር ልቦለድ ትኩረት ግራ ቀኝ የማያስብል በቀጥታ መስመር የሚሔድ ድድር ነው ወግ ልልነትና ዙሪያ ጥምጥምነት አለው መልፅክቱ መሸጋገር ብቻ ሳይሆን ለዛ ባለው መንገድ እንዲተላለፍ ያስፈልጋል ወዴትም አቅጣጫ በምንም መንገድ ይነጉዳል ለዚህ ነው እንግዲህ የወግ ደርዳሪዎች ነባር የወግ አዝማች ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ የሆነው ሥራው ያንዳች ጉዳይ መበለቻ የመሆኑን ያህል የደራሲው ስብዕና መከሰቻም ነው ወግ ተደራሲው አውነትህን እኮ ነው እያለ በአወንታ ራሱን እየነቀነቀ አንደሚመልስ ብጤ ውይይታዊና አዝናኝ ባህሪ አለው ምንባቡን በመመርኮዝ ከዚህ በታች የቀረቡ ዓረፍተ ነገርች የያዙትን ዘሳብ ስክፍስ ጓደኞቻችሁ በቃስ አብሬረ የወግ ደራሲውና የተደራሲው ግብብነት ከአስተማሪነትና ከተማሪነት የሚመነጭ አይደለም አንድ ወግ የሚያነሳው ጉዳይ ተደራሲያንን እጅግ ቀርቦ የሚነካ ቢሆን እንኳ ጎንጦ የማያቆስል ወግቶ የማያደማ ነው በወግ ውስጥ የወግ ምንነት ብቻ ሳይሆን የወግ ደርዳሪውም ማንነት ባንድ ላይ አብሮ ይገኛል ከፍስ ዙስተ መናገር መምህራችሁ የሚጠቁሟችሁን ምንጮች አንዲሁም የምታውቋቸውን መጻህፍት መጽሔቶችና ጋዜጦች በማንበብ ስሜታችሁን ሰቅዞ በመያዙ ያደነቃችሁትን አንድ ወግ ምረጡ በቡድን ሆናችሁ ከላይ በተራ ቁጥር ላይ ያደነቃችሁትን አንድ ወግ በማሳያነት በመጠቀም የወግ ጽሑፍ ከሌሎች የስነጽሑፍ ዘሮች አጭርና ረጅም ልብ ወለድ ግጥምና ድራማ ጋር ባለው አንድነትና ልዩነት ላይ ተወያዩ በቡድን ውይይት የደረሳችሁባቸውን የአንድነትና የልዩነት ነጥቦች ለክፍል ጓደኞቻችሁ ግለጹ ምስሌና ቦስት ውይይታችሁ ወጉ ከሚያነሳው ጭብጥና አትኩሮት ከደራሲው የኔነት አሻራና ከድምፀቱ አንፃር ከሌሎቹ የስነጽሑፍ ዘሮች በሚለይበትና በሚገናኝበት ነጥብ ላይ ሊያተኩር ይገባል በሬድዮና በቴሌቪዥን የሚተላለፉ ወጎችን አዳምጣችሁ ወይም በጋዜጦች የወጡ ወጎችን አንብባችሁ አንዱን በመምረጥ በተከታዩ ክፍለ ጊዜ ለክፍል ጓደኞቻችሁ በራሳችሁ አባባል አውጉገላቸው የሚደመጡት ወጎች ከደብዳቤዎች ማህደር ፕሮግራም የሚተላለፍ ሰሞነኛ ትዝብቶች በትራፊክ ደህንነት ላይ ያተኮሩ ወጎች በመንገዶች አጠቃቀምና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያተኮሩ ጽሁፎች ወዘተ ሊሆኑ ይችላሉ በጥንድ ሆናችሁ በመወያየት ከምንባቡ ስለወግ የተረዳችኋቸውን ዋና ዋና ሐሳቦች ዘርዝሩ ክዚክ በታች የመስፍን ዘብተማረያም ጽስመታዊ ስመስካከት የተሰኘው ወግ ተቀንጭዞ ቀርኮሳችኋስ በቡድን ሆናችሁ በማንበብ ክስጭር ስቦስድ ጽሕፍጋር ባስው ስገደነትና ስዩነት ሳዩ ተጠያዩ የደረሳችሁበትን ከስገደ ገጽ ካስበስጠ ጽፋችሁ በክፍል ውስጥ አቅርቡ ሦ ጽስመታዊ ስመስካከት በመሰረቱ ጽልመታዊ አመለካከት ከአምልኮአዊ እምነት ይለያል የቀጭን መስመር ግንኙነት ቢኖራቸውም ትልቁ ልዩነታቸው አምልኮአዊ አመለካከት አያት ቅደመአያት ያሉት መሆኑና ይፄኛው አራሱ በራሱ አያት ቅድመአያት መሆኑ ነው ጽልመታዊ አመለካከት ያለው ሰው ጽልመትን እየወለደ የሚኖር እንጂ ከዘር ወረስኩ የሚለው አንዳችም ነገር የለውም ጽልመታዊ አመለካከት ሆበጠ በቀላል አነጋገር መጪውን ጊዜ ጨለማ አድርጎ ማየት ማለት ነው የተዳፈነ የስቃይና የመከራ ፍምን በራስ አነሳሽነት አራግቦ ለነበልባሉ መስገብገብ ማለትም ነው ጽልመተኛው ሰው አውቶብስ ምነው ከዘገየ ስትሉት ብከ ጎማው መንገድ ፈንድቶ ይሆናል ጌታዩዬ የሚልና ነገ ለመሄድ አስቤ ነበር ብትሉት አይፄፄ እኔ አያምረኝም የሚላችሁ አይነት ሰው ነው ምኑ ነው ያላማረህ ብላችሁ ከጠየቃችሁት መመለስ የሚችል አይነት አይደለም ሆኖም አንገቱን ወደጉልበቱ ዘቅዘቅ እያደረገ ሰለል ደከም ባለች ድምፅ በአርጋታ በሚያወጣቸው አፍዛዥ ቃላቱ ዞሮ ዞሮ አንደሚበልጣችሁ አትጠራጠሩ ባያሳምናችሁ ለጊዜው ይስባችል ጽልመታዊ አመለካከት ያለው ሰው በንግድም ይሁን በሥራ አለም በሌላም በሌላም ሙያ ትልቅ ደረጃ ላይ የሚያደርስም ቢሆን በአስተዳደግና በፍቅር በአኗኗርና በመሳሰሉት ማህበራዊ ግንኙነቶች ውስጥ በቂ ቦታ ያገኘ የማይመስለው ነው በኔ ግምት የትም ብትሄዱ ማን ያውቃል እስቲ ዝም በሉ የሚል የጥርጣሬ መነፅር የማይለየው ክፉውን ነገር ካለበት ፈልጎ የሚያሸት ጭንቀት አድማጭ ሰው በተአምር አታጡም እንዲህ አይነት ሰው ምግብ የሚያላምጠው መንገዱን የሚጓዘውና የቢሮ ፋይሉን ሁሉ የሚያስተካክለው ሟርት በማይለየው ድብቅ ሐሳቡ እየተዋጠ ነው በምሳሌዊ አነጋገራችን ድመት ሺ ቢታለብ ያው በገሌ ነው አለች ይባላል እንጂ ምንጊዜም ቢሆን ተጠቅመን አናውቅም በማለት ያለገደብ ማማረርን ሙያ አድርገው የያዙ ከሰዎችም መካከል አሉ ጉዳዩ ከራስ ጋር መሰላቸት ሌላው ከደረሰበት ደረጃ አለመድረስ የህይወት መክፈቻ ቁልፍ አድል ነው በሚል አምነት መጠመድ አካባቢንና ማህበራዊ ኑሮን መጥላትና በውስጣዊ ፍራት መብሰልሰል ሁሉ ያለበት ይመስለኛል በመስሪያ ቤቶች አካባቢ ብትሔዱ ነገሮችን ጨለማ አድርገው የሚያዩና ለሌላው የሚያሳዩ ሰዎች አሉ እነዚህ ሰዎች የተጎነጎኑ ነገሮች እንዳይላሉ የተወሳሰቡ ችግሮች እንዳይፈቱ አይነተኛ መሳሪያ የሚሆኑ ናቸው እራሳቸው በሚኖሩበት ፍርሀት እና ጭንቀት በተሞላበት አለም ሌላው እንዲገባ ይፈልጋሉ ውል የለውም ብለው በጭፍን ምስሌና ቦስት የሚያምኑበትን የራሳቸውን ማህበራዊ አመለካከት ወደ ሌላው ለማጋባት ይጥራሉ ጽልመታዊ አመለካከት ወደአምልኮ ደረጃ ባይደርስም ከመጥፎ አምነት ጋር አብሮ የተወለደ ያህል ይቆራኛል መስመሩ ምን ጊዜም ሰፊ ነው ደግ ነገር የለበትም እንዲህ እንዲህ ሊሆን ነው ለሚል ቀና አስተሳሰብ ጋሬጣ ነው ለእንዲህ አይነቱ ብሩህ ምኞትና ተስፋ አማራጭ የሌለው አቋራጭ መልስ አይሆንም አያምረኝም ብቻ ነው በቢሮዎች አካባቢ የሚኖር ጸለምተኛ ሁሉ ነገር የማይጥመው አዲስ ሐሳብ የሚያስበረግገውና ከነበረው ልማድ ለየት ያለ አዝማሚያ እንኳ የሚያስኮርፈው ነው ለሱ በመስሪያ ቤቱ የሚንቀሳቀሱ ሰዎች በጥቅሉ ፋይዳ ቢስ ናቸው የረባ ሰው የት አለበት ቤቱ ቤት መሰልዎት። በሚል ልብ ሰቅሉ እየተባባሰ ይፄድና ከፍ ወዳለ ደረጃ ይንራል ይህ የግጭት ጡዘት የሚባለው ደረጃ ነው ከዚህ በኋላ የከረረው እየላላና እየረገበ ተበጥሶ ግጭቱ አንድ አይነት መፍትሔ ላይ ይደርሳል ይህ የግጭቱ መቋጫ ደግሞ ልቀት ይባላል በገፀባህርያቱ መካከል የተከሰተው ግጭት ሲያበቃ በግጭቱ ተሳታፊ በነበሩ ገፀባህርያት ላይ አንድ ዓይነት ለውጥ ይከሰታል ይሁንና የለውጡ ደረጃም ሆነ አቅም እንደታሪኩ በታሪኩ ውስጥ ግጭቱ እንዳለው ሚና እና ደረጃ የሚወሰን ይሆናል ከዚህ አንፃር በልቦለድ ታሪኩ ዋና የሚባለው ግጭት ከንዑስ ግጭቶች የበለጠ የገፀባህርያቱን አድል በመወሰንና የብዙ ክንዋኔዎችን አቅጣጫ በማስቀየር ሚናው የጎላ ነው በግጭቱ ልቀት ላይ የሚመጣው ለውጥ ምንም ይሁን ምን ዋናው ቁም ነገር የግጭቱን ሰንሰለታዊ ሂደት ተከትሎ በምክንያታዊነት መጓዙ ነው ከዚህ ሰንሰለታዊ ጉዞ ውጪ የሚፈጠር ከሆነ ልቦለዱ ተአማኒ አይሆንም በልቦለድ ውስጥ የሚፈጠሩ ግጭቶችን ከአይነታቸው አንጻር ጠቅለል አድርጎ በአራት መክፈል ይቻላል አንደኛው የግጭት ዓይነት በሰውና በሰው መካከል የሚፈጠርና ሰው ከሰው የሚባለው ሲሆን ሁለተኛው ሰው ከራሱ ጋር የሚያደርገው ህሊናዊ ወይም ስነ ልቦናዊ ግጭት ነው ሦስተኛው ዓይነት ግጭት ሰው ከተፈጥሮ ክስተቶችና ገጽታዎች ጋር የሚጋፈጥበት ሰው ከተፈጥሮ የተሰኘው ነው አራተኛውና የመጨረሻው የግጭት ዓይነት ደግሞ ሰው ከማህበረሰብ የሚባለው ነው በአጠቃላይ ከቪህ በላይ ለአንድ ልቦለድ ድርሰት መደርጀት መሠረት ከሚጣልባቸው የልቦለድ አላባውያን መካከል ታሪኩ የሚዋቀርበትን ትልምና በትልሙ ውስጥ የሚውጠነጠነውን ግጭት በዝርዝር ተመልክተናል ግጭትና ትልም በልቦለድ ፍሬ ነገርነታቸው በአንድ ልቦለድ ውስጥ ከሌሎች አላባውያን ጋር ተሳስረውና ተዋህደው የሚገኙ ናቸው መ ዕሪሯን ዕዕሩው ቦጎአቻታራ« መፅሪሪቻዌዖን ዐ ድ ፖሃፖቋ ሪ ምስሴጁ አሴት ክፍስ ስገደ ስገብቦ መረዳት ሥጧ እ ም ብ ጹ ከዚህ በታች ምገባቡን መሠረት ስድርገጡ የቀረቡ ጥያቄዎችን በቃስ ፖ መልፅሱ ይ ከዚህ በታች በምገባቡ ውስፕ ከየተሰመረባቸው የቀረቡ ቃሳት ተዘርዝረዋል ደርና ሽለን ቃሳዊ ፍቻቸጠን ስጡ ሯጃሯ ብልጭታ አንድ ሁኔታ አስተሳሰብ የሚያመለክት ድርጊት ወይም ቅጅ ሐሳብ አጥንት ምሰሶ ምስሴፍ አቤት ጩ ታጋ ገል በተራ ቁጥር ክቀረቡ ቃሳት ጡስፕ ስምስቱገ መርጣችሁ በመዝገበ መ ቃሳዊ ፍቻቸወ ዓረፍተነገር ሥሩባቸመወ ከፍስ ሀስት ማዳመጥ አ በቴሴቤቭገ መይም ከሬድዮ ከሚተሳስሩ ስቦሰፎ ትረካዎች ስንዱን ስዳምጣችሁ መምህራች ብዜ መመሪያ መበረት ታሪኩን በራሳችሁ ዲር ሪ ከገሳስጽ ስቅርቡ ሣ ራሥ ረመው ፅቦስደ ጋሎ ዋናና ገቡስ ገጭቶቹ ምን ምን ቾነዘሩ ከብ ረ ኡ። ጂሏዷሂፎ ምስሌፍ አምስት ገጠመኞች ውስጥ ያልፋል ምሳሌያዊ ንግግሮችም ማህበረሰቡ ከገጠመኙ በመነሳት የሚቀምራቸው የገጠመኙ ማንፀባረቂያ የሀሣቡ ማድመቂያ አባባሎች ናቸው ዋና ተግባራቸውም ያልታወቀውን የመግለጥ የመምከርና የማስተማር የመግታትና የመቆጣጠር ሊሆን ይችላል ለምሣሌ አቀበት ያደክማል አርሻ ያዳግማል የሚለው ምሳሌያዊ ንግግር ሥራ ያንድ ጊዜ ብቻ እንዳልሆነ ወይም ድካምን ሳይቆጥሩ መሥራት እንደሚያስፈልግ ባጭር አገላለጽ ያስተምራል ላቅ ያለ የቋንቋ ለዛን በማስገኘት በኩል ከዘይቤ ከፈሊጦችና ምሳሌያዊ ንግግሮች ባሻገር ሰም ለበስ ብሒሎች ቋንቋውን እያዋዙ ለዛውን በማስገኘት በኩል አገልግሎታቸው ጉልህ ነው ጠለቅ ረቀቅ ያለን የምናጎላበት ዘዴ ዘይቤ እንደሆነ ሁሉ አንድ የተነገረ ወይም የተጻፈ ሀሣብ ሁለትና ከሁለት በላይ ፍች ኖሮት ተጣምሮ አንድ ሀሣብ ወርቁን ለመግለጽ የዋለ እንደሆነ ቅኔ ይባላል አንድ ዓረፍተነገር ወይም ስንኝ ቅኔ ለመባል ተሰንጥቆ ቢያንስ ሁለት የተለያዩ ዓረፍተነገሮች ሊወጣው ይገባል በዓረፍተነገሩ ወይም ስንኙ ውስጥ ሚስጢሩን የሚሸከመው ቃል ሐረግ ህብረ ቃል በመባል ሲታወቅ ፊት ለፊት የሚገኘውና አንቀጹ የሚናገርለት ፍች ሰም ይባላል ሚስጢሩና ዋናው የዘራፊው መልእክት ደግሞ ወርቅ ይሰኛል ተፊረቼ ው ብታስጠሪኝ እኔን አስታውሰሽ አደጅ ተቀምጩ አቤቴ ሳመሽ የዚህ ቅኔ ህብረ ቃል ሳመሽ የሚለው ሲሆን ሰሙ ያለ ሥራ ተቀምጩ ሳመሽ ምናለ አስታውሰሽ ብታስጠሪኝ ኖር የሚል ፍች አለው ወርቁ ደግሞ እኔ እደጅ በተቀመጥኩ ጊዜ አቤት ውስጥ አንቺን ሳመሸ የሚል መልዕክት አለው በአጠቃላይ ከዚህ በላይ ያነሳናቸው የቋንቋ ለዛ ማስገኛ ስልቶች ለአንድ የቋንቋ ተናጋሪ ሐሳቡን አድምቆና አስውቦ ለማስተላለፍ የሚያስችሉት ናቸው ይሁንና በቋንቋ አጠቃቀም ሂደት ተናጋሪው ሐሳቡ ምስሌፍ አምስት የሚነገርበትን አውድ ጠብቆ በተገቢው ቦታ ተገቢ ቋንቋን መጠቀም ይጠበቅበታል ክፍኗስ ስገደ ስገብቦ መረጻት ጹ ምገባቡንኘ መሠረት በማደረገ የሚከተሱትገ ጥያቄዎች በቃስ መሰሰሎ መሙ ዛ ጮሙ ሕረ ጴ በምገባቡ ወስጥ በመ በቅና በመሳሳት የፍች ስዩነት የሚያስከትሱ ሆዛያትን የያዙ ቃሳት ይገናስ ቃሳቱን ከምንባቡ ስቅማችሁ ከዘረዘሪችሁ በኋላ ፈጎቁ ልብ ማስተዋል ማስታወስ የሚችል አእምሮ ወንድማችን ውፃ አጣጭውን ካገኘ ወዲህ ዋልብገዛ ፈመጋቃ አብላ አጠጣ ራፖ መሚ አንተማ ምን አለብህ እነዚያን ወፍ አርግፍ ጓደኞችህን ቀልብ ምስሌፍ አምስት ይ ከዚህ በታች በቀረቡ ዓረፍተ ነገርች ጡስጥ የተሰመረባቸመጡ ቃሳት በፍካረያዊ ፍቻቸው ስገስገሱት ሳይ ወስዋስ ስቃሳቱ ክማሬያዊና ፍካሬያዊ ፍች ከሰጣችሁ በኋሳ ከክማረያዊ ፍቻቸመን የሚያሳይ ዓረፍተነገር ስሩባቸወ ወንድማችን የትምህርት ቤት ወጪያችንን ሸፈነ ሀ ፍካሬያዊ ፍች ቻለከፈለ ለ እማሬያዊ ፍችከለለጋረደአለበሰደበቀ ሐ ዓረፍተነገር ብልሁ ተማሪ ደብተር ገዝቶ በላስቲክ ሸፈነ ሥ ረም ዳግበቦትወስፕ የማደዘጠተሩና ስታጡቁቸወመ የሚገቡ « ሥሥ መ አረጥራጭ ለ ጋሪያታም ሠ አምበልጋ ሸ ወቀሬ ሐ ፍጥምጥም ረ ሞረሽ ምስሌፍ አምስት ክፍልስ ሁስት መናገር በቡድን ሆናችዘ በያዝነጡ ሳምገት በቀበሲሴያችሁ በምትናሩበት ከተማ ጠይም በፀፎረጻ ደረጻ የሚደረጉ ህዝባዊ ስብሰባዎች የወጣቶች የሴቶች የነቐረዎች የገበረዎች የከድርች ጠዘተ ሳዩ ተጠያደደታችዙ የትናው ክፍስ ስብሰባዎቹን ከገደጠራና የስብሰባጡን ስጀገዳ ስስቀደሞ ከተገስክ በዩ ሙነ በኩቡደኘ መረያደችሁ ስጣካይነት የስብሰባዎቹኘ ዓይጀነት የተስብሳቢዎቹን ማንነትና ከተቻስ የውደይደት ስጀገጻወን ስክፍስ ጓደሻቻችሁ ገስዜ ምሦ ከሳይ በተራ ቁጥር ከስያችኋቸጡ የሳምገቱ ህዝባዊ ስብሰባዎች ወስጥ የሚቀርባቫችሁንና ሰመገባት የምትችስበትኘ በመምረጥ ስብሰባውን ተካፈሉ የስብሰባው ተካፋዮች የሚያደርጉትን ንግግር ተከታትላችሁ ከንግግ ራቸው ለዛ የሰጡትን ቃላት ሐረጋት ፈሊጣዊና ምሳሌያዊ አባባ ሎችና የዓረፍተነገር አሰካኮች ተከታትላችሁ መዝግቡ በየተናጋሪው በመለየትና ስለቋንቋ አጠቃቀሙ ማብራሪያ በማከል ገለጻ አድርጉ ከላይ በተራ ቁጥር ጳ በሳምንቱ የሚካሔዱ ሕዝባዊ ስብሰባዎች አለመኖራቸውን ያረጋገጠ ቡድን አባል የሆናችሁ ሁሉ መምህራችሁ ከመምህሩ መምሪያ ላይ የሚሰጧችሁን ተመሳሳይ ተግባር ተቀብላችሁ ገለጻ አድርጉ ኮን ክፍልስ ሶስጉ ማዳመፕ ጹ ከዚህ ቀጥሱበስገደ የሻ ደረጃ ትቤት የስነጽሑፍ ክበብ ሰማዋዊም በተጠራ ስብሰባ የተካፈስች ተማሪ የተናገረችጡን መምህራችሁ ስገደ ገዜ ሲያነቡሳችሁ ታዳምጣሳችሁ ተማሪዋ በንግግሯ ያነሣቻቸውን ሐሳቦች አያዳመጣችሁ በአስተዋጽኦ መልክ ባጭር ባጭሩ መዝግቡ ምስሌፍ አምስት ኣፍኗጋ ጎራ ው መሸ ክኗስ ስራት መጻፍ ረሥ መ ሚ ጹ ከሚከተስት ርሰሶች ስንዱን ከመረጣችሁ በኋሳ በተመረጡ ቃሳት ዘረጋት ውሉ የ ከገዲዘም ምሳሴያዊና ዘይቤያዊ ከባባሎች ተጠቅማችሁ ከሀስት ገጽ ያስበስጠ ድርሰት ጽፋችሁ ስመምህራችሁ ስቅርቡ ዬ ከመዛሕፍት ከመጽሔቶችና ከጋዚጦች ስስቁንቋቁ ሰዛ የሚያወሱ ጽሑፎችን ሽሽ ስገብባችሁ ማስታወሻ በመወሰድ ያገናችሁትን ሀሣብ ጽሩችሁ ስክፍስ ዓደናኙ ዘገባብ ስለመ ተከታዩ የማስታወሻ ስጠሳሰድ ስበት ማብራሪያ ስሥራችሁ ያገዛችኋል ምስሌሴፍ አምስት የማስታጠሻ ስጠሳሰድ ስለምንፈልገው ርዕሰ ጉዳይ መረጃዎችን ከተለያዩ ምንጮች ከመጽሐፍት መጽሔቶች ጋዜጦች ወዘተ ስናሰባስብ ዋና ዋና ሀሣቦችን ማስታወሻ የምንወስድባቸው ሦስት መንገዶች አሉ ቀጥተሻ ጥቅስ ካነበብነውና ካዳመጥነው የመረጃ ምንጭ የተገኘውን ሀሣብ አንዳለ ቃል በቃል ወስደን ስንጠቀም የምንከተለው መንገድ ነው ቀጥተኛ ጥቅስ አጭር ወይም ረጅም ሊሆን ይችላል ከአራት መስመር ያነሰ ሲሆን አጭር ከአራት መስመር በላይ ሲሆን ደግሞ ረጅም ቀጥተኛ ጥቅስ ይባላል አጭር የሀሣብ ውሰት በጽሑፋችን ስናካትት ከጽሑፋችን አካል ነጥብን ሳናወጣ በጥቅስ ምልክት ውስጥ እናስቀምጠዋለን ነገር ግን የወሰድነው ቀጥተኛ ጥቅስ ረጅም ሲሆን ከጽሑፋችን አካል ለይተን ከግራና ቀኝ ህዳጉ ገባ ገባ አድርገን አናሰፍረዋለን የጥቅስ ምልክትም አንጠቀምም በሁለቱም የቀጥተኛ ጥቅስ አሰፋፈር ከጥቅሱ መነሻ ወይም መድረሻ ላይ ጥቅሱን የወሰድንበትን ምንጭ በትክክል መጥቀስ ይኖርብናል ግስ ገበጻ ከመረጃ ምንጮች ያገኘነውን ሐሳብ በራሳችን ቋንቋና የአገላለጽ ለዛ ተጠቅመን የፀሐፊውን ሐሳብ ሳንለቅ ስንወስድ ግለ ገለፃ ይባላል በግለ ገለፃ የጥቅስ ምልክት ባንጠቀምም ምንጫችንን በሀሳቡ መነሻ ወይም መድረሻ ላይ በቅንፋዊ ማስታወሻ መጥቀስ ይጠበቅብናል ጭምቃሳብ ያነበብነውን ወይም ያደመጥነውን የሌላ ሰው ፍሬ ሐሳብ በራሳችን አገላለጽ አሳጥረን የምናቀርብበት መንገድ ነው ሐሳቡን በማሳጠር ሂደት በጥንቃቄ ማንበብ ማዕከላዊ ሐሳቡን አጥርቶ መረዳትና በራስ ቋንቋ ጨምቆ መጻፍ ይጠበቅብናል በዚህ መንገድ የሚሰፍር ጭምቅ ሐሳብ በጥቅስ ምልክት ውስጥ አይቀመጥም ነገር ግን በመነሻው ወይም በመድረሻው ስም የህትመት ዘመንና ገጽ በቅንፋዊ ማስታወሻ መጥቀስ አስፈላጊ ነው መ ፅፅም ፅ መቓረሪታቿ ቦምረሂም«ና ፀሃያ ዕያዐ ደው አትጣ ይለዋል ምስሌፍ አምስት ክፍኗስ አምስትፁ ስነጽሑፍ ቤ በምሰራፍ ዎስት ክኗፍስ ስምስት ስስ ተምሳሴትና ስይዎ ዘይቤዎች የቀረበመጡን ማስታወሻ ካነበባችሁ በኋሳ በተከታዮቹ ገጥሞች ወስጥ ያሉትን ዘይቤዎች ነቅሳችሁ በማውጣት ስጭር ማብሬሪያ ስጡ ኪነት ለዛው ነጣ ቅኔ ውበት አጣ የሰቆቃ ሳቄን የጠኔ ቁንጣኔን ሊነግረኝ ሲቃጣ ር ፀ ይነማረሂኛ ፅሮሃፖም ዐ ዘፈ ፈደ በቪህ ግጥም አያዎ ዘይቤ የሰቆቃ ሳቄን የጠኔ ቁንጣኔን በሚሉ መስመሮች ሰፍሯል ሰቆቃና ሳቅ ጠኔና ቁንጣን በቁማቸው ተቃራኒ ፍችን ይሰጣሉ ሰቆቃ የደረሰበት ሰው ከፊቱ ሀዘን እንጂ ሳቅ አይጠበቅም ጠኔ የያዘውም በረዛብ እንጂ በቁንጣን አይሰቃይም ታዲያ ገጣሚው ማስተላለፍ የፈለገው መልእክት ምንድን ነው። ስንል የግጥሙ ገፀ ባህሪ ተሰቃይቼ ተሳቅቄ እየኖርኩ እንደተደሰትኩ ተርቤ በጠኔ የተሰቃየሁ ያለልክ እንደጠገብኩ መስዬ የምኖረውን ችግርተኛ ቅኔ ግጥም ይህንን መጥዝቤን ለኔው ሊነግረኝ ይፈልጋል በማለት ለዛ ምስሌፍ አምስት ያያ ፊይፀሪ ዖዘጀሃን ቅረ ሀ ሆናችሁ በሚከተሱት የመወያያ ጥያቄዎች ሳይ ሐሳብ ተስዋጠጡ በመሪያችሁ ሸማካይነት ስክፍስ ዓደኛቻችሁ ስቅርቡ ወይነ ር ከዚህ ዘታች ቅነዎች ኅ ሳቱን ካወጣችሁ በኋሳ የሰሙንና የጠርቁገ መ ከ በሞቃት አገር የሚኖ ፍጻ ን ብርዱን ዝናቡን ር ጥሩ ምክንያት ሆነልህ መ ፍክ ክረምቱስ እያልክ ቀረህ ር ዛሠሇ ሀገሪሥህሠ ምስሌፍ አምስት ህብረ ቃል ክረምቱስ እያልክ ሰም በሞቃት አየር በመኖርህና እዚህ ክረምት በመሆኑ ብርዱንና ዝናቡን አመካኝተህ እዚያው አለህበት ቀረህ ወርቅ አንተ አዚያው ወሬ እያቀበልህ ቀረህ ምስሌሴፍ አምስት የምስራፉ ማጠቃሰያ በዚህ ምሰራፍኗ ስገድ ጽሑፍ የቁገቁ ስዛ ሽገዲናረው የሚያደርጉ ገዳዮችገ ተመፀስክተናፀስ በዚሁ መሠረት የቁገቁ ስዛ በማስገኘት በኩስ ስቦ ሰዩ የቃሳት ግጥሚያዎች ከገዲዴት የሰመረና የደመቀ ስገሳስጽኀኘ ከውን ከገደሟፀደርጉ ዘይቤዎችኘ ፈሲጣዊና ምሳሴያዊ ገገገግርችኘ ሰም ስበስ ስገሳስጾችኘ በማገሳት ተጠዉያይተናስ ስቁገቁ ስዛንኘ የሚሰጡ ዘሀረጋትገ ስባባሱችገና ዓረዬተነገርችገ ከጽሑፍና ከገገገር ወስጥ ከየመዘዝን ስዛን ከገዱት ከገጻስገኙ ስብሬርተናል በተጨማሪም ዘይቤዎችገ መተርገምና በጽሑፋችን ወውስፕ መጠቀም ችስናስ በሴሳ በኩስ ስገድ የተነገረ ጠደም የተጻፈ ሀሣብ ሁስትና ከሀሰት በሳይ ትርጉም ናርት ተጣምር ስገደ ሀሣብ ስመገስጽ የዋስ ከገደሆነ ቅነ ከገደሟሰኝ ተረደተናስ ስስ ቅኔ ስፈታት ዘዲ ባየገበት ክፍስም የቀረቡስገን ቅኔዎች በሰምና ጠርቅ በመስየት ፍቻቸውን ሽገዱት ማብራራት ከገደሟቻስ ስዩተገ ሰምና ጠርቅ ፍች ሰጥተናስ በተጨማሪም ከጽሑፍዬና ክገገገር ወስፕ ስስፈሳጊና የማያስፈስጉ ሐሳቦችን ስይት የማያስፈስገትኘ ማስጠገደ የሟቻስበትኘ ስስት ስወቀናስ የማስታወሻ ስወሳሰፎ ስስተችን በሚመስከትም ቀጥተናጥቅስ ገስበ ገስጻና ጭምቃሳብ ተጠቅመኘ ከጽሑሐፍና ከገገግር መረዳዎችገ በመወሰድ ሰክፍስ ጓደሻኛቻችገ በጽሑፍ ስቅርበናስ ምስሌሴፍ አምስት ሙ ሯጩ ኮከን ሦነ የክስሳ ጥያቄዎች ከሚከተሱት ርሰሶች ስገዱን መርጣችሁ በሁስት መተ ዛምሳ ቃሳት ደርሰት ጻፉ ስሐሳባችሁ ማጉያ በተሰይ ተምሳሴታዌና ስያዎ ዘደቤዎችን ተጠቀመ ፅውቀት የበዓል ዋዜማ ሰኔና ገበሬ መጻሕፍትን በማንበብና ሰዎችኘ በመጠየቅ ስምስት ስምስት ቅነዎችን ከሰበሰባችሁ በኋሳ ሀ ህብረ ቃላቸውን ለዩየዩ ለ ሰምና ወርቅ ፍቻቸውን ተንትኑ ከመጻሕፍት ክጋዜጦች ክመጽሔቶች በስገደ ርሰሰ ጉጻይ ሳይ የተጻፈ ስዛ ይስጡ ስገደ ጽሑፍ ስገብቡና ፍረ ነገርቹን ማስታጠሻ ያዙ ክጽሑፉ ጡስፕ ሸስፈሳጊና ስሳስፈሳጊጊ የሆኑ ሐሳቦችንኘ በመስየት በሟከክተሰጡ ሰገበረሽ ስቅርቡ የጽሑፉ ስስፈሳጊ የጽሑፉ ስሳስፈሳጊ ያነበባችሁት ጽሑፍ ርዕስ ሐሳቦች ሐሳቦች ከዚህ በሳይ በተራ ቁጥር ያነበባችሁት ጽሑፍ ስዛ ባሳቸጡ ስገሳስዞች መጠቀመን በምሳሴ ስስደግሩችሁ ስብሬረ ምስሌሴፍ አምስት የገገዛቤ ማመሳከሪያ ቅጽ ቀጥሱ በዚህ ምዕራፍ የቀረበጡን ትምህርት ምገ ያህስ ከገደተረጻችሁ የምታመሳክሩበት ሰገጠረዥ ቀርባስ በዚሁ መሀረት በክያገጻዳገዱ የማመሳከሪያ ነጥብ ትይዩ ስስመረጻታችሁ ከርገጠና ከሆናችሁ የ ሰ ከርገጠሻ ካስፅሆናችሁ የ ሙሱ ስሙሱ ካልተረዳችሁ ደገሞ የዐርን ምፅክት በማደረገ ሰንጠረዝን ስጣስ የቀረበውገኘ ጽሑፍ ስገብቤ ተረድፓስሁ ሸገድ ጽሑፍ የቁገቁ ስዛ ስስው የሚያሰኙትገ ነጥቦች ገስጫስሁ ከምረያዊና ኡካሬያዊ ቃሳትኘ በተስማሚ ፍቻቸው ማዛመድ ችያስሁ የደምፅ መፕበቅና መሳሳት መርዘምና ማጠር ባህሪደ ያሳቸጡን ቃሳት በትክክስ ስይቼ ፍቺ ሰጥቻስሁ ፍቻቸውን የሚያመስከት አረፍተ ነገር መስርፓስሁ ስቃሳት መዝገበቃሳዊ ፍች ሰጥቼ በዋናው ቃስ ሸረፍኗተነገር መስርፓስሁ ካጻዳመጠጥኩት የሕዝባዊ ስብስብ ገገገር ውስጥ በገገገሩ ስዛ የሰጡትገ ቃሳት ሐረጋት ስባባሮችገና ስረኗተነገርችኘ ስይቼ ገስጫስሁ ካዳመፕኩት ጠይም ካነበብኩት ውስፕ አስፈሳና የማያስፈስጉ ዛሣቦችን ይዘዋስ የምሳቸውን ስረፍተ ነገርች ስይቼ ጽፌያይስሆ በቀገዋ ስዛ ዙሪያ ከተስያዩ ምነጮች የሰበሰብኩትን ዛፃሣብ በክፍስ ጡስፕ ሸስገብቢቤፀስሁኩ ከተሰጠኝ ጽሑፍ ውስፕ ዘይቤዎችን በተስደም ተምሳሲትና ስይዎገ ስደቼ በማውጣት ተገስገየበታስሁ የተስያዩ መስጃዎችገ መመሪያ ተከትዩ ሰርፓቻስሁ ከዚህ ነጥቦች ከስሱ በሳይ በሰገጠረዝ የያን ክና የዐ ምፅክት ያደረጋችሁባቸውን በሚገባ ከስክትረዲቸጡ ደፎረስ የምዕራፉን ትምህርት ደጋግማችሁ ምስሪ ገጥም ስድስት የምዕራፉ ዓላማዎች ተማሪዎች። ሰዱ ናቸወ ግጥሙን በማገበብና ስገባባቸጡን በመስየት ያሳቸውን ስወጻዳዊ ፍች ስጡ ር ነ ሮ ገ ታሥምዛሴቤ ጠቀ ጠቆም ጻፍ ሞገጩር ሞሄገጨር ምስሌናፍ ስድስት ግጥም የቃሳት ፍች ዙሠ ስዩም ገጥም በደጋሚ በጣገበብ አማሬያዊና ፍካሬያዊ ፍች የያዙ ቃላትን ለይታችሁ ዘርዝሩ ቃላቱን ተጠቅማችሁ ዓረፍተነገር በመሥራት እማሬያዊ ፍቻቸውን አሳዩ ሚም መት ህህ እ ኪነጥበብን አስመልክቶ በስ አባቢያችኩ ልጹ በታቀዱት የተስያዩ መድረኮች ወውደ ርሰይ የስነጽሑፍ ምሽት የስነጽሑፍ ሥራዎች ምረቃ በኪነጥበብ ሳይ ያተኮሩ ስብሰባዎች ሳይ ተገኝታችሁ ን ሀ በመድረኩ የሚነሱ ዝርዝር ነጥቦችን አያዳመጣችሁ አጫጭር ማስታወሻ ያኩ ለ ስለተከታተላችሁት ፕሮግራም ጭብጥ ለክፍል ጓደኞቻችሁ በቃል ተናገሩ ምስሌፍ ስድስት ገጥም ዜ በሸካባቢያችሁ ኪነጥበብን የተመስክቱ መደረኮችኘ ማገኘት ያስቻሳችሁ ተማሪዎች ካሳችሁ በሬዲዮ የሚሟተሳሰፈመውገ የሳምገቱገ የኪነጥበባት ማህደር ጠደም መሰስ ፕርገራም ተከታትሳችሁ ሀ በዕለቱ ፕሮግራም የተነሱ ኪነጥበባዊ ጉዳዮችን እአያደመጣችሁ በዝርዝር በማስታወሻ ያኩ ለ የፕሮግራሙን ጭብጥ ለክፍል ጓደኞቻችሁ በቃል ተናገሩ ክፍልስ ሦስት መናገር በቡድን ሆናችሁ በመወያየት ግጥም ከሌሎች የስነጽሑፍ ዘርፎች አጭርና ረጅም ልቦለድ ወግ ድራማ የሚመሳሰልባቸውንና የሚለያይባቸውን ባህሪያት ዘርዝሩ በቡድን መሪያችሁ አማካይነት ለክፍል ጓደኞቻችሁ ተናገሩ ክኗፍስ ስሬት መጻፍ ሕጹ መጻሕፍትን መጽሔቶችንና ጋዜጦችን በማገሳበጥ ገጥምኘ የተመስከቱ ጽሑፎችን ስገብባችሁ ሀ የጽሑፉ አቅራቢ ማን እንደሆነ ለ የጽሑፉ ርዕሰ ጉዳይ ምን እንደሆነ ሐ ጽሑፉ ስለግጥም ያነሳው ዋና ጭብጥ ምን እንደሆነ መ ጽሑፉን ስታነቡ የቀሰማችሁትን ቁም ነገር ሠ ጽሑፉ በተገቢው መንገድ አልቀረበም የምትሉም ከሆነ ትችታችሁን ከሁለት ገጽ ባልበለጠ ጽሑፍ አቅርቡ ዜ ከዚህ በታች የግጥም ርሰስና ስመክፈቻ የሟሆኑ ስገድ ስገድ የቤት መምቻ ስገሻች ቀርበዋስ ከርዕሱ ሐሳብ ተነስታችሁ የቤት መደሬያ ስገኝኛቹንገን በመጻፍ ስሟስሱት ርዕስ ትምህርት ቤት የስልጣኔ በር ገበያ የዕውቀት ርን ምስሌፍ ስድስት ርፎ ሬ። አፄ ቴዎድሮስ ብርቱ አርበኛና ቆራጥ መሪ እንደነበሩ ከምንባቡ ማስረጃ በመጥቀስ አስረዱ ቃነ ዜ ከዚህ በታች ስቀረቡ ቃሳት ከተሰጡ ስማራጮች መካከስ ቀጥተኛ ፍች የማይሆነወን ቃስ ወይም ሐረገ ምረጡ መላ ሀ ዘዴ ለ ስልት ሐ መፍትፄ መ ብልሃት ተቀናቀነ ሀ ተፎካከረ ለ ተሻኮተ ሐ ተቀያየመ መ ተጋፋ ባዕድ ሀ ስጋ ያልሆነ ሐ የራስ አካል ያልሆነ ለ የማይታወቅ መ ዝምድና የሌለው በየነ ሀ ደነገገ ለ ስርዓት አበጀ ሐ ወሰነ መ ተናገረ ክርን ይ ስዒ ቴዎደርስን የተመሰከቱ ዋና ዋና ደርጊቶችኘ በምሳሴጡ መሰረት በቅደም ር ተከተስ በጽሑፍ ዘርዝረ ጴ ቀጥሉ አ በየረደፋ መጀመሪያ ሳይ ስተቀመጡ ተማሪዎች ከገደ ስገድ ዓረዬተነገር በጾሮስቸወው ደነገሪሱ መልዕክቱን ተቀብሳችሁ ስጠገባችሁ ስስ ተማሬ ሹክሽክታ ኝገረ በዚህ ዓይነት ከየተቀባበሳችሁ በማሳስዬ የረፎፋችሁ የመጨረሻጡ ተማሪ የደረሰጡን መስሰከት ስመምህራችሁ ድምጹን ከፍ ከስደርገ ይናገር መጀመሪያ ከተነገረው መፅከክት ጋር ከነጻጽረ ዜ መምህራችሁ ከመምህሩ መምሪያ ስገደ ስጭር ታሪክ ስንደ ገዜ ብቻ ያነቡሳችኋስ በጥሞና ስጻዳምጣችሁ ታን ዓደጋ በራሳች ስባባስ ስከፍስ ዓደኛቻችሁ ተናገረ ክፍስ ሦስት መናገር ኡ ስምስት ስምስት ስባካሳት ያሳቸው ቡደድናች ክመሠረታችሁ በኋሳ ክዚህ በታች በቀረበወፎ የክብ ስሰስ ጡስፕ የሰረፈረትን የናገተኘ የገስ ስስተያየት የሚጠይቁ ርስሶች በመከፋፈፅ ሀ በደረሳችሁ ርዕስ ላይ በየተራ አስተያየታችሁን ስጡ ለ ጓደኛችሁ በደረሰው ርዕስ ላይ አስተያየት ሲሰጥ አዳምጣችሁ ከጓደኛችሁ የተለየ አስተያየት ያላችሁ የቡድኑ አባላት ሐሳባችሁን ግለጹ በቡድናችሁ ጸሐፊ አማካይነት በአምስቱ ነጥቦች ዙሪያ በሰነዘራችኋቸው አስተያየቶች ላይ ጠቅለል ያለ ማብራሪያ ለክፍል ጓደኞቻችሁ አቅርቡ እኔ የቋራው ካሣን ከቋራው ካሣ ታሪክ ዝለ ለት ረና ር ከቋራው ካሣ ታሪክ የጠላሁት ዜ የተስያዩ የመረጃ ምገጮችኘ ከማገሳበጥ የምታገኙትን የስገድ ሰወ የህደወት ታሪክ በጥፅቅ ንባብ ስስት በቤታችሁ ስገብቡ በተክታዩ ክፍስ ጊዜ ስታነቡ ያደስደሰታችሁገና ያሳዘናችሁንኘ የታሪኩን ክፍስ ከጠቅሳሳጡ የገስሰቡ ታሪክ ጋር በማጣቀስ ስክፍስ ጓደኝቻችሁ ግስ ጥስቅ ገባብ ጾ በጥንድ ላድ ከየሆናችሁ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ ርሰሶች ሳይ የ ደቂቃ የዱብ ስደርጉ ገገገራችሁ በተሰጣችሁ ርዕስ ዙረያ ከገጻችሀ የተናገራ ስገዳችሁ በማጠናከር ሳይ ሲያተኩር ይደችሳስ የዱብዳ ገገገር ሠ ክኗፍስ ስሬት መጻፍ ል ጹ ከስምስት ያሳነሱ የሕደጠት ታረክ መጻሕፍዬትን በኗጥነት ንካብ ስፅት ረነ ካነበባችሁ በኋና ሔሥኺ የአያንደንዱን መጽሐፍ አጠቃላይ ሐሳብ በአንድ አንቀጽ አስፍሩ ረ በጽሑፋችሁ መጨረሻ በመረጃ ምንጭነት ያነበባችሏኳቸውን መጻሕፍት ዋቢ መጻሕፍት የሚል ርዕስ ሰጥታችሁና የመረጃ ምንጭ አጻጻፍ ን ተከትላችሁ በመጻፍ ለመምህራችሁ አቅርቡ የዋቢ ጽሑፎች የስደራደር ስርዓት ሚው የደራሲው ስም የታተመበት ዓመተ ምህረት በቅንፍ ውስጥ ገብቶ የመጽሐፉ ርዕስ ከስሩ ከተሰመረበት ወይም ኢታሊክ ከሆነ በላ አራት ነጥብ አርፎበት የታተመበት ቦታ ነጠላ ሰረዝ አርፎበት የማተሚያ ቤት ስም አራት ነጠብ አርፎበት በቅደም ተከተል ወደ ጎን ይደረደራል ፈቃደ አዘዘ የስነቃል መመሪያ አዲስ አበባ ኢትዮ ጥቁር ዓባይ አሳታሚዎች የተጠቀምናቸው መጻሕፍት ሲዘረዘሩ ቅደም ተከተላቸው የሚወስነው በደራሲው ስም የፊደል ተራ ይሆናል የደራሲው ስም ባልተጠቀሰ ጊዜ ደግሞ የመጽሐፉ ርዕስ ፊደል ተራ ለአደራደሩ መሪ ይሆናል በሌላ በኩል አንዳንድ ጊዜ አንድ መጽሐፍ ከአንድ በላይ ደራሲ ሊኖረው ይችላል እንዲህ ያለው ሲያጋጥም እስከ ሦስት የሚደርሱ ከሆነ አገሌ እገሌና አገሌ በማለት ከሦስት በላይ ሲሆነ ደግሞ መጀመሪያ ላይ ያለው ደራሲ ስም ተወስዶ አገሌና ሌሎች ተብሎ ይሰፍራል መስፍን ሀብተማሪያምና ሌሎች አባ ደፋር እና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች አዲስ አበባ ኩራዝ አሳታሚ ድርጆት አምሳሉ አክሊሉና ዳኛቸው ወርቁ የአማርኛ ፈሊጦች አዲስ አበባ ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት በመጨረሻም በጽሑፋችን ውስጥ ባንድ ደራሲ የተጻፉ ሁለትና በላይ መጻህፍትን አግኝተን ስንጠቀም በመጀመሪያ በምሳሌ መሠረት በፊደል ተራ ከዘረዘርን በሏላ ሁለተኛው መጽሐፍ በደራሲው ስም ትክክል ዳሽ ምልክት ይደረግና የቀረው በስርዓት ይደረደራል ዳኛቸው ወርቁ አደፍርስ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የጽሑፍ ጥበብ መማሪያ አዲስ አበባ ኩራዝ አሳታሚ ድርጀጅት ስበኝነት ዬ ከዚህ በታች በቀረበጡ ሠንጠረሽ በሕይወት ታሪክ ዙሪያ የተጻፉ መጻሕፍት ዝርዝር በተዘበራረቀ ቅደም ተከተስ ቀርጻል ከናገተ ዋቢ መጻሕፍት የሚስ ርሰስ ሰጥታችዙ የመረጃ ምገጭ የስጻዛፍ ስርዓትንኘ በመጠበቅ በቅደም ተከተስ መጻሕፍቱን ዘርዝረ ተቁ ርሰስ ደራሲ ማተሚያ የሕትመት የታተመበት ቤት ቦታ ዓም ብዙ ስየሁ ታደስ ሻማ ቡክስ ስዲስ ስበባ የህደጠቴ ገብረኪዳገ ታሪክና ትዝታ ፍኗናተ ሕይጠት ሳህስሥሳሴ ደረኮ ከዲስ ከበባ ብርፃገ ስሳታሚ ማርያም የደረስኩበት ማሞ ንገደ ከዲስ ከበባ ሽነኒዛ ትዝታዎቼ ጠድነህ ማተሚያ ክፍስ ሁስት ድርድት ካየሁት ከዲስ ከበባ ብርፃገና ከዲስ ከበባ ከማስታወጡሰውጡ ዩኒቨርሲቲ ሰሳም ስቡስ ራስ ኘሬስ ማተሚያ ሽሞረሩ ዘይስ ቤት ሥሳሴ ህይወጠቴ ተመሰገኘ ስስፋ ከዲስ ከበባ ገስታሪክ ገብሬ ስሳታሚዎች ትዝታዬ ስስራሴ ከመዘ ስስቴር ነጋ ስዲስ ስከበባ የማስታጠሱጠ መርስቬ ስሳታሚ መርሰሼ ሀዘገ ሀዘኘ ድርጅት ወስደቂርቆቅስ ከወተ ባዮገራፌ ስዲስ ስበባ ስዲስ ስበባ ስዲስ ስበባ የህይወቴ ታሪክ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርስቲ ፌታሙራሪ ተክስ ሃሬስ ማተሚያ ኃዋርያት ተክስ ቤት ማርያም ብቸኛው ሰወ ከበራ ሻማ ቡክስ ከዲስ ከበባ ዘሐሬ ትሽዛዝ ጀምበሬ ተፈራወርቅ ኪዳጻነወስድ ድርሳነ ህይጠቴ ስበራ ሻማ ቡክስ ከዲስ ከበባ ጀምበሬ ይ ከዚህ በታች በማስታወሻ መፅክ የቀረበሳችሁን የገበታሪክ ስዛዛፍ መመሪያ መሠረት በማሟደረገ የራሳችሁን የክዩወጠት ታሪክ ከሶስት ገጽ ባስበሰጠ ጽሩፋች በመምጣት በተከታዩ ክፍበ ጊዚ በገባብ ስሰመ ገስታሪክ ስጻጻፍኳ ምስሌፍ ስባት ቤ በዚክ ምሰራፍ የቀረበጡነን የስፄ ቴዎደርስ የሕይወት ታሪክ መሠረት ስደርጋችሁ የፈስጋችዙትንኘ የስንድ ሰጡ የሕይወት ታሪክ መረጃ በመሰብሰብ ፋችሁ ሰመምህራችሁ ስቅርቡ የሴሳን ሰጡ የህደወት ታረክ ስመዛፍ መረጻ በማሰባሰብ ኣደት ሰስገስሰቡ ሥራ በስዩ ስዩ ዋገዊዋዎች የተጻፈገ መረዳ ማገሳበጥፕ ሲያስፈስገ ይችሳስ ከገዲህ ባስው ስጋጣሟ የተዛፈበትኘ ቁገዋ ማወቅ ብቻ ሳይሆን የመተርጎም ችሱታም ያስፈስጋስ ከናገተም ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ዓረፍዬተነገርች መስስክት ተረደታችሁ ር መ ረ መር ሠመሀካሃ ርህበ። አዲስ አበባ ብርፃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ሰይፉ መታፈሪያ ውዕጋፖ። አዲስ አበባ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ደበበ ሰይፉ ዖህርሮሃ ፉፇረ አዲስ አበባ ቦሌ ማተሚያ ። አዲስ አበባ ብርፃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ውዐወጎች መስፍን ሀብተማርያም ዮፍቤታ ዕኋታቻና ሐታቻ ጋቃቻ ፓአዲስ አበባ ኤማይፕሪንትርስ ኃላፊነቱ የተወሰነየግል ማህበር በ የሌሊት ድምጸች እና ሌሎች ወጎች አዲስ አበባ ሜጋ አሳራሚ ድርጅት ፖ ተውኔቶች መንግሥቱ ለማ ወቋድ ሷፅሴ። አዲስ አበባ ቼምበር ማተሚያ ቤት ያፉሥሙኔሦ ሦዓሌዔ። አዲስ አበባ ተራመድ ማተሚያ ቤት ተስፋዬ ገሠሠ ዕቃው አዲስ አበባ ብርፃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ፀጋዬ ገብረመድህን ዖነረም ዕው። አዲስ አበባ ንግድ ማተሚያ ቤት ኩራዝ አሳታሚ ድርጆት ፇቃና ታም ፅሪያዶቻ አዲስ አበባክጸርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ረጃጅም ልቦለዶች ሀዲስ ዓለማየሁ ፍፇረ አሰነ መቃጋር አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የኋጳምዣኘፇሥ አዲስ አበባ ንግድ ማተሚያ ቤት በዓሉ ግርማ ዲፅዕ። አዲስ አበባ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ኃይለመለኮት መዋዕል ሦቻ አዲስ አበባ ቦሌ ማረሚያ ቤት አስፋው ዳምጤ ለድ ሐለምዕ አዲስ አበባ ኩራዝ አሳታሚ ድርጀጅት ዳኛቸው ወርቁ ልደፍሂሃ አዲስ አበባ ንግድ ማተሚያ ቤት መኩሪያ ወርቁ ምሳልዖዊ ለ»ፖር አዲስ አበባ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ማህተመ ስላሴወመስቀል አማርቸ ቅኔ ከነፍቻቸው አዲስ አበባ አሌኒ ማተሚያቤት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በድሉ ዋቅጅ ህዕዕ ጽጋፇ ያ። አዲስ አበባ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት አለም እሸቱ መፅረታፎ ዖዎሂሃፒ ያገፇያ ለዳዳ አዲስ አበባ ንግድ ማተሚያ ቤት አማረ ማሞ ይሳወፈድ ድሂሃህታፖ አዳዳፉ። የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል ቋሟኘኛ መዝያ ቃሦ አዲስ አበባ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ደረጀ ገብሬ ሦዕራዎፎ ቋሪፉ ማሰታማሪፖ አዲስ አበባ ንግድ ማተሚያ ቤት። ይለፊ ፖቃውኔታ ዳነ አዲስ አበባ ንግድ ማተሚያ ቤት ዳኛቸው ወርቁ የጽሑፍ ዋ መመሪዖ አዲስ አበባ ሜጋ ህትመት ኢንተርፕራይዝ ጌታሁን አማረ መናዊ ያሳማሂኙ ፅዎዕው ያፇጎ ፇራረ አዲስ አበባ ንግድ ማተሚያ ቤት ፈቃደ አዘዘ የስነቃል መመሪያ አዲስ አበባ አልፋ አሳታሚዎች።