Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ብዙ ሰው ሊበላ አንድ ሰው ይጠላ። ብዙ እውር አየሁ እንዳንቺስ ፈረስ የለም ። ተላም የዋለ በሬ ተሴት የዋለ ገበሬ ። ተመልከኛ ዳኛ መልካም ፈራጅ « ተመመራመር ይገኛል ነገር ። ተማሪ ውሻ ቀባሪ። ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክብሩ ነው በቁመናው እራቱ ጥሬ ነው። ፋ ተሰብሮ ቢጠገን እንደ ተሰው አለሁ ብዩ ተጀ ተስግዳዳ ቦታ ታዳጊ ጌታ። ተስስታም አንድ ያንቀው አንድ ይወድቀው። ተሸፋፍኖ ቢተኙ ገልጦ የሚወጋ ጌታ አለ ። ተቀማጭ የሌለው ተሟጋች ስልቻ የሌለው ቧጋች። ተተያዙ ብዙ ነው መዘዙ። ተናት ቀን ይሻላል ። ተናግሮ ያጣ ሰው ሶስት ጊዜ ሞቱ ነው ። ተከበሩ ሰው አይፈሩ። ነሬህን ተናካሽ ውሻ። ተክፉ ጎረቤት አይሰሩም ደህና ቤት ። ተጠማኝ ቢሰነብት ባለርስት ይሆናል ። ታላረፉ መከራ ነው ትርፉ። ታረጁ ወዲያ ጎፈሬ አዝመራ የሳተው ገበሬ ። ታርቄ ተመርቄ ታጥቤ ተለኃ ታርቆ ሙግት በልቶ ስስት ጅ ታሳጭ ማራኪ ይሻላል ። ታጉል ጉልበት እዩልኝ ስሙልኝ ማለት ። ትላንት ልጄን ዛሬ እናቴን ምን ይበጃል ዘንድሮ አለ አውራ ዶሮ። ትንሽ ሰው ትንሽ ነው ብልቴ ትልቅ ነው የሚል የለም። አባትና ጋሻ አይሸሸግም። አቦን አይጠምቅ ፍልሰታን አይጥድ የለም ። አታማርጭው አንዱን አምጭው። አትረፍ ያለው በሬ ቆዳው ከበሮ ይሆናል ። አትቁም ያሉት ለማኝ ከሰጡት አንድ ነው ። አይብ ሲያድር አጥንት ይሆናል ። አይተፋሽ ማር ነሽ አይውጡሽ ምርቅ ነሽ ። አይችሉት ድንጋይ ቢሸከሙት ከፍ ብሎ ደረት ይመታልዝቅ ብሎ እግር ይቆርጣል። አይን ህመም ክሱት ነው የሆድ ሀመም ስውር ነው ። አይን ካላዩበት ግንባር ነው። አይኗን ቢያጠፋት ቅንድቤን አደራ ። አይጥና ዝሆን ቢዋደዱ አሳ ወለዱ። አይፅፍ ደብተራ ክንፍ የሌለው አሞራ ። አደባባይ አይውል አባይ ። አደናግር እንደ ነብር ። አደንጓሬ የእህል አውሬ ። ኦድረው ሊለዩ አመል ያሳዩ። አገር ላጣ ሰሜን ምግብ ላጣ ጎመን። አገርህ ወዴት ነው ። አገኘሁ ብልሃት አርሶ መብላት ። አገኝ ባይ ልብ የለህም ወይ ። አጓት ጠጥቶ የሰከረ ካሳ በልቶ የከበረ የለም ። አፍ ሲያብል ልብ ዳኛ ነው ። አፍ ካልተናገሩበት እዳሪ ነው። አፍ ያለው ። ያግባሽ ከብት ያለው ። እህል ሲያጡ የናት ልጅ ያጡ። እልከኛ መዥረዢር ከላም ጡት ተጣብቆ ይገኛል ። እልፍ ሲሉ እልፍ ይገኛል ። ሙ እምብዛም ብልሃት ያደርሳል ከሞት ። እግረ ቀጭን ይሞታል ሲሉት እግረ ወፍራም ይሞታል ። እግር ሲደርስ እግት እግር ቢሳሳት ከአንጋዳ እግር ተርካብ እጅ ተ እግር ከቨሸ ልብ ሸሸ እግር የላት ክንፍ አ እግር ዜጋ ነው ። እግዜር ሲሰጥ እንጀራ በወጥ። እረ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ።
ብዙ ሰው ሊበላ አንድ ሰው ይጠላ። ተስስታም አንድ ያንቀው አንድ ይወድቀው። ነብር አይኑን ታመመ ነብር የሞተለት ፍየል ነዋሪ ለዘላለም አለ አ ነውር ለባለቤቱ እንግዳ ነገረኛ ሰው ከቤቱ አይ ነገረኛ ናቸው አርቃች ነገረኛ ዝንጀሮ ውሻ ታ ነገሩ ነገር ነው ውስ ችኩል አደንጓሬ ሳይበሉት ሆድ ያማል ። ጮ ዐፋ ንዳማ ቢአጭዱት ክ ንገስ ቢሉት ሳልዋጋ ንጉስ በመንግሥቱ ንጉስ በግንቡ ይታማ ንጉስ ቢቆጣ ቀስ ንጉስ ቢያርፍ ሁሉ ንጉስ አንጋሹን ቤ ን አይከሰስ ሰማ ንጊ ንጉ ረጠው እጅ ንጋ ሮያወቃል ንፉግ ለግሶ ቢሰጥ ኖር ካንገት ወገብ ኖሮ ኖሮ ከሞት ዞሮ አሁን ሊደርቅ ውሃ አ አሁን የሚያልፍ ውሃ አህያ ለማኝን አሀያ ለ አህያ ለሰርዶ ባላገር አህያ ለአህያ ቢራገጥ አህያ ሰባ ምን ረባ። አህያ የሌለው በቅሎ ያንኳስሳል ። አልሰሜ የናቱን ተዝካር አልቀባም ብትል ትመስ አልቅትና ድሃ ውሃ ለው አልጋው ሲገኝ ባሉ አ አልጠግብ ባይ ሲተፉ ያ አመሌ አወጣኝ ከማህ አመል ቤት አይጠብቅ ። አባት የሌለው ልጅ መዝጊያ የሌለው ደጅ ። አንድ ምስክር አያስደነግጥ አንድ አይን አያስረግጥ ። አንድ በሬ ስቦ አንድ ሰው አስቦ ። አንድ አመት ሰርተት አንድ አመት ከርተት ። አንድ አመት በደመወዝ አንድ አመት በወዝ ። አንድ አይነድ አንድ አይፈርድ። አንድ አይና ሰው ባፈር አይጫወትም ። አንድ እግረኛ ያወራውን አንድ ፈረሰኛ አይመልሰውም ። አንድ ወናፍ አንድ ጣት በቆማሣ። አንድ ፋሲል ነበረ አንገት ለምን ተ አንጋጣጭ ዱላ አንጣሪያ ላንጣሪያ አኝከህ አኝከህ ቋ አካሄዱ ተሀ አካል የወለ አካልና ከብት አክንባሎና እዳ አወላለድ ያለው አወቅሽ አወቅሽ አወይ ብልሃት ለ አዋቂ ሲበዛ አስታላ አዋቂ አስታራቂ አዋጅ ቢነግሩ ል አውሬ ከዋሻ በ አወቆመተው አውድማ እንደ ነፋ አዎን ማለት መረ አዎን ባይ እዳ ከፋጸ ለች በአንድ አይኗ አንድ ወናፍ ሁለት አፍ ። አይጥ በጉደ አይጥ ነሽእ አይጥ ወልዳ አይጥ ጣረ አይጥና ዝ አይጥና ድማ አይጥና ፍል አይፅፍ ደብ አደራ ቢሏቸዛባ አደራ ጥብቅ አደባባይ አደናግር እ አደንጓሬ የ አዲስ ወጠ ሰ አዳኝ ውሻ አድላዊ ዳኛ አድረው ሊለዩ አገሩሩቅ አገሬሩቅዌ አገር ላጣ ሰ አገር ሲያረጅ አዢ በጤና አይጥ በጉድሳዱ ሰው በዘመዱ ። አፍ ሲናገር ልብ ይንቃል ። አፍ ሲያብል ልብ ዳኛ ነው ። አፍ ነገር አይን አገር አያጣም ። አፍ ያለው ። አፍንጫን አፍጣኝና አ እህል ለቀጠ እህል ሳበደ እህል ሲያ እህል ሲገኝ እህል ሲጠፋ እህል ሲጠፋ እህል በቀርበ እህል ከበዩ እህል ከባዶ እህል ከውድ እህል ከዱር እህል የበቀለ እህል የያዘ እህል ያለውሃ እለት ቆይቶ እልልታ ደ እልከኛ መ እልክ ምላጭ እልፍ ሲሉ እደ እማኝ ሲገዙ አፍንጫን ሲመቱት እይን ያለቅሳል ። እህል ከበዩ ሰው ከገዳዩ ። እህል ያለውሃ ንጉስ ያለድሃ ። ሙ እርኩም ጉ እርያ በሬ እርጅና እርጉዝ ላሃ እርጉዝ አርጉዝን ያ እሰራለሁ ብ እሰር በፍንጀ እሱ አይወደ እሳት ለፈጀ እሳትመ እሳት ቢያን እሳት ቢዳፈ እሳት ቢፈጁ እሳት አለ እ እሳት አመድ እሳት ከበላወ እሳት ከበ እሳት ካልነ እሳት ካየው እሳት የገባ ቅ እሳት ጭሮ ከ ነጉስ አያስታር እርኩም ጉድ ባይ ጦጣ አታላይ ። እሳት የገባ ቅቤ ። እበት ትል ይወ እበትና ኩበት ዛ እባብ ለባብ ጸደ እባብ ላይበላወ እባብ ሲያዩትያ እባብ ቀጭን ነ እባብ በራሱ ላደ እባብ በእግርህ እባብ አፈር ያ እባብ እንደ መለ እባብ ከምድር እባብ የልቡን አ እባብ ያየ በል እባብ ጉድጓዱን እባብ ጉድጓዱን እባብ ግደል ከነ እባብ ጥበስልኝ እባብና ጓጉንቸር እባብን ሞተ ብሎ እባክህ አታጋል እባክሽ ያሏትጎረ እቤት ሆኖ ካሰበ እበት ትል ይወልዳል ድሃ እብለት ይወዳል ። እባብ ከምድር ተጋድሞ ሰው በትር ይዞ ቆሞ። ሙ እኔ የምሞተው ዛል እኔን ሲፈጀኝ ልጄ እንስራዋን ረስታ እንስራዋን ጥላ ወ እንቁራሪት ዝሆን እንቅልፍ ታበዥ እንቅልፍና ሞት እንበለ ገንዘብ መ እንባ ሲሻኝ አይኔ እንኳን ለህቴለ እንኳን ለራሱ ለ እንኳን ለቤቱ ያ እንኳን ለገንፎለ እንኳን ሊያበሉኝ እንኳን ተልባ ሽቶሽ እንኳን እመነኩስ አ እንኳን እናቴ ሙታ እንኳን ከፎከረ ያደ እንኳን ዘንቦብሽ እ እንደ ልጅ በቀለበት እንደ መረብ ሸፍኖ እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አለች አህያ ። እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ። እንጀራ ያለወጥ እንጀራ ይጋግሯል እንጀራን ምን ይ እንጀራው ሳይኖር እንግዲህ ነገሬን እንግዳ ሲወደስ እንግዳ ሲያዘወት እንግዳ ሲያፍር እንግዳ ደራሽ ው እንግዳ ፊት ወርቅ እንግዳና ሞትበ እንጎቻ የበላ ከራ እንጣጥ እንደ ፌቆ እንጥስ ቢሉ ቅንጥ እንጨት ሞልቶ ዛ እንጨት ቢያነዱት እንጨት አይሸከሙ እንጨት ካልነሱት እኖር ባይ ተጋዳይ እኛ በአገራችን ዳ እከክ የሰጠ ጌታ ጥ እኩሉ በዶሮ እኩ እንጀራ ያለወጥ ቤት ያለሴት ከብት ያለበረት ። እያየሀ ተናገር እያየኋት የም እዬዬ ሲደላ ነ እዳ ሰርጉ ነሟ እዳ ቢያምርህ እዳ ከሜዳ ሲለ እዳሪ ሳያወጣ የ እዳሪ ያረሰ ለጳ እዳው ዶሮ መ እድለቢስ ሲዳር እድለቢስ አሞራ እድላም አሞሌ እድል የሌለው እድል ፈንታግ እድሜ ለንስሃ እድሜ ያልመከረ እድሜና መ እየታጠቡት ያድፋል እየመከሩት ያጠፋል ። እግር ሲደርስ እግት እግር ቢሳሳት ከአንጋዳ እግር ተርካብ እጅ ተ እግር ከቨሸ ልብ ሸሸ እግር የላት ክንፍ አ እግር ዜጋ ነው ።