Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ም። የሚሆንበት ምክንያት በዚያ ከፊታችሁ በሚገኘው ወጥና እንጀራ ብቻ ልመርከክት ሳትችሉ ቀርታችው አይደለም ነገር ግን ከዚያ ወዲሀ በተደረገው ምርመፊ ሐይና ጨረቃ ዐፀማናቸውም ሰዓት ቢጨልሙ በዚህ ሁኔታ ፊት ከክቶ ናሚርበደፀድና የመቅሠፍት ምልክት ነው ብሎ የሚያምን ሰው ይኖራል ለማለት አለመጠን ኣስቸጋሪ ነው። እነሱም ሞተዋል የሚባ ሉት ድንገተኛ በሆነ ባልታሰበ አኳኋን ልባቸሙ መምታ ቱን ሲያቆምና ሰውነታቸው ሲደነዝዝ ነው ። እሱም ስለባልና ሚስት መቁረ ብና ከንድ ስለመጽናት የተነገረው ክፍል ነው ። ጽሕፈቴን ስጀምር ስመጥሩው የፈረንሣይ ይራሲ ልቴር ለሩሶ በሰጠው መልስ ውስጥ ስለእምነት ጉዳይ የገ ቺንጋ ለጸውን አስተያየት ጠቅሼ ነበር ። ይህንንም ጥቅስ ያመ ጣሁት በጠቅላላው ሰው በሚመስለው ነገር ለማመንና የሚፈልገውን ጐዳና ለመከተል የተፈዋሮ ነፃነት አለው ወደሚለው ስሜት ጳመጠጋት ነው ። ከዚሀ ኣያይዢ ይሀን መሰለ ነፃነት መኖሩ ቢታወቅም በማያወሳውል መንገድ በፍጹም ስሕተት የሆነ ነገር በተፈጠረ ጊዜና ስሕተቱም በቀን ብዛት ያልታሰበ ጉዳት የሚያመጣ መሆኑ ሲገመት የሾልቴርን ጥቅስ ወደጐን አድርጎ በተቻለ መጠን ከዚህ ስሕተት ነው ከተባለው ሁኔታ ለመዳን ወይም ለማምለጥ የሚቻልበትን ዘዴ መፍጠርና እስክመ ጨረሻ ድረስ በኅብረት መታገል የፍጥረት ሁሉ መሠረ ታዋ ተግባር ሊሆን ይገባል የሚለውን ሁለተኛ ሐሳብ አስከትዬ ነበር ። ክሁለቱ መካከል ለጊዜው ትክባላኛና ሊቀ በሉት የሚችል መስሎ የሚታየውን መምረጥ የተመል ካቾች ፈንታ ነው ። በእነዚህ ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት ውስጥ ፖሊቲከክከዊ በሆነ መንገድ የተከና ወነው ዳኝነት በተለይ የወንጀለኞቹ እብሪት በቀጳቀሰው ጦርነት ምክንያት ንብረታቸውን ያጡትን ዘመዶቻቸውን የገበሩትንና እነሱም ራሳቸው ልዩ ልዩ ወጣቶች ተጋድመው ይታዩ ነበር እነዚህም መሣርያቸውን እንደጨበጡ ሞተው የነ በሩት ወጣቶች የሚበዙት ዕድሜአቸው ከ ዓመት የሚበልጥ ሆኖ አይታይም ነበር ። ዋንሲ በተባለው ሁልድይ አቅራቢያ የመዕኩቦችን ታንኮች በእጅ ቦምብ ውርወራ ለማሰናከልና ለማቆም ሞክረው የነበሩት የ ልጆች ሬሣ ምስቅልቅሉ በወጣ አኳኋን በያለበት ተባ ትና ይገኝ ነበር ። ተኩሱ ከመብዛቱ የተነሣ ከምሽጉ ጣራ የሚወር ደው አቧራ በተሰበሰቡት ሰዎች አናት ላይ ይዘንብ ነበር ። በሚያዝያ ቀን ግ ዓ ም ከእኩለ ቀን በላይ በሯ ሰዓት ተኩል ሒትሌር እንደቀረው ጊዜ ሁሉ ምሳ ውን ደንበኛ በሆነ አኳኋን ተመገበ ፊቱ በጣም የገረ ጣና ዝምተኛም መስሎ ይታይ እንጂ በምሳው ሰዓት የደስታ ስሜት አልተለየውም ነበር ። በዘ ያም ፍጹም በሆነ ፀጥታ መካከል ሰላምታ ከተሰጣጡ በኋላ ሁሉም ወደየተመደበላቸው ክፍል አመሩ።
የሚበዛውን ጊዜ « ታሪክ» ተብሎ የሚጠራው በንድ በተወሰነ ዘመን ውስጥ የደረሰው ወይም የተፈ ጸመው ልዩ ልዩ ሁኔታ በጽሕፈት የሚቆይበትና ለመ ጭው ዘመን የሚተላለፍበት ነዋሪ ሥራ ነው። በየዘመኑ በልዩ ልዩ አገሮች ውስጥ የተደረገው ምርምርና ጥናት ይህን የመሰለ ውን ሁኔታ አንድ ጊዜ ራቅ አንድ ጊዜ ቀረብ ሲያዴ ርገው ኖርዋል አንጂ አጥርቶ የወሰነበት ድንጋጌ አይ ገኝም ምናልጻት በዚህ ረገድ ሊሰጥ የሚቻለው ግፖት« ሰው ማናቸውንም ሥራውንና በተለየም ከፍ አድርጎ ይመልከተው የነበረውን ሞያውን እንደሌላው ንብረቱ ሁሉ ለተከታዮቹ ለማስተላለፍ በፈለገ ጊዜ ከዚህ የተሻለ ዘዴ አለመኖሩን ተመልክቶ ፊቱን ዛሬ « ታሪክ » ብለን ወደምንጠራው ሐሳብ የመለሰው ይህን ቀቆሞርዋጥ ሕሐላብ ባደረገበት ሰዓት ብቻ ነው» የሚል ይሆናል ። ህሀኖ መ ጸሕፍት የያ ዙት ታሪክ ኦንዳንዱ ክፍል በቦናመጦ ተበጠረ እሙ ነተኛነቱ አየ ጋገጠ መጨጤድ ያለበት መሆኑ ቢታወቅም መሠረታዊ ሕሳቡ በ«ጥረት የእድገ ትና የመሻሻል ሥልጣኔ ጋር ሷያ የመጣሟ በመሆኑ ምክንያት እንደዚሁም የሰው ልጅ ቦምድር ላይ እስከሚ ቆይበት ጊዜ ደረስ ነዋሪ ምስክርነተን አብሮ መቆ የቱ የሚታመን ነው ይህም ምስክርነገ ማሚጠቅመጮሙ ያለፉትን ሰዎች ሕይወትና ሥራ በመግኮና በማስረዳት ብቻ ሳይሆን እንደዚሁም ወደፊፕ እነዚ በዎች ይፈጠሩ ዘንድ ከፍተኛ ምሳሌ በመሆንም ጭምር ነው የታሪክ መጻሕፍት በዘመናት ውስጥ የደረሱትን ሁኔታዎች እንዲገልጹ በሚሰናዱበት ጊዜ ባንዳንድ ምክንያት መጻሕፍቶቹን እንደሚያስፅናዱአከቸው ደራሷ ያን ዝንባሌ መጠን የተለያየ ሐሳብ ይዘው መገኘታቸው የታወቀ ነው ። የብርሃን ዘመን ፐብ ጠፊው ጊዜ ብርሃን ሶስት መቶ ሺህ ኪሎሜትር በቤ ንድ በሚያደርገው ፍጥነት መጠን ባንድ ዓመት ውስጥ የሚያደርገው የጉዞ ዘመን ነው አነዚህ በጊዜ ብዛት « ጋላክሲ » ተብለው ለተሰየ ሙት ባንድ ሥፍራ ለተከማቼት ከዋክብቶች ልደት ዓይ ነተኛ ምክንያት የሆኑት ጉሞች ፀሐይም በዚህ «ጋላ ክሷ» ወይም የወተት ጐዳና በተበለው ባንደኛው ውስጥ ትገኛለች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንደሚነገረው በመ ጀመርያው የዓለም አፈጣጠር ፒዜ የነበረውን ዓይነት ዌለማ የተጐናጻፉ ነገሮች ነበሩ» በመካከላቸውም ሃጠ መረ ሁኔታ ከመፈጠሩ የተነሣ ከዚያ ወዲህ ለተገኙት ለብዙዎቹ ክዋክብቶች አመጣጥ ምክንያት ሆነዋል »ሉ ከዋክብቶች የሚያንፀባርቁት በምን ምክንያት ይሆን ። «ዩኒጂሼርስ በመጀመሪያ ፍዋረቱ ጠበብ በሆነ ሥፍራ « ላይ ተሰብስቦና ተወስኖ ይገኝ የነበረ ነገር ነው » ነገር ግን « ከጥቂት ጊዜ በኋላ አንድ ታላቅ የሆነ መፈንዳት ስለደ « ረፅ ይሀ ዓይነተኛ አደጋ የዩኒቬርፅን ቀሪ ክፍሎች መከ « ከለኛ ከሆነው ሥፍራ ርቀው በያለበት እንዲበታተኑና « እንዲሰራጩ አደረጋቸው » የሚል ነው ይሁንና በዚህ ሐሳብ ላይ አንድ ጽኑ የሆነ ሴላ ተቃ ዋሚ ሐሳብ መጥቶበታል። ይህም ሁሉ ከሆነ በኋላ በተለይ ይህ ምሥጢራዊ የሆነው በመጀመሪያ የነበረው ሃይድሮጄን ከወዴት መጥቶ ይሆን የሚል መሠረታዊ ጥያቄ ይቀርባል ። «የኣዲሱ ሉቃስ» በሚል ስም የታወቀ ያድ የሌላ ሰው መሆኑንና ይህም ሰው ብዙ ጊዜ በስህተት ምክንያት ከወንጌላዊው ጋር እየተሰባጠረ መጠራቱን አስ ገንዝቦአል » ደንፅታን ሐርት የተባለ የዚሁ ጋዜጣ ሦስተኛ አን ባቢ ደግሞ በጠቅላላው የየሱስን መልክ የሣሉ የኪነ ጥበብ ሰዎች ባመጀመርያው ክርስትና ዘመን መሠረት ያደረጉት ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ቦኢየሩሳሌም አውራጃ የሮም መንግሥት እንደራሴ የነበረው ጴላጦስ ለከፍተኛው ለሮም ምክር ቤት ያስተላለፈውን መግለጫ ሪፖርት ነው ሷል አረጋግጦአል ። ጆን ሩሴል የተባለ የ «ሰንደይ ታይምስ ጋዜጣ የኪነ ጥበብ ክፍል ሐተታ ጸሐሬ የጌታን መልክ ስለሣሉ ሰዎች ጉዳይ ሐሳቡን ሲሰጥ ምንም ለጊዜው በየዘመኑ የተነውት ጓ ሠንሊዎች በታሪክ መሠረት ሲያያዝ የመጣውን እውነተኛ ውን ሁኔታ ለመከተል መሞክራቸው ቢታወቅም የሚባ ሹት በመጠኑም ቢሆን የየራሳቸውን ስሜት ሳይጩምሩበት አልቀሩም ሲል አስገንዝቦአል ። የናፖሌዎንን የግል ሕይወትና ሥራ ለመመርመርና የምርመራቸውን ፍሬ በጽሕፈት ለማውረስ የደከመ ታሪክ ጸሐፊዎች ሁሉ ምንም ለጊዜው ባጻጻፋቸውወበቀራረባቸ ውና የንጉሠ ነገሥቱን ዜና በሚተርኩበት መንገድ የሚ ለያዩ መሆናቸው ቢታወቅም በጠቅላላው ሁሱም የሚመ ሳሰሉበት ወይም የሚዛመዱበት አንድ ዓይነት ባሕል ያሳ ቸው ይመስለኛል ። ይሁንና ሰፊ ወደሆነ ሙግት ሊወስደኝ የሚችለውን ይህን ሐተታ ወደጐን ትቼ በተለመደው አነጋገር ናፖሌ ዎን ታላቅ ሰው ነበር» ማለትን አጥብቂ እይዛለሁ ሐ ነገር ግን የዚህ የታላቅ ሰውነት ዜና ሲነሣ አብሮ ሊታሰብ የሚገባ ውና የሚበዛውን ጊዜ ችላ የጥባለ መስሎ የሚታይ ነዢ እንዳለ ደግሞ አሁንም የራሴ ስሜት ሊሆን ይችላል ለማሳመን እፈልጋለሁ ባንድ አገር ውስጥ የሚደርሱትን ሁኔታዎች ወይም መለዋወጦች ሲመለከቱአቸው አርስ በኔኦርላቸው የተሣ ሠሩ ከመሆናቸው የተነሣ ዋቂት ጊዜ ለማጥፋት የፈለገ ሰው የአመጣጣቸውን ሐረግ በተገላቢጦሽ መንገድ ከታ ችኛው ጫፍ አንሥቶ እስከላይ ለመከተል ቢሞክር አንዳ ንድ ጊዜ ጩኸቱን ለማፈን እስኪገደዮዬ ድረስ መንፈሱን የሚገለባብጡ ልዩ ልዩ ነገሮች ይገጥሙታል። ወደዚያው ኤይ ዝዢን ሮቦፀን ሰማስተማርና ለማሠልጠን ተመርጠው ከነ በሩት ሰዎች መክከክል ይገኝ የነበረ አንድ ምሥጢራዊ መም ህር ቀርቦ ቃሉን ስለጳጠ ፖሊሶች የዚህን ሰው ቃል በመመርጐኩዝ በሌይኩር ወደተባለው መንደር ሔደው ሲመረምሩ ናሳ የሚያዞር የምስክርነት ቃል መሰብሰብ ግዴታ ሆነባቸው ዚህ መንደር ውስጥ ሚኖሩ ልዩ ልዩ ሰዎች ሕንደ ኤውሮፓ አኣቅቕጣጠር « ዓምሞቶ አል ተብሎ መርዶው ተልኮ ነበረውን ፍራንሱዋ እዝን ሮቦን ክሮሽፎር ጉዞ በፊት ጥቂት ቀደም ብሎ በ ም ውስጥ በመንደራቸው አቅራቢያ ብዙ ጊዜ እንዳዩት አረጋገጡ ። ቹ ሲልቪዮ ላንድሪ በቬሮን ከተማ መደብር ከፍቶ ለውጭ አገር መንገደኞች ልዩ ልዩ ቀለበቶችና መነድሮች በሚሸጥበት ጊዜ በሌላ በኩል ደግሞ ሚስ ሞድ ኤሳ የተባለች ናፖሌዎን ንጉሠ ነገሥት በነበረበት ሰዓት የም ታውቀው አንዲት እንግሊዛዊት ወደቅድስት ሔሌና ደሴት ሔዳ እንድትጠይቀው የተለየፈቃድ አግኝታ ነበር ። እሱዋም ይህን ፈቃድ እንዳገኘች ወዲያውኑ ወደቅድስት ሔሌና ደሴት ተጉዛ ልቸጠይቀው በሔደችው ግዞተኛ ፊት በተገኘች ጊዜ ከዚህ በሬት በፓሪስ የተመለከተችውንና በጣም ስታደንቀው የነበረውን የዚያን ታሳቅ ሰው አስተ ያየት አኦክሔድና አነጋገር በፍጹም በለማየቱዋ ምክንያት የተሰማትን መገረም ብቻ ሳይሆን ድንጋጤዋን ጭምር ለመደበቅ አሖቻለችም ይሀም ብቻ ሳይሆን በዚህ ሰው አጠገብ ይገኙ የነበሩት ከፍተኞች መኩንኖች ቤርትራን የተባለው ማሬሻልና ልዩ ሐኪሙ በጥንት አኳኋን እንዴ ማያዩትና ጨርሰው እንደማያክብሩት አስተዋለች ። ከአሥራ ስምንተኛው ሉዊስሸ ጋር ውስጣዊ ግን ኙነት ሲያደርግ የቆየውና በሾኤንብረን ቤተ መንግሥት አትክልት ውስጥ መገደሉ የሚታመነው በቬሮን ከተማ ይኖር የነባረው ምሥጢራዊው የጌጥ ነጋዴ ናፖሴዎን ነበርን የ » የዚህ ጥያቄ መፉሱ « አዎን » ከሆነ ወደ ድስት ሔሌሴና ደሴት ሄዶ የነፀረውና አሁን በኤንቫሊድ ውስጥ ዐርፎ የሚገኘው ፍራንሱዋ ጾፔን ሮቦ መሆኑ ነው ኗ ይህ ከሆነ አውነተኛው ንጉሠ ነገሥት ወይም ደግሞ የአውነተኛው ናፖሌዎን አስክሬን ያረፈው ወዴፕ ይሆን በቅድት ሔሴና ደሴት የተዘጋጁትንስ የናፖሴዎንን ማስ ታዎሻዎች ሜሟሮች ሁኔታ በምን አኳኋን ለማስረዳት ይቻል ይሆን ይህ ሊታመን ይችላልን ትልቁ የፈረንሣይ ደራሷ ሾልቴር ከሞገደዴኛው ሩሶ ጋር ባንድ ዓይነተኛ ጉዳይ ላይ የጀመረው ክርክር ወዶ መግበባት በመመራት ፈንታ አከየከረረ መሔዱን ስለተ መለከተ አንድ ማሠሪያ ሲያበጅለት በመፈላግ ብርዑን አንሥቶ ለዣን ዣክ በጻፈው መልስ «በሐሳብህ የምስ ማማ አይደለሁም ነገር ግን ዘወትር የቻታስበውን ስመግለጽ የሦትችልበት መብት ይኖርህ ዘንድ ለስክ ሕይወቴ ፍጻሜ ድረስ አሟገትልሃለሁ» የሚል ቃል ጨምሮበት ነበር ። ይሁንና ምንም ለጊዜው ሰዎች የሚመስላቸውን ኣምነት ለመያዝ የተፈጥሮ ነፃነት አላቸው ቢባልና እን ይዚሁም የሌሎችን ሐሳብ ወይም እሦነት ስለመጠበቅና ስለማክበር የተነገረው ይህ የሾልቴር ፍልስፍና በሚበዛው ክፍል ሰዎች በሚገናኙበት በማኅበራዊ ኑሮ ውስጥ ሊሠራዘበት የሚገበ መሆኑ ቢታወቅ ስንኳ አልፎ አልፎ ሰዎች እውነተኛ ወይም ትክክለኛ መስሎ ከሚታየው መንገድ የሚአወጣቸው እንግዳ ነር በተፈጠረ ቁጥር ልስፍናው ወደጎን መዋልና በዚሀ ጊዜ ለሁኔታው ተስማሚ የሆነ ድንጋጌ መመሥረት አለበት። ከብዙ ሺህ ዓመታት በፊት በዋሻ ውስጥ ተወስኖ ስለኑሮው ምንም ዓይነት ምቾት ባልነበ ረው በመጀመርየው ሰውና ዛሬ የየብስ የአየርና የባ ሕር ገዢ ሆኖ በሚታየው በሠለጠነው ሰው መካከከል ያለው ልዩነት ሲገመት ከቶ ይህ አስደናቂ ፍጥረት የጌ ትነትን ጸጋ የተጐናጸፈው በአእምሮውና ክሥራው አማ ክካይነት መሆኑን ለመክድ ይቻላልን ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት የፍጥረት ኣእምሮ ገና ወደ መብሰል ደረጃ በልተራመደበት ሰዓት ምሥ ጢራቸው በስመገለጹ በተለይ የፍርሕትና የአምልኮ ምክ ንያት ሆነው ዶኖሩ የነበሩት ልዩ ልዩ ነገሮች በየዘመኑ በተደረገው ምርመራና ጥናት ትክክለኛ ጠባያቸውንና ውኔታቸውን የሚወስን ትርጉም ስለተገኘላቸው ባሁኑ ጊዜ እነዚህን ነገሮች በቀድሞ ጠባያቸው መሠረት የሚ ያስተውላቸው አንድም ሰው አይገኝም ። አንደዚሁም የቀድሞ ሰዎች ፀሐይ ወይም ጨረቃ ለተወሰነ አጭር ጊዜ ደንበኛውን ብርሃናቸውን ከመስ ጠትፀሚያቋርጡፀበት ሰዓት ይህ ሁኔታ በምድር ላይ አንድ ታላቅ መቅሠፍት የሚያመጣ ነው ወይም ደግሞ ያንዱን ታላቅ ሰው መሞት የሚያመለክት ነው በማለት ከልክ ያለፈ ይሸበሩ እንደነበረ የቆየውን የፍጥረት ታሪክ የሚሃትቱ መጻሕፍት ይገኦጾጹልናል። በበበይ ደወ ው መ አ አ ዓራ ይህ ያሁኑ ጽሕፈት ከአሥራ አምስት ዓመታት በፊት ለፍጥረት አልቂት ምክንያት የሆነውን ታላቁን ጦር ነት የቀሰቀሰው ጀርመናዊው አዶልፍ ሒትሌር የሕይወቱ መጨረሸ በነበሩት ቀኖች አቅራቢያ በምን ዓይነት የእብ ደት ሁኔታ ውስጥ ይገኝ እንደነበርና በምንስ አኳኋን እን ደሞተ የሚያስረጻ ስለሆነ አንባቢ « የትፅቢተኛ ሰው ፍጻሜው ያህ ነው » ብሎ ጉዳዩን ታሪክ ከሚሰጠው ትምህርት ጋር ባንድነት ደምሮ ሲመለከተው ይችላል ። ሁለተኛው የዓለም ጦርነት በተፈጸመ ጊዜ ምንም እንኳ ይህ በሕዝቦች ጣንቃ ላይ ከባድ ሸክም ሆኖ ይታይ የነበረው ጦርነት በጦር ጉዋደኞቹ ድል አድራጊነት መካ ናወኑ በማንም ዘንድ ቢታወቅም በመሠረቱ የተባለው ጦርነት ያላንዳች ምክንያት አለመነሣቱንና በአነሣሥም ረገድ ክፍ ባለ ኃላፊነት የሚጠየቁ ልዬ ልዩ ወንጀለኞች መኖራቸውን በማስተዋል በትዕቢታቸውና በአጥፊነት ሞያቸው በብሹኹዙ ሚሊዮን ለሚገመት ፍጥረት አልቂት ዓይነተኛ ምክንያት ሆነው የተገኙት እነዚህ ወንጀለኞች እየተያዙ በሕግ ፊት ያለምሕረት አንዲቀጡ ከጦር ጉዋይ ኞቼ በስምምነት ስለተወሰነ ሐሳቡ ከአነ በት ጊዜ ጀሮ በጠቅላላው በሥራቸውና በዝንጳሌአቸው ከሩቅም ሆነ ከቅርብ በጦርነቱ አመራር ውስጥ እጃቸውን አስገብተው የነበሩ ሁሉ እንደየአገኣግሎታቸው መጠን በሞትና በእ ሥራት የሚገባቸውን ቅጣት እንዲቀበጵ ተደርጐአል ። ይህም እውነተኛና ትክክለኛ በሆነ መንገድ የተከና ወነው ዳኝነት በተለይ የወንጀለኞቹ እብሪት በቀጳቀሰው ጦርነት ምክንያት ንብረታቸውን ያጡትን ዘመዶቻቸውን የገበሩትንና እነሱም ራሳቸው ልዩ ልዩ ሥቃይ የተቀበሉ ትን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩትን የዓለም ሕዝቦች ተገቢ በሆነ አኳኋን ሳያስደስታቸው አልቀረም ይሁንና ይህ ባንዳንድ ዓመፀኞች ላይ የተፈጸመው ፍርድ ከዚህ በላይ እንደተገለጸው ባንድ ወገን የተሠቃ ዩትን ሕዝቦች አስደስቶአቸዋል ቢባልም በሴላ ወገን ደግሞ ይህ የተነገረው የፍርድ አፈጻጸም የተሟላ ባለመ ሆኑ ሌላ ዓይነት ቅርታ ፈጥሮ ነበር ። እንደ ኤውሮፓ አቆጣጠር በሚያዝያ ወር ዓ ዓ ም ከምሥራቅና ከምፅራብ ክፍል እየገሰገሱ የመጡት የጦር ጉዋደኞቹ ወታደሮች የቤርሊንን ከተማ በያዙ ጊዜ ከናዚስት መሪዎች መካከል ገቤልስ የተባለው የፊይሽ የፕሮፓጋንድ ሚኒስትር ብቻ ከሚስቱና ከልጆቹ ጋር ሞቶ ሲገኝ የቀሩት ባለሥልጣኖች ያላንዳች ውለታ እጃቸ ውን ሰዋተው ስለነበር በዚህ ሁኔታ መካከል ሒትሌር ወዴት ደርሶ ይሆን ። ከነዚህ የተለዩ ደግሞ ሒትሴሌር ገና የመሸነፊያው ሰዓት ከመድረሱ አስቀድሞ ይህ ጊዜ ሲመጣ የሚአደርገ ውን ነገር አርቆ በመመልከት የመጨረሽ መጠጊያ ስፍራ ይሆ ነው ዘንድ በሰሜን ፖል ግዛት ውስጥ አንድ መደበቂያ ቦታ አዘጋጅቶ ስለነበር የጦርነቱ ሁኔታ መክፋቱንና ድል መሆኑንም ከተረዳ በኋላ በልዩ አኤሮፕላን ተጉዞ ወደ ዘሀ ስፍራ ሄዶአል ሲሉ አስተያየታቸውን ገልጠዋል ከዚህ ሁሉ በላይ ደግሞ ይህ የተነገረው ሁኔታ በደንብ ያላጠገቋባቸውና በምሥጢራዊነት ጠባዩ በኩል ሠመወመ ሥዱዕቋነ የያዘው ቁም ነገር እጅግ ቀላል ሆኖ የታያቸው አንዳንድ ሰዎች ግምታቸውን ሰፋ አድርገው « እስከ ጦርነቱ ማለ ቂያ ድረስ በናዚስም መንግሥት ሥልጣን ላይ ይገኝ የነበረው ሰው የሒትሌር ምስያ አንጂ ሒትሴር ራሱ አልነበረም ። በቪያን ጊዜም የዚህ ሰው መገለጥ በዓለም ውስጥ ታላቅ ሕውከት የሚነሣበት ምክ ንያት ይሆናል » ሲሉ ተናግረዋል ኣባ ርፎ ና መ መና መ ምንም ለጊዜው ይህ ሁሉ አስተያየት ካንዳንድ በከፍትኛ ግምት ከሚታዩ ሰዎች ዘንድ የቀረበና በዚህም መሠረት በንቀት ወይም በቸልታ ሊመለከቱት የማይገባ መሆኑ ቢታወቅም በተለይ ያንድ መንግሥት መሪ የነ በረና በወራውም ከባድ ወንጀል የሚገባውን ፍርድ ይቀ በል ዘንድ ዓለም በሙሉ በታላቅ ናፍቆት የሚጠባበቀው አዶልፍ ሒትሌርን የመሰለ ፅው በድንገት ሲሷጠፋ ጉዳዩ በቂ መረጃ ሳይኖረው ጻንዳንድ ሰዎች ሐተታ ብቻ ሊዘጋ የማይችል በመሆኑ የጀርመንን ጦር ሠራ ቺት ድል አድርገው የቤርሊንን ከተማ የያዙ አራቱ መንግሥታት ጉዳዩን በጥንቃቄ ሲያጠኑት ከቆዩ በኋላ የመስኩብ መንግሥት ብቻ አውነተኛ ሐሳቡን ሲሸፍን የቀሩት ሦስቱ ምዕራባውያን መንግሥታት በልዩ ልዩ መንገድ ያደረጉትን ምርመራና በምርመራቸውም ያገ ኙትን ፍሬ ነገር ገልጸዋል ። በቤርሊን ከተማ ውጊያ ጊዜ ከሒትሌር ሳይለዩ አስከመጨረሻዩቱ ሰዓት ድረስ በጠገቡ ይገኙ የነበሩትና በኋላም በምዕራጻውያን የጦር ሠራዊቶች የተማረኩት ሰዎች በሥርዓት ተጠይቀው እነሱም የሰጡት ቃል እንደገና በሌላ አኳኋን በጥንቃቄ ተመርምሮ እውነተኛ ነቱ ተረጋገጠ ። ይሁንና ከጥቂት ጊዜ በኋላ ለዋናው የጦር አዛዥ ለጄኔራል ዮድል እውነተኛውን ሁኔታ የሚገልጹ ልዩ ልዩ መልእክቶችና ጽሁፎች ደረ ሱት ዮድልም በእነዚህ በደረሱት መልእክቶች ውስጥ የተመለከተውን ሐሳብና ከዚያ በፊት ከፉህረር አንደበት የሰማውን ከፍተኛ ወሬ በማመዛዘን አለመጠን ከመደን ገጡ የተነሣ ብዙ ደቂቃዎች ያህል አንዲት ቃል ስንኳ ለመናገር ሳይችል ቆየ ። በሚያዝያ ቀን ግ ዓ ም ከእኩለ ቀን በላይ በሯ ሰዓት ተኩል ሒትሌር እንደቀረው ጊዜ ሁሉ ምሳ ውን ደንበኛ በሆነ አኳኋን ተመገበ ፊቱ በጣም የገረ ጣና ዝምተኛም መስሎ ይታይ እንጂ በምሳው ሰዓት የደስታ ስሜት አልተለየውም ነበር ።