Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መግቢያ የሥነ ግጥም ሰው ባልሆንም ከልጅነቴ ወቅት ጀምሮ ለግጥም የነበረኝ ከፍተኛ ዝንባሌ እየገፋፋኝ የየወቅቱን የሕይወት ገጠመኞቼን በግጥም መልክ ከትቤ ለማስቀረት እፍጨረጨር ነበር። ዝንባሌዬ ፍላጎትን ፍላጎት ደግሞ ተግባርን ተግባርም ልምድን እያዳበሩ በመምጣታቸው ግጥሞችን አድኖ የማንበብም ሆነ የመጫጫሩ ነገር ሱስ እየሆነብኝ ሄደ ቃላትን ከቃላት በማስማማት ጮርቃ ስንኞችን መቋጠር የጀመርኩት በአዲስ አበባ ከተማ ፈረንሣይ ለጋሲዮን ሰፈር አካባቢ በሚገኘውና በዚያን ጊዜ ልዑል ራስ ሥዩም ተብሎ ይጠራ በነበረው የአንደኛ ደረጃ ትቤት ውስጥ የአምስተኛ ክፍል ተማሪ ሆፔ ነበር። ይበልጥ በመስኩ እንድዘልቅ ያስገደደኝ ደግሞ ኃያል የተፈጥሮ ምስጢር ግኝት የሆነው ፍቅር ነበር የእናት ሀገር ፍቅር የሀገር ልጅ ፍቅር የሕዝብ ፍቅር። ሌላው ለግጥሞቼ ይዘትና ጥራት በየጊዜው መሻሻል ዓይነተኛ ድርሻ ያበረከተልኝ መገናኛብዙኃን ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ በወቅቱ በመረጥኩት የብዕር ስም ግጥሜ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የባህል ዓምድ ላይ ታትማ ስትወጣ ያን ያህል አቅም እንዳለኝ ለመገመት በመቻሌ በድርጊቱ በመደጋገም ገፋሁበት በዚህች ጥራዝ ከተካተቱት ግጥሞቼ መካከል አንደኛው የጀግና ልጅ ጀግና ህ ሚያዚያ ድ ዓም አዲስ አበባ።
ይበልጥ በመስኩ እንድዘልቅ ያስገደደኝ ደግሞ ኃያል የተፈጥሮ ምስጢር ግኝት የሆነው ፍቅር ነበር የእናት ሀገር ፍቅር የሀገር ልጅ ፍቅር የሕዝብ ፍቅር። ጥር አዲስ አበባ ያንድ ዕለት ትዝታ ግንቦት ሌኒንግራድ ቀዩ መብራት ነሐሴ አምስተርዳም ተፈጥሮሽ ናፈቀኝ ዋር ሌኒንግራድ ማንን ልመንፅ የካቲት ሌኒንግራድ ከርሳም መጋቢት አምስተርዳም የወታደር መኪና መጋቢት አምስተርዳም ለሰማዕታት ቀን የካቲት አዲስ አበባ አምላክ ሆይ። ቫ መ ሐምሌ አአ ለያሬድ ሙዚቃ ትቤት መምህራን መጋል ዱለቻዬ ጥር አዲስ አበባ የፍቅርሽ ትዝታ ጩሠርሁ ፀፓ ሐምሌ ሞስኮ የፍቅርሽ ትዝታ ፀአወፎፓው ወግ ጥቅምት ሞስኮ የፍቅርሽ ትዝታ አውሮፓው ክረምትየካቲት ሞስኮ የፍቅርሽ ትዝታ አውወሮ። ነሐሴ ሞስኮ ከተስማማሽ አረትራ ግንቦት አምስተርዳም በቃኝ ተፈራ ንኘ መጋቢት ሌግ የጅብ ጩኸት ናፈቀኝ ሐምሌ አምስተርዳ ስደተኛ ሐምሌ ቫይትቬን ሰው ሰራሹ አሞራ ሞር አዲስ አበባአቴንስ ብርሃናዊ ሌሊት። » ለታሪክ ሐምሌ አምስተርዳም ደራሲው ጥር አዲስ አበባ አዋኪ ጥቅምት አዲስ አበባ የቅጽበት ዕይታ ጥር አዲስ አበባ ትት ክክክ ሚያዝያ ሌግ አዲስ እበባ ለአአመቶኘ ዓመት መስከረም ሞስኮ የፍቅር ስሜቴ ጥቅምት ሌግ የተዳፈነ አሳት መስከረም አአ ክራሬ «መፀ ዝው ሰኔ አዲስ አበባ የተፈጥሮ ፀጋ ጥር አዲስ አበባ ምግብም አልሻ ታቻኅዓሣሥ አአ እኔስ ቻይ ነኝ የካቲት ሌግ መ ነሐሴ ኣምስተርዳም ብ ግንቦት ሌግ ነሐሴ አምስ ናፍቆትሺሽመቫሙ ዓመ። መኀመሠሠ ኀዳር ሌግ ያገር ልጅ ትርጉሙ መስሰከረም ሞስኮ ወጣልኝ አልቅሼ ሚያዝያ እአ የሕይወት ሁለት መልክ ይያደቴ አረዶ እና ለኦቦሳ ቀነኒ ለካስ ተተተመጧ ማን እንደሷተተተተ ሐምሌ ሊግ መጋቢት አአ ነሐሴ አአ ሐምሌ አምስተርዳም መስከረም ሞስኮ በክራር ጨዋታ ግንቦት አአ የአንድ እናት ብዙ ልጆችኹ ሚያዝያ ሌርዳም ለኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር መጋቢት እአ አይ ኢትዮጵያ «ፀፀር ሌግ አምስ አግዜር ምነውየ መጋቢት አምስተርዳም ለመሠረት እና ለማሙሽ ትዝ ይለኛል ኝሐሴ አዲስ አበባ የተጠቀሱት ገዜያት በሙሉ እንደ ኢትዮጵያውያን ዘመን አቆጣጠር ናቸው ጁ ጁ ችችጁ ያሪ ጽሄረሪ ው ጪያዊው ፈገግታሽ መንፈስን አመርቂ ብ ረት አጥር እሾኸ ክብርሽን ጠባቁቂ ኑ እምነት አለኝ በመላ አካልሽ ጌ ጥ ነው መመኪያዬ ልዩ አበቃቀልሽ ረ ቂቅ አስደናቂ ውቧ ጣፋጭ ፍጡር ዳ ግም አዲስ ሕይወት ካንቺ ጋራ ልኑር የኔ ጽጌረዳ አበባዬ ስልሽ ኩራት ይሰማኛል የኔ በመሆንሽ የተፈጥሮ ፀጋ መልካሙ ጠረንሽ የዐይኔ እርካታ አስደሳች ፈገግታሽ አንቺን በመመኘት ልቤ እየተጎዳ አልቻልኩም ፍቅርሽን የኔ ጽጌረዳ ተዋጊው አሾኸሽ የሕይወቴ መከታ መዐዛ ውበትሽ ለኔነቴ አለኝታ መናገሪያዬ ነሽ ልሣን አንደበቴ ከጎኔ አትለይኝ አትጥፊ ከፊቴ ከአበቦች መኻል አንቺን አስበልጩ ሁሉን ያጫወትኩሽ ሃሳቤን ገልጩ ስለምወድሽ ነው የኔ ጽጌረዳ መጣሁ አስተናግጂኝ የመስክሽ አእንግዳ ጥር ሮ ዓም አዲስ አበባ የአንድ ዕለት ትዝታ በጠራው ብሩህ ሰማይ ከለላ ከተንጣለለው ባሕር አጠገብ ተቀምጠሽ ጀምበር ወጥታ ጀምበር ስትጠልቅ ምነው ሁሌ እንዲያ ባይሽ ። እናት ሀገር ። ውብ ተፈጥሮሽ ለዘወትር እናት ሀገር ከዘመናትዘመን ሕይወት አምረሽ ደምቀሽ በተፈጥሮሽ ሠናየጌጥ ተከትበሽ በክብር የኖርሽ ለዝንተዓለም የምትኖሪው ከልጅሽ ልብ እማይፋቅ ሕያው ፍቅር ያተረፍሸው ከአድማስ ወዲያ ከባሻገር ያለሽው ዝምድር ተፈጥሮሽ ናፈቀኝ እናት ሀገር ። ለውስኗ ቆይታዬ አልቻልኩትም እኔስ አሁን ከአድማስ ወዲያ ከሩቅ ድንበር ተፈጥሮሽ ናፈቀኝ እናት ሀገር ። እውነተኛ ዘመድ ከሆኑ ወዳጅ በቁም መረዳዳት እያሉ ነው እንጂ እኔንም አስከትል ጋሽዬወጌ ለሙት የሚበጀው አይመስለኝም ለኔ የካቲት ዓም አዲስ አበባ ቢቻለኝ የመኖር ክፍፍል የዝርያ መደብ በምድር ላይ ባይኖሩ እንደፍላጎቱ መብቱም እልፍ ቢሆን ያሻበት እንዲኖርፍጡር እንደምርጫው እውነት ከሌለበት ከዚህ ሁከት መንደር አልፌ ወጥቼ ተፈጥሮ አድምቆ ከሰራው ውብ ጫካ ከደኑ ገብቼ ከአራዊት ዕድር ከአእዋፍ መንደር ምግቤ ፍራፍሬ ስራስር አገዳ ለምለም ቅጠል ሆኖ በጣፋጭ ሙዚቃ በተፈጥሮ ውበት መንፈሴ ታጅባ ከሕይወት ደስታ ምንጭ እየተጎነጨሁ አንቺን ቀድመው ያዩሽ አፍቃሪ ዐይኖቼ ሌላ እንዳያዩ ከልቤ ውስጥ ሠርጎ የገባ ፍቅርሽን ኃያል ቁምነገርሽን በሌላ ሳልተካ አንቺን እያስታወስኩ ፍቅርሽን በመንፈስ አድርጌው ቀለቤ ቢቻለኝ። ለፀአ የእህት ልጅ ባይወልዱትም ልጅ ነው እንዳላልሽ ምነው ታዲያ ባንዲት ቀን ጀምበር ቃልሽን አጠፍሽ። ጊዜ በሞትና ሕይወት መካከል ተጉ የሆዴ ውስጥ ነባር ቁስል መርቅዞ እንዳይመግል አብሮኝ ላይኖር ታጅሉ ቢወጣልኝ ተመንግሉ ብዬ እንጂ ያለፈውን ማንሳቴ ቂም አይደለም መቆጨቴ ደህና ሁፒ አክስቴ ቨ ታኅሣሥ ሀድ ዓም አዲስ አበባ መወለድ ቋንቋ ነው ለሸንቁጡ ወማርያም እና ለፈለቁ ደሜ ፍቅር ሕይወትአልባ ጠጣር ልብ ታቅፌ በብቸኝነት መርዝ ስኖር ተለክፌ በሕይወት ጎዳና ስመላለስ ድንገት የእናትነት ፍቅርን ካንቺ ካገኘሁት መውደድሽ በድብቅ ልቤን ከጎበኘው መወለድ ቋንቋ እንጂ ምን ትርጉም ሊኖረው። ገድሽ የናት ሀገር መኩሪያ መልካም ሥራሽ የሕዝብ መመኪያ አሁንም አብቢ የማማዋ አበባ የእማማ ኢትዮጵያ የድል ጉሮ ወሸባ የጭንቅ ቀን ደራሽ ደምመላሽ ደራርቱ ለኢትዮጵያ ባንዲራ አንቺው ነሸ ውበቱ ። ሚያዚያ ዘ ዓም ሌኒንግራድ አዲስ አበባ ለአዲሰ አበባ መቶኛ ዓመት ያዲስ ሕይወት ፅንሰ ማዕከልየውድ እናት አገር መዲና የመቶ ዓመታት እመቤት ባለብዙ ታሪክ ገናና ይቀጣጠል ዳር እስከዳር ይብራ የምዕተዓመትሽ ደማቅ ፋና ። መስከረም ሮኒ ዓም ክራሬፊ ለመላኩ ገሳው በሃዘን በትካዜ በፍቅር በደስታ ከኔ አማትለየው በሄድኩበት ቦታ የልቤ ጓደኛ የምስጢር ማኅደሬ ድምጸረቂቅ ለዛ ውቢቷ ክራሬ ሰኔ ሮ ዓም አዲስ አበባ ሆሬድ ሙዚቃ ትዴት ጻ የተፈጥሮ ፀጋ ብርሃናዊ ጮራ ሃምራዊ ቀለምሽ ግሩም ድንቅ ተፈጥሮ የውበት ውበት ነሽ በምደራዊ ገነት በለምለሙ ሥፍራ ወርቃማው ውበትሽ ብርሃንሽ ሲያበራ ለፍጡራን ሕይወት ለግዑዛን ውበት ተፈጥሯዊ ፀጋ የብርሃን እናት። ፍንጥቅጣቂ ጨረር የውበት እርካታ የማትዳሰሽው ፍቅራዊ ሞቅታ ርቀሽ የምትኖሪ በሰማየሰማያት ብሩህ ግዙፍ አካል የብርሃን እናት ከዘመናት ዘመን የማያልቀው ሃብትሽ ጊዜ የማይሽረው ደማቁ ፈገግታሽ ትውልድ እያለፈ ትውልድ ሲተካ ፍፁም አልተገኘም አንቺን የሚተካ ጥር ቋጵ ዓም አዲስ አበባ ምግብም አልሻ ገበታውን አንሱት አርቁት ከፊቴ የሚያባላኝ የለ ተጣብቋል አንጀቴ ጉርሻ የለመደ ሆድ ከሷ ተለይቶ ምን እህል ሊቀበል ወዳጁን ሸኝቶ ከትዝታ አዳራሽ ሃሳብ ነው ቀለቤ መጋቢው ትካዜ ተጋባ ልቤ ታኅሣሥ ፎ ዓም አዲስ አበባ ድጓ እኔስ ቻይ ነኝ ። ትዕግሥት ግርና ሃዘን ሃሳብ ክፋት ጭንቀት ድኣ የሩቅ ፍቅር ነአቀቀቹ ዋኝነት ነት ዘመን አብሮ ንው እናት ያንድ አባት እህት ወንድሞቼ ስለሆኑ ለኔ ከኔው ጋራ ያሉ እኔማኮ ቻይ ነኝ ሁሉን እንዳማሉ ናፍቆት ንዴት ቁጣ ፍቅር ም መጣውን ሁሉን ችሎ ማደር ከሕብረተሰቤ ኑሮ ትምህርት ቤት ከጨካጃ ዓለም ነውና የወረስኩት ቢርበኝ ብታረዝ ያሻው ቢበድለኝ ኙ ስፊ ሆድ የታደልኩ እኔስ ሁሉን ቻይ ነኝ ን መቋጠሩን ስብስቦ ማሰሩን ሆዴ የለመዴ አጥንቴ ቆዳዬ ደሜና ሥጋዬ ለፍቅር የሰገደ ደፋር ኩሩው ልቤ ኃይል የሰነገ አካሌ በመቻል ተኮትኩቶ ያደገ ሲያስከፉኝ የምስቅ ስበደል የምክስ ለጥላቻ ምላሽ ፍቅር የምለግስ የኑሮ ውሽንፍር ገርፎ ያሳደገኝ ከብረት ጠንካራ። እኔስ ሁሉን ቻይ ነኝ የካቲት ዓም ሌኒንግራድ ሯጅ ጨሙጣሕ አዎን አማራ ነን ። ህዳር ዓም ሌኒንግራድ ያገር ልጅ ትርጉሙ ያገር ምድርን አየር ክልሏን ሲወጡ አፈሯን ሲለቁ ባሕር ሲያቋርጡ ሆድ መባባት ሲይዝ ልብ ቁርጡን ሲያውቀው አንጀት ሲንሰፈሰፍ አእምሮን ሲጨንቀው የልጅነት ጊዜ ደስታና ጨዋታ ያገር ቤት ባሕልወግ ያገር ልጅ ትዝታ ውል ብለው ሲያልፉ ከህሊና ጓዳ በናፍቆት ሰቀቀን ሰውነት ሲጎዳ ያገር ልጅ ትሮጉሙ የወንዝ ልጅ ሽታ ያኔ ይታወቃል የሃሳብ ፈረስ ጭኖ ሲመጣ ትውስታ ከናት አገር ርቀው ሲገቡ ሰው አገር ድንገት ሳያስቡት ሁሉ ሲቀያየር ልሳን እንደሌለው አፍ ጆሮን ጠርቅሞ ሳይሳካ ሲቀር ምልክት ተጠቅሞ ሃሳብን ለመግለጽ እጅእግር ሲወራጭ የሚያደርገው ጠፍቶት ዐይን ሲቁለጨለጭ እምባ ከሃሳብ ሲቀድም ሲተናነቅ ሲቃ መግባባት ሲቸግር አንዱ ባንዱ ቋንቋ ይረዴል ትርጉሙን ያገርን ልጅ ዋጋ ለዚያች ጭንቅ ጊዜ የማይገኝ ፀጋ በማያውቁት ባሕል ባልለመዱት አየር ያዲስ ኑሮ ምዕራፍ ሀ ብሎ ሲጀመር እንግድነት ሰፍኖ ጓደኛ ሲታጣ ቶሎ ሲጋለጡ ላገር ናፍቆት ጣጣ ብዙ ዐይኖች ሲያፈጡ በልዩ ዕይታ አቀርቅረው ሲያልፉ ሲጠፋ ሰላምታ ተፈጥሮም ስትጨክን አልነጋ ሲል ምሽቶ ህሊና ሲጉላላ ነፃነቱን አጥቶ የጭንቀት ማቅ ለብሰው በባይተዋርነት ወዲያ ሲዋልሉ እንደ ውሃ ላይ ኩበት አብሮ እሚበላ አብሮ እሚተኛ ሽ የልብ ወዳጅ ሲያጡ የምስጢር ጓደኛ በብቸኝነት መርዝ። የውድ እናት ሀገር ያገር ልጅ ትርጉሙ። ጥር ዓም አዲስ አበባ የጀግና ልጅ ነኝ ። በልጁ ጨክኖ ቃል ልግባ ለዓየሩ ቃል ልግባ ለምድሩ ቃል ልግባ ለሕዝቡ ደግሜ ደግሜ የናት አባቴን ቃል በክብር ተሸክሜ ያያት ቅድመአያቴ የደም ውርስ ነውና እሳት ነኝ ነበልባል የጀግና ልጅ ጀግና ህ ሚያዚያ ድ ዓም አዲስ አበባ ለኢትዮጵያ አንበሶች ለኢትዮጵያ አንድነትክብርና ህልውና መጠበቅ ሕይወታቸውን አሳልፈው ለሰጡ ውድ የኢትዮጵያ ልጆች ሁሉ መታሰቢያ ትሁን ክብር ያጎናፀፏት ጠንካራ ተክሎቿ ለምለም ተተኪዎች እንቡጥ ቁጥቋጦቿ ፀጋ ያለበሷት በድንቅ ውበታቸው ተቀጥፈው ደረቁ ባበባነታቸው ከአንግዲህስ ወዲያ የማናት ኢትዮጵያ ። መጋቢት ሮ ዓም አዲስ አበባ ማዘን ለዚህ እንጂ ። ሟያዚያ ዓም ሊርዳምሆላንድ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ኢትዮጵያ ሀገራችን ውዲቷ ኢትዮጵያ የመሳ ዜጎችሽ ያንድነት መመኪያ የታሪክ እመቤት ሕዝባዊት እማማ የውበት ማኅደር የነፃነት ዓርማ እድገት ብልፅግና ሰላምን ተላብሰሽሸ ላዲስ ሕይወት ፍሬ በሥራ ታንፀሸ በጀግኖች ልጆችሽ ክብርሽ ተጠብቆ ለዘላለም ኑሪ ህልውናሽ ደምቆ መጋቢት ድ ዓም አዲስ አበባ መታሰቢያነቷ ለበዓሉ አይ ኢትዮጵያ ።