Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያለፈውን በማጤን የወደፊቱን ስንቃኝ እስታቲስቲካዊ ገጽታ ሌ ከተርጓሚው ይህ መጽሐፍ ስለነዚህ ሕዝቦችና ሕይወታቸውን ስለሚቀርፁት ክስተቶች ነው። ስለዛሬዋ አፍሪካ የሚያብራራ ነው ። ለአፍሪካውያን ከቅምጥ ሀብት ይልቅ በተቃ ራኒው ገ ሰቆቃ ደጃፋቸው ላይ ነው። ቱሬ ፕሬዚዳንት ዲጐልን አሻፈረኝ ብለው ነፃነትን ሲመርጡና ፈረንሳዮችን ሲያስወጡ የጊኒ ሕዝብ በደስታ ፈንድቆ ነበር። ከጊኒ የሚወጣው ማዕድን በሙሉ ለሶቭዬት ዕዳ መክፈያ እንዲውል ስምምነት ስለነ በራቸው በተለይ ከአንዱ ትልቅ የማዕድን ሥፍራ የሚመረተው ዘጠና በመቶ ወደ ሶቪዬት ካምፕ እንዲነጉዱ መተው ነው። ለአፍሪካ የሚላከው ርዳታ በብክነትና ሥርቆት ስለ ሚጠፋ የበጐ አድራጊዎችን ሕሊና ከሚያዝናና በስተቀር የሚፈይ ደው ጥቂት ነው ። ለአፍሪካ ልማት ርዳታ ጠቃሚም አስፈላጊም ነው። ውድቀቱ የመ ጣው ገንዘቡ በአግባቡ ሥራ ላይ ስለማይውልና ቅጥ ባጣ ሁኔታ ስለ ሚባክን ነው። በአሁኑ ወቅት የአህጉሪቱ የወደፊት እድል ቁልፉ በደቡብ አፍሪካ ሰላማዊ ሽግግር መፈጠር ነው ። ለፖለቲካ መረጋጋት ቀዳሚው አስፈላጊ ጉዳይ በኤኮኖሚ ራስን መቻል ነው። ርዳታ ግብጽ ነሠሁሮ እንግለዝ ጥጥ አኳቶርያል ጉ ሣላቦ እስፓኝ ካካዋ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ቡና በ።
በእነዚህ የአራት ዓመታት ቆይታ ችን በአህጉሪቱ ሁለት ሀገሮች ከቅኝ ግዛት ነፃ ወጡ ሮአሥራ አንድ መንግሥታት በመፈንቅለ መንግሥት ተወገዱ ። ዛሬ በአፍሪካ ሃምሳ አንድ ነፃ ሀገሮች አሉ። አንደኛ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ውስጥ አንድ ሦስተኛ ድምጽ አላት ። አፍሪካ አስደናቂምድር ናት። አንድ ሚሊዮን ከማይሞላው የጊኒ ቢሳው ሕዝብ የመንግሥት ሥራ የያ ዘው ብቻ ነወ። ሶስት መቶ ዓመት ሙሉ በቅኝ ግዛት ለያዚት ሀገር የተ ውላት ነገር ቢኖር አሥራ አራት የዩኒቨርሲቲ ምሩቃን ዘጠና ሰባት በመቶ ማይም የሆነ ሕዝብ ሁለት መቶ ስድሳ አምስት ኪሎሜትር አስፋልት መንገድ ብቻ ነበር። ይህም ስፋት አሥራ አንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን እስኩዩር ማይልስ ነው። በ ከኢትዮጵያ ከላይቤሪያና ከደ ቡብ አፍሪካ በስተቀር የአፍሪካ ምድር በሞላ አንድ ስንዝር ሳይቀር ለአውሮፓ አገሮች ቅርጫ ሆነ። በጥቁር አፍሪካ ሶስት አገሮች ብቻ አንድ ቋንቋ የሚናገር ብሔረሰብ አላቸው ። በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ምክር ቤት ዘገባ መሠረት የጥቁር አፍሪካ ነዳጅ አልባ አገሮች ከነፃነት በኋላ የባሰ እየቆረቆዙ ናቸው። በአውሮፓ ለ ሰዎች አንድ የሕክምና ዶክተር ሲኖር የተሻ ለች በተባለችው ኬንያ ለ ሰዎች አንድ ሐኪም ብቻ አለ ። የአፍሪካ አገሮች ከቅኝ ግዛት ነፃ መውጣት ሲጀምሩ አህጉሪቱ ከሚያስፈልጋት የምግብ እህል ዘጠና አምስት በመቶ ተመርቶ ነበር። ዛሬ ግን ከደቡብ አፍሪካ በስተቀር ሁሉም ሸማች ሆኗል ። በዛየር የከተማ አውቶቡሶችን ለመጠገን በአንድ ወቅት ከተገኘው አንድ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ዶላር የርዳታ ገንዘብ በየደረጃው ሲቀናነስለት ለመ ገናኛ ሚኒስቴር የደረሰው ሁለት መቶ ሺህ ብር ብቻ ስለሆነ ምንም መጠገን አልተቻለም ። አንድ ወቅት በሕዝቡ ከንፍና የተናደዱት የዛምቢያ መሪ ኬኔት ካውንዳ በሚቀጥለው ዓመት ሁሉም አምስት ሚሊዮን ሕዝብ እንይ የስነፎች መሪ መሆን አልፈልግም ሲሉ አማረው ነበር ይህን ቃል ፈረንጅ ቢናገረው ኖሮ ዘረኝነት በተባለ ነበር ፆ አንድ የአፍሪካ መንግሥት የፈለገውን ያህል ሰው ቢያስገድልና ሺ ለማኅበራዊ ግንባታ ነው ቢል ተቀባይ አለው ። ከሠራተኛው ቁጥር ሴቶች አሥራ ስድስት በመቶ ሲሆኑ በማይማን ብዛት ግን ከወንዶች እጥፍ ናቸው በዓመት ከአራት መቶ ዶላር በላይ ከሚያገኙት ተቀጣሪዎች የሴቶች ቁጥር ስድስት በመቶ ብቻ ነው። ድ ምንም እንኳን የቦካሳ አመራር አሳፋሪና የተበላሸ ቢሆንም በሌሎቹም የአፍሪካ አገሮች ያለው ከዚህ ያልተሻለ ሁኔታ ነው ። ሌሎችም የአፍሪካ አገሮች የኬንያታ ዓይነት መሪ ቢኖራ ቸው ቢያንስ የኬንያን ያህል እድገት ማሳየት በቻሉ ነበር። ይሁን እንጂ አንድ የምዕራብ ጋዜጠኛ አፍሪካ ሲደርስ ማወቅ ያለበት በአፍሪካ ወደፊት እንዲህ ይሆናል ብሎ መተንበይ የማይቻልና ብዙ ጊዜ ያልታሰበው የሚደ ርስ መሆኑን ነው ። አንድ አውሬ የሆነ ሰው እንደ ድመት እየተጫ ወተ እንደ አንበሳ እየተቅለሰለሰ አሥራ ሶስት ሚሊዮን ሕዝብ የሚኖርባትን አገር ገደላት ። ጋቦን በ አንድ ቢሊየን ዶላር ሴራሊዮን በ ሁለት መቶ ሚሊዮን ዶላር በማውጣት የጉባዔ እዳራሽ አሰርተው ነበር ። ታዲያ አንድ ሀገር ሊፈ ዋር ያልቻለውን ብሔራዊ አንድነት ሃምሳ አንድ አገሮች በምን ሁኔታ አንድነት ሊፈጥሩ ይቻላቸዋል። ጥቂቶቹ መሪዎች የአፍሪካ አገሮች ኅብረት ዩናይትድ እስቴትስ ኦፍ አፍሪካ በሚል አንድ ትልቅ አገር ሆና ነፃ እንድትወጣና እንድትመሠረት ተስፋ አድርገው ነበር ። የኡ ጋንዳው ኢዲ አሚን በሽብር አገዛዝ ሕዝባቸውን እንደ ከብት ሲያርዱ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ አንድ ቃል ሳይተነፍስ የኖረው የአፍሪካ አንድ ነት ድርጅት የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ታጋዩን እስቲቭ ቢኮ ገደለ ብሎ ቢጮህ የቱን ያህል ተቀባይነት ያገኛል። ከዚያ በፊት አንድ የአፍሪካ መሪ ሌላውን የአ ፍሪካ አገር በስም ጠቅሶ በሰብዓዊ መብት ረገጣ በስብሰባ ላይ ኮንኖ አያውቅም ። ቤኒን የምትባለዋ አገር ደግሞ ከ ባሉት የአሥር ዓመታት ጊዜ ውስጥ አምስት ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አሥር የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራዎች አሥራ ሁለት መንግሥታትና ስድስቅ ሕገመንግሥት አስተናግዳለች ። አንድ ሰው አንድ ምቹ ደረጃ ላይ ሲደርስ አንድ ቦታ ረግቶ መኖር የሚመርጥበት ጊዜ ይመጣል ። የጥቁር አፍሪካ መሪዎች ከሚገባው በላይ ስለ ደቡብ አፍሪካ ዘረኛ ፖሊሲ በማውራት በራሳቸው ቤትና ደጃቸው ። ሲሸልስ ከኬ ንያ አንድ ሺህ ማይልስ ርቃ የምትገኝ ደሴት ስትሆን ሕዝብ ብቻ ያላት አገር ናት ። አፍሪካ ዛሬ በምን ሁኔታ ላይ ትገኝ ነበር። በደቡብ አፍሪካ ተመሳሳይ የክርስትና ሃይማኖት እምነት የሚ ከተሉ ጥቁሮችና ነጮች አንድ ላይ መሰብሰብ አይችሉም ። ከ እስከ ከአሜሪካ ሕዝብ ጠቅላላ ቁጥር የጥቁሮች ብዛት ስምንት ነጥብ አንድ በመቶ ነበር ። በ ወደ አሥራ አንድ ነጥብ ሰባት በመቶ ከፍ ብሏል ። በብዙዎቹ የፈረንሣይ ቅኝ ግዛት በነበሩ የአፍሪካ አገሮች የተለመደው መገበያያ ገንዘብ በፈረንሣይ የሚጠፈጠፈው የአፍሪካ ፍራንክ ነው ። ይህ ሰው ያን ጊዜ ወጣት ነበር ። አንጎላ ዛሬ እንዳልሆነ ሆና ትታይ እንጅ የተፈጥሮ ሀብታቸው ከፍተኛ ከሚባሉ ብዙ የአፍሪካ አገሮች አንዱዋ ናት ። በ አሜሪካ ለጥቁር አፍሪካ የሰጠችው ርዳታ ዶላር ሲሆን ይህም ከዓመቱ የአሜሪካ ጠቅላላ ርዳታ አሥራ ሰባት ከመቶ ነው። በጥቁር አፍሪካ የአሜሪካ መዋዕለ ነዋይ ሁለት ነጥብ አምስት ቢሊየን ዶላር ሲሆን አነስተኛ ሕዝብና ዝቅተኛ የተፈጥሮ ሀብት ባላት ደቡብ አሜሪካ ግን በስድስት እጅ ከዚህ ይበልጣል ። ሌላው ቀርቶ በደቡብ አፍሪካ ብቻ አንድ ነጥብ አምስት ቢሊየን ዶላር የሚደርስ ኢንቪስትመንት ነበራት ። አሜሪካ በዓመቱ ለጥቁር አፍሪካ የሸጠቸው ምርት ሶስት ነጥብ አሪት ቢሊየን ይላር ሲደርስ ከጥቁር አፍሪካ የገዛችው ምርት ግን አሥራ ሶስት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ዶላር ነበር ። ይህም ለደቡብ አፍሪካ የሸጠችውን አንድ ነጥብ ሶስት ቢሊየን ዶላር የሚገመት ምርትና ከደበብ አፍሪካ የገዛችውን አንድ ቢሊየን ዶላር የሚሆን ሸቀጥ ሳይጨምር ነው። ጥቁር አፍ ሪካ ከደቡብ አፍሪካ በስተቀር የጦር መሣሪያ አታመርትም ። በጠቅላላው ከአፍሪካ ሃምሳ አንድ ነፃ ሀገሮች ውስጥ ሃያ አምስቱ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች ያስተናግዳሉ ። አፍሪካ ከላይቤርያ ሌላ በአውሮፓ አገር ቅኝ ሳትገዛ በነፃነት የቆየች ሀገር ኢትዮጵያ ናት ። በዎቹ አካባቢ የፖለቲካ አስረኞቻ ቸው ቁጥር አንድ መቶ አይሞላም ነበር ። ከደ ቡብ አፍሪካ በስተቀር በሌላ የጥቁር አፍሪካ አገር የሌለ ሰው ሰራሽ የበረዶ መንሸራተቻ አስገንብታለች ። ምዕራፍ አሥራ አንድ የእንግዳ ባህል ተፅፅኖ በአፍሪካ ሰዓቱ ሁልጊዜም ለአሥራ ሁለት አምስት ደቃቂ ጉዳይ ነው። ይህም ማለት በአማካይ ግምት ለሃያ ሰው አንድ ሬዲዮ አለ ማለት ነው። አንድ ጋዜጣ ቅጅ ለሁለት መቶ አሥር ሰው አንድ ቴሌቪዥን ደግሞ ለአምስት መቶ ሃያ አምስት ሰው እንዳላ ቸው ያህል ተሰልቷል ። ከአንድ ሺህ ሕፃናት አንድ መቶ ሰላሳ ሰባት አምስት ዓመት ሳይሞላቸው በሞት ይቀጫሉ ። በአውሮፓ ለአምስት መቶ ሰማንያ ሰዎች አንድ ሀኪም አላቸው የተሻለ አድጋለች በም ትባለው ኬንያ ለ ሰዎች አንድ ሀኪም ሲኖር የመጨረሻ ድሃ ከሚባሉት አንዷ በሆነችው ቡርኪናፋሶ ለ ሕዝብ አንድ ሀኪም ብቻ አለ። ለምሳሌ በምዕራብ አፍሪካ በማሊ ዘመናዊ የጤና አገልግሎት የሚያገኘው ሕዝብ አሥራ አምስት በመቶ ብቻ ነው። የአፍሪካ አገሮች ነፃ ሲወጡ በቅኝ ገዢዎች ገንዘብ መጠቀም ለምደው ነበር ። በአፍሪካ የነፍስ ወከፍ ገቢ በአማካይ ዶላር ወይም በቀን አንድ ዶላር ሲሆንዛሬ በአንዲት ዶላር የሚገዛው ከአሥር ዓመት በፊት ከነበረው በብዙ ያነሰ ነው ። ናይጀርያ አንድ መቶ ቋንቋዎች የሚናገሩ ሁለት መቶ ሃምሳ ጐሣዎች ያሉባት አገር ናት ። ናይጀርያ የአፍሪካ ብራዚል በመሆን አዱኛዋ የፈካና አፍሪካ ላሉባት ችግሮች ባዕድ ናት ባትባልም ለጊዜው ሕይወት ያላት አገር ሆናለች ። የመንግሥት ሠራተኞች በሙሉ ስድሳ በመቶ የደመወዝ ጭማሪ እንዲሰጣቸው መንግሥት በመወሰኑ ያለፉት አሥር ወራት ጭማሪ ከታክስ ነፃ ሆኖ አንድ ጊዜ ተከፈላ ቸው። ምዕራፍ አሥራ ስድስት ለብቻ ከአለም መጣላት ሌሎች የጥቁር አፍሪካ አገሮች ሁሉ ራሳቸውን ያስተዳድራሉ ። ዘረኛነትን በተደራጀ መልኩ የምታራምድ በመ ሆኗ ትጠላለች እንጅ ደቡብ አፍሪካ እያንዳንዱ የአፍሪካ አገር የሚ መኘው ደረጃ ላይ የደረሰች አገር ናት ። ደቡብ አፍሪካ በነጮች የምትመራ ስትሆን ሌሎች የጥቁር አፍሪካ አገሮች ግን የሚመሩት በጥቁሮች ነው። አንደኛ ደቡብ አፍሪካ ሰዎች በእስር ቤት አጉራ የእስረ ኛው ቁጥር ከጠቅላላው ሕዝብ ቁጥር ሲነፃፀር በሰለጠነው ዓለም ካለው ሁሉ የበለጠና በአንደኛ ደረጃ የሚታይ ነው ። ደቡብ አፍሪካ በዓለም ላይ ራሳቸውን በመመ ገብ በቂ የምግብ እህል ኖሯቸው ለውጭው ዓለም ከሚሸጡት አሥራ አንድ አገሮች አንዷ ስለሆነች በማንኛውም ረገድ ተጽዕኖ ለማሳ ደር የማትቻል ናት። የደቡብ አፍሪካ መንግሥት በየዓመቱ ረ ማለትም ሶስት ቢሊ ዮን ዶላር ለመከላከያ በጀትለማዋል ይችላል ። የደቡብ አፍሪካ ጦር በዓለም ብቃት ካላቸው ጦር ኃይሎች አንዱ ሲሆን ጥቁር አፍሪካን በሙሉ በአንድ ወር ውስጥ እስከ ሰሃራ በረሃ ለመውረር የሚችል ነው። በየዓመቱ ሃያ የሚደርሱ የአፍሪካ አገሮች ከደቡብ አፍሪካ ጋር በምሥጢር በመነገድ አንድ ቢሊየን ዶላር የሚገመት የምርትና የአገልግሎት ክፍያ እያደረጉ አፓርታይድን በተግባር ይደ ግፉታል ። ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ደቡብ አፍሪካ ከመሄዴ ዘጠኝ ወራት አስቀድሞ በጥቁር አፍሪካ አገሮች ተዘዋውሬ ሁኔታውን ተመልክቻ ለሁ ። በደቡብ አፍሪካ ያሉት ነጮች እንደሌሎች የአፍሪካ አገሮች ነጮች ሌላ አገር የላቸውም ። » አገራቸው አፍሪካ ብቻ ናት ፓስፖርታቸው የደቡብ አፍሪካ ብቻ ነው። አፍሪካ ምን ደረጃ ላይ ናት።