Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኣሉት አምን አላቸው ሚነ ነ የቤተ ክህነት ሰው እንዲህ ባለ ቦታ የሚ አይመስለኝም ነበር ። ዐሥር የሚጠግቡበ ት መንጋ ሥጋ የሚካፈሉበት የአዲስ አበባ ውሾች ሔፌዴኢጨ። ውሾች ጥቂት መንገድ ለማና ይክ ሩና ወደኋላቸው ይመለሳሉ ሁሉም ትንፋሽ ሳቡ ቡትሌና ጢሱ ምን ጉድ ነው ያመጣችሁብን። አላቸዉ ንካዉ አኣኛ አናንተ ስትተኙ የሚቀማመስ ነገር ፍለጋ ወደነ ኩኩ ሰብስቤ ሠፈር ስንፄድ በአጥር ቀዳዳ ድምፅ ሰማን ቆመን ስናየዉ ይሄ ወዳጃችን በሠን ሠለት ታሥሮ ይጣራል ምን እፍናድርግልህ።
ንካው ዑቃቤ ጆዜንና ኮሎምበስን እየመራ ተመለሰ አንድ በዝንብ የተወረ ውሻ ክብ ተኝቷል ወይ ዓለምን ትቷታ ዋለች ዝንቦቹ በሊዝ የገዙት ሠፍረዋል ኮሎምበስ ተሳቀቀ ሆነን መናገር ቸ ግሮናል ማለም አንችልም እንሂድ እየነቀነቀው ር የአዲስ አበባ ውሾች ውሻው የማቃሰት ድምዕ አሰማ ወድቅበት እየተጠነተተ ዐደ ዑታቤና ዶዜ ከጎንና ከጎን ን ይጠብቁታል በመንገዱ ውሻው የማታሰት አላወጣም ኮሎ በስ እን ንፍ ሆነው እንዳይወድነበ ላይ አልፎ አልፎ ድምዕ ከማሰማቱ በቀሮ ሌላ ድምፅ ኑና ሉሉ የውሻውን ሁኔታ ሲያዩት ዕንባ ወርዳቸው ድረስ አዘነ በተለይ ሉሉ እንዲህ ዘ ጾልና ገጥሞት አያውቅም ለብዙ ቃውን መከራ ተሻምቶ ብቻውን ወስዶታል ጠቀመው መስሎት የሌሎችንም ቻ ሰጥቶት ን አሰ ጣጫ አንድ ሰው ሆነው የግድ ነውጡ ጎበዝ አንዳች የሚበላ ጣም ከይር ሆዱን የአዲስ አበባ ውሾች ዳደረገሃው ከሥሩ ገባና በትከሻው ተሸከመጡ ወደ ታጠፉና የካዛንጄስን ጓሮ ይዘው ሉክ ሱክ አያሉ መሄድ ጀመሩ ማ ሁሉም አእማሣራቸው አንጂ ሐሳባቸው ን የለም ሁሉንም ያገናኛቸው ማጣት። አሁንሆህ አው ሠፈር ደረስኩ እዚም ኮሎምበስ የአዲስ አበባ ውሾች ሞ ሊቃውንትነ ነትህን አኛ ላይ ነው እንዴ የምትፈትነው አለ ኮሎምበስ ጎጸ አውጭ ስትል አለው ሉሉ ዑቃቤ ሳቀ ሁቃቡ ደግ ነው። ሲገሠግሥ አድሮ ቀን ይጥላል ንጅ ዘዘው ሰለሰለ ሸማሄው ተቆጣ እ ድረስ መጠቅለ ነበረ ይህን የአዲስ አበባ ውሾች የአዲስ አበባ ውሾች መሪያ ጊዜ ማየቴ ነው ለካስ የውሾች የፍቅሮ መ ፍህሃነትና መጠቃት ፃው ኢትዮጵያ ያክ ሺሕ በላይ ውሾች እንኖራለን ው ረ ከአንድ መጥ በላይ ውቦች ወደ። » አለ ንካው ምን። ሥልጣናቸው ከዕውተታቸውጡ ዛዥነታቸው ከፍትሕ አሰጣጣቸው ይበልጥባቸዋል ቐታንመ እር ልቃ ቀ ኣ ው ኮሎምበስ ጆዜ ሉሉና ዑቃቤ እንባላለን ዲስ አበባ ውሾች ነን ከየቤቱ ወጥተን ወጥተን መንገድ ላይ የተገናኘን ያው መንገድ ከአንተም ጋር አለው ንካው ጥና የአዲስ አበባ ውሾች አመጣሽው የፈላሸ ነገር ነሽ አለው ንካው በፀጉሩ ላይ የተረውን አፈር በተኝ የፊት እሄ እያራገፈለት ንካው ደግሞ ፈላ ምናምን እያልክ አታምታታን እንጂ ተወው ይንገረን አለው ሉሉ ናየሮርሳቸው ውሻ መሆን አያድርስባችሁ ሰዎች ቤታቸው ድረስ መጥተው ፍትሕ ፍለጋ ያለቅሳሉ አማላጆችን ይልካሉ የሚሰማቸው ሲያጡ ለኛ ለውሾቹ እንኳን ይነግሩናል የአንዳንድ ተከሳሾች ትዳይ ፍርድ ቤት ላይ ክርክሩ ሳያልቅ እርሳቸው ቤት ውስጥ ያልቃል ነጋዴምች ባለሥልጣናት ታዋቲ ሰዎች ፈረንጆች ፖሊሶች ሌሎች ዳኞች ዐቃቤ ሕጎች ጠበቶች ይመጣሉ እዚያ ቤት እገሌን ምን እናድርገው። ታኖሃት የአዲስ አበባ ውሾች የምሰማው ግን የት ነበርኩ። አለ ኮሎምበስ መሬት መሬቱን ሁሉም ግራ ቀኝ እያሉ መሬቱን ማሽተት ጆመሩ ቀና ሲሉ ከወንዙ ማዶ አንድ የእነርሱ ቢጤ ያነከሰ ሲመጣ ተመለከቱ ወንዙ የበሬው ት ደፍርሷል ማን ያስተምጠዋል ኣኔ ምፍ ላሚ የአዲስ አበባ ውሾች የት። አለ ሉሉ በፊት አግሩ አገጩን ደሣግርፎ አሎራ በአሁኑ ጊዜ ምንም የማይሆን ማን አለ ብለህ ነው ሁላችንንም ጊዜ አውርዶ አውርደ ወንዝ ዳር ጥሉናል አለው ጆዜ ቆይ ግን ሐጅ ኤልያስ ከረ ልነ አለው ንካው የሁለቱን ወሬ ሲሰማ ቆይቶ ድሆች ዮያውደት ሌላ ኢትዮጵያ አለች ፍድ ኣኛ ቤት ሲወራ እንደሰማሁት ሐጅ አልያስ ዘንድ ታላቅ ባለ ሥልጣን ነበሩ ሲመታው የግራ የአዲስ አበባ ውሾች ን እናይ እርሳቸው ይጠግባሉ የሉሉ ንግግር ንካውን የከረመ መቅሄ አንደበላ ሁሉ አፈዘዘው በላይ ባለሥልጣንን ይፈራሉ የባለሥልጣን ቃል ያከብራሉ መስጊድ ከሄዱበት ጊዜ እኛ ቤት የመጡበት። አለዉ ይባላል አላቸዉ ዑቃቤ። የጮኽን እኛ አላቸዉ ሉሉ ዴዴ የአዲስ አበባ ውሾቹ እኛ በዚህ ሠፈር ምንም ድምዕ እ የተሀሠ ። ጠብደል መለሰ አለ ኮሎምበስ አንደኛዉ የይከክ አአሙሓዜየርም የአዲስ አበባ ውሾች ። አለዉ ክፀዉ ጠዘዘዕበ ባህፍፀኗክበ» አለ ኮሎምበስ አሎራ አለ ጆዜ ባሲል ፈገግ አለ ከምሰማዉና ከማየዉ ነውኮ አለ ባሲል እንደሄ ከሆነ ሀገሪቱ በተመልካቾች ብዛት የተዋጠች ይመስለኛል አለ ጆዜ እኔሄ ስንት ጊዜ ከጌታዬ ጋሮ ኳስ አይቻለሁ ቤታችንም አዳራሽ ስታድ ዮምም አይቻለሁ ገንዘብ አስይዘዉ እየተወራረዱ ሲመለክቱ አይቻለሁ አይ አስኪ ሃያ ሁለት ነገር አንጻር ስለገረመኝ የአዲስ አበባ ውሾች ተጨዋቸች ለሚያደርጉት ጨዋታ በመቶ ሺሕ የሚቀጠር ተመልካች ይከባል ስታገባ ያጨበጭባል ሲገባብህ ይሳደባል ምታ ስጠዉ ለጋዉ አግባ ያዝ ተከላከል እንዳትለቀዉ በለዉ ጥለፈዉ መልሰው አሳልፈዉ ይልፃል መሬት ላይ ያለ ሰው እርሱ ምን አለበት መካሪ ዘካሪ ነው እርሱ ክሰሲን አይነካትም አንተን ግን ይመክራል ድል አድርገህ እንድታስደስተዉ ይፈልጋል ሌላዉ ቀርቶ በደጋፊነት ተመዝግቦ እንኳን ገንዘብ ሊያዋጣ ፈቃደኛ አይደለም ግን ዉጤቱን ይፈልገዋል ጎሉን ያገባዉ ተጨዋች ከሚደሰተዉ በላይ ተመልካቹ በደስታ ውስኪ ይከፍታል ዛሬኮ ነቀነቅነው ብሎ ባላገባዉ ጎል በፌሽታ ያወራል ልክ እርሱ የተጫወተና ያገባ ይመስል ዋንጫ ግን በደጋፊ ብዛት አይገኝም ምርጥ ተጨ ዋች ሲኖርህ እንጂ ምርጥ ደጋፊ ሲኖርህ ጎል አታገ ባም አጥቂዉ ተከላካዩ አማካኙ አከፋፋዩ በረ ኛዉ ሁሉም ሜዳ ላይ ሲሆኑ ነው ውጤት የረ ጣዉ ያዘዉ አቀብለዉ በማለት የሚገባ ፒ ጫዱጫጨቋጃዊ የአዲስ አበባ ውሾች የአዲስ አበባ ውሾች ቸዥ። የአዲስ አበባ ውሾች ጹዴሙ። ንካጨ ከአቧሬ ጥን ታዊ ኛሃዘይት ፋብሪካ አቅጣጫ ወደ ግራ ታጥፎ ወደ አዲሱ አስፓልት ወጣና ጥግ ጥጉን ይዞ ወደ አግዚአ ብር ወልድ ቤተ ክርስቲያን ዓሮ ገሠገዝሠ ሌሎቹም ተክከተሉተት ከዚያም አዲሱን መንገድ ወደ ግራ ትቶ ወደ ቀኝ በኩል በእግዚአብሔር ወልድ ቤተ ክርስቲያን ጓሮ አሮጌዉን መንገድ ይዞ ታጠፊ የአካባቢዉ ዉሾች በሌሎች ዉሾች መምጣተ ተደና ግጠዋል ሠፈሩ በዉሾች ጩኸት ተበጠበጠ ንካዉ ነገሩ ከመባባሱ በፊት ለአዳር ወዴ መረጠዉ ቦታ መድረስ አንዳለባቸዉ ገብቶታል ሳይጨነፉ ዝም ብለዉ እንዲከተሉት ምልክት ሰጣቸዉ የመንገዱን ግራ ጠርዝ ይዘዉ ተከትለዉት ሲጓዙ አንድ የዉሾች መንጋ እንደ አድማ በታኝ ፖሊስ ከፊታቸዉ ተገድ አንገታቸዉን ወደ ታች ዘይ ግዶ ጠበቃቸወዉ መሆናቸዉን ማድረጋቸዉን ሲያዩ ሆሰ የአዲስ አበባ ውሾች አጠከቪበዘ እኛ አንደናንተ ምስኪኖች ነን ከዚህ ሠፌ ለምን ሌላ ፀ ፈልጋዉ የአንድ ቀን አዳር ብቻ ብሬ ሬን ታ አሳላደራችሁምን ቤ የት ነው ሌላ ቦታ ሁሉም ቦታ ሌላ ቦታ ነው ን ኣለዉ ጆዜ ማናችሁ እናንተተን አለ የሠፈሩ ውሾች መሪ ከየት ሠፈር ነ የት ው የመጣቾሁትን ምቻፍናላችሁኮ አኛም ውሾች ነን ከዚህ በላይ ምን ክየሠፈሩ ሠ »» መግሎጫ አለሰን አለ ኮሎምበስ ጸም መን ጣይንት መሾች። አላቸዉ መሪዉ ድምፁ ከትናንት ይልቅ ዛሬ ወገናዊነት ይሰማበታል ብርዱና ረኀቡ ገደሉን አለዉ ንካዉ ትናንት ጮህንባችሁ ብሶታችንን እናንተ ላይ አራ ገፍነው ብሶት የማራገፊያ ቦታ ማጣት ነው አትፍረዱብን የት ሄደህ ለማን ትነግረዋለህ ምንም እንደማይመጣ አያወቅክ ያገኘኸዉ ላይ ትጮ ሃለህ ብሶትና አዳሪ አንድ ናቸዉ ተገቢዉን ቦታ የአዲስ አበባ ውሸት አይቻልምና እስኪ በግንፍሌ በኩል ወደ ጃን ውጡ አዚያ አካባቢ የሚታረድ ነገር አደ ር እናመሰግናፍል ንካዉ ስለ እርዱ ሲሰማ ረኀቡ ባሰበት ሌሎቹም ቀስ በቀስ ነቅተዉ መንጠራራት ይዘዋል እንዴት ነው አራት ኪሎ ፈራረስ አይ ደል አላቸዉ ንካዉ ከፒያሳ አራት ኪሎ እየተመ ላለሰ ጊርጊሮ ሥጋ ቤት አካባቢ የሚጣለዉን ቅንጥ ብጣቢ ሥጋ በልቷል የአካባቢዉ ሰው ደግ ነበር ውሻ በሠፈሩ ሲዞር ያገኘዉን ጣል ያደርጋል የሠፈሩ ጎረምሶች እንደሌሎቹ ቦታዎች ውሻ በድንጋይ ማባረር አይወዱም ለአራት ኪሎ ልጆች ውሾች ጓደኞቻቸው እንጂ የድንጋይ ውርወራ መሞከሪያቸው አይደሉም አም አሁንማ እየተቀየረ ነው ቦታዉም ትዝታውም ጠፋፉ አለ የሠፈሩ ውሾች መሪ ለትዝታ ያህል ጥቂት ነገር ቢተዉልን ጥሩ ከይ ቦታዉ ሲጠፋኮ ትዝታዉም ይጠፋል። አለዉ ንካዉ። ይ ቪኒ የተከበሩ ሁለት ሜጫትር ል ቢታዩ ቤተ መንግሥት የመሰ ክለቁ ስለ ጽዳት ዋሚ ወይም የጽዳት ድርጅት ባለቤ ኣዐ ለክ ደግሞ የጽዳት ባለ ሥልጣናት ሺ ደግሞ በድብቅ ቆሻሻ የሚጥሉ አነር ር አዲ ማለት የእነርሱ ግቢ ብቻ ነው ስለ ዱ ብው ቅር አያገባቸዉም የአዲስ አበባ ሰውኮ የሚታይና የማይ ታይ መልክ አለዉ የሚታየዉ በፊት ለፊቱ በኩል ቅሬት ነውጡ ጪ ሰዎች ናቸዉ ኘንብ የታጠረ እ ነው በቀለምና በአበባ የተዋበ የማይታየዉ በጓዳ ነው በቆቐሻሻና በሸረሪት የተሞላ ንካዉ ይህንን አያሰበ ጆንያዉን በታተነው ለነገሩ የአዲስ አበባ ሰው የጓዳ መልክ ባይኖረዉ ናሮ ለእኛ የሚተርፍ ነገር አይኖርም ነበር አለ ንካዉ የተራበ ሆድ ምግብ እንጂ የምግብ ስም አይፈልግም ሁሉም የሚችሉትን ያህል ነጩ ረንቡ ተግ ሲል ንካዉ ወደ ጃን ሜዳ አቅጣጫ የአዲስ አበባ ውሾች ብመ ጋ ያለዉን መንገድ ይኮ መራቸዉ በዳግማዊ ምነል ሆስፒታል በኩል አድርገዉ በጦር ኃይሎቹ ኪ መካከል ጸጥ ባለዉ አስፓልት ላይ ተጓኩ ለንካዉ ከዚህ በኋላ የተሻለዉ መኖሪያ አራዳ ነጡ ሐራ ዳድ ጋራ አረዉ ቢሰደዱ ፈየያፇንም ያገጎሰ ሺቦዖያጣም ያሃናሳ ዎዱ ከተባለለት ከአራዳ የተሻለ ቦታ በዛሬዋ ኢትዮጵያ የት ይገኛል። ብሳ እነግራችለሁ አሁን ዘዉ ወ እ የ ም ሉሉ ም ሄዱ ክእ ሃርሉ ቀድ መሙ አሃ ዑቃቤ ቆመዉ ያዩዋቸዋል ሻን የት ሄዳችሁ ነው አለ ንካዉ በቱጣ ቶተሌ ግን እንጥፋ አእንጥፋ ከዚህ ሠፈር በአስቸ ረር ቸኳይ አንጥፋ አ ጢሉ ለምን አለዉ ሉሉ ይሄ የወታደር ውጓሻ ነው አለዉ ቡትሌ ቪቢሆንስ አለዉ ንዛካወ ቢሆንስ አትበል ንካጮ ነገሩ አሁን ነው የገባኝ አለዉና ሉሉ በአንገቱ አንሂድ የሜል ምልክት ሰጣቸዉ ንካዉ ግራ እንደገባዉ ነው ሌሎቹም ቢሆሃ ነገሩ ብዙም ግልጽ አልሆነላቸዉም ንካው ጋ የአዲስ አበባ ውሾች ሙሥጹጨጩሙጋጮራጋሕጠብጩ ወጭ ከሪ አየመራችዉ የማርክስ አደባዛይን ው ያታብዉ በፍጥነት ሸቡሉ ወደ ስዮስት መው ሸጠፉና አስፓልቱን ሳይጓጭ በገንብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር ግቢ አጠገብ ዛፎቹን ተተግነው ወጸ ሰማዕታት አደባባይ ወረዱ አደባባ ሊደርሉ ሲሉ ንካዉ ቡትሌን አስቀደመና ካባበዉጠን ታኘዉ አለዉ ሌሎቹ ዛፍ ሥር ተመሸቁ በተሌ ወደ አደባባዩ ቀስ ብሎ መጣና አካባቢዉን አማተረ ሦስተ የወታደር ልብስ የለበሱ ጥቂቁፎ ዉሾች ወደ አንበሳ ግቢ አቅጣጫ ወርደዉ ቆይቱጨዉ ወደ ግብጽ ኤምባሲ አቅጣጫ ሲመፅ አያሸዉ አየሮጠ መጣና ያየዉን ተፍዢ ገካዉ በጻገነት አንዲከተሉት ጠቆማሸዉና መንገዱን ተሻግረዉ ወደ ተዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ሮወ እንደገና መገገ ዱን ተሻግረዉ ወዶ የካቲተ አሥራ ሁለት ሆስፒ በአድናቆት ያየዋል ሥብሥብ ጻዉመመጠጩ ጥቂት ሰኮንዶች በአንገቱ ምልክት ጩጨ ተሻገሩ ወዲያው ደግሞ ጠደ ሓያሎ ኀዘሽፍ ግ ው ውድ መንኗሩ ጡስጥ ብ ር መካክል በሚገኝ የኣግረኛ መንገድ ጠበሽ የካዊች ውሾች ጨጩዝኽኸታቸዉን አላቆሙትም ከየጎሬው እየወጡ ሊነክሷቸው ያሰፈስፋሉ እነ ንካውም ይከላ ከክላሉ ንካዉ በመንገዱ መጨረሻ ያገኘዉን የውሻ ጩዝኸት የማይሰማበትን የቆርቆሮ አጥር አግሩን አጥፎና አንገቱን መሬት አስተኝቶ አጮልቆ አየዉ የፍራቭሽ መክመሪያ ነው በቀዳዳዉ በኩል እየተላላጡ እንዲገቡ ነገራቸዉ የቆርቆሮዉ ቅዳጅ ቁስል በቁስል እያደረጋቸዉ አለፉት እንበለ መክራ ኢይትረከብ ጸጋ አለ ዑቃቤ ቆርቀቁሮዉ ሲቀረድርዩዉ ግቢዉ ተተራምሷል። የአዲስ አበባ ውሾች የአ አፎይ።